#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
#የሚልኪና_ሹገር_ማሚዎቹ_አጭር
#የህይወት_ታሪክ
ከሚልኪ ጋር ሽርክ ነን፡፡ ብዙውን ጊዜ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ላፓራዚያን ካፌ እየተገናኘን የሆድ የሆዳችንን
እናወራለን፡፡ ብዙ ሰዎች ታናሽ ወንድሜ እንደሆነ ያስባሉ፡፡ ጓደኞቼ በበኩላቸው “ወንድምሽ ሲያምር እስኪ አጣብሺን” ይሉኛል፡፡ ሁልጊዜ ስለሚሽቀረቀር ዲያስፖራ ይመስላቸዋል፡፡ እኔን ዲያስፖራ ያድርገኝ! ሚልኪ የጎንደር ልጅ ሲሆን በጣም ሩቅ ሀገር ሄዶ የሚያውቀው ሱዳን ነው፡፡ ለዚያው በአውሮፕላን
ሳይሆን በመተማ፡፡ እውነቱን ለመናገር ከሚልኪ ጋር ምንም አይነት የስጋ ዝምድና የለንም፡፡ ሁለታችንም
ረዥም፣ ቀያዮች ስለሆንን መሰለኝ ሰዎች ወንድምና እህት የምንመስላቸው፡፡
ሚልኪን ማዳም ኤልዛቤጥ ጋር ሲመጣ ነው የማውቀው፡፡ ስናወራ፣ ስናወራ፣ ስናወራ በጣም ተመቻቸን፤ እኔ ብዙ ማዳመጥ ስለምወድ እሱ ደግሞ ሞባይሉን መነካካትና የሹገር ማሚዎቹን ገድል ማውራት ስለሚወድ ሳናስበው አሪፍ ጓደኛሞች ሆንን፡፡ በዚህ አጭር አድሜው ያየውን ረዥም ህይወት አውርቶ አውርቶ ሲደከመው ««ቆይ አንቺ ግን ጋዜጠኛ ነሽ ወይስ መጋኛ ዝም ብለሽ የምታስለፍሊኝ?» ይለኛል፡፡
እስቃለሁ፡፡
ሞባይሉን መነካካት ይጀምራል፡፡ ሚልኪ እያወራ ካልሆነ እጁ አያርፍም፡፡ ወይ ሞባይሉን ይነካካል፣ ወይም ፍሪዝ ጸጉሩን ይጠቀልለል፡፡
ሞባይን መነካካት ሲጀምር እንጣላለን…
«.አታፍርም እንዴ እኔን አስቀምጠህ ጌም ስትጫወት! ደፋር!» እለዋለሁ፡፡
«.ታዲያ እኔ ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራው…ሃዬ! አንቺም አውሪልኛ…ሼማም!» ይለኛል፤
«እሺ ምን ላውራልህ…!»
"Anything! ለምሳሌ ትናንትና ማታ ስለበዳሽው ሰውዬ…!»
«...ሂ እዛ! ደፋር! አንተ የንስሃ አባቴ ነህ ወይስ የጽንስ ሀኪሜ የበዳሁትን ሁሉ የምዘከዝካልህ…?» ያኮርፋል!
ሚልኪ ልጅነቱን እንዳልጨረሰ የማውቀው የምር ሲያኮርፈኝ ነው፡፡
አባብዩው እወራለታለሁ....
የሚልኪ ጣቶች ቀን ቀን ሞባይል ይነካኩ አንጂ ማታ ማታ ብዙ ቁም ነገር. እንደሚሰሩ እየነገረ አስቆኛል
ከዚህ በፊት፡፡ ሹገር ማሚዎቹን የሚያስደስተው በነዚህ አለንጋ ጣቶቹ ነው፡፡ እግሮቻቸው መሐል ገብቶ
ይነካካቸዋል፡፡ የመሐል ጣቱን ያለፍቃዳቸው ይሰነቅርባቸዋል፡፡ እስኪረጥቡ ድረስ፡፡ እንኳን ጣቴ
ምላሴም ስራ አይፈታም ይላል ጉራውን ሲነፋ፡፡ “ምንም ሚስጢር የለውም እኮ፣ ባሎቻቸው የማያገኙትን ነገር ስለምሰጣቸው ይወዱኛል" ይላል ስለተመራጭነቱ ሲያብራራልኝ፡፡
ሚልኪ ዝምተኛ አይደለም፡፡ አውርቶ ሲያበቃ ስልኩን መነካካት ይጀምራል፡፡ እቆጠዋለሁ፡፡ ታዲያ እኔ
ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራልሽም ይለኛል፡፡ እኔ ማውራት ስጀምር ግን ተቅለብልቦ ከአፌ
ይነጥቀኝና የሱን ታሪከ ማውራት ይጀምራል፡፡ ያለማቋረጥ፡፡ አይከፋኝም፡፡ ደስ ብሎኝ አሰማዋለሁ፡፡ አውርቶ ይደhማል እንጂ አውርቶ አይጠግብም፡፡ ሲደከመው እንደገና ሞባይሉን አውጥቶ መነካካት ይጀምራል…ወይም ፍሪዙን፡፡
"ሼም አይንሽም እንዴ እኔን ብቻ ስታስለፈልፊ_! እንደ ሱዳን ሬዲዬ_» ይላል መልሶ መላልሶ፣
"ቅድም አወራሁልህ አይደል እንዴ! እሺ ምን ላውራልህ ሚልኪ?»
"Anything/ ለምሳሌ ዛሬ ማታ ስለምትበጂው ሰውዬ_ ዛሬ ስራ አልገባም፤
ለምን ከስር ነስር በነስር ሆነሻል እንዴ ለካ እንስቃለን፣
እጣ ክፍሉ የሆኑ እስኪመስል ድረስ በሚልኪ ህይውት ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ሹገር ማሚዎች
ተመላልሰዋል ወይም የነሱ ግንባር አለው ልንል እንችላለን፡፡
ቀደም ሲል እንደገለጽኩት ሚልኪ ዲያስፖራ ይምሰል እንጂ የጎንደር ልጅ ነው፡፡ፈጣሪ መልክ ፡ቁመናን ቅልጥፍና፣ አፍላ ወጣትነትን አድሎታል፡፡በዚህች ምድር ላይ ሩብ ከፍለዘመን የኖረባትን እለት(25ተኛ አመት የልደት በአሉን ከሁለት ወራት በፊት ወይዘሮ ሳሮን በሚባሎ ሹገር ማሚው ቪላ ውስጥ እሱ ግን “ሀኒ” እያለ ከሚያቆላምጣት የ53 አምት ዲያስፖራ አሮጊት ጋር አከብሯል፡፡ የልደት በአሉ ምን ይመስል እንደነበር ዘወትር ከሚነካካው አይፎን ሞባይሉ ማህደር ውስጥ ካኖራቸው ከሀምሳ በላይ ፎቶዎችና አንድ ቪዲዮ ለመረዳት ችያለሁ::ሚልኪ የልደት ፎቶዎቹን ሲያሳየኝ ቅንጣት የሀፍረትና የይሉኝታ ስሜትን አላስተዋልኩበትም፡፡ በአፍቃሪነትና በትዳር አጋርነት ቀርቦ እጣ ክፍሉ ከሆነች ሹገር ማሚዎች በረቂቅ
ብልሃት የሰበሰበው ሀብት ይሉኝታ ቢስ ሳያደርገው አልቀረም፡፡
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ የሚያስተጋባት ሹገር ማሚዎችን የተመለከተች አንድ አቋም አላቸው
ሴት ልጅነፍስዋ የወጣት ከሆነ ለኔ ሌላው ትርፍ ነው። Age is nothing but a number' የምትል
ሚልኪ ይቺን አባባል ከአንዷ ዲያስፖራ ሹገር ማሚ እንደሞጨለፋት እ ገምታለሁ፡፡ እሱ መወሰብ
እንጂ ውስብስብ ነገር መናገር አይችልም፡፡
ሚልኪ ለነገሩ የሚደብቀኝ ሚስጥር የለውም፡፡ተራ አሉባልታ ወይም የምርቃና ወሬ እንደማያወራኝም አሳምሬ አውቀዋለሁ፡፡ አብዛኞቹ ወሬዎቹ በፎቶ እና በቪዲዮ የተደገፉ ናቸው፡፡በህይወቱ የገጠሙት ለየት ያሉ ክስተቶች በሞባይል ማህደሩ ዶክመን ማድረግ ሆቢው ሳይሆን አይቀርም፤ዘናጭ እና ቅንጡ አይፎን አለው፡፡ ያለማቋረጥ ሞባይሉን የመነካካት ልምድ አለው፡፡ ወይ ጌም ይጫወታል፡ ወይም
ከጓደኞቹ ጋር ቻት ያደርጋል፣ ወይም ሙዚቃና ቪዲዮ ሞባይሉ ላይ ይመለከታል፡፡ ከሹገር ማሚዎቹ
ቀጥሎ ለሞባይሉ ፍቅር የሚሰጥ ይመስለኛል፡፡
የልደት በአሉን ከፊል ትእይንት የቀረጸበትን የ2 ደቂቃ ቪዲዮ ያሳየኝ ትላንት ሌሊት ቢሆንም ግርምቱና
አድናቆቱ ከሰከንድ በፊት ያሳየኝ ያህል አሁንም አለቀቀኝም፡፡ቪዲዮው ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች
ወደባለ አንድ ፎቁ ቅንጡ ቪላ ሳሎን ከውጪ ሲገቡ በማሳየት ይጀምራል፡፡ከጥቂት እንግዶች በስተቀር
ሁሉም እንግዶች ማለት ይቻላል የሚስቱ የቲና ወዳጆች ናቸው፡፡በርካታ የዘመኑ ሞዴል መኪናዎች ከሰፊው ቅጥር ግቢ ውስጥ ይታያሉ፤በእግሩ የመጣ እንግዳ ያለ አይመስልም፡፡ከሰፊው ሳሎን ወስጥ
የማይታይ የምግብና የውስኪ ዘር የለም፡፡በዚህ የልደት ድግስ ቅንጭብ ቪዲዮ ላይ ከልጅነቴ ጀምሮ የማደንቃትን አንጋፋ ተዋናይት በሙዚቃው ምት ከቲና እና ከሚልኪ መሀል ስትውረገረግ ሳይ ድንጋጤዬ ልክ አልነበረውም፡፡እሷን የመሰለ እንቁ አርቲስት እዚህ ምን ትሰራለች?
ቲና በሜክአፕ ብዛት ወጣት መስላ ለመታየት ከባድ ተጋድሎ አድርጋለች፤ግን ምን ዋጋ አለው! ተፈጥሮ በእድሜ ርዝመት የሻከረ ቆዳዋንና ሸካራ ቆዳዎቿ ላይ የተጋደሙ በርካታ ደም ስሮቿን ልትደብቅላት አልቻለችም፡፡ርዝመቷ፣ሸንቃጣነቷና የሰውነት ቅርጽዋ ግን እኔንም አስገርሞኛል፡፡ግርምቱ የለቀቀኝ ሚልኪ በሳምንት ሶስቴ ያለማቋረጥ ለሰአታት ጂም እንደምትሰራ ሲነግረኝ ነበር፡፡የ8 አመት ወጣት
እንኳን አንደሷ አይነት አማላይ የሰውነት ቅርጽ አይኖራትም፡፡ውስጥዋን በከፊል የሚያሳይ ስስ ባለ ፒንክ ቀለም ቀሚስ ለብሳለች፤በየአጋጣሚው ከሚልኪ ጋ ከንፈር ለከንፈር በእንግዶቻቸው መሀል ይሳሳማሉ፡፡
ለይምሰል የተደሰቱ ይምሰሉ እንጂ፣ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የቲናም ሆነ የሚልኪ እንግዶች
ገጽታ ላይ ደስታን አልተመለከትኩም ፤ ወዳጅነትና ይሉኝታ ይዟቸው በፈገግታ ቢደምቁም፣በሙዚቃዎቹ ምት ጥንዶቹን ከበው ቢውረገረጉም በልባቸው እንደዚህ የሚሉ ይመስለኛል፤
"ምን እቺ ፈጣሪዋን በመለማመኛ እድሜዋ የልጅ ልጅዋ ከሚሆን እምቦቀቅላ ጋ ምን ያጃጅላታል፤አማረብኝ ብላ ነውድንቄም?! "
"ሼም አይዘውም እንዴ?በአደባባይ አያቱ ከምትሆን ሴት ጋር ከንፈር ለከንፈር ይመጣመጣል እንዴ?ገንዘቧ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
#የሚልኪና_ሹገር_ማሚዎቹ_አጭር
#የህይወት_ታሪክ
ከሚልኪ ጋር ሽርክ ነን፡፡ ብዙውን ጊዜ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ላፓራዚያን ካፌ እየተገናኘን የሆድ የሆዳችንን
እናወራለን፡፡ ብዙ ሰዎች ታናሽ ወንድሜ እንደሆነ ያስባሉ፡፡ ጓደኞቼ በበኩላቸው “ወንድምሽ ሲያምር እስኪ አጣብሺን” ይሉኛል፡፡ ሁልጊዜ ስለሚሽቀረቀር ዲያስፖራ ይመስላቸዋል፡፡ እኔን ዲያስፖራ ያድርገኝ! ሚልኪ የጎንደር ልጅ ሲሆን በጣም ሩቅ ሀገር ሄዶ የሚያውቀው ሱዳን ነው፡፡ ለዚያው በአውሮፕላን
ሳይሆን በመተማ፡፡ እውነቱን ለመናገር ከሚልኪ ጋር ምንም አይነት የስጋ ዝምድና የለንም፡፡ ሁለታችንም
ረዥም፣ ቀያዮች ስለሆንን መሰለኝ ሰዎች ወንድምና እህት የምንመስላቸው፡፡
ሚልኪን ማዳም ኤልዛቤጥ ጋር ሲመጣ ነው የማውቀው፡፡ ስናወራ፣ ስናወራ፣ ስናወራ በጣም ተመቻቸን፤ እኔ ብዙ ማዳመጥ ስለምወድ እሱ ደግሞ ሞባይሉን መነካካትና የሹገር ማሚዎቹን ገድል ማውራት ስለሚወድ ሳናስበው አሪፍ ጓደኛሞች ሆንን፡፡ በዚህ አጭር አድሜው ያየውን ረዥም ህይወት አውርቶ አውርቶ ሲደከመው ««ቆይ አንቺ ግን ጋዜጠኛ ነሽ ወይስ መጋኛ ዝም ብለሽ የምታስለፍሊኝ?» ይለኛል፡፡
እስቃለሁ፡፡
ሞባይሉን መነካካት ይጀምራል፡፡ ሚልኪ እያወራ ካልሆነ እጁ አያርፍም፡፡ ወይ ሞባይሉን ይነካካል፣ ወይም ፍሪዝ ጸጉሩን ይጠቀልለል፡፡
ሞባይን መነካካት ሲጀምር እንጣላለን…
«.አታፍርም እንዴ እኔን አስቀምጠህ ጌም ስትጫወት! ደፋር!» እለዋለሁ፡፡
«.ታዲያ እኔ ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራው…ሃዬ! አንቺም አውሪልኛ…ሼማም!» ይለኛል፤
«እሺ ምን ላውራልህ…!»
"Anything! ለምሳሌ ትናንትና ማታ ስለበዳሽው ሰውዬ…!»
«...ሂ እዛ! ደፋር! አንተ የንስሃ አባቴ ነህ ወይስ የጽንስ ሀኪሜ የበዳሁትን ሁሉ የምዘከዝካልህ…?» ያኮርፋል!
ሚልኪ ልጅነቱን እንዳልጨረሰ የማውቀው የምር ሲያኮርፈኝ ነው፡፡
አባብዩው እወራለታለሁ....
የሚልኪ ጣቶች ቀን ቀን ሞባይል ይነካኩ አንጂ ማታ ማታ ብዙ ቁም ነገር. እንደሚሰሩ እየነገረ አስቆኛል
ከዚህ በፊት፡፡ ሹገር ማሚዎቹን የሚያስደስተው በነዚህ አለንጋ ጣቶቹ ነው፡፡ እግሮቻቸው መሐል ገብቶ
ይነካካቸዋል፡፡ የመሐል ጣቱን ያለፍቃዳቸው ይሰነቅርባቸዋል፡፡ እስኪረጥቡ ድረስ፡፡ እንኳን ጣቴ
ምላሴም ስራ አይፈታም ይላል ጉራውን ሲነፋ፡፡ “ምንም ሚስጢር የለውም እኮ፣ ባሎቻቸው የማያገኙትን ነገር ስለምሰጣቸው ይወዱኛል" ይላል ስለተመራጭነቱ ሲያብራራልኝ፡፡
ሚልኪ ዝምተኛ አይደለም፡፡ አውርቶ ሲያበቃ ስልኩን መነካካት ይጀምራል፡፡ እቆጠዋለሁ፡፡ ታዲያ እኔ
ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራልሽም ይለኛል፡፡ እኔ ማውራት ስጀምር ግን ተቅለብልቦ ከአፌ
ይነጥቀኝና የሱን ታሪከ ማውራት ይጀምራል፡፡ ያለማቋረጥ፡፡ አይከፋኝም፡፡ ደስ ብሎኝ አሰማዋለሁ፡፡ አውርቶ ይደhማል እንጂ አውርቶ አይጠግብም፡፡ ሲደከመው እንደገና ሞባይሉን አውጥቶ መነካካት ይጀምራል…ወይም ፍሪዙን፡፡
"ሼም አይንሽም እንዴ እኔን ብቻ ስታስለፈልፊ_! እንደ ሱዳን ሬዲዬ_» ይላል መልሶ መላልሶ፣
"ቅድም አወራሁልህ አይደል እንዴ! እሺ ምን ላውራልህ ሚልኪ?»
"Anything/ ለምሳሌ ዛሬ ማታ ስለምትበጂው ሰውዬ_ ዛሬ ስራ አልገባም፤
ለምን ከስር ነስር በነስር ሆነሻል እንዴ ለካ እንስቃለን፣
እጣ ክፍሉ የሆኑ እስኪመስል ድረስ በሚልኪ ህይውት ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ሹገር ማሚዎች
ተመላልሰዋል ወይም የነሱ ግንባር አለው ልንል እንችላለን፡፡
ቀደም ሲል እንደገለጽኩት ሚልኪ ዲያስፖራ ይምሰል እንጂ የጎንደር ልጅ ነው፡፡ፈጣሪ መልክ ፡ቁመናን ቅልጥፍና፣ አፍላ ወጣትነትን አድሎታል፡፡በዚህች ምድር ላይ ሩብ ከፍለዘመን የኖረባትን እለት(25ተኛ አመት የልደት በአሉን ከሁለት ወራት በፊት ወይዘሮ ሳሮን በሚባሎ ሹገር ማሚው ቪላ ውስጥ እሱ ግን “ሀኒ” እያለ ከሚያቆላምጣት የ53 አምት ዲያስፖራ አሮጊት ጋር አከብሯል፡፡ የልደት በአሉ ምን ይመስል እንደነበር ዘወትር ከሚነካካው አይፎን ሞባይሉ ማህደር ውስጥ ካኖራቸው ከሀምሳ በላይ ፎቶዎችና አንድ ቪዲዮ ለመረዳት ችያለሁ::ሚልኪ የልደት ፎቶዎቹን ሲያሳየኝ ቅንጣት የሀፍረትና የይሉኝታ ስሜትን አላስተዋልኩበትም፡፡ በአፍቃሪነትና በትዳር አጋርነት ቀርቦ እጣ ክፍሉ ከሆነች ሹገር ማሚዎች በረቂቅ
ብልሃት የሰበሰበው ሀብት ይሉኝታ ቢስ ሳያደርገው አልቀረም፡፡
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ የሚያስተጋባት ሹገር ማሚዎችን የተመለከተች አንድ አቋም አላቸው
ሴት ልጅነፍስዋ የወጣት ከሆነ ለኔ ሌላው ትርፍ ነው። Age is nothing but a number' የምትል
ሚልኪ ይቺን አባባል ከአንዷ ዲያስፖራ ሹገር ማሚ እንደሞጨለፋት እ ገምታለሁ፡፡ እሱ መወሰብ
እንጂ ውስብስብ ነገር መናገር አይችልም፡፡
ሚልኪ ለነገሩ የሚደብቀኝ ሚስጥር የለውም፡፡ተራ አሉባልታ ወይም የምርቃና ወሬ እንደማያወራኝም አሳምሬ አውቀዋለሁ፡፡ አብዛኞቹ ወሬዎቹ በፎቶ እና በቪዲዮ የተደገፉ ናቸው፡፡በህይወቱ የገጠሙት ለየት ያሉ ክስተቶች በሞባይል ማህደሩ ዶክመን ማድረግ ሆቢው ሳይሆን አይቀርም፤ዘናጭ እና ቅንጡ አይፎን አለው፡፡ ያለማቋረጥ ሞባይሉን የመነካካት ልምድ አለው፡፡ ወይ ጌም ይጫወታል፡ ወይም
ከጓደኞቹ ጋር ቻት ያደርጋል፣ ወይም ሙዚቃና ቪዲዮ ሞባይሉ ላይ ይመለከታል፡፡ ከሹገር ማሚዎቹ
ቀጥሎ ለሞባይሉ ፍቅር የሚሰጥ ይመስለኛል፡፡
የልደት በአሉን ከፊል ትእይንት የቀረጸበትን የ2 ደቂቃ ቪዲዮ ያሳየኝ ትላንት ሌሊት ቢሆንም ግርምቱና
አድናቆቱ ከሰከንድ በፊት ያሳየኝ ያህል አሁንም አለቀቀኝም፡፡ቪዲዮው ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች
ወደባለ አንድ ፎቁ ቅንጡ ቪላ ሳሎን ከውጪ ሲገቡ በማሳየት ይጀምራል፡፡ከጥቂት እንግዶች በስተቀር
ሁሉም እንግዶች ማለት ይቻላል የሚስቱ የቲና ወዳጆች ናቸው፡፡በርካታ የዘመኑ ሞዴል መኪናዎች ከሰፊው ቅጥር ግቢ ውስጥ ይታያሉ፤በእግሩ የመጣ እንግዳ ያለ አይመስልም፡፡ከሰፊው ሳሎን ወስጥ
የማይታይ የምግብና የውስኪ ዘር የለም፡፡በዚህ የልደት ድግስ ቅንጭብ ቪዲዮ ላይ ከልጅነቴ ጀምሮ የማደንቃትን አንጋፋ ተዋናይት በሙዚቃው ምት ከቲና እና ከሚልኪ መሀል ስትውረገረግ ሳይ ድንጋጤዬ ልክ አልነበረውም፡፡እሷን የመሰለ እንቁ አርቲስት እዚህ ምን ትሰራለች?
ቲና በሜክአፕ ብዛት ወጣት መስላ ለመታየት ከባድ ተጋድሎ አድርጋለች፤ግን ምን ዋጋ አለው! ተፈጥሮ በእድሜ ርዝመት የሻከረ ቆዳዋንና ሸካራ ቆዳዎቿ ላይ የተጋደሙ በርካታ ደም ስሮቿን ልትደብቅላት አልቻለችም፡፡ርዝመቷ፣ሸንቃጣነቷና የሰውነት ቅርጽዋ ግን እኔንም አስገርሞኛል፡፡ግርምቱ የለቀቀኝ ሚልኪ በሳምንት ሶስቴ ያለማቋረጥ ለሰአታት ጂም እንደምትሰራ ሲነግረኝ ነበር፡፡የ8 አመት ወጣት
እንኳን አንደሷ አይነት አማላይ የሰውነት ቅርጽ አይኖራትም፡፡ውስጥዋን በከፊል የሚያሳይ ስስ ባለ ፒንክ ቀለም ቀሚስ ለብሳለች፤በየአጋጣሚው ከሚልኪ ጋ ከንፈር ለከንፈር በእንግዶቻቸው መሀል ይሳሳማሉ፡፡
ለይምሰል የተደሰቱ ይምሰሉ እንጂ፣ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የቲናም ሆነ የሚልኪ እንግዶች
ገጽታ ላይ ደስታን አልተመለከትኩም ፤ ወዳጅነትና ይሉኝታ ይዟቸው በፈገግታ ቢደምቁም፣በሙዚቃዎቹ ምት ጥንዶቹን ከበው ቢውረገረጉም በልባቸው እንደዚህ የሚሉ ይመስለኛል፤
"ምን እቺ ፈጣሪዋን በመለማመኛ እድሜዋ የልጅ ልጅዋ ከሚሆን እምቦቀቅላ ጋ ምን ያጃጅላታል፤አማረብኝ ብላ ነውድንቄም?! "
"ሼም አይዘውም እንዴ?በአደባባይ አያቱ ከምትሆን ሴት ጋር ከንፈር ለከንፈር ይመጣመጣል እንዴ?ገንዘቧ
👍4❤2
#የህይወት_ታሪክ
አሁን እኔ ብሞት ፥ ከኔ ምን ይቀራል?
ስኖር “ክፉ” ያለኝ
“ደግ ሰው ነበረ " ; እያለ ያወራል
“እሱ ሰው አይደለም” ፥ ሰይጣን ነው መሠሪ"
ሲለኝ የከረመ
“መልካም ሰው ነበረ ፥ መልአክ መሥሎ ኗሪ”
ብሎ ቀብሬ ላይ ፥ እንባውን ይዘራል
መቼም በዚህ ሀገር
ሲኖር የተናቀ ፥ ሲሞት ይከበራል ።
•••
የሚጠላኝ ሁላ
ተወዳጅነቴን ፥ ቀብሬ ላይ ያወሳል
መቼም በዚህ ሀገር
ሲኖር የሚነቀፍ ፥ ሲሞት ይወደሳል
ሲኖር የተረሳ ሲሞት ይታወሳል ።
🔘በላይ በቀለ ወያ🔘
አሁን እኔ ብሞት ፥ ከኔ ምን ይቀራል?
ስኖር “ክፉ” ያለኝ
“ደግ ሰው ነበረ " ; እያለ ያወራል
“እሱ ሰው አይደለም” ፥ ሰይጣን ነው መሠሪ"
ሲለኝ የከረመ
“መልካም ሰው ነበረ ፥ መልአክ መሥሎ ኗሪ”
ብሎ ቀብሬ ላይ ፥ እንባውን ይዘራል
መቼም በዚህ ሀገር
ሲኖር የተናቀ ፥ ሲሞት ይከበራል ።
•••
የሚጠላኝ ሁላ
ተወዳጅነቴን ፥ ቀብሬ ላይ ያወሳል
መቼም በዚህ ሀገር
ሲኖር የሚነቀፍ ፥ ሲሞት ይወደሳል
ሲኖር የተረሳ ሲሞት ይታወሳል ።
🔘በላይ በቀለ ወያ🔘