#ቅድስትና_ትዕግስት
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
፡
ቅድስት ልክ ስምንት ሰዕት ከሩብ ሲል ትዕግስት ቤት ደረሰች፡፡
“ውይ ቅድስትዬ...! ምነው እንዲህ ጠቋቆርሽ...? ፀሐይ እንኳን የለ ዛሬ..! አለች፣ ትዕግስት አራት ጊዜ ጉንጭዋን ስማት ስታበቃ....
“ኧረ ተይኝ ባክሽ....ለእንደኔ ያለ ሰው ከነዚያ ሴቶች ጋር ሦስት ሠዐት ሙሉ ስለ ልብስና ጫማ ማውራት ራሱ፣ ከሰባት ፀሐይ በላይ አያከስልም?” አለች ቅድስት፣ ሶፋው ላይ ዝርፍጥ ብላ እየተቀመጠች...
እናም፣ በተገናኙ ቁጥር የሚያደሩት ተመሳሳይ ወሬያቸው በእንዲህ ሁኔታ ተጀመረ፡፡
“አይ ለእኔ ነው ስለነሱ የምትነግሪኝ ቅድስትዬ? እኔስ ምናቸው
አስመርሮኝ ብረንች መምጣት ተውኩና!”
ደግ አደረግሽ... እኔ የምለው? ማስተርስ ድረስ የተማሩ ሴቶችከልብስና ከወንድ ውጪ ሌላ ነገር ማውራት አለመቻላቸው
አያሳዝንም? በጣም ያሳፍራል እኮ!”
በጣም እንጂ... ዐሥር ሴት ሚኒስትር ቢሾም ታች ያለነው ሴቶች
”ትላንት ስለገዛነው፣ ነገ ስለምንገዛው፣ ልንገዛ ፈልገን ስላጣነው ቶፕ ብቻ ምናወራ ከሆነ፣ ይህች ሀገር እንዴት ብላ ቀና ትላለች...? ሲንፏቀቁ መኖር እኮ ነው!”
“ጎሽ... እኔ እኮ አንቺ ጋር መምጣት የምወደው ለዚህ ነው...
ተንፈስ ስለምታደርጊኝ... ቁምነገር ስለምታዋሪኝ እኮ ነው አንቺ ጋር
መምጣት ደስ የሚለኝ ቲጂዬ!”
“እኔስ ብትይ....! እሺ..... ዛሬስ ምን ተፈጠረ ታዲያ?”
“ምን አዲስ ነገር ይፈጠራል... ያው ሴሞ ሴሞ ነው..ሃሚት ሃሜት... ወሬ... ሰው ቡጨቃ…. እይው የገዛሁትን ልብስ... ይሄ
ሽቶ ደስ አይልም...? እገሊት ጂም ጀመረች.. እንትና ዮጋ ጀመረች
ይሄው ነው ቲጂዬ!”
“አይገርመኝም...ዘለዓለም ያው ናቸው... ዘለዓለም.. ማፈሪያዎች!”
“እህስ!...ዛሬ ደግሞ ያቺ ሶሎሜ መጥታ ጭራሽ ስትጠብስኝ አረፈደች... ደህና ተገላግለናት ነበር፡፡”
“መጣች እንዴ? ዱባይ ቫኬሽን ላይ ነኝ ምናምን ብላ ስታናፋ አልነበረም እንዴ?”
“እንግዲህ ያ የግፍ ዶላር ቶሎ አልቆ ይሆናላ! ወር ሳይሞላት ተመለሰች!”
“አዬ! ለዚህችው ነው ያ ሁሉ ጉራ! ...ግን አንቺን ምን አርጋ አናደደችሽ ቅድስትዬ?”
አረ ተይኝ ገና በሥርዓት እንኳን ሳልቀመጥ እየሮጠች መጥታ ቶፕሽ ያምራል... እኔ የዛሬ ሁለት ዓመት በአራት መቶ ብር ገዝቼው ነበር...በቢጫው አለኝ... አሁን ግን ፋሽን ስላለፈበት ለሠራተኛዬ ስጠኋት' አትለኝም?"
“አታደርገውም!”
"አደረገችው እንጂ ትግስትዬ! አደረገችው!"
እና አንቺስ ዝም አልሻት?”
"ማ? እኔ ቅድስት እንዲህ ባደባባይ ሰድባኝ ዝም የምላት ይመስልሻል?"
“እና... እና ምናልሻት?”
የኔ እናት... ተማስሎብሽ ይሆናል... ይሄ ሌተስት ፋሽን ነው... የጣሊያን እቃ ነው! የገዛሁት ደግሞ አንድ ሺህ ስምንት
መቶ ብር ነው ... አልኳታ!”
'ወይኔ አንቺ... አንጀት አርስ እኮ ነሽ!"
“ታዲያስ...የሆነች ባላገር...ትላንት ብረንች ማለት አቅቷት፣
ብራንች የምትል ሴትዮ፤ አንዴ ዱባይ ሄጄ መጣሁ ብላ ትላጥብኛለች እንዴ?”
ሃሃ... አይ ቅድስት!”
ይልቅ እነሱን ተያቸውና ቲጂዬ የሚበላ ነገር አለሽ? ሁሉም ሰው ዳይት ላይ ነኝ ምናምን ብሎ ደህና ነገር አልበላሁም፡፡”
“ተይ እንጂ...! ዛሬም ዳይት ላይ ናቸው?”
“ታዲያስ! ለተቆራረጠ ሙዝ ሰማንያ ብር ይከፍላሉ... ዳይት ላይ ነኝ... መቀነስ አለብኝ ቅብጥርሶ ይላሉ፡፡ ምናለ ስለአንጎላቸው እንዲህ ቢጨነቁ......!”
“እኮ...! እና ታዲያ ምን ላምጣልሽ?"
“ሥጋ... ቅባት ያለው ነገር ምናምን... አታምጪብኝ! ትንሽ ጨምሬያለሁ ሰሞኑን ደግሞ...”
“ኧረ ተይ! ምንም አልጨመርሽም ቅድስትዬ! እንደውም ሳትከሺ አትቀሪም...”
“አይ ቲጂዬ...ቦዲ ሼፐር አርጌ ነው... ቦርጩን ጥፍንግ አድርጎ ስለያዘልኝ ነው...”
“ፓ! አሪፍ ነገር ነው ባክሽ... የት አገኘሽው? እኔ ፈልጌ ፈልጌ የሚሆነኝ አጣሁ...”
“መድኀኔ ዓለም ሞል ግራውንድ ፍሎር ላይ የሆነ ቤት አለ....
መዓት አላቸው... ዘጠኝ መቶ ብር ነው የገዛሁት... ብዙ አይመችም
ግን ቢያንስ ይሰበስብሻል... አብረን ሄደን ትገዣለሽ ሰሞኑን..."
“እሺ... አስታውሺኝ በቃ... ያስፈልገኛል.... በይ በቃ ሽሮ ላምጣልሽ
እንግዲህ....”
እሺ“ ቲጂዬ...”
ቅድስት የቀረበውን ሽሮ መብላት ጀመረች::
“ውይ ቲጂዬ! ሲጣፍጥ ግን ቅቤ ሞጀርሽበት”
“ሃሃ... ለዚያ እኮ ነው ሚጣፍጠው.."
“ልቀንስ እያልኩሽ ቅቤ ትግችኛለሽ አይደል... አንቺ ምን አለብሽ?”
“ብዪ ባክሽ... ከልኩ አያልፍም..."
“ምን? ቦርጭ?”
“አዎ....”
“ሃሃሃ!”
“ኧረ ቅድስትዬ ሳልነግርሽ... ዮጋ እኮ ጀመርኩ.... ቀጥ አላልኩብሽም ትንሽ?”
“ዮጋ?”
“አዎ... "
“ጎበዝ ነሽ ልጄ... እኔ አንዴ ከሰኒ ጋር ጀምሬ እናቴ... ሁለመናዬ ተላቀቀ፡፡ እሱን ለመጠገን አጥሚት እና መረቅ ስበላልሽ ነው ይሄን ቦርጭ እዚህ ያደረስኩት ቲጂዬ!”
ሃሃሃ... ቀልድሽ እኮ ደስ ሲለኝ ቅድስትዬ!”
አሹፊ አንቺ.... ይልቅ ማን በጣም እንደከሳ ገምቺ...”
እሌሊ..
ማ?
“እሌኒ እሌኒ? መርሻ?”
“እህ!”
“እንዴ? እንዴት አርጋ ከሳች በናትሽ?”
“ሙግግ ብላ መጣች ዛሬ... በሳምንት ሁለት ኪሎ እየቀነስኩ አሁን
ዓሥራ ሁለት ኪሎ ቀንሻለሁ አለችን...”
“ተይ ባክሽ... ያን ሁሉ ሰውነት እንዴት አድርጋ ናደችው በናትሽ?”
“የሆነ ቲቪ ላይ የሚታይ የዳይት ሾው አለ አሉ... እሱን አይቼ ሄጄ ነው አለችኝ...”
“ምን ቲቪ ላይ? እዚህ አገር?”
“አዎ...”
“እና ሄዳ ምን አደረጉላት?”
“ምግብ መጥነው ይሠሩልሻል አሉ... በወር አራት ሺህ ብር እከፍልና ምግቤን ይሠሩልኛል... አሽገው ቤቴ ድረስ አምጥተው ይሰጡኛል አለችኝ...”
“ተይ እንጂ... ምን ቲቪ ነው ልጄ?”
“ፋና መሰለኝ...”
“ለነገሩ እኔ እንዲህ ያለ ነገር ብዙም አይመቸኝ... ግን መቼ መቼ
ነው የሚታየው አለችሽ?”
“እንጃ... እሁድ መሰለኝ... ብቻ ምሳና እራት ዐስራ ሁለት መኮረኒ ተቆጥሮ ነው የሚሰጠኝ ብላ አሳቀችኝ!"
“ሃሃሃ... አትይኝም?”
“ሙች!”
“እና ግን አከሳት?”
በጣም... ምግቡ እህል ቅጠል አይልም፤ ግን ካከሳኝ ምን ቸገረኝ ምናምን አለችኝ...”
“ይገርማል... አምሮባታል በይኛ!”
“ያው መቼስ... ትንሽ ሙግግ ብላለች፣ ረኀብተኛ ነው የምትመስለው፤ ግን ቦርጭዋ ጠፍቶላታል፡፡ ለነገሩ ዛሬ ዕድሜ
ለብራዚል ሂውማን ሄር የማታምር ሴት አለች?”
“ልክ ነሽ እሱስ... ሂውማን ሄር ሴቱን ሁሉ እኩል አደረገው
እኮ.... ምን ዋጋ አለው... ጸጉር ጭንቅላት አይሆን!”
“እኮ!”
የሚገርመኝ ግን ብር ኖሯቸው እንኳን ደህናውን አይገዙም እኮ...
የኔን ዕይው አሁን ከጣልያን ነው ያስመጣሁት... ይኸው ሁለት
ዓመቱ ንቅንቅ አላለም... ከገዛሽ ደህና ነገር ነው... የሚልከሰከስ ሰው አልወድም እኔ...”
“እሺ... ሌላስ ምን አዲስ አለ ታዲያ!”
“ዝናሽም በስንት ጊዜዋ ዛሬ መጥታ ነበር!”
“ተይ እንጂ! እንዴት ናት?”
“አረጀችብኝ.... ጉስቁልቁል ብላለች... ያው እሷን ታውቂያታለሽ.በሜካፕ ኀይል ነው እንጂ እኮ ዕድሜዋ ሄዷል..."
“አዎ እሱስ... ምን ሜካፕ ብትለቀለቅ አንገቷ አሳልፎ ይሰጣት የለ...
ያ.. የአውራ ዶሮ ኩልኩልት የመሰለ አንገት..."
“አንቺ ተይ በስማም... ሃሃሃ!”
“ምን ላርግ ብለሽ ነው....? ደግሞ እኮ ሰው መልክ ባይኖረው ፀባይ
አይኖረውም?
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
፡
ቅድስት ልክ ስምንት ሰዕት ከሩብ ሲል ትዕግስት ቤት ደረሰች፡፡
“ውይ ቅድስትዬ...! ምነው እንዲህ ጠቋቆርሽ...? ፀሐይ እንኳን የለ ዛሬ..! አለች፣ ትዕግስት አራት ጊዜ ጉንጭዋን ስማት ስታበቃ....
“ኧረ ተይኝ ባክሽ....ለእንደኔ ያለ ሰው ከነዚያ ሴቶች ጋር ሦስት ሠዐት ሙሉ ስለ ልብስና ጫማ ማውራት ራሱ፣ ከሰባት ፀሐይ በላይ አያከስልም?” አለች ቅድስት፣ ሶፋው ላይ ዝርፍጥ ብላ እየተቀመጠች...
እናም፣ በተገናኙ ቁጥር የሚያደሩት ተመሳሳይ ወሬያቸው በእንዲህ ሁኔታ ተጀመረ፡፡
“አይ ለእኔ ነው ስለነሱ የምትነግሪኝ ቅድስትዬ? እኔስ ምናቸው
አስመርሮኝ ብረንች መምጣት ተውኩና!”
ደግ አደረግሽ... እኔ የምለው? ማስተርስ ድረስ የተማሩ ሴቶችከልብስና ከወንድ ውጪ ሌላ ነገር ማውራት አለመቻላቸው
አያሳዝንም? በጣም ያሳፍራል እኮ!”
በጣም እንጂ... ዐሥር ሴት ሚኒስትር ቢሾም ታች ያለነው ሴቶች
”ትላንት ስለገዛነው፣ ነገ ስለምንገዛው፣ ልንገዛ ፈልገን ስላጣነው ቶፕ ብቻ ምናወራ ከሆነ፣ ይህች ሀገር እንዴት ብላ ቀና ትላለች...? ሲንፏቀቁ መኖር እኮ ነው!”
“ጎሽ... እኔ እኮ አንቺ ጋር መምጣት የምወደው ለዚህ ነው...
ተንፈስ ስለምታደርጊኝ... ቁምነገር ስለምታዋሪኝ እኮ ነው አንቺ ጋር
መምጣት ደስ የሚለኝ ቲጂዬ!”
“እኔስ ብትይ....! እሺ..... ዛሬስ ምን ተፈጠረ ታዲያ?”
“ምን አዲስ ነገር ይፈጠራል... ያው ሴሞ ሴሞ ነው..ሃሚት ሃሜት... ወሬ... ሰው ቡጨቃ…. እይው የገዛሁትን ልብስ... ይሄ
ሽቶ ደስ አይልም...? እገሊት ጂም ጀመረች.. እንትና ዮጋ ጀመረች
ይሄው ነው ቲጂዬ!”
“አይገርመኝም...ዘለዓለም ያው ናቸው... ዘለዓለም.. ማፈሪያዎች!”
“እህስ!...ዛሬ ደግሞ ያቺ ሶሎሜ መጥታ ጭራሽ ስትጠብስኝ አረፈደች... ደህና ተገላግለናት ነበር፡፡”
“መጣች እንዴ? ዱባይ ቫኬሽን ላይ ነኝ ምናምን ብላ ስታናፋ አልነበረም እንዴ?”
“እንግዲህ ያ የግፍ ዶላር ቶሎ አልቆ ይሆናላ! ወር ሳይሞላት ተመለሰች!”
“አዬ! ለዚህችው ነው ያ ሁሉ ጉራ! ...ግን አንቺን ምን አርጋ አናደደችሽ ቅድስትዬ?”
አረ ተይኝ ገና በሥርዓት እንኳን ሳልቀመጥ እየሮጠች መጥታ ቶፕሽ ያምራል... እኔ የዛሬ ሁለት ዓመት በአራት መቶ ብር ገዝቼው ነበር...በቢጫው አለኝ... አሁን ግን ፋሽን ስላለፈበት ለሠራተኛዬ ስጠኋት' አትለኝም?"
“አታደርገውም!”
"አደረገችው እንጂ ትግስትዬ! አደረገችው!"
እና አንቺስ ዝም አልሻት?”
"ማ? እኔ ቅድስት እንዲህ ባደባባይ ሰድባኝ ዝም የምላት ይመስልሻል?"
“እና... እና ምናልሻት?”
የኔ እናት... ተማስሎብሽ ይሆናል... ይሄ ሌተስት ፋሽን ነው... የጣሊያን እቃ ነው! የገዛሁት ደግሞ አንድ ሺህ ስምንት
መቶ ብር ነው ... አልኳታ!”
'ወይኔ አንቺ... አንጀት አርስ እኮ ነሽ!"
“ታዲያስ...የሆነች ባላገር...ትላንት ብረንች ማለት አቅቷት፣
ብራንች የምትል ሴትዮ፤ አንዴ ዱባይ ሄጄ መጣሁ ብላ ትላጥብኛለች እንዴ?”
ሃሃ... አይ ቅድስት!”
ይልቅ እነሱን ተያቸውና ቲጂዬ የሚበላ ነገር አለሽ? ሁሉም ሰው ዳይት ላይ ነኝ ምናምን ብሎ ደህና ነገር አልበላሁም፡፡”
“ተይ እንጂ...! ዛሬም ዳይት ላይ ናቸው?”
“ታዲያስ! ለተቆራረጠ ሙዝ ሰማንያ ብር ይከፍላሉ... ዳይት ላይ ነኝ... መቀነስ አለብኝ ቅብጥርሶ ይላሉ፡፡ ምናለ ስለአንጎላቸው እንዲህ ቢጨነቁ......!”
“እኮ...! እና ታዲያ ምን ላምጣልሽ?"
“ሥጋ... ቅባት ያለው ነገር ምናምን... አታምጪብኝ! ትንሽ ጨምሬያለሁ ሰሞኑን ደግሞ...”
“ኧረ ተይ! ምንም አልጨመርሽም ቅድስትዬ! እንደውም ሳትከሺ አትቀሪም...”
“አይ ቲጂዬ...ቦዲ ሼፐር አርጌ ነው... ቦርጩን ጥፍንግ አድርጎ ስለያዘልኝ ነው...”
“ፓ! አሪፍ ነገር ነው ባክሽ... የት አገኘሽው? እኔ ፈልጌ ፈልጌ የሚሆነኝ አጣሁ...”
“መድኀኔ ዓለም ሞል ግራውንድ ፍሎር ላይ የሆነ ቤት አለ....
መዓት አላቸው... ዘጠኝ መቶ ብር ነው የገዛሁት... ብዙ አይመችም
ግን ቢያንስ ይሰበስብሻል... አብረን ሄደን ትገዣለሽ ሰሞኑን..."
“እሺ... አስታውሺኝ በቃ... ያስፈልገኛል.... በይ በቃ ሽሮ ላምጣልሽ
እንግዲህ....”
እሺ“ ቲጂዬ...”
ቅድስት የቀረበውን ሽሮ መብላት ጀመረች::
“ውይ ቲጂዬ! ሲጣፍጥ ግን ቅቤ ሞጀርሽበት”
“ሃሃ... ለዚያ እኮ ነው ሚጣፍጠው.."
“ልቀንስ እያልኩሽ ቅቤ ትግችኛለሽ አይደል... አንቺ ምን አለብሽ?”
“ብዪ ባክሽ... ከልኩ አያልፍም..."
“ምን? ቦርጭ?”
“አዎ....”
“ሃሃሃ!”
“ኧረ ቅድስትዬ ሳልነግርሽ... ዮጋ እኮ ጀመርኩ.... ቀጥ አላልኩብሽም ትንሽ?”
“ዮጋ?”
“አዎ... "
“ጎበዝ ነሽ ልጄ... እኔ አንዴ ከሰኒ ጋር ጀምሬ እናቴ... ሁለመናዬ ተላቀቀ፡፡ እሱን ለመጠገን አጥሚት እና መረቅ ስበላልሽ ነው ይሄን ቦርጭ እዚህ ያደረስኩት ቲጂዬ!”
ሃሃሃ... ቀልድሽ እኮ ደስ ሲለኝ ቅድስትዬ!”
አሹፊ አንቺ.... ይልቅ ማን በጣም እንደከሳ ገምቺ...”
እሌሊ..
ማ?
“እሌኒ እሌኒ? መርሻ?”
“እህ!”
“እንዴ? እንዴት አርጋ ከሳች በናትሽ?”
“ሙግግ ብላ መጣች ዛሬ... በሳምንት ሁለት ኪሎ እየቀነስኩ አሁን
ዓሥራ ሁለት ኪሎ ቀንሻለሁ አለችን...”
“ተይ ባክሽ... ያን ሁሉ ሰውነት እንዴት አድርጋ ናደችው በናትሽ?”
“የሆነ ቲቪ ላይ የሚታይ የዳይት ሾው አለ አሉ... እሱን አይቼ ሄጄ ነው አለችኝ...”
“ምን ቲቪ ላይ? እዚህ አገር?”
“አዎ...”
“እና ሄዳ ምን አደረጉላት?”
“ምግብ መጥነው ይሠሩልሻል አሉ... በወር አራት ሺህ ብር እከፍልና ምግቤን ይሠሩልኛል... አሽገው ቤቴ ድረስ አምጥተው ይሰጡኛል አለችኝ...”
“ተይ እንጂ... ምን ቲቪ ነው ልጄ?”
“ፋና መሰለኝ...”
“ለነገሩ እኔ እንዲህ ያለ ነገር ብዙም አይመቸኝ... ግን መቼ መቼ
ነው የሚታየው አለችሽ?”
“እንጃ... እሁድ መሰለኝ... ብቻ ምሳና እራት ዐስራ ሁለት መኮረኒ ተቆጥሮ ነው የሚሰጠኝ ብላ አሳቀችኝ!"
“ሃሃሃ... አትይኝም?”
“ሙች!”
“እና ግን አከሳት?”
በጣም... ምግቡ እህል ቅጠል አይልም፤ ግን ካከሳኝ ምን ቸገረኝ ምናምን አለችኝ...”
“ይገርማል... አምሮባታል በይኛ!”
“ያው መቼስ... ትንሽ ሙግግ ብላለች፣ ረኀብተኛ ነው የምትመስለው፤ ግን ቦርጭዋ ጠፍቶላታል፡፡ ለነገሩ ዛሬ ዕድሜ
ለብራዚል ሂውማን ሄር የማታምር ሴት አለች?”
“ልክ ነሽ እሱስ... ሂውማን ሄር ሴቱን ሁሉ እኩል አደረገው
እኮ.... ምን ዋጋ አለው... ጸጉር ጭንቅላት አይሆን!”
“እኮ!”
የሚገርመኝ ግን ብር ኖሯቸው እንኳን ደህናውን አይገዙም እኮ...
የኔን ዕይው አሁን ከጣልያን ነው ያስመጣሁት... ይኸው ሁለት
ዓመቱ ንቅንቅ አላለም... ከገዛሽ ደህና ነገር ነው... የሚልከሰከስ ሰው አልወድም እኔ...”
“እሺ... ሌላስ ምን አዲስ አለ ታዲያ!”
“ዝናሽም በስንት ጊዜዋ ዛሬ መጥታ ነበር!”
“ተይ እንጂ! እንዴት ናት?”
“አረጀችብኝ.... ጉስቁልቁል ብላለች... ያው እሷን ታውቂያታለሽ.በሜካፕ ኀይል ነው እንጂ እኮ ዕድሜዋ ሄዷል..."
“አዎ እሱስ... ምን ሜካፕ ብትለቀለቅ አንገቷ አሳልፎ ይሰጣት የለ...
ያ.. የአውራ ዶሮ ኩልኩልት የመሰለ አንገት..."
“አንቺ ተይ በስማም... ሃሃሃ!”
“ምን ላርግ ብለሽ ነው....? ደግሞ እኮ ሰው መልክ ባይኖረው ፀባይ
አይኖረውም?
👍1
#ቅድስትና_ትዕግስት
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
፡
ቅድስት ልክ ስምንት ሰዐት ከሩብ ሲል ትዕግስት ቤት ደረሰች፡፡
“ውይ ቅድስትዬ....! ምነው እንዲህ ጠቋቆርሽ....? ፀሐይ እንኳን የለ ዛሬ....” አለች፣ትዕግስት አራት ጊዜ ጉንጭዋን ስማት....
“ኧረ ተይኝ ባክሽ... ለእንደኔ ያለ ሰው ከነዚያ ሴቶች ጋር ሦስት ሰዐት ሙሉ ስለ ልብስና ጫማ ማውራት ራሱ፣ ከሰባት ፀሐይ በላይ አያከስልም?" አለች ቅድስት፣ ሶፋው ላይ ዝርፍጥ ብላ እየተቀመጠች....
እናም፣ በተገናኙ ቁጥር የሚያደሩት ተመሳሳይ ወሬያቸው በእንዲህ
ሁኔታ ተጀመረ፡፡
“አይ ለእኔ ነው ስለነሱ የምትነግሪኝ ቅድስትዬ? እኔስ ምናቸው አስመርሮኝ ብረንች(ይቺ ቃል ግር እንዳትላቹ በእንግሊዘኛ ብሬክ ፋስትን ከ ላንች ጋር አዳቅሎ የተፈጠረ ነው በኛ ደሞ ቁምሳ ማለት ነው) መምጣት ተውኩና!”
“ደግ አደረግሽ... እኔ የምለው? ማስተርስ ድረስ የተማሩ ሴቶች ከልብስንና ከወንድ ውጪ ሌላ ነገር ማውራት አለማቻላቸው አያሳዝንም? በጣም ያሳፍራል እኮ!"
“በጣም እንጂ....! ዐሥር ሴት ሚኒስትር ቢሾም ታች ያለነው ሴቶች ትላንት ስለገዛነው ነገ ስለምንገዛው ልንገዛ ፈልገን ስላጣናው ብቻ ምናወራ ከሆነ፣ ይህች ሀገር እንዴት ብላ ቀና ትላለች...? ሲንፏቀቁ መኖር እኮ ነው!"
"ጎሽ...እኔ እኮ አንቺ ጋር መምጣት የምወደው ለዚህ ነው....ተንፈስ ስለምታደርጊኝ... ቁም ነገር ስለምታዋሪኝ እኮ ነው አንቺ ጋር መምጣት ደስ የሚለኝ ቲጂዬ!”
“እኔስ ብትይ....! እሺ..... ዛሬስ ምን ተፈጠረ ታዲያ?”
“ምን አዲስ ነገር ይፈጠራል... ያው ሴሞ ሴሞ ነው...ሃሜት ሃሜት... ወሬ... ሰው ቡጨቃ... እይው የገዛሁትን ልብስ.... ይሄ ሽቶ ደስ አይልም...? እገሊት ጂም ጀመረች... እንትና ዮጋ ጀመረች
ይሄው ነው ቲጂዬ!”
“አይገርምም...ዘለዓለም ያው ናቸው... ዘለዓለም..ማፈሪያዎች!”
“እህስ!...ዛሬ ደግሞ ያቺ ሶሎሜ መጥታ ጭራሽ ስትጠብሰኝ አረፈደች.. ደህና ተገላግለናት ነበር፡፡”
“መጣች እንዴ? ዱባይ ቫኬሽን ላይ ነኝ ምናምን ብላ ስታናፋ አልነበረም እንዴ?”
“እንግዲህ ያ የግፍ ዶላር ቶሎ አልቆ ይሆናላ! ወር ሳይሞላት ተመለሰች!”
“አዬ! ለዚህችው ነው ያ ሁሉ ጉራ! ...ግን አንቺን ምን አርጋ አናደደችሽ ቅድስትዬ?”
“ኧረ... ተይኝ! ገና በሥርዓት እንኳን ሳልቀመጥ እየሮጠች መጥታ ... 'ቶፕሽ ያምራል... እኔ የዛሬ ሁለት ዓመት በአራት መቶ ብር ገዝቼው ነበር... በቢጫው አለኝ... አሁን ግን ፋሽን ስላለፈበት ለሠራተኛዬ ሰጠኋት አትለኝም?”
“አታደርገውም!”
“አደረገችው እንጂ ትግስትዬ!አደረገችው”
“እና አንቺስ ዝም አልሻት?”
“ማ? እኔ ቅድስት እንዲህ ባደባባይ ሰድባኝ ዝም የምላት ይመስልሻል?”
“እና... እና ምናልሻት?”
“የኔ እናት... ተማስሉብሽ ይሆናል... ይሄ ሌተስት ፋሽን ነው... የጣሊያን እቃ ነው! የገዛሁት ደግሞ አንድ ሺህ ስምንት
መቶ ብር ነው አልኳታ!”
“ወይኔ አንቺ.. አንጀት አርስ እኮ ነሽ!”
“ታዲያስ...የሆነች ባላገር..ትላንት ብረንች ማለት አቅቷት፣ብራንች የምትል ሴትዮ፤ አንዴ ዱባይ ሄጄ መጣሁ ብላ
ትላጥብኛለች እንዴ?”
“ሃሃ... አይ ቅድስት!”
“ይልቅ እነሱን ተያቸውና ቲጂዬ የሚበላ ነገር አለሽ? ሁሉም ሰው ዳይት ላይ ነኝ ምናምን ብሎ ደህና ነገር አልበላሁም፡፡”
“ተይ እንጂ...! ዛሬም ዳይት ላይ ናቸው?”
“ታዲያስ! ለተቆራረጠ ሙዝ ሰማንያ ብር ይከፍላሉ. ዳይት ላይ ነኝ... መቀነስ አለብኝ ቅብጥርሶ ይላሉ፡፡ ምናለ ስለአንጎላቸው እንዲህ ቢጨነቁ......?”
“እኮ...! እና ታዲያ ምን ላምጣልሽ?”
“ሥጋ...ቅባት ያለው ነገር ምናምን... አታምጪብኝ! ትንሽ ጨምሬያለሁ ሰሞኑን ደግሞ...”
“ኧረ ተይ! ምንም አልጨመርሽም ቅድስትዬ! እንደውም ሳትከሺ አትቀሪም...”
“አይ ቲጂዬ...ቦዲ ሼፐር አርጌ ነው... ቦርጩን ጥፍንግ አድርጎ ስለያዘልኝ ነው...”
“ፓ! አሪፍ ነገር ነው ባክሽ... የት አገኘሽው? እኔ ፈልጌ ፈልጌ
የሚሆነኝ አጣሁ...” "መድኀኔ ዓለም ሞል ግራውንድ ፍሎር ላይ የሆነ ቤት አለ....
መዓት አላቸው... ዘጠኝ መቶ ብር ነው የገዛሁት... ብዙ አይመችም
ግን ቢያንስ ይሰበስብሻል... አብረን ሄደን ትገዣለሽ ሰሞኑን....”
“እሺ... አስታውሺኝ በቃ...ያስፈልገኛል.... በይ በቃ ሽሮ ላምጣልሽ እንግዲህ....”
"እሺ. ..ቲጂዬ..."
ቅድሰት የቀረበውን ሽሮ መብላት ጀመረች፡፡
“ውይ ቲጂዬ! ሲጣፍጥ ግን ቅቤ ሞጀርሽበት!”
“ሃሃ ... ለዚያ እኮ ነው ሚጣፍጠው...”
“ልቀንስ እያልኩሽ ቅቤ ትግችኛለሽ አይደል... አንቺ ምን አለብሽ?”
“ብዪ ባክሽ... ከልኩ አያልፍም...”
“ምን? ቦርጭ?”
“አዎ...."
“ሃሃሃ!”
“ኧረ ቅድሰትዬ ሳልነግርሽ... ዮጋ እኮ ጀመርኩ ቀጥ አላልኩብሽም ትንሽ?”
“ዮጋ?”
“አዎ...”
“ጎበዝ ነሽ ልጄ... እኔ አንዴ ከሰኒ ጋር ጀምሬ እናቴ... ሁለመናዬ ተላቀቀ፡፡ እሱን ለመጠገን አጥሚት እና መረቅ ስበላልሽ ነው ይሄን ቦርጭ እዚህ ያደረስኩት ቲጂዬ!”
“ሃሃሃ... ቀልድሽ እኮ ደስ ሲለኝ ቅድስትዬ!”
“አሹፊ አንቺ... ይልቅ ማን በጣም እንደከሳ ገምቺ...”
“ማ?
“እሌኒ!”
“እሌኒ እሌኒ? እሌኒ መርሻ?”
“እህ!”
“እንዴ? እንዴት አርጋ ከሳች በናትሽ?”
“ሙግግ ብላ መጣች ዛሬ... በሳምንት ሁለት ኪሎ እየቀነስኩ አሁን ዐሥራ ሁለት ኪሎ ቀንሻለሁ አለችን...”
“ተይ ባክሽ....! ያን ሁሉ ሰውነት እንዴት አድርጋ ናደችው በናትሽ?”
“የሆነ ቲቪ ላይ የሚታይ የዳይት ሾው አለ አሉ... እሱን አይቼ ሄጄ ነው አለችኝ...”
“ምን ቲቪ ላይ? እዚህ አገር?”
“አዎ....”
“እና ሄዳ ምን አደረጉላት?”
“ምግብ መጥነው ይሠሩልሻል አሉ... “በወር አራት ሺህ ብር እከፍልና ምግቤን ይሠሩልኛል... አሽገው ቤቴ ድረስ አምጥተው ይሰጡኛል' አለችኝ...”
“ተይ እንጂ... ምን ቲቪ ነው ልጄ?”
“
ፋና መሰለኝ...”
“ለነገሩ እኔ እንዲህ ያለ ነገር ብዙም አይመቸኝ... ግን መቼ መቼ
ነው የሚታየው አለችሽ?”
“እንጃ... እሁድ መሰለኝ... ብቻ ምሳ እና እራት ዐሥራ ሁለት መኮረኒ ተቆጥሮ ነው የሚሰጠኝ ብላ አሳቀችኝ!”
“ሃሃሃ... አትይኝም?”
“ሙች!”
“እና ግን አከሳት?”
“በጣም... ምግቡ እህል ቅጠል አይልም፤ ግን ካከሳኝ ምን ቸገረኝ
ምናምን አለችኝ...”
“ይገርማል... አምሮባታል በይኛ!”
“ያው መቼስ... ትንሽ ሙግግ ብላለች፣ ረኀብተኛ ነው የምትመስለው ፤ ግን ቦርጭዋ ጠፍቶላታል፡፡ ለነገሩ ዛሬ ዕድሜ
ለብራዚል “ሂውማን ሄር የማታምር ሴት አለች?”
“ልክ ነሽ እሱስ... ሂውማን ሄር ሴቱን ሁሉ እኩል አደረገው እኮ... ምን ዋጋ አለው... ጸጉር ጭንቅላት አይሆን!”
“እኮ!”
“የሚገርመኝ ግን ብር ኖሯቸው እንኳን ደህናውን አይገዙም እኮ...የኔን ዕይው አሁን ከጣልያን ነው ያስመጣሁት... ይኸው ሁለት ዓመቱ ንቅንቅ አላለም... ከገዛሽ ደህና ነገር ነው... የሚልከሰከስ
ሰው አልወድም እኔ...”.....
✨ማታ እንጨርሰው ✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም። 🙏
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
፡
ቅድስት ልክ ስምንት ሰዐት ከሩብ ሲል ትዕግስት ቤት ደረሰች፡፡
“ውይ ቅድስትዬ....! ምነው እንዲህ ጠቋቆርሽ....? ፀሐይ እንኳን የለ ዛሬ....” አለች፣ትዕግስት አራት ጊዜ ጉንጭዋን ስማት....
“ኧረ ተይኝ ባክሽ... ለእንደኔ ያለ ሰው ከነዚያ ሴቶች ጋር ሦስት ሰዐት ሙሉ ስለ ልብስና ጫማ ማውራት ራሱ፣ ከሰባት ፀሐይ በላይ አያከስልም?" አለች ቅድስት፣ ሶፋው ላይ ዝርፍጥ ብላ እየተቀመጠች....
እናም፣ በተገናኙ ቁጥር የሚያደሩት ተመሳሳይ ወሬያቸው በእንዲህ
ሁኔታ ተጀመረ፡፡
“አይ ለእኔ ነው ስለነሱ የምትነግሪኝ ቅድስትዬ? እኔስ ምናቸው አስመርሮኝ ብረንች(ይቺ ቃል ግር እንዳትላቹ በእንግሊዘኛ ብሬክ ፋስትን ከ ላንች ጋር አዳቅሎ የተፈጠረ ነው በኛ ደሞ ቁምሳ ማለት ነው) መምጣት ተውኩና!”
“ደግ አደረግሽ... እኔ የምለው? ማስተርስ ድረስ የተማሩ ሴቶች ከልብስንና ከወንድ ውጪ ሌላ ነገር ማውራት አለማቻላቸው አያሳዝንም? በጣም ያሳፍራል እኮ!"
“በጣም እንጂ....! ዐሥር ሴት ሚኒስትር ቢሾም ታች ያለነው ሴቶች ትላንት ስለገዛነው ነገ ስለምንገዛው ልንገዛ ፈልገን ስላጣናው ብቻ ምናወራ ከሆነ፣ ይህች ሀገር እንዴት ብላ ቀና ትላለች...? ሲንፏቀቁ መኖር እኮ ነው!"
"ጎሽ...እኔ እኮ አንቺ ጋር መምጣት የምወደው ለዚህ ነው....ተንፈስ ስለምታደርጊኝ... ቁም ነገር ስለምታዋሪኝ እኮ ነው አንቺ ጋር መምጣት ደስ የሚለኝ ቲጂዬ!”
“እኔስ ብትይ....! እሺ..... ዛሬስ ምን ተፈጠረ ታዲያ?”
“ምን አዲስ ነገር ይፈጠራል... ያው ሴሞ ሴሞ ነው...ሃሜት ሃሜት... ወሬ... ሰው ቡጨቃ... እይው የገዛሁትን ልብስ.... ይሄ ሽቶ ደስ አይልም...? እገሊት ጂም ጀመረች... እንትና ዮጋ ጀመረች
ይሄው ነው ቲጂዬ!”
“አይገርምም...ዘለዓለም ያው ናቸው... ዘለዓለም..ማፈሪያዎች!”
“እህስ!...ዛሬ ደግሞ ያቺ ሶሎሜ መጥታ ጭራሽ ስትጠብሰኝ አረፈደች.. ደህና ተገላግለናት ነበር፡፡”
“መጣች እንዴ? ዱባይ ቫኬሽን ላይ ነኝ ምናምን ብላ ስታናፋ አልነበረም እንዴ?”
“እንግዲህ ያ የግፍ ዶላር ቶሎ አልቆ ይሆናላ! ወር ሳይሞላት ተመለሰች!”
“አዬ! ለዚህችው ነው ያ ሁሉ ጉራ! ...ግን አንቺን ምን አርጋ አናደደችሽ ቅድስትዬ?”
“ኧረ... ተይኝ! ገና በሥርዓት እንኳን ሳልቀመጥ እየሮጠች መጥታ ... 'ቶፕሽ ያምራል... እኔ የዛሬ ሁለት ዓመት በአራት መቶ ብር ገዝቼው ነበር... በቢጫው አለኝ... አሁን ግን ፋሽን ስላለፈበት ለሠራተኛዬ ሰጠኋት አትለኝም?”
“አታደርገውም!”
“አደረገችው እንጂ ትግስትዬ!አደረገችው”
“እና አንቺስ ዝም አልሻት?”
“ማ? እኔ ቅድስት እንዲህ ባደባባይ ሰድባኝ ዝም የምላት ይመስልሻል?”
“እና... እና ምናልሻት?”
“የኔ እናት... ተማስሉብሽ ይሆናል... ይሄ ሌተስት ፋሽን ነው... የጣሊያን እቃ ነው! የገዛሁት ደግሞ አንድ ሺህ ስምንት
መቶ ብር ነው አልኳታ!”
“ወይኔ አንቺ.. አንጀት አርስ እኮ ነሽ!”
“ታዲያስ...የሆነች ባላገር..ትላንት ብረንች ማለት አቅቷት፣ብራንች የምትል ሴትዮ፤ አንዴ ዱባይ ሄጄ መጣሁ ብላ
ትላጥብኛለች እንዴ?”
“ሃሃ... አይ ቅድስት!”
“ይልቅ እነሱን ተያቸውና ቲጂዬ የሚበላ ነገር አለሽ? ሁሉም ሰው ዳይት ላይ ነኝ ምናምን ብሎ ደህና ነገር አልበላሁም፡፡”
“ተይ እንጂ...! ዛሬም ዳይት ላይ ናቸው?”
“ታዲያስ! ለተቆራረጠ ሙዝ ሰማንያ ብር ይከፍላሉ. ዳይት ላይ ነኝ... መቀነስ አለብኝ ቅብጥርሶ ይላሉ፡፡ ምናለ ስለአንጎላቸው እንዲህ ቢጨነቁ......?”
“እኮ...! እና ታዲያ ምን ላምጣልሽ?”
“ሥጋ...ቅባት ያለው ነገር ምናምን... አታምጪብኝ! ትንሽ ጨምሬያለሁ ሰሞኑን ደግሞ...”
“ኧረ ተይ! ምንም አልጨመርሽም ቅድስትዬ! እንደውም ሳትከሺ አትቀሪም...”
“አይ ቲጂዬ...ቦዲ ሼፐር አርጌ ነው... ቦርጩን ጥፍንግ አድርጎ ስለያዘልኝ ነው...”
“ፓ! አሪፍ ነገር ነው ባክሽ... የት አገኘሽው? እኔ ፈልጌ ፈልጌ
የሚሆነኝ አጣሁ...” "መድኀኔ ዓለም ሞል ግራውንድ ፍሎር ላይ የሆነ ቤት አለ....
መዓት አላቸው... ዘጠኝ መቶ ብር ነው የገዛሁት... ብዙ አይመችም
ግን ቢያንስ ይሰበስብሻል... አብረን ሄደን ትገዣለሽ ሰሞኑን....”
“እሺ... አስታውሺኝ በቃ...ያስፈልገኛል.... በይ በቃ ሽሮ ላምጣልሽ እንግዲህ....”
"እሺ. ..ቲጂዬ..."
ቅድሰት የቀረበውን ሽሮ መብላት ጀመረች፡፡
“ውይ ቲጂዬ! ሲጣፍጥ ግን ቅቤ ሞጀርሽበት!”
“ሃሃ ... ለዚያ እኮ ነው ሚጣፍጠው...”
“ልቀንስ እያልኩሽ ቅቤ ትግችኛለሽ አይደል... አንቺ ምን አለብሽ?”
“ብዪ ባክሽ... ከልኩ አያልፍም...”
“ምን? ቦርጭ?”
“አዎ...."
“ሃሃሃ!”
“ኧረ ቅድሰትዬ ሳልነግርሽ... ዮጋ እኮ ጀመርኩ ቀጥ አላልኩብሽም ትንሽ?”
“ዮጋ?”
“አዎ...”
“ጎበዝ ነሽ ልጄ... እኔ አንዴ ከሰኒ ጋር ጀምሬ እናቴ... ሁለመናዬ ተላቀቀ፡፡ እሱን ለመጠገን አጥሚት እና መረቅ ስበላልሽ ነው ይሄን ቦርጭ እዚህ ያደረስኩት ቲጂዬ!”
“ሃሃሃ... ቀልድሽ እኮ ደስ ሲለኝ ቅድስትዬ!”
“አሹፊ አንቺ... ይልቅ ማን በጣም እንደከሳ ገምቺ...”
“ማ?
“እሌኒ!”
“እሌኒ እሌኒ? እሌኒ መርሻ?”
“እህ!”
“እንዴ? እንዴት አርጋ ከሳች በናትሽ?”
“ሙግግ ብላ መጣች ዛሬ... በሳምንት ሁለት ኪሎ እየቀነስኩ አሁን ዐሥራ ሁለት ኪሎ ቀንሻለሁ አለችን...”
“ተይ ባክሽ....! ያን ሁሉ ሰውነት እንዴት አድርጋ ናደችው በናትሽ?”
“የሆነ ቲቪ ላይ የሚታይ የዳይት ሾው አለ አሉ... እሱን አይቼ ሄጄ ነው አለችኝ...”
“ምን ቲቪ ላይ? እዚህ አገር?”
“አዎ....”
“እና ሄዳ ምን አደረጉላት?”
“ምግብ መጥነው ይሠሩልሻል አሉ... “በወር አራት ሺህ ብር እከፍልና ምግቤን ይሠሩልኛል... አሽገው ቤቴ ድረስ አምጥተው ይሰጡኛል' አለችኝ...”
“ተይ እንጂ... ምን ቲቪ ነው ልጄ?”
“
ፋና መሰለኝ...”
“ለነገሩ እኔ እንዲህ ያለ ነገር ብዙም አይመቸኝ... ግን መቼ መቼ
ነው የሚታየው አለችሽ?”
“እንጃ... እሁድ መሰለኝ... ብቻ ምሳ እና እራት ዐሥራ ሁለት መኮረኒ ተቆጥሮ ነው የሚሰጠኝ ብላ አሳቀችኝ!”
“ሃሃሃ... አትይኝም?”
“ሙች!”
“እና ግን አከሳት?”
“በጣም... ምግቡ እህል ቅጠል አይልም፤ ግን ካከሳኝ ምን ቸገረኝ
ምናምን አለችኝ...”
“ይገርማል... አምሮባታል በይኛ!”
“ያው መቼስ... ትንሽ ሙግግ ብላለች፣ ረኀብተኛ ነው የምትመስለው ፤ ግን ቦርጭዋ ጠፍቶላታል፡፡ ለነገሩ ዛሬ ዕድሜ
ለብራዚል “ሂውማን ሄር የማታምር ሴት አለች?”
“ልክ ነሽ እሱስ... ሂውማን ሄር ሴቱን ሁሉ እኩል አደረገው እኮ... ምን ዋጋ አለው... ጸጉር ጭንቅላት አይሆን!”
“እኮ!”
“የሚገርመኝ ግን ብር ኖሯቸው እንኳን ደህናውን አይገዙም እኮ...የኔን ዕይው አሁን ከጣልያን ነው ያስመጣሁት... ይኸው ሁለት ዓመቱ ንቅንቅ አላለም... ከገዛሽ ደህና ነገር ነው... የሚልከሰከስ
ሰው አልወድም እኔ...”.....
✨ማታ እንጨርሰው ✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም። 🙏
👍2
#ቅድስትና_ትዕግስት (መጨረሻው ነው)
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
፡
“እሺ... ሌላስ ምን አዲስ አለ ታዲያ!”
“ዝናሽም በስንት ጊዜዋ ዛሬ መጥታ ነበር!”
“ተይ እንጂ! እንዴት ናት?”
“አረጀችብኝ.... ጉስቁልቁል ብላለች... ያው እሷን ታውቂያታለሽ.በሜካፕ ኀይል ነው እንጂ እኮ ዕድሜዋ ሄዷል..."
“አዎ እሱስ... ምን ሜካፕ ብትለቀለቅ አንገቷ አሳልፎ ይሰጣት የለ...
ያ.. የአውራ ዶሮ ኩልኩልት የመሰለ አንገት..."
“አንቺ ተይ በስማም... ሃሃሃ!”
“ምን ላርግ ብለሽ ነው....? ደግሞ እኮ ሰው መልክ ባይኖረው ፀባይ
አይኖረውም?
ያ...ባሏ እንዴት ችሏት እንደሚኖር ነው የሚገርመኝ
እኔ...”
“ውይ! አልሰማሽም እንዴ?”
“ምኑን?”
“አልጋ ለይተዋል አሉ እኮ...”
“ተይ ተይ!”
“ሙች! ቆዩ እኮ... ለንብረት ብለው ነው የማይፋቱት ሲሉ ነበር..."
“ወይ ጉድ... የተጎሳቆለችው ለዚህ ነው በይኛ...."
“ይሆናል እንግዲህ...”
የሚገርመው ፌስ ቡክ ላይ ይሄን ሰልፊ ስትለጥፍ እኮ ነው የምትውለው....
ደህና ፊት እንዳለው ሰው... ለነገሩ ስልኳ
ሌተስት' ስለሆነ አሪፍ አርጎ ያነሳታል... በዐይን እስክታያት ቆንጆ ትመስላለች
ሃሃሃሃ...ስልክ ብትይ...አንቺ ግን እስካሁን አልቀየርሽም እንዴ
ይሄንን ስልክ? ዓመት አለፈው እኮ!”
“አዝዣለሁ ሆድዬ... ሰሞኑን ከካናዳ ይመጣልኛል."
“አይ ደግ አደረግሽ....!”
ቅድስት ሸሮውን ጥረግ አድርጋ በልታ ጨረሰችና እጆቿን ታጥባ ተመልሳ ተቀመጠች፡፡
“ሽቶሽ ደስ ይላል ቅድስትዬ...” አለች ትዕግስት፣ እቃውን ቦታ ቦታ
አሲዛ ወደ ሳሎን ተመለሰችና አጠገቧ እየተቀመጠች፡፡
“ውይ... ሽቶሽ ብትይ ሳልነግርሽ... ያቺ ሕሊና ያረገችውን ዛሬ...”
“የእነዚህ ሴቶች ጉድ አያልቅ! እሷ ደግሞ ምናረገች በናትሽ....?”
ዋው... ሽቶሽ ደስ ይላል... ምንድነው ስሙ አትለኝም?”
እና ነገርሻት...?”
ደህና ዴኦዶራንት ተቀብታ የማታውቅ ዝተታም የአራት ሺህ ስድስት መቶ ብር ሽቶ ስትመኝ አይገርምሽም? እኔማ ምን አለብኝ
ከነዋጋው ነገርኳት.... ያ አመዳም ፊቷ የበለጠ አመድ መሰለ ...
ሃሃሃ”
“ሃሂ... በጣም ያሳዝናል ብቻ የእነሱ ነገር... ስንት የሚያስጨንቅ ነገር እያለ.. ሃገር እየታመሰች ወሬያቸው ሽቶ..ቅባት.ልብስ ሃሜት... ወንድ... ያሳዝናል በጣም.... መማር ምን ጥቅም አለው
ግን?”
“ምንም!”
ጥቂት ቆይቶ ቅድስት መሄድ እንዳለባት ተናገረችና ተነሳች፡፡
“በቃ ልሂድ ቲጂዬ! የማታው እራት ላይ አለሽ አይደል?” አለቻት እንደቆመች፡፡
“አለሁ ቅድስትዬ...”
“ዋ እንዳትቀሪ... አንቺ ስለምትመጪ ነው የምመጣው ... ከነዚያ ሴቶች ጋር ትርኪምርኪ ማውራት አልችልም... አደራሽን እንዳትቀሪ”
“አልቀርም ቅድስትዬ...”
“ጎሽ... በይ ልሂድና ልበጃጅ...”
“ምን ልትለብሺ አሰብሽ ዛሬ?”
“የሆነ ጥቁር ሌስ ቀሚስ ገዝቻለሁ... አንቺስ?”
“እኔ እንኳን አልወሰንኩም፡፡”
“ጸጉርሽንስ? አትሠሪም?”
“አይ ፍሪዝ ላረገው ነው ባክሽ...”
ለነገሩ ያንቺ ጸጉር በፍሪዝ ያምራል..."
“ታንኪው ሆዴ... በይ ልሂድ...”
“ቻው የኔ ቆንጆ...
እሙጳ.. እሙጿ፡፡ እሙጳ....
እኔ የምልሽ ቲጂዬ...?”
“ወዬ ቅድስትዬ...."
“አንቺ ጋር ስመጣ እኮ ነው አንጎል ያለኝ አንጎል የሚመስለኝ...”
“እኔስ ብትዩ!
💫አለቀ💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
፡
“እሺ... ሌላስ ምን አዲስ አለ ታዲያ!”
“ዝናሽም በስንት ጊዜዋ ዛሬ መጥታ ነበር!”
“ተይ እንጂ! እንዴት ናት?”
“አረጀችብኝ.... ጉስቁልቁል ብላለች... ያው እሷን ታውቂያታለሽ.በሜካፕ ኀይል ነው እንጂ እኮ ዕድሜዋ ሄዷል..."
“አዎ እሱስ... ምን ሜካፕ ብትለቀለቅ አንገቷ አሳልፎ ይሰጣት የለ...
ያ.. የአውራ ዶሮ ኩልኩልት የመሰለ አንገት..."
“አንቺ ተይ በስማም... ሃሃሃ!”
“ምን ላርግ ብለሽ ነው....? ደግሞ እኮ ሰው መልክ ባይኖረው ፀባይ
አይኖረውም?
ያ...ባሏ እንዴት ችሏት እንደሚኖር ነው የሚገርመኝ
እኔ...”
“ውይ! አልሰማሽም እንዴ?”
“ምኑን?”
“አልጋ ለይተዋል አሉ እኮ...”
“ተይ ተይ!”
“ሙች! ቆዩ እኮ... ለንብረት ብለው ነው የማይፋቱት ሲሉ ነበር..."
“ወይ ጉድ... የተጎሳቆለችው ለዚህ ነው በይኛ...."
“ይሆናል እንግዲህ...”
የሚገርመው ፌስ ቡክ ላይ ይሄን ሰልፊ ስትለጥፍ እኮ ነው የምትውለው....
ደህና ፊት እንዳለው ሰው... ለነገሩ ስልኳ
ሌተስት' ስለሆነ አሪፍ አርጎ ያነሳታል... በዐይን እስክታያት ቆንጆ ትመስላለች
ሃሃሃሃ...ስልክ ብትይ...አንቺ ግን እስካሁን አልቀየርሽም እንዴ
ይሄንን ስልክ? ዓመት አለፈው እኮ!”
“አዝዣለሁ ሆድዬ... ሰሞኑን ከካናዳ ይመጣልኛል."
“አይ ደግ አደረግሽ....!”
ቅድስት ሸሮውን ጥረግ አድርጋ በልታ ጨረሰችና እጆቿን ታጥባ ተመልሳ ተቀመጠች፡፡
“ሽቶሽ ደስ ይላል ቅድስትዬ...” አለች ትዕግስት፣ እቃውን ቦታ ቦታ
አሲዛ ወደ ሳሎን ተመለሰችና አጠገቧ እየተቀመጠች፡፡
“ውይ... ሽቶሽ ብትይ ሳልነግርሽ... ያቺ ሕሊና ያረገችውን ዛሬ...”
“የእነዚህ ሴቶች ጉድ አያልቅ! እሷ ደግሞ ምናረገች በናትሽ....?”
ዋው... ሽቶሽ ደስ ይላል... ምንድነው ስሙ አትለኝም?”
እና ነገርሻት...?”
ደህና ዴኦዶራንት ተቀብታ የማታውቅ ዝተታም የአራት ሺህ ስድስት መቶ ብር ሽቶ ስትመኝ አይገርምሽም? እኔማ ምን አለብኝ
ከነዋጋው ነገርኳት.... ያ አመዳም ፊቷ የበለጠ አመድ መሰለ ...
ሃሃሃ”
“ሃሂ... በጣም ያሳዝናል ብቻ የእነሱ ነገር... ስንት የሚያስጨንቅ ነገር እያለ.. ሃገር እየታመሰች ወሬያቸው ሽቶ..ቅባት.ልብስ ሃሜት... ወንድ... ያሳዝናል በጣም.... መማር ምን ጥቅም አለው
ግን?”
“ምንም!”
ጥቂት ቆይቶ ቅድስት መሄድ እንዳለባት ተናገረችና ተነሳች፡፡
“በቃ ልሂድ ቲጂዬ! የማታው እራት ላይ አለሽ አይደል?” አለቻት እንደቆመች፡፡
“አለሁ ቅድስትዬ...”
“ዋ እንዳትቀሪ... አንቺ ስለምትመጪ ነው የምመጣው ... ከነዚያ ሴቶች ጋር ትርኪምርኪ ማውራት አልችልም... አደራሽን እንዳትቀሪ”
“አልቀርም ቅድስትዬ...”
“ጎሽ... በይ ልሂድና ልበጃጅ...”
“ምን ልትለብሺ አሰብሽ ዛሬ?”
“የሆነ ጥቁር ሌስ ቀሚስ ገዝቻለሁ... አንቺስ?”
“እኔ እንኳን አልወሰንኩም፡፡”
“ጸጉርሽንስ? አትሠሪም?”
“አይ ፍሪዝ ላረገው ነው ባክሽ...”
ለነገሩ ያንቺ ጸጉር በፍሪዝ ያምራል..."
“ታንኪው ሆዴ... በይ ልሂድ...”
“ቻው የኔ ቆንጆ...
እሙጳ.. እሙጿ፡፡ እሙጳ....
እኔ የምልሽ ቲጂዬ...?”
“ወዬ ቅድስትዬ...."
“አንቺ ጋር ስመጣ እኮ ነው አንጎል ያለኝ አንጎል የሚመስለኝ...”
“እኔስ ብትዩ!
💫አለቀ💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍2