ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽 #ኢየሱስ #አማላጅ መሆኑን መቀበል የከበዳቸው ሰዎች፤ ክፍሉ(ሮሜ 8፥34) ምን ያህል #እንዳስጨነቃቸው የሚያሳየው ለአንዱ #ጥቅስ የሚሰጡት የመከላከያ #ሐሳብ #ብዛት ነው፡፡ ቀደም ሲል ከቀረቡት #ሐሳቦች #ሌላ ደግሞ፤ መምህር በርሀ ተስፋ መስቀል እንዲህ ይላሉ.. 〽️ 3፦ ‹‹ስለ እኛ #የሚማለደው ተብሎ መጻፍ ሲገባው ‹ #ለ› ን ‹ #ል› በማድረግ ስለ እኛ #የሚማልደው ተብሎ…
🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽

እንደገና ከላይ ከቀረቡት #ሐሳብ የተለየ ደግሞ መሪጌታ ሀየሎም በርሄ እንዲህ በማለት ያስቀምጣሉ...

〽️ 4፦ ‹‹ይህ ሕያው #ሥጋውና #ደሙ ሁል ጊዜ #ሰውን ወደ #እግዚአብሔር #ሲያቀርብ የሚኖር ከእግዚአብሔርም ጋር የመታረቂያው #ብቸኛ #መንገድ በመሆኑ #አማለደን /አስታረቀን/ ሲል ገልጦታል›› የሚል ሐሳብ አቅርበዋል፡፡
📖/፤ ኃየሎም በርሄ (መሪጌታ)፣ ሁለቱ ኪዳናት (ዐዲስ አበባ 2002) ገጽ 219።

▶️ እኚህ ጸሀፊ ደግሞ ከላይ የቀረቡትን ሐሳቦች በሙሉ ተቃርነው፤ ይልቁንም አዎ #ኢየሱስ ይማልዳል! ነገር ግን #የሚያማልደው #በቅዱስ #ቁርባን ነው ይሉናል፡፡ እንግዲህ ማንኛውም #ልባም #አንባቢ ክፍሉን ተመልክቶ #መረዳት #እንደሚችለው በዚህ #ምንባብ ውስጥ #ከክርስቶስ #ሥጋና #ደም (ከቅዱስ ቁርባን) ጋር የተያያዘ #ሐሳብ ማግኘት ፈጽሞ አይችልም፡፡ ይህን #ምንባብ #መሠረት አድርጎ ስለ #ቅዱስ #ቁርባን #ለማስተማር የሚሞክር #ሰው ሆነ ብሎ የሰዎችን #ትኵረት ወደ ሌላ #አቅጣጫ #ለመውሰድ ያሰበ #ሰው እንጂ #ጥቅሱን መሠረት አድርጎ ማብራሪያ #እየሰጠ አለመሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
እነዚህ ሁሉም እንግዲህ #መምህራን ተብለው መድረክ ላይ የሚቆሙና ይህን እና ይህን መሰል #የኑፋቄ ትምህርት #በህዝቡ ላይ የሚረጩ፤ #ከእግዚአብሄር ቃል ይልቅ ለፈቃዳቸውና ላሉበት ባህላዊ እምነት ቅድሚያ የሚሰጡ ሰዎች ናቸው። እንዳያችሁት #አንድ #ጥቅስ ላይ ራሱ እንዲህ ያለ #አለመግባባት ይታይባቸዋል፡፡ እርስ በእርስ ያልተስማሙ ሰዎች ታዲያ እንዴት ነው #ከቅዱሱ #መጽሐፍ ጋር ተስማምተው #ለማስተማር የሚችሉት? ስለዚህም እኛን ለማስተማር ከመሞከራቸው በፊት #እርስ በእርሳቸው #ይስማሙ ዘንድ ይሄው ወንድማዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ይህ ሁሉ ግን ለምን ይሆን? ስንል ምክንያቱም #ቤተ ክርስቲያኒቱ #ከክርስቶስ #የማዳን ሥራ ጋር የተሳሰረውን #የምልጃ ስራውን አልቀበልም በማለቷ ነው፡፡

@gedlatnadersanat @teeod