#እኔ #ላንቺ #ብዬ
ካንበሳ ደቦል ጋር ትግል ገጥሜለሁ
#ነብርን በካልቾ
#ዝሆንን በቡጢ አንከባልያለዉ
አንድ አገር ወጠምሻ ክንዱን አሳብጦ
ሊነካሽ ቢሰለፍ በሰከንድ ዉስጥ ሆኜ ቡጢ ሰንዝሪአለዉ
ጥርሶቹን ማርገፌን አስታዉሰዋለዉ
ብቻ ወ.ዘ.ተ ወ.ዘ.ተ ብዬሽ የነበረዉ
ሰክሬ ነዉ😳
እንደዉ ስታስቢዉ ከአንበሳ ደቦል ጋር
ሊያዉም ላንቺ ብዬ ስታገል የምገኝ
እኔ ታርዛን ነኝ
ማን አባቴ ነኝ
ብዙ ጎርሬአለሁ መቼም ስጋ ለባሽ ትንሽ ከቀመሰ የሚለዉን አያቅም
በይ እዉነቱን ስሚ እድሜዬን በሙሉ ከጠብ የምርቅ ሰው ነኝ
በተቻለኝ አቅም እንኳን ሰዉ ልመታ ነብርን በርግጫ እህ!! ከሩቅ ያየሁ ለታ ሞፋራን ያስንቃል የምሮጠው ሩጫ
አላወቅሽ
ከሁሉም ከሁሉም እኔ የገረመኝ
አንድ አገር ወጠምሻ ክንዱን አሳብጦ
ሊነካሽ ቢሰለፍ በሰከንድ ዉስጥ ሆኜ
ቡጢ ሰንዝሬለዉ ጥርሶቹን ማርገፌ ብዬ የነገርኩሽ እህ!! አይ እኔ..
ምንድን ነዉ እንደዚ ዝም ብሎ መተርተር መለክያ ሲጨበጥ ቲቢት በዝቶ ነዉ ልክ እንደ ህንድ አክተር እኔ ምልሽ
ባረቄ መአበል ልቤን አሳብጄ ጉራዬን ስነዛ
ከቻልሽ አረ ወደዛ
ወይም አረ ትንሽ በዛ
ብሎ እንደመሸሽ ሁሉንም ያመንሽኝ ምን ነክቶሽ ነው ዉዴ
ክሬዚ ነሽ እንዴ
ሰትገርሚ በናትሽ
ካንበሳ ደቦል ጋር ትግል ገጥሜለሁ
#ነብርን በካልቾ
#ዝሆንን በቡጢ አንከባልያለዉ
አንድ አገር ወጠምሻ ክንዱን አሳብጦ
ሊነካሽ ቢሰለፍ በሰከንድ ዉስጥ ሆኜ ቡጢ ሰንዝሪአለዉ
ጥርሶቹን ማርገፌን አስታዉሰዋለዉ
ብቻ ወ.ዘ.ተ ወ.ዘ.ተ ብዬሽ የነበረዉ
ሰክሬ ነዉ😳
እንደዉ ስታስቢዉ ከአንበሳ ደቦል ጋር
ሊያዉም ላንቺ ብዬ ስታገል የምገኝ
እኔ ታርዛን ነኝ
ማን አባቴ ነኝ
ብዙ ጎርሬአለሁ መቼም ስጋ ለባሽ ትንሽ ከቀመሰ የሚለዉን አያቅም
በይ እዉነቱን ስሚ እድሜዬን በሙሉ ከጠብ የምርቅ ሰው ነኝ
በተቻለኝ አቅም እንኳን ሰዉ ልመታ ነብርን በርግጫ እህ!! ከሩቅ ያየሁ ለታ ሞፋራን ያስንቃል የምሮጠው ሩጫ
አላወቅሽ
ከሁሉም ከሁሉም እኔ የገረመኝ
አንድ አገር ወጠምሻ ክንዱን አሳብጦ
ሊነካሽ ቢሰለፍ በሰከንድ ዉስጥ ሆኜ
ቡጢ ሰንዝሬለዉ ጥርሶቹን ማርገፌ ብዬ የነገርኩሽ እህ!! አይ እኔ..
ምንድን ነዉ እንደዚ ዝም ብሎ መተርተር መለክያ ሲጨበጥ ቲቢት በዝቶ ነዉ ልክ እንደ ህንድ አክተር እኔ ምልሽ
ባረቄ መአበል ልቤን አሳብጄ ጉራዬን ስነዛ
ከቻልሽ አረ ወደዛ
ወይም አረ ትንሽ በዛ
ብሎ እንደመሸሽ ሁሉንም ያመንሽኝ ምን ነክቶሽ ነው ዉዴ
ክሬዚ ነሽ እንዴ
ሰትገርሚ በናትሽ
👍5😁1