ጎታታ የፒያኖ ሙዚቃ ከፈተልኝ፡፡ ዝም ብዬ አየዋለሁ፡፡ በግርማይፍራሸዋ ምስጥ ብሏል፡፡ በቁሙ ምስጥ ይብላውና!
#ሙከራ_ሁለት
ሰምሃል ያጣበሰችኝ ሚኪ እየሳመኝ ነው፡፡ ሲስም እንደ ዮናታን አይደለም፡፡ ዮናታን ሲስመኝ ምላሱን የሚያደርግበት ቦታ ጠፍቶት አፌ ውስጥ ይዘፈዝፈው ነበር፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ጥርሴን ይልስበት
ነበር፡፡ እንደዛ እንደዛ ሲደርግ ሊያስመልሰኝ ይደርስ ነበር፡፡
መሳም ለካ እንዲህ ነው!
“ጎበዝ ነህ... መሳም!” አልኩት፣ የትንፋሽ መሰብሰቢያ ዕረፍት ስንወስድ፡፡ ፈገግ አለና ዝም አለ፡፡
“እንዴት... የት ተማርከው በናትህ?”
“መሳም ስሜት እንጂ ሳይንስ የለውም፡፡”
እንደገና መሳሳም ጀመርን፡፡ ዮናታን እግዜር ይይለት፡፡ ሲስመኝ
ሲስመኝ... ሲስመኝ... ነገራችን ከሰሜን ወደ ደቡብ ቢዘልቅ ተመኘሁ፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ከንፈሬን ሙጭጭ ብሎ ቀረ፡ የትራንስፖርት ወጪ ያለበት ይመስል ሰሜን ላይ ሙጭጭ አለ። አቅበጠበጠኝ፡፡ እጁን በእጄ ይዤ ወደ ደቡብ ተጓዝኩ፡፡ ዋናው ከተማ ላይ ከተመ።
ጎሽ!...
በድንገት ግን ባልጠበቅኩት ፍጥነት ዋና ከተማውን ማተራመስ ጀመረ፡፡ ተናወጥኩ፡፡ ደነገጥኩ፡፡
እሱ ሲቸኩል እኔ አዘገምኩ፡፡
እሱ ሲፈላ እኔ ቀዘቀዝኩ፡፡
“ተው!” አልኩና ሸሸሁ፡፡
“ምነው....?” ድምጹ የሱ አይመስልም፡፡ (ድምፃቸውም ይቀየራል እንዴ)
“ሚኪ...ቨርጂን31 ነኝ”
“አውቃለሁ...”
“እንዴት..? ማለት እንዴት አወቅክ?”
“እነ ኀይለኣብ ሲያወሩ ሰምቼ ነው... ሰምሃል ነግራው ነገረችኝ ብሎ ነገረኝ...”
“ምኑን...?”
“ያው ቨርጂን እንደሆንሽ እና 'ዲስቨርጅ' መደረግ እንደምትፈልጊ....”
ራሴ ዞረ፡፡
“ዲስቨርጅ መደረግ እንደምትፈልጊ” በሚለው አባባል ራሴ ዞረ፡፡
ልክ እንደሚፈለጥ ኮብል ስቶን፣ እንደሚፈታ ሳይመልቲኒየስ
ኤኩዌዥን፣ እንደሚተረተር ቱባ ክር መታየቴ ራሴን አዞረው፡፡
የሰዎች በኔ ጉዳይ ተወያይቶ መወሰን፤ ሴራው፣ ቅንብሩ፣ ድርድሩ አዞረኝ፡፡
ሽሽት አልኩ፡፡ ራሴን ለመታረድ ያቀረብኩ ገራገር በግ የሆንኩ መስሎ ተሰማኝና ሽሽት አልኩ፡፡
“ምን ሆነሻል?”
“ምንም... ሬዲ አይደለሁም... እንሂድ...”
ሙከራ ሦስት አልነበረም፡፡ ከሚኪ በኋላ የተረዳሁት ነገር ከተጨማሪ ሙከራ አቀበኝ፡፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ግን ፤ ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው በመገፋቴ እንጂ፣ በመፈለጌ
አልነበረም፡፡
ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው ተገፍትሬ እንጂ፣ ተራምጄ አልነበረም፡፡ ይህን ሁሉ ስሞክር የነበረው በይ በይ ተብዬ እንጂ፣
በይ በይ ብሎኝ አይደለም፡፡
ነገም ይሆን የዛሬ ዓመት፣ የዛሬ አምስት ዓመት፣ የዛሬ ዐስር ዓመት (ሃሃ እዛስ ድረስ አልቆይም)፣
ድንግልናዬን ማስወሰድ ሳይሆን መስጠት ነው የምፈልገው፡፡
ድንግልናዬን መገላገል ሳይሆን አሽሞንሙኜ መሸኘት ነው የምሻው።
ድንግልናዬን ማስገርሰስ ሳይሆን መጋራት ነው የምመኘው፡፡
💫አለቀ💫
======:=:::======:==::=======
እንዴት ናቹ ውድ ተከታታዮቼ እንደሚታወቀው ትላንት በናተ ምርጫ በቻናላችን በተከታታይ እንዲቀርብ 3 መፅሀፎች አስመርጠን ነበር በዚህም #ሮዛ ከ230 ሰው በላይ ተመርጧል ከነገ ጀምሮ ይዤ እቀርባለው ከናተ ግን በየክፍሉ ከ 200 በላይ Like 👍 እፈልጋለው ምክንያቱም ስለሚያበረታን እና ምን ያህል ሰው እንደሚከታተለን ለማወቅ ይረዳናል
#ሮዛ ቁጥር_አንድ ነገ 12 ሰዓት ይጀምራል
#ሙከራ_ሁለት
ሰምሃል ያጣበሰችኝ ሚኪ እየሳመኝ ነው፡፡ ሲስም እንደ ዮናታን አይደለም፡፡ ዮናታን ሲስመኝ ምላሱን የሚያደርግበት ቦታ ጠፍቶት አፌ ውስጥ ይዘፈዝፈው ነበር፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ጥርሴን ይልስበት
ነበር፡፡ እንደዛ እንደዛ ሲደርግ ሊያስመልሰኝ ይደርስ ነበር፡፡
መሳም ለካ እንዲህ ነው!
“ጎበዝ ነህ... መሳም!” አልኩት፣ የትንፋሽ መሰብሰቢያ ዕረፍት ስንወስድ፡፡ ፈገግ አለና ዝም አለ፡፡
“እንዴት... የት ተማርከው በናትህ?”
“መሳም ስሜት እንጂ ሳይንስ የለውም፡፡”
እንደገና መሳሳም ጀመርን፡፡ ዮናታን እግዜር ይይለት፡፡ ሲስመኝ
ሲስመኝ... ሲስመኝ... ነገራችን ከሰሜን ወደ ደቡብ ቢዘልቅ ተመኘሁ፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ከንፈሬን ሙጭጭ ብሎ ቀረ፡ የትራንስፖርት ወጪ ያለበት ይመስል ሰሜን ላይ ሙጭጭ አለ። አቅበጠበጠኝ፡፡ እጁን በእጄ ይዤ ወደ ደቡብ ተጓዝኩ፡፡ ዋናው ከተማ ላይ ከተመ።
ጎሽ!...
በድንገት ግን ባልጠበቅኩት ፍጥነት ዋና ከተማውን ማተራመስ ጀመረ፡፡ ተናወጥኩ፡፡ ደነገጥኩ፡፡
እሱ ሲቸኩል እኔ አዘገምኩ፡፡
እሱ ሲፈላ እኔ ቀዘቀዝኩ፡፡
“ተው!” አልኩና ሸሸሁ፡፡
“ምነው....?” ድምጹ የሱ አይመስልም፡፡ (ድምፃቸውም ይቀየራል እንዴ)
“ሚኪ...ቨርጂን31 ነኝ”
“አውቃለሁ...”
“እንዴት..? ማለት እንዴት አወቅክ?”
“እነ ኀይለኣብ ሲያወሩ ሰምቼ ነው... ሰምሃል ነግራው ነገረችኝ ብሎ ነገረኝ...”
“ምኑን...?”
“ያው ቨርጂን እንደሆንሽ እና 'ዲስቨርጅ' መደረግ እንደምትፈልጊ....”
ራሴ ዞረ፡፡
“ዲስቨርጅ መደረግ እንደምትፈልጊ” በሚለው አባባል ራሴ ዞረ፡፡
ልክ እንደሚፈለጥ ኮብል ስቶን፣ እንደሚፈታ ሳይመልቲኒየስ
ኤኩዌዥን፣ እንደሚተረተር ቱባ ክር መታየቴ ራሴን አዞረው፡፡
የሰዎች በኔ ጉዳይ ተወያይቶ መወሰን፤ ሴራው፣ ቅንብሩ፣ ድርድሩ አዞረኝ፡፡
ሽሽት አልኩ፡፡ ራሴን ለመታረድ ያቀረብኩ ገራገር በግ የሆንኩ መስሎ ተሰማኝና ሽሽት አልኩ፡፡
“ምን ሆነሻል?”
“ምንም... ሬዲ አይደለሁም... እንሂድ...”
ሙከራ ሦስት አልነበረም፡፡ ከሚኪ በኋላ የተረዳሁት ነገር ከተጨማሪ ሙከራ አቀበኝ፡፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ግን ፤ ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው በመገፋቴ እንጂ፣ በመፈለጌ
አልነበረም፡፡
ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው ተገፍትሬ እንጂ፣ ተራምጄ አልነበረም፡፡ ይህን ሁሉ ስሞክር የነበረው በይ በይ ተብዬ እንጂ፣
በይ በይ ብሎኝ አይደለም፡፡
ነገም ይሆን የዛሬ ዓመት፣ የዛሬ አምስት ዓመት፣ የዛሬ ዐስር ዓመት (ሃሃ እዛስ ድረስ አልቆይም)፣
ድንግልናዬን ማስወሰድ ሳይሆን መስጠት ነው የምፈልገው፡፡
ድንግልናዬን መገላገል ሳይሆን አሽሞንሙኜ መሸኘት ነው የምሻው።
ድንግልናዬን ማስገርሰስ ሳይሆን መጋራት ነው የምመኘው፡፡
💫አለቀ💫
======:=:::======:==::=======
እንዴት ናቹ ውድ ተከታታዮቼ እንደሚታወቀው ትላንት በናተ ምርጫ በቻናላችን በተከታታይ እንዲቀርብ 3 መፅሀፎች አስመርጠን ነበር በዚህም #ሮዛ ከ230 ሰው በላይ ተመርጧል ከነገ ጀምሮ ይዤ እቀርባለው ከናተ ግን በየክፍሉ ከ 200 በላይ Like 👍 እፈልጋለው ምክንያቱም ስለሚያበረታን እና ምን ያህል ሰው እንደሚከታተለን ለማወቅ ይረዳናል
#ሮዛ ቁጥር_አንድ ነገ 12 ሰዓት ይጀምራል
👍4