አትሮኖስ
286K subscribers
121 photos
3 videos
41 files
570 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ተአምራተ_ኬድሮን


#ክፈል_ስምንት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

‹‹ግን የእኛ ምድር ትለያለች አይደል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹የእውነቱን ስነግርሽ ምድር በጣም እድለኛዋ ፈለክ ነች…ምድር በስነ-ህይወት የታጨቀች..እግዚያብሄር ጥበቡን የገለፀባት የመዳፍ ስራ መገለጫ ወርክ ሾፑ ነች ማለት ይቻላል…፡፡ይሄ የሆነው ዋናው ምክንያት በፀሀይ ውስጥ የያዘችው ስፍራ ነው… ለፀሀይ በጣም ቅርብ የሆኑ ስነ-ፈለኮች በጣም ሞቃትና በጨረር የታጨቁ ናቸው..በዚህ ምክንያት  ህይወት ሊበቅልባቸው ምቹ አይደሉም፡፡ከፀሀይ በጣም የራቁ ፈለኮች ደግሞ በቂ ብርሀን ከፀሀይ ስለማይደርሳቸው በጣም ቀዝቃዛ ይሆናሉ..በዚህም የተነሳ ህይወት ያለውን ነገር ለማኖር ምቹዎች አይደሉም.. በዚህ ግን መሬት  የታደለች ነች፡፡ በጣምም ያራቀች እጅግም ያልቀረበች አራተኛውን ወይም መሀከለኛውን ስፍራ የያዘች ነች… ስለዚህ የተመጠነ ብርሀን እና ሙቀት ነው የሚደርሳት ..በዛ  ምክንያት በስነ-ህይወት የተንበሸበሸች ነች…፡፡ለምሳሌ ማርስ ህይወት አላት የላትም የሚባለው ክርክር ሁል ግዜ የሚነሳውና የሚያጨቃጭቀው አንድም ከመሬት ቀጥሎ የምትገኝ ፈለክ ስለሆነች ነው፡፡ሌላው እንደመሬት ከአለት የተሰራች ፕላኔት ስለሆነች ይመስለኛል፡፡ እውነታው ማርስ ከመሬት በላይ በቀዝቃዛ አየር የታጠረች ነች..ግን በተደጋጋሚ ጊዜ  በመሄድ እንደታዘብኩት ከመሬት ጋር ብዙ የሚያመሳስሏት ነገሮች አሉባት፡፡

‹‹እውነት ማርስ ላይም ሄደሀል?፡፡››

‹‹አዎ ያው እንደነገርኩሽ አሁን ያለንበት ማለት ኬድሮን እኮ የምትገኘው  በመሬትና በማርስ መካከል ነው፡፡ ስለዚህ ወደመሬትም ወደማርስም መሄድ ለእኛ ተመሳሳይ ነው፡፡ልክ እናንተ አሜሪካ ወይም አውሰትራሊያ እንደምትሄዱት ማለት ነው፡፡››

‹እና እንዴት ነች.ማለቴ ምን ትመስላለች?››

‹‹ልክ እንደእናንተ መሬት ወቅቶች ይፈራረቁባታል..ልክ  እንደመሬት ተራራ እና ሸለቆ አቀበትና ቁልቁለት ያላበት ነች…እንደውም ከኤቨረስት በእጥፍ የሚያስከነዳ  ግዝፈት ያለው ተራራም  ባለቤት ነች..ያንን በአይኔ  ነው ያየሁት፡፡››

‹‹ግን ውሀ አላት?››በጉጉት ጠየቀችው፡፡

…አይ በገጽ ላይ ውሃ አይገኝባትም ወይም እኔም ሆንኩ ወገኖቼ ማርስን በተደጋጋሚ ብንጎበኝም የውሀ ጠብታ እንኳን አጋጥሞት አያውቅም…፡፡ግን ደግሞ ለቴክኖሎጂ በጣም ወሳኝ የሆኑ ድንቅ ድንቅ መአድናትን የምናገኘው ከማርስ ነው፡፡ግን ደግሞ ህይወት ያለቸውን ነገሮች እንስሳትም ሆነ እፅዋቶችን ከምድር እየወሰድን ነው የምናላምደውና የምናራባው››

‹‹እናንተ ጋር ግን ውሀ አለ አይደል?››

‹‹አዎ እንደምድር የተትረፈረፈ አይሁን እንጂ ውሀ አለ….ውሀ ከሌላ እኮ ህይወትም የለም...ደግሞ እኛ ቁጥራችን እንደሰው ልጆች እንደምድር አሸዋ የትረፈረፈ አይደለም…የአንድ ጥቂት ሀገር ቁጥር ያህል እንኳን አንሆንም በዚህ የተነሳ የሚያስፈለግነም ሪሶርስ ጥቂት ነው፡››

‹‹ደስ ይላል..ግን ከእኛ ምድርና ከእናንተ ኬድሮን የትኛው ይሻላል?፡፡››ስትል ጠየቀችው፡፡

የሰው ልጅ ባይኖርባት ምድር ትሻል ነበር..››የሚል ግራ አጋቢ መልስ መለሰላት፡፡

‹‹እንዴ እኔም እኮ የሰው ልጅ ነኝ?››አለችው እንደማኩረፍ ብላ፡፡

ግን ደግሞ በነገራት ነገር በጣም ነው የተደመመችው..ሁሉ ነገር ከእሷ የማሰብ አቅም በላይ ነው የሆነባት፡፡

ሳያስቡት  ዝም ተባባሉ...ዝም ብሎ ተፋጦ መተያየት…አስተየየቱ  ግን አላማራትም ..እውነቱን ለመናገር ሳታየው ሳይሆን አተኩሮ ውስጧ ድረስ ሲያያት ነው  መላ ትኩረቷን እና ስሜቷን ወደራሱ የሰበሰበው….ሳሚው ሳሚው አሰኘት ..እንደዛ ባሰበችበት ቅፅበት እሱ ከንፈሩን ወደከንፈሯ ሲያንቀሳቅስ ተመለከተች....ወይም ያንቀሳቀሰ መስሏትም ሊሆን ይችላል…..ግን እንዴትም ሆኖ ይሁን እንዴት ከንፈሯ ከከንፈሩ  ተጣብቋል….

ቅር አላለትም ..ይልቅ በመጠጣት መጠን ትመጠው ጀመር….ካለችበት ቦታ የተለየ ሌላ ዓለም ላይ የምትንሳፈፍ መስሎ እየተሰማት ነው…ግን  የሆነ ነገርም በጭኗ መካከል እየሰረሰረ ሲገባ እየታወቃት ነው…‹‹እንዴ ምንድነው ጉዱ …›አለች፡፡ሰውነቱ ከታች ወደእሷ ሰውነት አልተጠጋም ..እዛው እነበረበት ቦታ ነበር….ጭራው ይሆን እንዴ...?በደመነፍስ  እየቃተተች እጇን ወደኃላው ስትሰድና ስትዳብስ የጭራውን ጫፍ ወደላይ ተጠቅልሎ ጀርባው ላይ ተጣብቆ ባለበት ጨበጠችው….እየሰረሰራት ያለው ጭራው አይደለም..አዎ ያንን አረጋገጠች….፡፡‹‹ ታዲያ ምንድነው….?›ስትል ጠየቀች፡
አረ የእሱ መሰርሰር ብቻ ሳይሆን እሷም ከቁጥጥር ውጭ በሆነ ግፊት እግሯን እየከፈተችለት ነው… ደስ የሚል ለስላሳ ነገር ነው….ገባ …እየገፋ ወደውስጠቷ ከመሰመጥ ይልቅ እየተሸከረከረ የመቦርቦር  አይነት  ባህሪ ያለው አካል  ነበር የሚሰማት…ፍጽማዊ ሀሴት ውስጥ እየገባች ነው…ምንም ይሁን ምን እያሰደሰታትና እያስፈነጠዘት ነው..ደግሞ ገብቶ ገብቶ ሚያልቅም አልመሰላትም..ማህፀኗን አልፎ እንብርቷ አካባቢ ደርሶ እየወጋጋት መሰላት…‹ወይ ይሄ ነገር በአፌ ሊወጣ ነው እንዴ ?››ስትል በጣር ውስጥ ሆና እራሷን የስጋትና ጭንቀት ጥያቄ ጠየቀች፡፡
መሳሳሙን አላቆረጡም….እሷ በማቃሰት እና በጣር በመወራጨት ላይ ነች‹‹……ወይኔ ሰነጣጠቀኝ…››ሥትል ጮኸች፡፡ ልትቋቋመው የማትችለው የደስታ እና የስቃይ  ድብልቅ ስሜት … ከንፈሩን ለቃ በድጋሚ ጮኸች…መጮህ ብቻ ሳይሆን ብርድ ልብሱን በድንገት ከላያቸው ላይ ገፋ በመጣል… እንዲያ እስትንፋሷን ሊያቆርጥ የነበረው ነገር  ምን እንደሆነ ለማወቅ  ወደ ጭኗ ስትመለከት ተግባሩን የጨረሰ ብልት …ከብልቷ ውስጥ  በመውጣት እየተሸበለለ  ወደ ሰውነቱ እየተሳበ ሲገባ ተመለከተች፡፡

‹‹ ..ምን ጉድ ነው ….?ግማሽ ሜትር ይሆናል እኮ….!!!!››ስትል ተደነቀች፡
ቅድም ባቄላ  የምታህል ብልት ነበረ  አካሉ ላይ እንደመብቀል ብላ ያየችው … በተአምራዊ ተፈጥሮ ምን እንደምትልና ምንስ እንደምታስብ ነው ግራ የገባት….?በዛ ላይ እንዲህ ለሰሚው ግራ በሆነ መንገድ ድንግልናዋን  ማስረከቧም ሌላ  ለማንም ልታስረዳው የማትችለው ልዩ ስሜት ነው የፈጠረባት..የሰይጣን ይሁን የመላዕክ ዝርያ ያለው ፍጡር መሆኑን ለይታ   እርግጠኛ ላልሆነችበት  ፍጡር ይሄ ሁሉ የህይወቷን ወሳኝ ነገር ያለምንም ማንገራገርና ተቃውሞ እንካ ብላ ማስረከቧ ተአምር ነው የሆነባት.፡፡ብልቷ በደም ተሸፍኗል …እናም ደግሞ ዝልግልግ ሀመራዊ ፈሳሽም ጭኗ መሀከል  ይታያታል…ከእሱ ብልት የወጣ የዘር ፍሬ መሆንኑ አልተጠራጠረችም…
በአጠቃላይ ግን ስሜቷን ስታዳምጥ ደስታ  ነው የሚሰማት….ክፋቱ .ደስታዋን   በደንብ አጣጥማ ሳትጨርስ ጆሮ ሰንጣቂ ጩኸት  በቤቱ ውስጥ ተሰማ..ከጩኸቱ በላይ የእሱ ድንጋጤ አስበረገጋት …ሁለቱምም አልጋውን ለቀው በመውረድ መኝታ ቤቱ ወለል ላይ ፊት ለፊት ቆመው ተፋጠዋል፡፡

‹‹ምንድነው …ምን ሆንክ.?››

‹‹ምንድነው የሰራሁት… .?ይሄ ድምፅ ማለት ይቅር የማይባል ስህተት በአንድ የማህበሩ አባል ሲሰራ የሚሰማ  ድምጽ ነው….ቅጣቱ ቀላል እንዳይመስልሽ››

‹‹እንዴ!! ታዲያ አንተ  ምን ጥፋት ሰራህ .?ላንተ መሆኑንስ እንዴት አወቅክ.?››

‹‹ድምጹ ነዋ ..ከውጭ ሚሰማሽ የሚመስለው ድምጽ ሌላ ቤት አይሰማም ..ጥፋት ያጠፋው ሌላ ቢሆን ኖሮ ድምጽ ለእኛ አይሰማንም ነበር..››

‹‹ቆይ ምን እንዳጠፋህ ታውቃለህ.?››

‹‹አዎ››
👍1098👎2🥰1