#ኦርቶጵያ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#Ethiopia | ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያንን ከኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያን ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነጥሎ ማየት ይከብዳል፡፡
ቤተክስርቲያኒቱ ለኢትዮጵያ ህልውና ዋጋ ብትከፍልም ለውለታዋ ጥርስ እንዲነከስባት ሆናለች፡፡
ለመሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክስርቲያን በምን ምክንያት ጥርስ ተነከሰባት?
ውለታዋና በደሏስ ምንድነው?
ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋር የነበራቸው ሙግት በአስደናቂ ሁኔታ በመጽሐፉ ውስጥ ተዳስሷል፡፡
በሙግቱ ማን ረትቶ ይሆን?
ላሊበላ ሦስት ቀናት ሞቶ የተገለጠለት አስገራሚ ምስጢርም ተካትቶበታል፡፡
ብዙም ያልተነገረለት ላሊበላ ሞቶ የተገለጠለት ምስጢር ምን ይሆን?
ታቦተ ፂዮንን በአይናቸው ያዩት አጼ ኢያሱን ጨምሮ የጥቂት ሰዎች ምስክርነት በሚገርም ሁኔታ በመጽሐፉ ላይ ሰፍሯል፡፡
ታቦተ ፂዮንን በአይናቸው ያዩ ሰዎች ምን ተናረው ይሆን?
ኦርቶጵያ መጽሐፍ የሚነግረን ብዙ አስገራሚ ታሪኮች አሉ፡፡
ሁሉም ሰው ሊያነበው፣ ብሎም ቅርስ ሊያደርገው የሚገባ ለትውልድ የሚተላለፍ መጽሐፍ።
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#Ethiopia | ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያንን ከኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያን ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነጥሎ ማየት ይከብዳል፡፡
ቤተክስርቲያኒቱ ለኢትዮጵያ ህልውና ዋጋ ብትከፍልም ለውለታዋ ጥርስ እንዲነከስባት ሆናለች፡፡
ለመሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክስርቲያን በምን ምክንያት ጥርስ ተነከሰባት?
ውለታዋና በደሏስ ምንድነው?
ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጋር የነበራቸው ሙግት በአስደናቂ ሁኔታ በመጽሐፉ ውስጥ ተዳስሷል፡፡
በሙግቱ ማን ረትቶ ይሆን?
ላሊበላ ሦስት ቀናት ሞቶ የተገለጠለት አስገራሚ ምስጢርም ተካትቶበታል፡፡
ብዙም ያልተነገረለት ላሊበላ ሞቶ የተገለጠለት ምስጢር ምን ይሆን?
ታቦተ ፂዮንን በአይናቸው ያዩት አጼ ኢያሱን ጨምሮ የጥቂት ሰዎች ምስክርነት በሚገርም ሁኔታ በመጽሐፉ ላይ ሰፍሯል፡፡
ታቦተ ፂዮንን በአይናቸው ያዩ ሰዎች ምን ተናረው ይሆን?
ኦርቶጵያ መጽሐፍ የሚነግረን ብዙ አስገራሚ ታሪኮች አሉ፡፡
ሁሉም ሰው ሊያነበው፣ ብሎም ቅርስ ሊያደርገው የሚገባ ለትውልድ የሚተላለፍ መጽሐፍ።
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
https://tttttt.me/AwediMeherit
ተመዝግበዋል❓
ሳይነግሩኝ ተመዘገቡ ብለው ከወዳጆ እንዳይጣሉ❗️
👉ሥነ ፍጥረት 👉ባሕረ ሀሳብ
👉ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን
👉ትምህርተ ሃይማኖት
👉የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
👉ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
የመሳሰሉ መንፈሳዊ ኮርሶች በየሳምንቱ በድምጽ ባሉበት ሆነው የሚያማሩበት
❤በተጨማሪም
👉ምን እንጠይቅልዎ? ምዕመናን የፈለጉትን መንፈሳዊ ጥያቄ የሚጠይቁበትና መልስ የሚያገኙበት
👉እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ የመንፈሳዊ ውይይት ክፍለ ጊዜን ያካተተ ልዮ ቻናል
❤ #ሳይሞላብዎ_በቶሎ_ተቀላቅለው በነፃ ይመዝገቡ
ተመዝግበዋል❓
ሳይነግሩኝ ተመዘገቡ ብለው ከወዳጆ እንዳይጣሉ❗️
👉ሥነ ፍጥረት 👉ባሕረ ሀሳብ
👉ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን
👉ትምህርተ ሃይማኖት
👉የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
👉ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
የመሳሰሉ መንፈሳዊ ኮርሶች በየሳምንቱ በድምጽ ባሉበት ሆነው የሚያማሩበት
❤በተጨማሪም
👉ምን እንጠይቅልዎ? ምዕመናን የፈለጉትን መንፈሳዊ ጥያቄ የሚጠይቁበትና መልስ የሚያገኙበት
👉እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ የመንፈሳዊ ውይይት ክፍለ ጊዜን ያካተተ ልዮ ቻናል
❤ #ሳይሞላብዎ_በቶሎ_ተቀላቅለው በነፃ ይመዝገቡ
Telegram
ዐውደ ምሕረት
"ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት"
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት"
❤ውድ ታዳሚዎቻችን እንደምን ዋላችሁ (አደራችሁ) ...አሜን ስለ ቸርነቱ እግዚአብሔር አምላክ የተመሰገነ ይሁን አትለይምና እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ #ቅድስት_ድንግል_ማርያምም እንደተሰጣት ከፍ ያለ ጸጋ የተመሠገነች ትሁንልን አሜን..!::
እነሆ ተወዳጁ የምን እንጠይቅልዎ መርኃ ግብር አሁን ጀምሯል ጥያቄዎን በሚከተሉት አድራሻዎች ይስደዱልን ሊቃውንትን ጠይቀን መጻሕፍትን አገላብጠን ቤተ ክርስቲያናዊ ምላሽ እንሰጥበታለን።
👇👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
👇👇👇👇👇👇
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
እነሆ ተወዳጁ የምን እንጠይቅልዎ መርኃ ግብር አሁን ጀምሯል ጥያቄዎን በሚከተሉት አድራሻዎች ይስደዱልን ሊቃውንትን ጠይቀን መጻሕፍትን አገላብጠን ቤተ ክርስቲያናዊ ምላሽ እንሰጥበታለን።
👇👇👇👇👇
@YEAWEDIMERITE
👇👇👇👇👇👇
ዓውደ ምሕረት የእናንተ
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ተክሊል ማለት ከለለ አከበረ ከሚለው ግሥ የተገኘ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም ክብር ማለት ነው። ተክሊል ምሥጢር ተብሎ መጠራቱ ሙሽራውና ሙሽሪት በግብር አምላካዊ አንድ የሚሆኑበት የጋብቻ ሥርዓት በመሆኑ ነው። ጋብቻ በቤተ ክርስቲያን ሲፈጸም ምሥጢርነት አለው። ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም "... ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው" ማለቱ ይህንኑ ያረጋግጥልናል።
#የተክሊል አፈጻጸም
እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ /ሥርዓት/ ተክሊል ከሥርዓተ ቅዳሴና ከቅዱስ ቁርባን ጋር ተያይዞ የሚፈጸም ምሥጢር ነው። እንጂ ብቻውን አይፈጸምም። ጸሎተ ተክሊል ተደርሶ ቅዱስ ቁርባን መቀበል ከቀረ ግን ተክሊሉ ፍጹም አይደለምና ጋብቻው አይጸናም።
#ሥርዓተ ተክሊል ለማን ይፈጸማል?
ተክሊል የሚፈጸመው ንጽሕናዋን ጠብቃ ከወንድ እርቃ ለኖረች ጥብቅ ልጃገረድ ወይም በሥጋ ድንግልናዋን ለጠበቀች በተግባር ዝሙት ላልፈጸመች ኦርቶዶክሳዊ ሴት ነው። ሴትን በምንጣፍ ተገናኝቶ የማያውቅ ንጽሕናውን ጠብቆ ልኖር ኦርቶዶክሳዊ ወንድ ብቻ የሚፈጸም የጋብቻ መፈጸሚያ አይነት ነው። በአጠቃላይ ተክሊል ከሥጋዊ ድንግል ጋር አብሮ የሚሄድ ምሥጢር መሆኑን ቤተ ክርስቲያን የሥርዓት መጽሐፍቶች ሁሉ ተባብረው የሚመሰክሩት ጉዳይ ነው። ለምሳሌ ፍትሃ ነገስት እንዲህ ይላል ፦ "ይህ ተክሊል በጋብቻ ጊዜ ለድንግል ወንድና ለድንግል ሴት ይገባል።" ፍትሃ ነገስት 24:906 ከላይ ያነሳነው ሥርዓት ግን በደንብ ካልተብራራ ተክሊልን በተመለከተ የሚነሱትን ጥያቄዎች ከምንጫቸው ማድረግ የሚችል አይሆንም። ሰለዚህ በዚህ ምሥጢር ዙሪያ ለሚነሱት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንድንችል ድንግልና እንደቤቱ ክርስቲያናችን አስተምህሮ እንዴት ይታያላል /ይብራራል/ የሚለውን በደንብ መመልከት ይገባል።
#ድንግልና ምንድን ነው?
ድንግልና የሚለው ቃል ተደነገለ ተጠበቀ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም መጠበቅ ማለት ነው። ድንግልና እንደ ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ንዑስ ሕዋስን /Hymen/ ለመግለጽ ብቻ ሳይሆን የንጽሕና አኗኗር ለማስረዳት አንድ ድርጊት መፈጸም ወይም አለመፈጸሙን ለማመልከት አገልግሎት ላይ የሚውል ቃል መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።
ሰለዚህም አንዲት ኦርቶዶክሳዊት ሴት ሥጋዊ የሆነው የድንግል ማሕተም ስላልፈረሰባት ብቻ ሥርዓተ ተክሊል መፈጸም ትችላለች ሌላኛዋ ኦርቶዶክሳዊት ደግሞ ሥጋዊ የድንግልናዋ ማሕተም ሰለፈረሰ ብቻ ተክሊል አይገባትም ማለት አይደለም። በቅድሚያ እዚህ ላይ ያለውን ውዥንብር መደንብ ለማጥራት በሴቶች ተፈጥሮ ውስጥ የሚገኘውን የድንግልና አይነቶችን ማየት ይጠቅማል።
#የሴቶች ድንግልና ተፈጥሮ ዓይነቶች
ማኅተመ ድንግልና ሴት ከወንድ ጋር ሩካቤ አድርጋ አለማወቋን የሚያስረዳ የሥራዋ መገለጫ የአኗኗሯ መታወቂያ ልዩ የተፈጥሮ ምልክትና የድንግልናዊ ኑሮዋ ዘውድ ነው። ይህ ተፈጥሮዊ ማኅተም በሴቶች አፈ ማኅፀን ቀለበት በሚመስል ስስ ሥጋነት በጉልህ ይታወቃል። ይህ ማለት ግን ሩካቤና ሰስሎተ ድንግልና /የድንግልና መወገድ/ የተለያዩና
ራሳቸውን የቻሉ ተግባራት መሆናቸውን መገንዘብ ይኖርብናል። አንዲት ሴት ማኅተመ ድንግልና ስላላት ብቻ " ሩካቤ አድርጋ አታውቅም" " ወይም ሩካቤ ስላደረች ማኅተመ ድንግልና ሊኖራት አይችልም። ብሎ ድምዳሜ ላይ መድረስ አለመቻሉን እንረዳለን። በዚህም የተነሳ የድንግልና አይነቶችን ከተክሊል ጋር እያዛመዱ መመልከት ያስፈልጋል። ለምሳሌ ወንዶች እንደ ሴቶች ተጨባጭና ጉልህ የድንግልና ምልክት ስለሌላቸው ከሴት ጋር ሩካቤ ፈጽመው የማያውቁ ሆነው ሳለ ደናግል አይደሉም ማለት አይቻልም። እንደዚሁ ሁሉ ሩካቤን ፈጽመው የማያውቁ ሴቶች የድንግልና ማኅተም ስለሌላቸው ብቻ ደናግላን
ከመባል አይከለከሉም። በሌላ አቅጣጫ ስንመለከት ወንዶች ሩካቤ ፈጽመው ሳለ እንደ ሴቶች የሚገሠሥ ማኅተመ ድንግልና ስለሌላቸው ድንግልናቸውን አልፈረሰም እንደማይባል ሁሉ ሴቶች ሩካቤ ሥጋ እየፈጸሙ በልዩ ልዩ ምክንያት ማኅተመ ድንግልናቸውን ባይገሠሥም መደበኛ ሩካቤ እስከ ፈጽሙ ድረስ ደናግል ሊባሉ አይችሉም። ለዚህም ነው ሰለድንግልና አይነቶች ማውራት አስፈላጊ ሁኖ የተገኘው ፦
#የድንግልና ዓይነት
የድንግልና መለያ ወይም ስስ የክብር ንጽሕና ሽፋን /Hymen/ ዓይነታቸው አራት ሲሆኑ በሁሉም ሴቶች ላይ የሚኖረው ዓይነት ምንም እንኳን በተፈጥሮ ተወስኖ የተፈጠረ ቢሆንም ግን ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ውጭ ድንግልና የሚጠፋባቸው በርካታ ምክንያቶች ይኖራሉ። ይህም ከሴቶች የድንግልና ተፈጥሮ አንጻር ነው።
#አንደኛ ደረጃ_የድንግልና ማኅተም /Hymen/ ምልክቶች ፦ ይህ ድንግልና አይነት ያላቸው ሴቶች ንዑስ ሕዋስ የድንግልና ማኅተም ምልክቱ የሌላቸው ሲሆኑ እነዚህ ምንም እንኳን ከአጠቃላዩ ሴቶች ሲታይ ቁጥራቸው አናሳና አንዳንድ መረጃዎች እንደ ሚጠቁሙት ከሦስት እስከ አምስት በመቶ የማይበልጡ ቢሆኑም የዚህ አይነት ተፈጥሮ ባለ ድርሻ የሆኑ እህቶች የሠርጋቸውን የመጀመሪያውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሲዳርጉ ምናሴም እንኳን ሕመም ቢሰማቸውም እንደሌሎቹ የድንግልና አይነቶች ያለ መድማታቸው አይነቱን የተለየ ያደርገዋል። ይህ አይነቱ ድንግልና ያላቸው ወጣት ሴቶች ምንም እንኳን ከጋብቻ በፊት የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጽመው የማያውቁ ራሳቸውን በቅድስናና በንጽሕና ጠብቀው የኖሩ ቢሆኑም ሆኖም ግን በጋብቻቸው ምሽት የመጀመሪያውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሲፈጽሙ ደም ባለመታየቱ በባላቸው ዘንድ ተአማኒነት የሚያጡበት አሳዛኝ አጋጣሚ የሚከሰትበት አጋጣሚ አለ።
#ሁለተኛ ደረጃ የድንግልና ዓይነት፦ይህ የድንግልና አይነት በተፈጥሮ ያላቸው ሴቶች የድንግልና መለያቸው በጣም ስስነት ያለው ሲሆን እነዚህ አይነት ሴቶች በቁጥር ከአጠቃላዩ ሴቶች ከሃያ አምስት በመቶ ያላነሱ ናቸው። ይህ የድንግልና አይነት ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ውጭ በተለያዩ የጥንቃቄ ጉድለቶች ሊወገድ የሚችልባቸውም አጋጣሚዎችም አሉ። በዚህ የድንግልና አይነት የሚኖሩ እህቶች ከባድ በሆነ አካላዊ እንቅስቃሴ ጥንቃቄ በጎደለው አለባበስ የተነሳ ሊወገድ ይችላል። እነዚህ እህቶች በሩካቤ ሥጋ ግንኙነት በዝሙት ተግባር ሳይገኙ ድንግልናቸውን ሊያጡት ይችላሉ።
#ሦስተኛው ደረጃ የድንግልና ዓይነት፦ ይህ የድንግልና ዓይነት መካከለኛ ደረጃ ውፍረት ያለው ሲሆን የድንግልና መለያ ምልክት በአብዛኛው ሴቶች ላይ ማለትም ከአጠቃላዩ ድንግልና ካላቸው ወጣት ሴቶች ከግማሽ በላይ በሚሆኑት ላይ የሚገኝ የድንግልና ማኅተም አይነት ነው። ይህ የድንግልና አይነት እስከ አሁን ካየናቸው የድንግልና ማኅተሞች በጥንካሬና በውፍረት የተሻለ ከመሆኑ በላይ ከግብረ ሥጋ ግንኙነት በስተቀር በሌሎች የጥንቃቄ ጉድለቶች ማለትም ጥንቃቄ በጎደለው ስፖርትና በመሳሰሉት የመወገድ ዕድሉ በጣም ዝቀተኛ ነው።
#አራተኛ ደረጃ የድንግልና ዓይነት ፦ ይህ የድንግልና አይነቶች ጽኑ የሚባል ነው። ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ውጭ በሌላ በምንድን አይነት መንገድ የሚፈርስ የሚወገድ አይደለም። ተክሊል የሚገባት ሩካቤ ሥጋ ግንኙነት ፈጽማ ድንግልናዋ ላልፈረሰባት ሴት አይደለም። ይቺ ሴት ምንም እንኳን የሥጋ ድንግልናዋ ቢኖርም የዝሙት ተግባርን ፈጽማለችና ተክሊል አይገባትም። በተለይ አራተኛው የድንግልና አይነት ላይ የሚገኙ ጽን የድንግልና ማኅተም ያላቸው ሴቶች በመጀመሪያው የሩካቤ ሥጋ ግንኙነት የድንግልና ማኅተማቸው ላይወገድ ይችላል። ይህንን ሩካቤ ሥጋ ግንኙነት የፈጸሙት ከጋብቻ ውጭ ከሆነ ዝሙት ነውና የድንግልና ማኅተም አለኝ ተ
#የተክሊል አፈጻጸም
እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ /ሥርዓት/ ተክሊል ከሥርዓተ ቅዳሴና ከቅዱስ ቁርባን ጋር ተያይዞ የሚፈጸም ምሥጢር ነው። እንጂ ብቻውን አይፈጸምም። ጸሎተ ተክሊል ተደርሶ ቅዱስ ቁርባን መቀበል ከቀረ ግን ተክሊሉ ፍጹም አይደለምና ጋብቻው አይጸናም።
#ሥርዓተ ተክሊል ለማን ይፈጸማል?
ተክሊል የሚፈጸመው ንጽሕናዋን ጠብቃ ከወንድ እርቃ ለኖረች ጥብቅ ልጃገረድ ወይም በሥጋ ድንግልናዋን ለጠበቀች በተግባር ዝሙት ላልፈጸመች ኦርቶዶክሳዊ ሴት ነው። ሴትን በምንጣፍ ተገናኝቶ የማያውቅ ንጽሕናውን ጠብቆ ልኖር ኦርቶዶክሳዊ ወንድ ብቻ የሚፈጸም የጋብቻ መፈጸሚያ አይነት ነው። በአጠቃላይ ተክሊል ከሥጋዊ ድንግል ጋር አብሮ የሚሄድ ምሥጢር መሆኑን ቤተ ክርስቲያን የሥርዓት መጽሐፍቶች ሁሉ ተባብረው የሚመሰክሩት ጉዳይ ነው። ለምሳሌ ፍትሃ ነገስት እንዲህ ይላል ፦ "ይህ ተክሊል በጋብቻ ጊዜ ለድንግል ወንድና ለድንግል ሴት ይገባል።" ፍትሃ ነገስት 24:906 ከላይ ያነሳነው ሥርዓት ግን በደንብ ካልተብራራ ተክሊልን በተመለከተ የሚነሱትን ጥያቄዎች ከምንጫቸው ማድረግ የሚችል አይሆንም። ሰለዚህ በዚህ ምሥጢር ዙሪያ ለሚነሱት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንድንችል ድንግልና እንደቤቱ ክርስቲያናችን አስተምህሮ እንዴት ይታያላል /ይብራራል/ የሚለውን በደንብ መመልከት ይገባል።
#ድንግልና ምንድን ነው?
ድንግልና የሚለው ቃል ተደነገለ ተጠበቀ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም መጠበቅ ማለት ነው። ድንግልና እንደ ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ንዑስ ሕዋስን /Hymen/ ለመግለጽ ብቻ ሳይሆን የንጽሕና አኗኗር ለማስረዳት አንድ ድርጊት መፈጸም ወይም አለመፈጸሙን ለማመልከት አገልግሎት ላይ የሚውል ቃል መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል።
ሰለዚህም አንዲት ኦርቶዶክሳዊት ሴት ሥጋዊ የሆነው የድንግል ማሕተም ስላልፈረሰባት ብቻ ሥርዓተ ተክሊል መፈጸም ትችላለች ሌላኛዋ ኦርቶዶክሳዊት ደግሞ ሥጋዊ የድንግልናዋ ማሕተም ሰለፈረሰ ብቻ ተክሊል አይገባትም ማለት አይደለም። በቅድሚያ እዚህ ላይ ያለውን ውዥንብር መደንብ ለማጥራት በሴቶች ተፈጥሮ ውስጥ የሚገኘውን የድንግልና አይነቶችን ማየት ይጠቅማል።
#የሴቶች ድንግልና ተፈጥሮ ዓይነቶች
ማኅተመ ድንግልና ሴት ከወንድ ጋር ሩካቤ አድርጋ አለማወቋን የሚያስረዳ የሥራዋ መገለጫ የአኗኗሯ መታወቂያ ልዩ የተፈጥሮ ምልክትና የድንግልናዊ ኑሮዋ ዘውድ ነው። ይህ ተፈጥሮዊ ማኅተም በሴቶች አፈ ማኅፀን ቀለበት በሚመስል ስስ ሥጋነት በጉልህ ይታወቃል። ይህ ማለት ግን ሩካቤና ሰስሎተ ድንግልና /የድንግልና መወገድ/ የተለያዩና
ራሳቸውን የቻሉ ተግባራት መሆናቸውን መገንዘብ ይኖርብናል። አንዲት ሴት ማኅተመ ድንግልና ስላላት ብቻ " ሩካቤ አድርጋ አታውቅም" " ወይም ሩካቤ ስላደረች ማኅተመ ድንግልና ሊኖራት አይችልም። ብሎ ድምዳሜ ላይ መድረስ አለመቻሉን እንረዳለን። በዚህም የተነሳ የድንግልና አይነቶችን ከተክሊል ጋር እያዛመዱ መመልከት ያስፈልጋል። ለምሳሌ ወንዶች እንደ ሴቶች ተጨባጭና ጉልህ የድንግልና ምልክት ስለሌላቸው ከሴት ጋር ሩካቤ ፈጽመው የማያውቁ ሆነው ሳለ ደናግል አይደሉም ማለት አይቻልም። እንደዚሁ ሁሉ ሩካቤን ፈጽመው የማያውቁ ሴቶች የድንግልና ማኅተም ስለሌላቸው ብቻ ደናግላን
ከመባል አይከለከሉም። በሌላ አቅጣጫ ስንመለከት ወንዶች ሩካቤ ፈጽመው ሳለ እንደ ሴቶች የሚገሠሥ ማኅተመ ድንግልና ስለሌላቸው ድንግልናቸውን አልፈረሰም እንደማይባል ሁሉ ሴቶች ሩካቤ ሥጋ እየፈጸሙ በልዩ ልዩ ምክንያት ማኅተመ ድንግልናቸውን ባይገሠሥም መደበኛ ሩካቤ እስከ ፈጽሙ ድረስ ደናግል ሊባሉ አይችሉም። ለዚህም ነው ሰለድንግልና አይነቶች ማውራት አስፈላጊ ሁኖ የተገኘው ፦
#የድንግልና ዓይነት
የድንግልና መለያ ወይም ስስ የክብር ንጽሕና ሽፋን /Hymen/ ዓይነታቸው አራት ሲሆኑ በሁሉም ሴቶች ላይ የሚኖረው ዓይነት ምንም እንኳን በተፈጥሮ ተወስኖ የተፈጠረ ቢሆንም ግን ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ውጭ ድንግልና የሚጠፋባቸው በርካታ ምክንያቶች ይኖራሉ። ይህም ከሴቶች የድንግልና ተፈጥሮ አንጻር ነው።
#አንደኛ ደረጃ_የድንግልና ማኅተም /Hymen/ ምልክቶች ፦ ይህ ድንግልና አይነት ያላቸው ሴቶች ንዑስ ሕዋስ የድንግልና ማኅተም ምልክቱ የሌላቸው ሲሆኑ እነዚህ ምንም እንኳን ከአጠቃላዩ ሴቶች ሲታይ ቁጥራቸው አናሳና አንዳንድ መረጃዎች እንደ ሚጠቁሙት ከሦስት እስከ አምስት በመቶ የማይበልጡ ቢሆኑም የዚህ አይነት ተፈጥሮ ባለ ድርሻ የሆኑ እህቶች የሠርጋቸውን የመጀመሪያውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሲዳርጉ ምናሴም እንኳን ሕመም ቢሰማቸውም እንደሌሎቹ የድንግልና አይነቶች ያለ መድማታቸው አይነቱን የተለየ ያደርገዋል። ይህ አይነቱ ድንግልና ያላቸው ወጣት ሴቶች ምንም እንኳን ከጋብቻ በፊት የግብረ ሥጋ ግንኙነት ፈጽመው የማያውቁ ራሳቸውን በቅድስናና በንጽሕና ጠብቀው የኖሩ ቢሆኑም ሆኖም ግን በጋብቻቸው ምሽት የመጀመሪያውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት ሲፈጽሙ ደም ባለመታየቱ በባላቸው ዘንድ ተአማኒነት የሚያጡበት አሳዛኝ አጋጣሚ የሚከሰትበት አጋጣሚ አለ።
#ሁለተኛ ደረጃ የድንግልና ዓይነት፦ይህ የድንግልና አይነት በተፈጥሮ ያላቸው ሴቶች የድንግልና መለያቸው በጣም ስስነት ያለው ሲሆን እነዚህ አይነት ሴቶች በቁጥር ከአጠቃላዩ ሴቶች ከሃያ አምስት በመቶ ያላነሱ ናቸው። ይህ የድንግልና አይነት ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ውጭ በተለያዩ የጥንቃቄ ጉድለቶች ሊወገድ የሚችልባቸውም አጋጣሚዎችም አሉ። በዚህ የድንግልና አይነት የሚኖሩ እህቶች ከባድ በሆነ አካላዊ እንቅስቃሴ ጥንቃቄ በጎደለው አለባበስ የተነሳ ሊወገድ ይችላል። እነዚህ እህቶች በሩካቤ ሥጋ ግንኙነት በዝሙት ተግባር ሳይገኙ ድንግልናቸውን ሊያጡት ይችላሉ።
#ሦስተኛው ደረጃ የድንግልና ዓይነት፦ ይህ የድንግልና ዓይነት መካከለኛ ደረጃ ውፍረት ያለው ሲሆን የድንግልና መለያ ምልክት በአብዛኛው ሴቶች ላይ ማለትም ከአጠቃላዩ ድንግልና ካላቸው ወጣት ሴቶች ከግማሽ በላይ በሚሆኑት ላይ የሚገኝ የድንግልና ማኅተም አይነት ነው። ይህ የድንግልና አይነት እስከ አሁን ካየናቸው የድንግልና ማኅተሞች በጥንካሬና በውፍረት የተሻለ ከመሆኑ በላይ ከግብረ ሥጋ ግንኙነት በስተቀር በሌሎች የጥንቃቄ ጉድለቶች ማለትም ጥንቃቄ በጎደለው ስፖርትና በመሳሰሉት የመወገድ ዕድሉ በጣም ዝቀተኛ ነው።
#አራተኛ ደረጃ የድንግልና ዓይነት ፦ ይህ የድንግልና አይነቶች ጽኑ የሚባል ነው። ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ውጭ በሌላ በምንድን አይነት መንገድ የሚፈርስ የሚወገድ አይደለም። ተክሊል የሚገባት ሩካቤ ሥጋ ግንኙነት ፈጽማ ድንግልናዋ ላልፈረሰባት ሴት አይደለም። ይቺ ሴት ምንም እንኳን የሥጋ ድንግልናዋ ቢኖርም የዝሙት ተግባርን ፈጽማለችና ተክሊል አይገባትም። በተለይ አራተኛው የድንግልና አይነት ላይ የሚገኙ ጽን የድንግልና ማኅተም ያላቸው ሴቶች በመጀመሪያው የሩካቤ ሥጋ ግንኙነት የድንግልና ማኅተማቸው ላይወገድ ይችላል። ይህንን ሩካቤ ሥጋ ግንኙነት የፈጸሙት ከጋብቻ ውጭ ከሆነ ዝሙት ነውና የድንግልና ማኅተም አለኝ ተ
ክሊል ልፈጽም ብለው መጠየቅም አይገባቸውም። ምክንያቱም በጋብቻ ክልል ውስጥ ሊፈጽሙት የሚገባውን ሩካቤ ጋብቻ ሳይመሰርቱ አስቀድመው እግዚአብሔር በማይወደው የዝሙት ተግባር የሩካቤ ሥጋ ግንኙነት ፈጽመዋልና ተክሊል አይፈጸምላቸውም ተክሊል አይገባቸውም።
#ሰለዚህ ተክሊል የሚፈጸመው ንጽሕናዋን ጠብቃ ከወንድ እርቃ ለኖረች ጥብቅ ልጃገረድ ወይም በሥጋ ድንግልናዋን ለጠበቀች በተግባር ዝሙት ላልፈጸመች ኦርቶዶክሳዊ ሴት ነው። ከወንድ ጋር ሩካቤ ፈጽማ የሥጋ ድንግልናዋ ማኅተሙ ሰለአልፈረሰ ብቻ ተክሊል ይገባታል የሚል አስተምህሮ ቤተ ክርስቲያን የላትም።
#ሰለዚህ ተክሊል የሚፈጸመው ንጽሕናዋን ጠብቃ ከወንድ እርቃ ለኖረች ጥብቅ ልጃገረድ ወይም በሥጋ ድንግልናዋን ለጠበቀች በተግባር ዝሙት ላልፈጸመች ኦርቶዶክሳዊ ሴት ነው። ከወንድ ጋር ሩካቤ ፈጽማ የሥጋ ድንግልናዋ ማኅተሙ ሰለአልፈረሰ ብቻ ተክሊል ይገባታል የሚል አስተምህሮ ቤተ ክርስቲያን የላትም።
https://tttttt.me/AwediMeherit
ተመዝግበዋል❓
ሳይነግሩኝ ተመዘገቡ ብለው ከወዳጆ እንዳይጣሉ❗️
👉ሥነ ፍጥረት 👉ባሕረ ሀሳብ
👉ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን
👉ትምህርተ ሃይማኖት
👉የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
👉ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
የመሳሰሉ መንፈሳዊ ኮርሶች በየሳምንቱ በድምጽ ባሉበት ሆነው የሚያማሩበት
❤በተጨማሪም
👉ምን እንጠይቅልዎ? ምዕመናን የፈለጉትን መንፈሳዊ ጥያቄ የሚጠይቁበትና መልስ የሚያገኙበት
👉እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ የመንፈሳዊ ውይይት ክፍለ ጊዜን ያካተተ ልዮ ቻናል
❤ #ሳይሞላብዎ_በቶሎ_ተቀላቅለው በነፃ ይመዝገቡ
ተመዝግበዋል❓
ሳይነግሩኝ ተመዘገቡ ብለው ከወዳጆ እንዳይጣሉ❗️
👉ሥነ ፍጥረት 👉ባሕረ ሀሳብ
👉ነገረ ማርያም 👉ነገረ ቅዱሳን
👉ትምህርተ ሃይማኖት
👉የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
👉ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
የመሳሰሉ መንፈሳዊ ኮርሶች በየሳምንቱ በድምጽ ባሉበት ሆነው የሚያማሩበት
❤በተጨማሪም
👉ምን እንጠይቅልዎ? ምዕመናን የፈለጉትን መንፈሳዊ ጥያቄ የሚጠይቁበትና መልስ የሚያገኙበት
👉እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ የመንፈሳዊ ውይይት ክፍለ ጊዜን ያካተተ ልዮ ቻናል
❤ #ሳይሞላብዎ_በቶሎ_ተቀላቅለው በነፃ ይመዝገቡ
Telegram
ዐውደ ምሕረት
"ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት"
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት"
የሐምሌ ፀሐዮች
"በሐምሌ ልኑር እንዳመሌ" ይባላል ምነው ቢሉ ላዮ ውኃ ታቹ ጭቃ የሚሆንበት ከባድ የዝናብ ጊዜ ነውና ጣራው የሚፈስበት ቤተኛ ይልቁኑ ላጤ መኝታው ላይ ሲያፈስበት መኝታው ጋር በጆክ ይደቅናል ማብሰያው ጋር ሲያፈስበት በባሊው ይደቅናል መመገቢያው ጋር ሲያፈስበት በሳፋ ይደቅናል ስለዚህ ሁሉም ቤተኛ በሐምሌ እንደ አመሉ ይደቃቅናል። ይህ ነው ልኑር እንዳመሌ ያሰኘው። ሐምሌ እንዲ ያለች አስቸጋሪ የዝናብ ወቅት ሆና ሳለ ብሩሃን ከዋክብት የሚባሉ ጻድቃንም በዚህች በአሰቃቂ ወቅት እንኳ ሆነው ብርድና ቁሩን ሳይሰቅቁ አንገታቸውን ለሰይፍ ሰውነታቸውን ለእሳት አሳልፈው የሚሰጡ የሐምሌ ፀሐዮች ናቸው ። እንደነማን ቢሉ እንደ ቅዱስ ጳውሎስና እንደ ቅዱስ ጴጥሮስ ያሉ ቅዱሳን።
ቅዱስ ጳውሎስ አስቀድሞ አስፈሪ የሆነ የሐምሌ ጨለማ የነበረ ገዳይ የኦሪት ምርኮኛና የወንጌል ጠላት የክርስቲያኖች አሳዳጅ ነበር። በደማስቆ ከተማ በድንቅ አጠራር ከተጠራ በኃላ ግን የሐምሌ ጨለማው ሳዑል የሐምሌ ፀሐይ ለመሆን በቃ። በአሕዛብ ዘንድ ስሙን የሚሸከም እንደራሴ ሆነ።
ቅዱስ ጴጥሮስም ከውኃ ውጪ የተወለደ ዓሣ ለማለት በሚቻል ሆኔታ በጥብርዲያኖስ ባሕር አጠገብ የተወለደ ዋናና አሳ ማጥመድ ብቻ የሚያውቅ በባላአብቶች ስም መረብ እየጣለ የሚተዳደር ምስኪን የኔ ቢጤ ነበር ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ተከተለኝ ብሎ በጠራው ጊዜ የሐምሌ ፀሐይ ብርሃነ ዓለም ለመባል ታጨ:: አንባቢ ሆይ የሐምሌ ፀሐይ ውድና ብርቅ ናት ምክንያቱም ሐምሌ ብርቱ የዝናብ እና የቅዝቃዜ ጊዜ ናትና አንተም ውድና ብርቅ ትሆን ዘንድ ሰው በበዛበት ለመታየት ብለ አትባዝን ይልቁኑ ሰው ሲጠፋ ሰው ሆነህ ተገኝ።
የጽድቅ ፀሐይ ላሎጣባት ሐምሌ ለሆነችና ከእውነት ጋር ለተፋቻች ለላጤ ቀዳዳ ሕይወታችን በተቀደደው በኩል እየቆሙ እኸሁ የሐምሌ ፀሐዮች ቅዱሳን ናቸው።
#በረከታቸው ትደርብን!
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
አ.አ ኢትዮጵያ
ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም
"በሐምሌ ልኑር እንዳመሌ" ይባላል ምነው ቢሉ ላዮ ውኃ ታቹ ጭቃ የሚሆንበት ከባድ የዝናብ ጊዜ ነውና ጣራው የሚፈስበት ቤተኛ ይልቁኑ ላጤ መኝታው ላይ ሲያፈስበት መኝታው ጋር በጆክ ይደቅናል ማብሰያው ጋር ሲያፈስበት በባሊው ይደቅናል መመገቢያው ጋር ሲያፈስበት በሳፋ ይደቅናል ስለዚህ ሁሉም ቤተኛ በሐምሌ እንደ አመሉ ይደቃቅናል። ይህ ነው ልኑር እንዳመሌ ያሰኘው። ሐምሌ እንዲ ያለች አስቸጋሪ የዝናብ ወቅት ሆና ሳለ ብሩሃን ከዋክብት የሚባሉ ጻድቃንም በዚህች በአሰቃቂ ወቅት እንኳ ሆነው ብርድና ቁሩን ሳይሰቅቁ አንገታቸውን ለሰይፍ ሰውነታቸውን ለእሳት አሳልፈው የሚሰጡ የሐምሌ ፀሐዮች ናቸው ። እንደነማን ቢሉ እንደ ቅዱስ ጳውሎስና እንደ ቅዱስ ጴጥሮስ ያሉ ቅዱሳን።
ቅዱስ ጳውሎስ አስቀድሞ አስፈሪ የሆነ የሐምሌ ጨለማ የነበረ ገዳይ የኦሪት ምርኮኛና የወንጌል ጠላት የክርስቲያኖች አሳዳጅ ነበር። በደማስቆ ከተማ በድንቅ አጠራር ከተጠራ በኃላ ግን የሐምሌ ጨለማው ሳዑል የሐምሌ ፀሐይ ለመሆን በቃ። በአሕዛብ ዘንድ ስሙን የሚሸከም እንደራሴ ሆነ።
ቅዱስ ጴጥሮስም ከውኃ ውጪ የተወለደ ዓሣ ለማለት በሚቻል ሆኔታ በጥብርዲያኖስ ባሕር አጠገብ የተወለደ ዋናና አሳ ማጥመድ ብቻ የሚያውቅ በባላአብቶች ስም መረብ እየጣለ የሚተዳደር ምስኪን የኔ ቢጤ ነበር ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ተከተለኝ ብሎ በጠራው ጊዜ የሐምሌ ፀሐይ ብርሃነ ዓለም ለመባል ታጨ:: አንባቢ ሆይ የሐምሌ ፀሐይ ውድና ብርቅ ናት ምክንያቱም ሐምሌ ብርቱ የዝናብ እና የቅዝቃዜ ጊዜ ናትና አንተም ውድና ብርቅ ትሆን ዘንድ ሰው በበዛበት ለመታየት ብለ አትባዝን ይልቁኑ ሰው ሲጠፋ ሰው ሆነህ ተገኝ።
የጽድቅ ፀሐይ ላሎጣባት ሐምሌ ለሆነችና ከእውነት ጋር ለተፋቻች ለላጤ ቀዳዳ ሕይወታችን በተቀደደው በኩል እየቆሙ እኸሁ የሐምሌ ፀሐዮች ቅዱሳን ናቸው።
#በረከታቸው ትደርብን!
ተክለ ኤል ኃ/ማርያም
አ.አ ኢትዮጵያ
ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም