#ንግድና_መሐላ
እጅን ለመሀላ
ከፍ አርጎ ዘርግቶ
በድለላ ቋንቋ
አግባብቶና ዋሽቶ
ለመሸጥ ሲታሰብ
የሁለቱን በሃያ፤
የአሥሩን በመቶ
በቀማኞች ጉሊት
በሌቦች ገበያ
ወላሂና እዝጌርን
ወጥ ሆኑ ማባያ ፡፡
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
እጅን ለመሀላ
ከፍ አርጎ ዘርግቶ
በድለላ ቋንቋ
አግባብቶና ዋሽቶ
ለመሸጥ ሲታሰብ
የሁለቱን በሃያ፤
የአሥሩን በመቶ
በቀማኞች ጉሊት
በሌቦች ገበያ
ወላሂና እዝጌርን
ወጥ ሆኑ ማባያ ፡፡
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronosem
👍26❤6👏2😱1