#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#ራኪና_ለተብርሃን_ሲጠዛጠዙ
ራኪና ለተብርሃን ኮከባቸው አይገጥምም ኮከባቸው ብቻ ሳይሆን የሚያወጡት ወንድ አይመሳሰልም። ራኪ በለቲ ላይ ትናደዳለች። ለራሷ ክብር አትሰጥም፣ ከማንም`ቆለጣም ወንድ
እየተኛት ሴት ታሰድባለች” እያለች ትከሳታለች። ለተብርሃን (ለቲ) ደግሞ ሲበዛ የዋህ ናት። ሁሉም ወንድ እኔን ብሎ እስከመጣ ድረስ እኩል ነው ብላ የምታምን!
ለቲ ምንም ጥያቄ የለውም፤ ራኪ በወንዶች ዘንድ ያላትን ተፈላጊነት አሳምራታውቀዋለች።ራኪ ሁል ጊዜ
ቢዝነስ መርጣ ነው የምትሰራው። ወንዶቹን እሷ ናት የምትመርጣቸው እንጂ እነሱ ስለመረጡ ብቻ አያገኟትም። በብር ሊደልሏት ከሞከሩ “ቢዝነሳቸውን ቀቅለው ይብዱት!” ትላለች፣ ካልጣሟት
አልጣሟትም ነው፤ በቃ።
አንድ ጊዜ ኃይለኛ ካድሬ ነኝ የሚል ጎረምሳ "ላዉጣሽ!” ብሎ ሲጠይቃት በጣም ተናደደችበት።ከዚያ ከቦርሳዋ ድፍን አስር ብር አውጥታ ጠርታ ሰጠችው። ግራ ገባው። … መጀመርያ እኔን ከመመኘትህ በፊት ይቺን ብሩ ላይ ያለችውን ሰፌድ የምትሰፋዋን ሴትዮ እያየህ ሴጋ ምታ" ብላ ሰው
ፊት አዋረደችው። ሁሉም ሰው ራኪ ያለቸውን ሰምቶ እየፈራ ሳቀ። ልጁ አበደ። ተንጎራደደ። ቤቱን ካላዘጋሁት ካድሬ አይደለሁም!” ብሎ ዛተ። መታወቂያውን አውጥቶ የቤቱን ባለቤት ሊያስፈራራ
ሞከረ። እርቃን ታስጨፍራላችሁ…የማናውቅ እንዳይመስላችሁ” ብሎ ሊከሰው ሞከረ። የሰማው
አልነበረም። እሱም እንዳልተፈራ ሲገባው ነው መሰለኝ ከዚያ በኋላ ዝር ብሎ አያውቅም። ወይም እኔ አይቼው አላውቅም።
ራኪ በጽዳት አትደራደርም። ከሷ አልፎ እኛንም ጸዳ ያሉ ቢዝነሶችን ታሰራናለች። የሆነ የሚያምር ልብስ ካየች ሺ ብር አውጥታ ገዝታ ትሰጠናለች፤ እንወዳታለን። የምር ጣጣ የላትም። ሁልጊዜም አዳዲስ የቢዝነስ መስክ የምትከፍትልን እሷ ናት። ዑስማን ዘ ፒምፕን እሷ ባትኖር ኖሮ የት እናገኘው
ነበር።
ሲነሳባት ግን እኛ ራሱ እንደማንመጥናት ከመናገር ወደኋላ አትልም።
«ስሚ! እንዳንቺ ኩሊ እንዳይመስለሽ ላዬ ላይ የሚጨፍርብኝ! የናትሽ አምስ» ትላታለች ለተብርሃንን።
ሁለቱ በነገር ሲተጋተጉ መስማት ያዝናናኝ ነበር። ለነገሩ እውነቷን ነው። ለቲ አይደለም ባለመኪና፣የላዳ ሾፌር እንኳ አውጥታ አታውቅም። ሰፊ እምሷን- ለሰፊው ህዝብ fair በሆነ ዋጋ እየቸረቸረች ትኖራለች፡፡በአንድ ሌሊት አነሰ ከተባለ ዘጠኝ- አስር “ሾርት” ትገባለች። ሲሳይ ራስታ በዚህ ጉዳይ
ሲቀልድባት «ለተብርሃን እኮ ከብዛት ነው የምታተርፈው» ይላል። ክፉ ልጅ።
ሲስ ራስታ» የሙሉ ጊዜ ስራው ሰውን መተረብ ነው። በትርፍ ጊዜው ነው ስዕል የሚስለው። ለቲን በሌላ ጊዜ ምን ቢላት ጥሩ ነው- ለተብርሃን! ለምን ግን አትክልት ተራ ቅርንጫፍ አትከፍቺም?»
ከሽንኩርትና ቲማቲም ጋር “ባብሿን እንድትቸርችረው በአሽሙር መናገሩ ነበር! ሲስ ነፍሴ ነፍሱ አይማርም።
ያኔ ትዝ ይለኛል በተናገረው ነገር ሁላችንም ከሳቅን በኋላ ደነገጥን። ለተብርሃን ይሰማታል በሚል ነበር
የደነገጥነው። ለቲ ቅስሟ የተሰራው ከቅል ነው። የዋህ ስለሆነች ቶሎ ይከፋታል ብለን አስበን ነበር
የደነገጥነው፡፡ እሷ እቴ የሲስ ንግግር ምንም አልመሰላትም፤ ወይም አልገባትም። " .እግዜር የሰጠኝ
ተመስገን ብዬ አድራለሁ፤ ለኔ ያለው የትም አይሄድም፣ አትክልት ተራ፣ ፍራሽ ተራ ምን ተራ አትበለኝ ሲሳይ እመቤቴ አለችልኝ ለኔ ያለውን ያለሁበት ድረስ ከቸች የምታደርግልኝ" አለች በሚተናነቃት አማርኛ።
ለተብርሃን ስታሳዝን፤ የሲስ ቀልድ እንኳን በትክክል የማይገባት የእግዜር ሴት-በግ።
ራኪ ደግሞ በተቃራኒው እድሏ ሆኖ ተራ ሰው አያወጣትም። ዕጣ ፈንታዋ የከበረ ድንጋይዋን በተከበሩ ሰዎች እያስቆፈረ ያኖራታል። ራሱን የሚጠብቅ ግልገል ባለስልጣን፣ በአጃቢ የሚያስጠራት ወፍራም ባለስልጣን፣ ጀማሪ ኢንቨስተር፣ አበባ የመሰለ የአበባ እርሻ ያለው ኢንቨስተር፣ እውቅ ኢንቨስተር፣
የኢንቨስተር ልጅ፣ ጥቁር መነጽር
የሚያጠልቅ ዲፕሎማት፣ አትሌት (አረብ አገር ብቻ ለሚሮጡ አትሌቶች ወይ ዋጋዋ እጥፍ ነው፤ ወይ አትወጣላቸውም)፣ ከርፋፋ አረብ፣ ብሸቅ አረብ፣ ሴታ ሴት
አረብ…፣ ነጭ ፈረንጅ፣ ጥቁር ፈረንጅ፣ ካሪቢያን፣ ብቻ እኔ ነኝ ያለ ሁሉ ዜጋ የራኪ ነው። ወይ በኡስማን ወይ በዝና ራኪ ጋ ይመጣሉ። እነሱን ነበር በየጊዜው የምታሾረው።
ምን ይሄ ብቻ! ከሷ ጋር ዉስኪ ስለጠጡ ብቻ የአዳር የሚከፍሏት ሚጢጢ ባለስልጣናት አሉ።ዲፕሎማት በመጣ ቁጥር ሂልተን ሸራተን ነው ዉሎና አዳሯ። ደግሞ ብትሞት ቆሸሽ ካለ ወንድ ጋር
አትወጣም። ጫማው ያልተወለወለ ወንድ ማየት ያንገሸግሻታል። አጭር፣ ወፍራም፣ ቦርጫም ወንድ በፍጹም አታወጣም። “ታፍኖ የሚሞት ወይ የሚፈነዳ ይመስኛል ትላለች። ይህ ኩራቷ በሁሉም ዘንድ
ይታወቅላታል። «ራኪ አይደለም እግሩ የሚሸት፣ካልሲው ነጭ ያልሆነ ደምበኛ ካጋጠማት ቢዝነሱን ትመልስለታለች እንጂ ጫፏን አይነካትም»ይባልላታል። ይሄ ዝናዋ ስለገነነ ወንዶች በጠራችላቸው ዋጋ ይሞቱላታል። ድሮም ወንዶች የተከለከሉት ነገር እንዳማራቸው ነው። ስንጠባረርባቸው ነው የኛ ዋጋ
የሚገባቸው።
ብቻ ራኪ ገጸ ባህሪ የምትመስል ሴት ናት። ሁሉ ነገሯ የሚጥም። እድል ዝም ብላ ትከተላታለች። አዱኛ ጭራዋን ትቆላላታለች። እሷ ምን ታድርግ! የራኪ እምስ እኮ ገና ሲፈጥረው የተባረከ ነው።በሰርጂን ዶክተር ባይከዳኝ ተመርቆ የተከፈ እምስ፣ ጣጣ የሌለው እምስ። ይኸው የዛሬ አምስት አመት ዶክተር
ባይከዳኝ ባርኮ የከፈተው፣ እስከዛሬ ሳይዘጋና ሳያዛጋ አንቀባሮ ያኖራታል።
"ሰርጀሪና" ሴክስ
ዶክተር ባይከዳኝ ሰርጅን ነው። ራሱን ከራኪ እምስ ጋር ስውር ሳይሰፋው አልቀረም። ሁለቱ በቀላሉ የሚፋቱ ሰዎች አልሆኑም። አሁንም ድረስ ይደዋወላሉ። ራኪም ከሱ ጋር በቀላሉ መለየት እንደማትችል ታውቀዋለች።
ዶክተር ባይከዳኝ
ላክምሽ እያለ አስገድዶ በዳኝ፤
ትላለች ገና ስልኩን ስታየው። “ሻርፕ” ነው ቀጠሮ ላይ። ቀን ቀን እንጂ በማታ አውጥቷት አያውቅም ነበር። ቅዳሜ ከሰዓት ነው ፍሪ የሚሆነው። ለአንድ ለሁለት ሰዓት ያህል ነው ታዲያ ፍሪ የሚሆነው። ካለችበት ፒክ አርጓት ወደያዘው ሆቴል እያከነፈ ይወስዳታል።በጂፑ። ሆቴል የሚይዘው ቀጥሎ ለሰርጀሪ ከሚሄድበት ክሊኒክ ወይም ሆስፒታል ቅርብ የሆነውን መርጦ ነው። ብዙ ሆስፒታል ነው የሚሰራው። ሕይወቱ ሁልጊዜም ሩጫ የበዛበት ናት። ነጋ ጠባ ሰርጀሪ ነው። እኔ ግን እንዲህ
እየተጣደፈ ሰርጀሪ» የሚሰራ ከሆነ ስንት መቀስ የሰው ሆድ እቃ ውስጥ ረስቶ ሊሆን እንደሚችል እያሰላሰልኩ ይዘገንነኛል።
ራኪን አንድ ቀን ጥድፍድፍ አርጎ ይዟት ሲሄድ አይቼ ደወልኩላትና…«አንቺ ይሄ ዶክተርሽ ሳየው ቀልብ የለውም፤ እምስሽን እሱ የቀደደው መስሎት በተኛሽበት ግጥም አርጎ እንዳይሰፋልሽና ጎሮሮሽን እንዳይዘጋው» ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ከአፍታ በኋላ መልሳ ደወለችልኝ፤ እስክስታ የሚያጅበውን ያን
ረዥም ሳቋን በረጅሙ ከለቀቀችው በኋላ ስትጨርስ “አንቺ አይጥ! ያልሽኝን ነገር ባይከዳኝን ነግሬው ምን እንዳለሽ በሰማሽ?”
“አንቺ! ለምን ነገርሽው? ስታስጠዪ! ምን አለ ግን?” አልኳት
“…የራኪ ቫጃይና… is too tight to forget any” ብሎሻል።”
በስልኩ ውስጥ ዶክተር ባይከዳኝ በራሱ ቀልድ እየተንከተከተ ሲስቅ ይሰማኝ ነበር
«ለሰርጂንና ለአትሌት እያንዳንዷ ማይክሮ ሰከንድ ትርጉም አላት» ይላል ዶክተር ባይከዳኝ እውነቱን ሳይሆን አይቀርም ህይወቱ ውስጥ አንዲት ሰከንድ አትባክንም። ራኪ ራሷ«እሱ ባክሽ እኔን ሲበዳ
ብቻ ነው የሚረጋጋው
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#ራኪና_ለተብርሃን_ሲጠዛጠዙ
ራኪና ለተብርሃን ኮከባቸው አይገጥምም ኮከባቸው ብቻ ሳይሆን የሚያወጡት ወንድ አይመሳሰልም። ራኪ በለቲ ላይ ትናደዳለች። ለራሷ ክብር አትሰጥም፣ ከማንም`ቆለጣም ወንድ
እየተኛት ሴት ታሰድባለች” እያለች ትከሳታለች። ለተብርሃን (ለቲ) ደግሞ ሲበዛ የዋህ ናት። ሁሉም ወንድ እኔን ብሎ እስከመጣ ድረስ እኩል ነው ብላ የምታምን!
ለቲ ምንም ጥያቄ የለውም፤ ራኪ በወንዶች ዘንድ ያላትን ተፈላጊነት አሳምራታውቀዋለች።ራኪ ሁል ጊዜ
ቢዝነስ መርጣ ነው የምትሰራው። ወንዶቹን እሷ ናት የምትመርጣቸው እንጂ እነሱ ስለመረጡ ብቻ አያገኟትም። በብር ሊደልሏት ከሞከሩ “ቢዝነሳቸውን ቀቅለው ይብዱት!” ትላለች፣ ካልጣሟት
አልጣሟትም ነው፤ በቃ።
አንድ ጊዜ ኃይለኛ ካድሬ ነኝ የሚል ጎረምሳ "ላዉጣሽ!” ብሎ ሲጠይቃት በጣም ተናደደችበት።ከዚያ ከቦርሳዋ ድፍን አስር ብር አውጥታ ጠርታ ሰጠችው። ግራ ገባው። … መጀመርያ እኔን ከመመኘትህ በፊት ይቺን ብሩ ላይ ያለችውን ሰፌድ የምትሰፋዋን ሴትዮ እያየህ ሴጋ ምታ" ብላ ሰው
ፊት አዋረደችው። ሁሉም ሰው ራኪ ያለቸውን ሰምቶ እየፈራ ሳቀ። ልጁ አበደ። ተንጎራደደ። ቤቱን ካላዘጋሁት ካድሬ አይደለሁም!” ብሎ ዛተ። መታወቂያውን አውጥቶ የቤቱን ባለቤት ሊያስፈራራ
ሞከረ። እርቃን ታስጨፍራላችሁ…የማናውቅ እንዳይመስላችሁ” ብሎ ሊከሰው ሞከረ። የሰማው
አልነበረም። እሱም እንዳልተፈራ ሲገባው ነው መሰለኝ ከዚያ በኋላ ዝር ብሎ አያውቅም። ወይም እኔ አይቼው አላውቅም።
ራኪ በጽዳት አትደራደርም። ከሷ አልፎ እኛንም ጸዳ ያሉ ቢዝነሶችን ታሰራናለች። የሆነ የሚያምር ልብስ ካየች ሺ ብር አውጥታ ገዝታ ትሰጠናለች፤ እንወዳታለን። የምር ጣጣ የላትም። ሁልጊዜም አዳዲስ የቢዝነስ መስክ የምትከፍትልን እሷ ናት። ዑስማን ዘ ፒምፕን እሷ ባትኖር ኖሮ የት እናገኘው
ነበር።
ሲነሳባት ግን እኛ ራሱ እንደማንመጥናት ከመናገር ወደኋላ አትልም።
«ስሚ! እንዳንቺ ኩሊ እንዳይመስለሽ ላዬ ላይ የሚጨፍርብኝ! የናትሽ አምስ» ትላታለች ለተብርሃንን።
ሁለቱ በነገር ሲተጋተጉ መስማት ያዝናናኝ ነበር። ለነገሩ እውነቷን ነው። ለቲ አይደለም ባለመኪና፣የላዳ ሾፌር እንኳ አውጥታ አታውቅም። ሰፊ እምሷን- ለሰፊው ህዝብ fair በሆነ ዋጋ እየቸረቸረች ትኖራለች፡፡በአንድ ሌሊት አነሰ ከተባለ ዘጠኝ- አስር “ሾርት” ትገባለች። ሲሳይ ራስታ በዚህ ጉዳይ
ሲቀልድባት «ለተብርሃን እኮ ከብዛት ነው የምታተርፈው» ይላል። ክፉ ልጅ።
ሲስ ራስታ» የሙሉ ጊዜ ስራው ሰውን መተረብ ነው። በትርፍ ጊዜው ነው ስዕል የሚስለው። ለቲን በሌላ ጊዜ ምን ቢላት ጥሩ ነው- ለተብርሃን! ለምን ግን አትክልት ተራ ቅርንጫፍ አትከፍቺም?»
ከሽንኩርትና ቲማቲም ጋር “ባብሿን እንድትቸርችረው በአሽሙር መናገሩ ነበር! ሲስ ነፍሴ ነፍሱ አይማርም።
ያኔ ትዝ ይለኛል በተናገረው ነገር ሁላችንም ከሳቅን በኋላ ደነገጥን። ለተብርሃን ይሰማታል በሚል ነበር
የደነገጥነው። ለቲ ቅስሟ የተሰራው ከቅል ነው። የዋህ ስለሆነች ቶሎ ይከፋታል ብለን አስበን ነበር
የደነገጥነው፡፡ እሷ እቴ የሲስ ንግግር ምንም አልመሰላትም፤ ወይም አልገባትም። " .እግዜር የሰጠኝ
ተመስገን ብዬ አድራለሁ፤ ለኔ ያለው የትም አይሄድም፣ አትክልት ተራ፣ ፍራሽ ተራ ምን ተራ አትበለኝ ሲሳይ እመቤቴ አለችልኝ ለኔ ያለውን ያለሁበት ድረስ ከቸች የምታደርግልኝ" አለች በሚተናነቃት አማርኛ።
ለተብርሃን ስታሳዝን፤ የሲስ ቀልድ እንኳን በትክክል የማይገባት የእግዜር ሴት-በግ።
ራኪ ደግሞ በተቃራኒው እድሏ ሆኖ ተራ ሰው አያወጣትም። ዕጣ ፈንታዋ የከበረ ድንጋይዋን በተከበሩ ሰዎች እያስቆፈረ ያኖራታል። ራሱን የሚጠብቅ ግልገል ባለስልጣን፣ በአጃቢ የሚያስጠራት ወፍራም ባለስልጣን፣ ጀማሪ ኢንቨስተር፣ አበባ የመሰለ የአበባ እርሻ ያለው ኢንቨስተር፣ እውቅ ኢንቨስተር፣
የኢንቨስተር ልጅ፣ ጥቁር መነጽር
የሚያጠልቅ ዲፕሎማት፣ አትሌት (አረብ አገር ብቻ ለሚሮጡ አትሌቶች ወይ ዋጋዋ እጥፍ ነው፤ ወይ አትወጣላቸውም)፣ ከርፋፋ አረብ፣ ብሸቅ አረብ፣ ሴታ ሴት
አረብ…፣ ነጭ ፈረንጅ፣ ጥቁር ፈረንጅ፣ ካሪቢያን፣ ብቻ እኔ ነኝ ያለ ሁሉ ዜጋ የራኪ ነው። ወይ በኡስማን ወይ በዝና ራኪ ጋ ይመጣሉ። እነሱን ነበር በየጊዜው የምታሾረው።
ምን ይሄ ብቻ! ከሷ ጋር ዉስኪ ስለጠጡ ብቻ የአዳር የሚከፍሏት ሚጢጢ ባለስልጣናት አሉ።ዲፕሎማት በመጣ ቁጥር ሂልተን ሸራተን ነው ዉሎና አዳሯ። ደግሞ ብትሞት ቆሸሽ ካለ ወንድ ጋር
አትወጣም። ጫማው ያልተወለወለ ወንድ ማየት ያንገሸግሻታል። አጭር፣ ወፍራም፣ ቦርጫም ወንድ በፍጹም አታወጣም። “ታፍኖ የሚሞት ወይ የሚፈነዳ ይመስኛል ትላለች። ይህ ኩራቷ በሁሉም ዘንድ
ይታወቅላታል። «ራኪ አይደለም እግሩ የሚሸት፣ካልሲው ነጭ ያልሆነ ደምበኛ ካጋጠማት ቢዝነሱን ትመልስለታለች እንጂ ጫፏን አይነካትም»ይባልላታል። ይሄ ዝናዋ ስለገነነ ወንዶች በጠራችላቸው ዋጋ ይሞቱላታል። ድሮም ወንዶች የተከለከሉት ነገር እንዳማራቸው ነው። ስንጠባረርባቸው ነው የኛ ዋጋ
የሚገባቸው።
ብቻ ራኪ ገጸ ባህሪ የምትመስል ሴት ናት። ሁሉ ነገሯ የሚጥም። እድል ዝም ብላ ትከተላታለች። አዱኛ ጭራዋን ትቆላላታለች። እሷ ምን ታድርግ! የራኪ እምስ እኮ ገና ሲፈጥረው የተባረከ ነው።በሰርጂን ዶክተር ባይከዳኝ ተመርቆ የተከፈ እምስ፣ ጣጣ የሌለው እምስ። ይኸው የዛሬ አምስት አመት ዶክተር
ባይከዳኝ ባርኮ የከፈተው፣ እስከዛሬ ሳይዘጋና ሳያዛጋ አንቀባሮ ያኖራታል።
"ሰርጀሪና" ሴክስ
ዶክተር ባይከዳኝ ሰርጅን ነው። ራሱን ከራኪ እምስ ጋር ስውር ሳይሰፋው አልቀረም። ሁለቱ በቀላሉ የሚፋቱ ሰዎች አልሆኑም። አሁንም ድረስ ይደዋወላሉ። ራኪም ከሱ ጋር በቀላሉ መለየት እንደማትችል ታውቀዋለች።
ዶክተር ባይከዳኝ
ላክምሽ እያለ አስገድዶ በዳኝ፤
ትላለች ገና ስልኩን ስታየው። “ሻርፕ” ነው ቀጠሮ ላይ። ቀን ቀን እንጂ በማታ አውጥቷት አያውቅም ነበር። ቅዳሜ ከሰዓት ነው ፍሪ የሚሆነው። ለአንድ ለሁለት ሰዓት ያህል ነው ታዲያ ፍሪ የሚሆነው። ካለችበት ፒክ አርጓት ወደያዘው ሆቴል እያከነፈ ይወስዳታል።በጂፑ። ሆቴል የሚይዘው ቀጥሎ ለሰርጀሪ ከሚሄድበት ክሊኒክ ወይም ሆስፒታል ቅርብ የሆነውን መርጦ ነው። ብዙ ሆስፒታል ነው የሚሰራው። ሕይወቱ ሁልጊዜም ሩጫ የበዛበት ናት። ነጋ ጠባ ሰርጀሪ ነው። እኔ ግን እንዲህ
እየተጣደፈ ሰርጀሪ» የሚሰራ ከሆነ ስንት መቀስ የሰው ሆድ እቃ ውስጥ ረስቶ ሊሆን እንደሚችል እያሰላሰልኩ ይዘገንነኛል።
ራኪን አንድ ቀን ጥድፍድፍ አርጎ ይዟት ሲሄድ አይቼ ደወልኩላትና…«አንቺ ይሄ ዶክተርሽ ሳየው ቀልብ የለውም፤ እምስሽን እሱ የቀደደው መስሎት በተኛሽበት ግጥም አርጎ እንዳይሰፋልሽና ጎሮሮሽን እንዳይዘጋው» ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ከአፍታ በኋላ መልሳ ደወለችልኝ፤ እስክስታ የሚያጅበውን ያን
ረዥም ሳቋን በረጅሙ ከለቀቀችው በኋላ ስትጨርስ “አንቺ አይጥ! ያልሽኝን ነገር ባይከዳኝን ነግሬው ምን እንዳለሽ በሰማሽ?”
“አንቺ! ለምን ነገርሽው? ስታስጠዪ! ምን አለ ግን?” አልኳት
“…የራኪ ቫጃይና… is too tight to forget any” ብሎሻል።”
በስልኩ ውስጥ ዶክተር ባይከዳኝ በራሱ ቀልድ እየተንከተከተ ሲስቅ ይሰማኝ ነበር
«ለሰርጂንና ለአትሌት እያንዳንዷ ማይክሮ ሰከንድ ትርጉም አላት» ይላል ዶክተር ባይከዳኝ እውነቱን ሳይሆን አይቀርም ህይወቱ ውስጥ አንዲት ሰከንድ አትባክንም። ራኪ ራሷ«እሱ ባክሽ እኔን ሲበዳ
ብቻ ነው የሚረጋጋው
👍9