#ስለ ሆሳዕና ከተማ የሆነ ነገር በሉ እንጂ?
“ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ?”
ሐዋ9፥4
ክርስቲያኖችን ማሳደድ ክርቶስን ማሳደድ ነው !። ይህ ደግሞ የመውጊያውን ብረት እንደመቃወም የሚብስ ነው።
# ክርቶሳዊያን በሆሳዕና ሲከለከሉ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ አይደለም ያኜ በክርስቶስ ዘመን የተጀመረ ነው::
# ወደ_ደብረ ዘይት ቍልቍለትም አሁን በቀረበ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ሁላቸው ደስ እያላቸው ተአምራትን ሁሉ ስላዩ በታላቅ ድምፅ # እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ጀምረው ነበር። "በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር" አሉ ። ይህን ጊዜ ከሕዝብም መካከል #ከፈሪሳውያን_አንዳንዱ፦መምህር ሆይ፥ደቀመዛሙርትህን ዝም እንዲሉ ገሥጻቸው አሉት። # እርሱም መልሶ፦እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ እንኳ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው። ሉቃ19÷37-40
#ገዢዎቻችን ባልሰማ ዝም ቢሉም እንኳ #በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ እርሱ የተባረከ ነው እያለች ሆሳዕና ዛሬም ትጮሃለች !
“ሳውል ሳውል፥ ስለ ምን ታሳድደኛለህ?”
ሐዋ9፥4
ክርስቲያኖችን ማሳደድ ክርቶስን ማሳደድ ነው !። ይህ ደግሞ የመውጊያውን ብረት እንደመቃወም የሚብስ ነው።
# ክርቶሳዊያን በሆሳዕና ሲከለከሉ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ አይደለም ያኜ በክርስቶስ ዘመን የተጀመረ ነው::
# ወደ_ደብረ ዘይት ቍልቍለትም አሁን በቀረበ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ሁላቸው ደስ እያላቸው ተአምራትን ሁሉ ስላዩ በታላቅ ድምፅ # እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ጀምረው ነበር። "በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር" አሉ ። ይህን ጊዜ ከሕዝብም መካከል #ከፈሪሳውያን_አንዳንዱ፦መምህር ሆይ፥ደቀመዛሙርትህን ዝም እንዲሉ ገሥጻቸው አሉት። # እርሱም መልሶ፦እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ እንኳ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው። ሉቃ19÷37-40
#ገዢዎቻችን ባልሰማ ዝም ቢሉም እንኳ #በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ እርሱ የተባረከ ነው እያለች ሆሳዕና ዛሬም ትጮሃለች !