#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ ከታዲዬስ ጋር ላላት የቁርስ ግብዣ ቀጠሮ ለመዘጋጀት በለሊት ነው የተነሳችው፡፡ ስለእሱ እና ስለልጆቹ ስታሰላስል ስላደረች በቂ እንቅልፍ አልተኛችም፡፡ቀለል እንዲላት ሻወር ወሰደች ፡፡ ልብሷን በመለባበስ ላይ እያለች ሞባይሏ ጠራ.የማታውቀው ቁጥር ነው፡፡አነሳችው፡፡፡
<<ሄሎ>>
‹‹ሄሎ ሰላም አደርሽ?››
‹‹እግዜያብሄር ይመስገን ...ይቅርታ ግን ማን ልበል አላወቅኩህም፡፡››
‹‹አላዓዛር እባላለሁ፡፡››
‹‹አላዓዛር..አላዓዛር››
‹‹የሰላም ስዕል አስተማሪ፤የታዲዬስ…፡፡››
‹‹አወቅኩህ፤አንተ ቁምነገረኛ ነህ፡፡››
‹‹በጣም እንጂ ፤ ይሄው ሰማይና ምድሩ ከመላቀቁ ደወልኩልሽ››
‹‹በጣም አመሰግናለሁ፤ እንደውም በጣም ስፈልግህ ነበር፡፡ >>
ውስጡን ሞቀው‹‹... እኔ እንደፈለግኳት እሷም ስትፈልገኝ ነበር ማለት ነው ? >> ሲል ተኩራራ፡፡
‹‹ለምንድን ነበር የፈለግሺኝ፤በሰላም ነው?››
‹‹አይ ሰላም ነው፤ስለታዲዬስ አንዳንድ ነገሮችን ልጠይቅህ ነበር?››
‹‹ለምሳሌ ምን?››
‹‹ማኛውንም ነገር ፤ለምሳሌ ያንን የመሰለ ቪላ ቤት ከየት አመጣው?››
‹‹ውርስ ነው፡፡እናቱ ይርጋጨፌ አካባቢ ትልቅ የቡና መሬት ነበራቸው፡፡ ባለሀብት ነበሩ ፡፡ ሲሞቱ ቤቱንም ፤ የቡና ማሳውንም መጠኑን የማላውቀው ጥሬ ብርም እንዳወረሱት አውቃለሁ፡፡እሱ ደግሞ በነሰላም ላይ ኢንቨስት እያደረገው ነው፡፡››
‹‹ቆይ አንድ ያልገባኝ ነገር ታዲያ ይሄ ሁሉ ንብረት ካለው ለምን የሊስትሮ መስራት አስፈለገው?››
‹‹ቆይ ስለታዲዬስ ምንም አታውቂም ማለት ነው?>>
‹‹አዎ እውቂያችን አጭር ነው፡፡በጣም ሚስጥራዊ ሰው ሆኖብኛል፡፡››
አላዓዛር የዶክተሯ አካሄድ አላማረውም‹‹ዘመድሽ አይደለም አይደል?››
‹‹አዎ አይደለውም፡፡በአጋጣሚ ነው የተዋወቅኩት፡፡ከዛ በኃላ ግን ፈፅሞ ልረሳው አልተቻለኝም፡፡››
‹‹ማለት ፍቅር ቢጤ ማለትሽ ነው?››
‹‹እንደዛ ማለት እንኳን ይከብደኛል፤አይ አይደለም…..እኔ በባለፈ ህይወቴ ብዙ ያልተጠናቀቀ የፍቅር ጣጣ ያለብኝ ሰው ነኝ፤ግን ተረዳኝ አላዓዛር በታዲዬስ በጣም ተስቤበታለሁ ...እና ጥያቄዬን መልስልኝ፡፡ የገንዘብ ችግር ከሌለበት ለምን ሊስትሮ ይሰራል?››
‹‹ዶ/ር ..ታዲዬስ ማይሰራው የስራ አይነት የለም፡፡ሲያሰኘው የሆቴል አስተናጋጅ ይሆናል፡፡ ሌላ ጊዜ ደግሞ የትልቅ መስሪያ ቤት ስራ አስኪያጅ ይሆናል፡፡ስራን የሚሰራው ለገንዘብ ሳይሆን በውስጡ ላለው ፍልስፍና ሲል ነው፡››
‹‹ቆይ ስለትምህርት ደረጃው ልትነግረኝ ትችላለህ?››
‹‹ሁለት ዲግሪ 3 ዲፕሎማ እና ቁጥራቸውን የማላውቀው ሰርተፍኬት በተለያየ ሞያዎች አለው፡፡››
‹‹ስለታዲዬስ እኮ ነው የምጠይቅህ? >>
‹‹እኔም ስለእሱ ነው እያወራሁሽ ያለሁት፡፡››
‹‹ቆይ ግን..››ቀጣዩን ጥያቄ ካማጠናቀቋ በፊት የአላዓዛር ስልክ ተቋረጠ፤ሳንቲም ጨርሶ ነው ብላ በማሰብ መልሳ ደወለችለት፤ ጥሪ አይቀበልም ይላል፡፡
‹‹ብሽቅ አለች››ጥያቄቿን ከማጠናቀቋ በፊት የስልኩ መቋረጥ አበሳጭቷታል፡፡ልብሷን ለብሳ ካጠናቀቀች በኋላ በቀጠሮዋ መሰረት 2 ሰዓት ሲሆን ግቢ ውስጥ ያለውን መኪናዋን በማስነሳት ታዲዬስ ሊስትሮ ወደሚሰራበት ቦታ አሸከረከረች፡፡አገኘችው፡፡ስላምታ ተለዋወጡ፡፡
‹‹በቀጠሮችን መሰረት መጥቻለሁ›› አለችው ፡፡
‹‹መሄድ እንችላለን ››ብሎ ቀድሟት ወደ መኪናው አመራ፡፡
‹‹ዕቃህንስ… ?ማን ይጠብቅልሀል?››
‹‹ችግር የለውም፡፡››
‹‹ማለት መፅሀፎቹን አይሰርቁህም?››
‹‹መፅሀፍ የሚሰርቅ ሰው ሰረቀ አይባልም፡፡››
‹‹እንዴት ?››አለችው መኪናው ውስጥ ገብታ ሞተሩን እያስነሳች፡፡
‹‹ከዚህ የሚወስደው ወይ ለማንበብ ነው አልያም ለሚያነብ ሰው ለመሸጥ ነው፡፡ በሁለቱም መንገድ አውቆም ይሁን ሳያውቅ እውቀትን እያስፋፋ ነው፤ስለዚህ ሊመሰገን ይገበዋል፡፡››
‹‹ትገርማለህ..እሺ ቁርሱ የት ይሁን ?>>
‹‹ጋባዥ አንቺ አይደለሽ የፈለግሺው ቦታ፡፡›› ተስማምታ አሽከረከረች፤ ወደ ሀይሌ ሪዞርት ወሰደችው ፡፡ህንጻውን አልፈው ከጓሮ ሀይቁ ዳር ከሚገኝ አንድ መቀመጫ ላይ ፊታቸውን ወደሀይቁ አዙረው ጐን ለጐን ተቀመጡ፡፡
ወዲያው አስተናጋጁ መጣና የሞቀ ሰላምታ ካቀረበላቸው በኃላ የታዘዘውን ቁርስ መዝግቦ ሲመለስ የሆቴሉ ስራ‐አስኪያጅ በቦታው ተተካና ለታዲዬስ የወዳጅነት የሞቀ ሰላምታ አቅርቦለት ከእሷ ጋርም ተዋውቆ ተመለሰ፡፡
‹‹ታዲ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?››
‹‹አልፈልግም፡፡>>
‹‹እውነቴን እኮ ነው፡፡››
‹‹እውነትሽን እንደሆነ አውቃለሁ..ይህ ቁርስ እስኪመጣ 15 ደቂቃ ይፈጃል..ይህቺን ጊዜ በዝምታ ፀሀይ እየሞቅኩ ማሳለፍ ነው የምፈልገው››አላት ዓይኖቹን ወደ ሀይቁ እየላከ፡፡እሷም በኩርፊያ እና በንዴት መካከል ሆና ዝምታውን ተቀላቀለች፡፡የጥዋቷ ፀሀይ ከወደ ምስራቁ የምትረጨው ጨረር ሀይቁ ላይ ሲያርፍ በአከባቢው ሊነገር የማይችል የቀለማት ህብረ ቀለም እና ልዩ የሆነ ስሜትን በሰውነት ውስጥ ይረጫል፤የጥዋቱ ቀዝቃዛ
አየርም እንደዛው ለውስጥ ሰላምን ያጓናፅፋል፡፡በንዴት ጀምራው የነበረውን ዝምታ ቀስ በቀስ በደሰታ ታጣጥመው ጀመር፡፡ልክ ታዲዬስ እንደገመተው ከ15 ደቂቃ በኃላ ቁርሱ ቀረበ እና መመገብ ጀመሩ፡፡
አንድ ጉርሻ ጠቅልላ ወደ አፏ እየላከች‹‹እሺ አሁን ጥያቄዬን መጠየቅ የምችል ይመስለኛል፡፡››አለችው፡፡
‹‹የምታደርጊውን ነገር ሁሉ በጽሞና ማድረግ ጥሩ ነው፡፡ስትበይ ዝም ብለሽ ብይ፤ሁሉ ነገር በማስተዋል ሲያጣጠጥሙት ነው እርካታ የሚያጐናጽፈው፡፡›.
‹‹ይሄማ ሰይጣን አለበት››ስትል በውስጧ ደመደመችና እንዳዘዛት በዝምታ መብላት ጀመረች፡፡
በልተው ካጠናቀቁ <<አሁን የፈለግሽውን ጠይቂኝ ..15 ደቂቃ መጫወት እንችላለን፡፡››
‹‹ግራ ገባት፡፡ በአእምሮዋ ታጭቀው የነበሩት ጥያቄዎች ሁሉ ተበታትነው የት እንደገቡባት አታውቅም..…ዝም ብላ አፏ ላይ የመጣለትን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡››
‹‹ትናንት እራት የበላንበት ቤትም ሆነ እዚህ ያሉ ሰራተኛች ከስራ‐አስኪያጆቹ ጭምር በጣም ይቀርቡሀል፤ይወዱሀል፡፡››
አዎ እዚህ በአስተናጋጅነት ..የማታው ቤት ደግሞ በስራ‐አስኪያጅነት ሰርቼ ስለነበር ነው ፤ሌላ ሚስጥር የለውም፡፡››
‹‹በሞያው ሰልጥነሀል?››
‹‹አዎ በሆቴል ማነጅመንት ዲፕሎማ አለኝ፡፡››
‹‹ሌሎች ሁለት ዲግሪዎችም እንዳሉህ ሰምቼያለሁ፡፡›.
‹‹በምን ፊልድ››
‹‹ሲቪል ኢንጂነሪንግ እና ሶሾሎጂ›.
‹‹የምትገርም ነህ፤ታዲያ በተማርክበት ሞያ ደህና የተባለ ስራ መስራት ስትችል...››
አላስጨረሳትም‹‹ደህና የሚባል ስራ የለም፤ሁሉም ስራዎች በጣም አስፈላጊዎች ናቸው፡፡እስቲ ለሊት ተነስተው አስፓልቱን
የሚያጸዱ የፅዳት ሰራተኛች ባይኖሩ የከተማችን መንገዶች እንዴት አስጠሊታ
ይሆኑ እንደነበር አስበሽ ታውቂያለሽ?
በየበረንዳው የጀበና ቡና አፍልተው በርካሽ የሚሸጡ ወጣት ሴቶች ባይኖሩ ስንቱ ቡና ሱሰኛ ቀኑ ተበላሽቶበት እንደሚውል አልመሸ
ታውቂያለሽ.?ቁራሊዬ ባይኖር ሰፈራችን ባልባሌ ኮተቶች ምንያህል ተጨናንቆ እንደነበር ገምተሻል?ድንጋይ ፈላጩ
፤ግንበኛው እና አናፂው ባይኖር ኢንጂነሩ
ይሄንን ህንፃ ማነፅ እንደማይችል አታውቂም.?
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ ከታዲዬስ ጋር ላላት የቁርስ ግብዣ ቀጠሮ ለመዘጋጀት በለሊት ነው የተነሳችው፡፡ ስለእሱ እና ስለልጆቹ ስታሰላስል ስላደረች በቂ እንቅልፍ አልተኛችም፡፡ቀለል እንዲላት ሻወር ወሰደች ፡፡ ልብሷን በመለባበስ ላይ እያለች ሞባይሏ ጠራ.የማታውቀው ቁጥር ነው፡፡አነሳችው፡፡፡
<<ሄሎ>>
‹‹ሄሎ ሰላም አደርሽ?››
‹‹እግዜያብሄር ይመስገን ...ይቅርታ ግን ማን ልበል አላወቅኩህም፡፡››
‹‹አላዓዛር እባላለሁ፡፡››
‹‹አላዓዛር..አላዓዛር››
‹‹የሰላም ስዕል አስተማሪ፤የታዲዬስ…፡፡››
‹‹አወቅኩህ፤አንተ ቁምነገረኛ ነህ፡፡››
‹‹በጣም እንጂ ፤ ይሄው ሰማይና ምድሩ ከመላቀቁ ደወልኩልሽ››
‹‹በጣም አመሰግናለሁ፤ እንደውም በጣም ስፈልግህ ነበር፡፡ >>
ውስጡን ሞቀው‹‹... እኔ እንደፈለግኳት እሷም ስትፈልገኝ ነበር ማለት ነው ? >> ሲል ተኩራራ፡፡
‹‹ለምንድን ነበር የፈለግሺኝ፤በሰላም ነው?››
‹‹አይ ሰላም ነው፤ስለታዲዬስ አንዳንድ ነገሮችን ልጠይቅህ ነበር?››
‹‹ለምሳሌ ምን?››
‹‹ማኛውንም ነገር ፤ለምሳሌ ያንን የመሰለ ቪላ ቤት ከየት አመጣው?››
‹‹ውርስ ነው፡፡እናቱ ይርጋጨፌ አካባቢ ትልቅ የቡና መሬት ነበራቸው፡፡ ባለሀብት ነበሩ ፡፡ ሲሞቱ ቤቱንም ፤ የቡና ማሳውንም መጠኑን የማላውቀው ጥሬ ብርም እንዳወረሱት አውቃለሁ፡፡እሱ ደግሞ በነሰላም ላይ ኢንቨስት እያደረገው ነው፡፡››
‹‹ቆይ አንድ ያልገባኝ ነገር ታዲያ ይሄ ሁሉ ንብረት ካለው ለምን የሊስትሮ መስራት አስፈለገው?››
‹‹ቆይ ስለታዲዬስ ምንም አታውቂም ማለት ነው?>>
‹‹አዎ እውቂያችን አጭር ነው፡፡በጣም ሚስጥራዊ ሰው ሆኖብኛል፡፡››
አላዓዛር የዶክተሯ አካሄድ አላማረውም‹‹ዘመድሽ አይደለም አይደል?››
‹‹አዎ አይደለውም፡፡በአጋጣሚ ነው የተዋወቅኩት፡፡ከዛ በኃላ ግን ፈፅሞ ልረሳው አልተቻለኝም፡፡››
‹‹ማለት ፍቅር ቢጤ ማለትሽ ነው?››
‹‹እንደዛ ማለት እንኳን ይከብደኛል፤አይ አይደለም…..እኔ በባለፈ ህይወቴ ብዙ ያልተጠናቀቀ የፍቅር ጣጣ ያለብኝ ሰው ነኝ፤ግን ተረዳኝ አላዓዛር በታዲዬስ በጣም ተስቤበታለሁ ...እና ጥያቄዬን መልስልኝ፡፡ የገንዘብ ችግር ከሌለበት ለምን ሊስትሮ ይሰራል?››
‹‹ዶ/ር ..ታዲዬስ ማይሰራው የስራ አይነት የለም፡፡ሲያሰኘው የሆቴል አስተናጋጅ ይሆናል፡፡ ሌላ ጊዜ ደግሞ የትልቅ መስሪያ ቤት ስራ አስኪያጅ ይሆናል፡፡ስራን የሚሰራው ለገንዘብ ሳይሆን በውስጡ ላለው ፍልስፍና ሲል ነው፡››
‹‹ቆይ ስለትምህርት ደረጃው ልትነግረኝ ትችላለህ?››
‹‹ሁለት ዲግሪ 3 ዲፕሎማ እና ቁጥራቸውን የማላውቀው ሰርተፍኬት በተለያየ ሞያዎች አለው፡፡››
‹‹ስለታዲዬስ እኮ ነው የምጠይቅህ? >>
‹‹እኔም ስለእሱ ነው እያወራሁሽ ያለሁት፡፡››
‹‹ቆይ ግን..››ቀጣዩን ጥያቄ ካማጠናቀቋ በፊት የአላዓዛር ስልክ ተቋረጠ፤ሳንቲም ጨርሶ ነው ብላ በማሰብ መልሳ ደወለችለት፤ ጥሪ አይቀበልም ይላል፡፡
‹‹ብሽቅ አለች››ጥያቄቿን ከማጠናቀቋ በፊት የስልኩ መቋረጥ አበሳጭቷታል፡፡ልብሷን ለብሳ ካጠናቀቀች በኋላ በቀጠሮዋ መሰረት 2 ሰዓት ሲሆን ግቢ ውስጥ ያለውን መኪናዋን በማስነሳት ታዲዬስ ሊስትሮ ወደሚሰራበት ቦታ አሸከረከረች፡፡አገኘችው፡፡ስላምታ ተለዋወጡ፡፡
‹‹በቀጠሮችን መሰረት መጥቻለሁ›› አለችው ፡፡
‹‹መሄድ እንችላለን ››ብሎ ቀድሟት ወደ መኪናው አመራ፡፡
‹‹ዕቃህንስ… ?ማን ይጠብቅልሀል?››
‹‹ችግር የለውም፡፡››
‹‹ማለት መፅሀፎቹን አይሰርቁህም?››
‹‹መፅሀፍ የሚሰርቅ ሰው ሰረቀ አይባልም፡፡››
‹‹እንዴት ?››አለችው መኪናው ውስጥ ገብታ ሞተሩን እያስነሳች፡፡
‹‹ከዚህ የሚወስደው ወይ ለማንበብ ነው አልያም ለሚያነብ ሰው ለመሸጥ ነው፡፡ በሁለቱም መንገድ አውቆም ይሁን ሳያውቅ እውቀትን እያስፋፋ ነው፤ስለዚህ ሊመሰገን ይገበዋል፡፡››
‹‹ትገርማለህ..እሺ ቁርሱ የት ይሁን ?>>
‹‹ጋባዥ አንቺ አይደለሽ የፈለግሺው ቦታ፡፡›› ተስማምታ አሽከረከረች፤ ወደ ሀይሌ ሪዞርት ወሰደችው ፡፡ህንጻውን አልፈው ከጓሮ ሀይቁ ዳር ከሚገኝ አንድ መቀመጫ ላይ ፊታቸውን ወደሀይቁ አዙረው ጐን ለጐን ተቀመጡ፡፡
ወዲያው አስተናጋጁ መጣና የሞቀ ሰላምታ ካቀረበላቸው በኃላ የታዘዘውን ቁርስ መዝግቦ ሲመለስ የሆቴሉ ስራ‐አስኪያጅ በቦታው ተተካና ለታዲዬስ የወዳጅነት የሞቀ ሰላምታ አቅርቦለት ከእሷ ጋርም ተዋውቆ ተመለሰ፡፡
‹‹ታዲ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?››
‹‹አልፈልግም፡፡>>
‹‹እውነቴን እኮ ነው፡፡››
‹‹እውነትሽን እንደሆነ አውቃለሁ..ይህ ቁርስ እስኪመጣ 15 ደቂቃ ይፈጃል..ይህቺን ጊዜ በዝምታ ፀሀይ እየሞቅኩ ማሳለፍ ነው የምፈልገው››አላት ዓይኖቹን ወደ ሀይቁ እየላከ፡፡እሷም በኩርፊያ እና በንዴት መካከል ሆና ዝምታውን ተቀላቀለች፡፡የጥዋቷ ፀሀይ ከወደ ምስራቁ የምትረጨው ጨረር ሀይቁ ላይ ሲያርፍ በአከባቢው ሊነገር የማይችል የቀለማት ህብረ ቀለም እና ልዩ የሆነ ስሜትን በሰውነት ውስጥ ይረጫል፤የጥዋቱ ቀዝቃዛ
አየርም እንደዛው ለውስጥ ሰላምን ያጓናፅፋል፡፡በንዴት ጀምራው የነበረውን ዝምታ ቀስ በቀስ በደሰታ ታጣጥመው ጀመር፡፡ልክ ታዲዬስ እንደገመተው ከ15 ደቂቃ በኃላ ቁርሱ ቀረበ እና መመገብ ጀመሩ፡፡
አንድ ጉርሻ ጠቅልላ ወደ አፏ እየላከች‹‹እሺ አሁን ጥያቄዬን መጠየቅ የምችል ይመስለኛል፡፡››አለችው፡፡
‹‹የምታደርጊውን ነገር ሁሉ በጽሞና ማድረግ ጥሩ ነው፡፡ስትበይ ዝም ብለሽ ብይ፤ሁሉ ነገር በማስተዋል ሲያጣጠጥሙት ነው እርካታ የሚያጐናጽፈው፡፡›.
‹‹ይሄማ ሰይጣን አለበት››ስትል በውስጧ ደመደመችና እንዳዘዛት በዝምታ መብላት ጀመረች፡፡
በልተው ካጠናቀቁ <<አሁን የፈለግሽውን ጠይቂኝ ..15 ደቂቃ መጫወት እንችላለን፡፡››
‹‹ግራ ገባት፡፡ በአእምሮዋ ታጭቀው የነበሩት ጥያቄዎች ሁሉ ተበታትነው የት እንደገቡባት አታውቅም..…ዝም ብላ አፏ ላይ የመጣለትን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡››
‹‹ትናንት እራት የበላንበት ቤትም ሆነ እዚህ ያሉ ሰራተኛች ከስራ‐አስኪያጆቹ ጭምር በጣም ይቀርቡሀል፤ይወዱሀል፡፡››
አዎ እዚህ በአስተናጋጅነት ..የማታው ቤት ደግሞ በስራ‐አስኪያጅነት ሰርቼ ስለነበር ነው ፤ሌላ ሚስጥር የለውም፡፡››
‹‹በሞያው ሰልጥነሀል?››
‹‹አዎ በሆቴል ማነጅመንት ዲፕሎማ አለኝ፡፡››
‹‹ሌሎች ሁለት ዲግሪዎችም እንዳሉህ ሰምቼያለሁ፡፡›.
‹‹በምን ፊልድ››
‹‹ሲቪል ኢንጂነሪንግ እና ሶሾሎጂ›.
‹‹የምትገርም ነህ፤ታዲያ በተማርክበት ሞያ ደህና የተባለ ስራ መስራት ስትችል...››
አላስጨረሳትም‹‹ደህና የሚባል ስራ የለም፤ሁሉም ስራዎች በጣም አስፈላጊዎች ናቸው፡፡እስቲ ለሊት ተነስተው አስፓልቱን
የሚያጸዱ የፅዳት ሰራተኛች ባይኖሩ የከተማችን መንገዶች እንዴት አስጠሊታ
ይሆኑ እንደነበር አስበሽ ታውቂያለሽ?
በየበረንዳው የጀበና ቡና አፍልተው በርካሽ የሚሸጡ ወጣት ሴቶች ባይኖሩ ስንቱ ቡና ሱሰኛ ቀኑ ተበላሽቶበት እንደሚውል አልመሸ
ታውቂያለሽ.?ቁራሊዬ ባይኖር ሰፈራችን ባልባሌ ኮተቶች ምንያህል ተጨናንቆ እንደነበር ገምተሻል?ድንጋይ ፈላጩ
፤ግንበኛው እና አናፂው ባይኖር ኢንጂነሩ
ይሄንን ህንፃ ማነፅ እንደማይችል አታውቂም.?
👍87👏5❤3😱3👎2
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ኢትዬጵያን ለቆ ከሄደ ሁለት ወራት አለፈው፡፡ትንግርት ሙሉ ለሙሉ የስራ አስኪያጅነቱን ቦታ ለመለማመድ ደፋ ቀና እያለች ስለነበር ብቸኝነቱ ብዙም አልከበዳትም፡፡ በዛ ላይ እንደ ጓደኛም እንደ እህትም የምትንከባከባት ፎዚያ ከጎኗ አለችላት፡፡ስራውም ቢሆን አልከበዳትም..፡፡
ሁሴን ትንታግ የሆኑ ጋዜጠኞችን ነው አደራጅቶላት የሄደው ፡፡እነሱን መምራት፤መምራት እንኳን አይባልም ማስተባበር ብዙም አልከበዳትም፡፡
ትንግርት ዛሬ በጥዋት ተነስታ ወደ ቢሮዋ ገብታለች፡፡ የወጪ ሰነዶች፤የተገዙ ዕቃዎች ዝርዝሮች የመሳሰሉትን የቀረቡላትን ሪፖርቶች በጠቅላላ በዝርዝር አየችና የሚፈረመውን ፈርማ የሚሰረዘውን ሰርዛ ጨረሰችና.. በሚቀጥለው ቀን እሁድ ለሚታተመው ጋዜጣ የተዘጋጁ ፅሁፎችን በየደርዛቸው ማንበብ
ጀመረች፡፡ቅር ያለት ቦታ ቆም ትልና መልሳ ታነበዋለች፤ካልተዋጠላት በማስታወሻዋ አስፍራ ወደ ሚቀጥለው ትሸጋገራለች፤ እንዲህ እንዲህ እያለች ጨርሳ ቀና ስትል ሁሉም ሰራተኞች ገብተው የአለት ስራቸውን ተያይዘውት ነበር፤ዋና አዘጋጁን ኤልያስን ጠራችው፡፡ ወደእሷ ተጠጋና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ፡፡
‹‹ምነው ጥቁርቁር አልሽ ?ሁሴን ናፈቀሽ እንዴ?››
‹‹ገና ሶስት ወር ሳይሞላው እስክጠቁር ድረስ ሚናፍቀኝ ይመስልሀል?››
‹‹ለምን አይመስለኝም፤ የሚያፈቅሩት ሰው ለአንድ ቀንም ቢሆን ከፊት ዞር ሲል ማንገብገቡ የት ይቀራል?››
‹‹ባክህ እሱ ለእንደናንተ ዓይነቱ ነው፡፡ አሁን የሀዋሳውን ልጅ እንዴት እንደምናገኘው ነው ግራ የገባኝ?ባለፈው አይደል ላይ ልጆቹ ሲወዳደሩ ያየሁት እና ትናንትና ድጋሚ በደቡብ ቴሌቨዥን አየሁት ያልኩህን ፤ሁኔታው በጣም ነው ያስደመመኝ፡፡እንዲህም የሚያስብ ሰው አለ እንዴ.?ብዬ እራሴን ደጋግሜ እንድጠይቅ ነው ያደረገኝ፡፡ፈጽሞ ከአዕምሮዬ ላወጣው አልቻልኩም፡፡
‹‹እሱስ እኔም በጣም ነው ያስደመመኝ… የልጆቹ ብቃትማ አፍ ያስከፍታል፡፡››
‹‹አንድ ነገር አስቤያለሁ፡፡››
‹‹ምን አሰብሽ?››
‹‹ታሪኩን በጋዜጣችን መዘገብ፡፡››
‹‹ቴሌቭዥኑን እንደምንጭነት ተጠቅመን?››
‹‹አይደለም... ቦታው ላይ በመሄድ ልጁንም ከነልጆቹ በማግኘትና በጥልቀት በማጥናት፤ቃለ መጠየቅ በማድረግ ፤ዶክመንተሪ በመስራት፡፡››
‹‹እሱ ትክክል ነሽ.. ከፈለግሽ አድራሻውን ላገኝልሽ እችላለሁ፡፡››
‹‹በእውነት ..እንዴት?››
‹‹ኢንተርቪውን የሰራው ጋዜጠኛ የማውቀው ልጅ ነው፡፡ደውዬለት አድራሻውን እንዲሰጠኝ ቀጠሮም እንዲያሲዝልን ማድረግ እችላለሁ፡፡››
‹‹አይ ጭንቅላት ነበረ እኮ!!! ይህቺ ሀገር አልተጠቀመችብህም እንጂ፡፡››በማለት ከአንጀቷ አሞገሰችው፡፡
‹‹ያው ባልሽ እና አንቺ እየተፈራረቃችሁ ጥፍጥፍ አድርጋችሁ እየተጠቀማችሁብኝ አይደል..?››
‹‹በላ አሁንኑኑ ደውልለት፡፡››
<<አሁን??>>
<<አዎ አሁን>>
በገረሜታ ሞባይሉን ከኪሱ አወጣና ደወለለት፤ሁኔታውን በዝርዝር አስረዳው፤ከአደራ ጋር ውለታውን ጠየቀና በመሰናበት ስልኩን ዘጋ፡፡
‹‹ከተሳካ አሪፍ ምሳ ግብዣ አለህ›፡፡›አለችው፡፡
‹‹ለእኔ ሳይሆን ሀዋሳ ስትሄጂ ጓደኛዬን በመጋበዝ ለውለታው ታመሰግኚልኛለሽ፡፡››
‹‹ቃሌን ሰጥቼሀለሁ›› አለችው፡፡
ከሁለት ቀን በኃላ መልሱ መጣ‹‹ተሳክቷል››አላት ኤልያስ ተንደርድሮ ከውጭ ወደ ቢሮ እየገባ ነው የሚናገረው፡፡
‹‹አትለኝም..!!››በደስታ ከመቀመጫዋ ተነሳች፡፡
‹‹አዎ አልኩሽ ሁሉ ነገር ዝግጁ ሆኗል፡፡››
‹‹በጣም ደስ ብሎኛል፡፡››
‹‹እኔም..እና መቼ ልትሄጂ ነው?››
‹‹አይ አብረን ነው የምንሄደው፡፡አንተ ለጋዜጣው የሚሆን ዘገባ ትሰራለህ….እኔ ደግሞ ይሄንን ሰውዬ ገፀ ባህሪ አድርጌ አንድ ምርጥ መፅሀፍ መፃፍ እፈልጋለሁ፡፡ ተዘጋጅ ነገ በጥዋት እንሄዳለን፡፡››
<<ነገ ነገውኑ>>
‹‹አዎ... የሚሰራ ስራ እጅህ ላይ ካለ ለሌሎቹ አስተላልፍ..ለሶሰት ቀን ሀዋሳ ነን፡፡››
‹‹ተቀብያለሁ ኮማንደር ››አላት ቅፅበታዊ ውሳኔዋ አስገርሞት፡፡
በማግስቱ ትንግርት መኪናዋን እያሽከረከረች ከኤልያስ ጋር ከረፋዱ 5 ሰዓት አካባቢ ሀዋሳ ከተማ ደረሱ፤እንደደረሱ የኤልያስን ጓደኛ ጋዜጠኛውን አገኙት፡፡
‹‹እሺ ለመቼ ልቅጠርላችሁ?›› አላት ትንግርትን፡፡
‹‹ከተቻለ አሁኑኑ ባገኘው ደስ ይለኛል፡፡››
‹‹ከተመቸው ልደውልለት >>አለና ሞባይሉን አወጥቶ ታዲዬስ ጋር ደወለለት...
ስልኩ ሲደወል ታዲዬስ እና ዶ/ር ሶፊያ ሰሜን ሆቴል ምሳ እየበሉ ነበር..ዶ/ር ሀዋሳ ለስራ ከመጣች አንድ ሳምንት ያለፋት ቢሆናትም ታዲዬስና ልጆቹ ዙሪያ ስትሽከረከር በራሷ ፍቃድ እስከዛሬ ቆይታለች ..ዛሬ ግን የግድ መሄድ አለባት፡፡ታዲዬስን ለመጨረሻ ጊዜ ልትሰናበተው ነው በስንት ጭቅጭቅ ለዚህ የምሳ ግብዣ በማሳመን አሁን አብራው ያለችው፡፡
‹‹ማን ነው የደወለልህ?››
‹‹ከአዲስአበባ የመጡ እንግዶች ናቸው፤ቢቀላቀሉን ቅር አይልሽም ብዬ ነው እዚህ የቀጠርኳቸው› .አላት፡፡
<<ችግር የለውም..እነሱ እስኪመጡ ካወራን ይበቃናል፤ከዛ ወደማልቀርበት ሀገሬ ጉዞ እጀምራለሁ፡፡››
‹‹ጥሩ ዕቅድ ነው፡፡››አላት፡፡
‹‹በናትህ ግን፤ ቢያንስ በቀን አንዴ መደዋወል አለብን፡፡››
‹‹በቀን አንዴ!!!››
‹‹ምነው ችግር አለው?››
‹‹እንዴ በየቀኑ ተደዋውለን የምናወራው ርዕስ ከየት እናመጣለን?››
<< ደግሞ መደወል እንጂ የሚወራ ርዕስ ይጠፋል?››
‹‹አዎ..እኔ በየቀኑ እየደወልኩ ፍሬ ቢስና ተደጋጋሚ ሀሳብ እያላዘንኩ ያንቺንም የእኔንም ወርቅ ጊዜ አላባክንም..በዛ ላይ ስልኩም በሳንቲም ነው የሚሰራው፡፡››
‹‹እኔ እኮ ነኝ የምደውልልህ?››
‹‹አንቺ ደወልሽ እኔ ምን ለውጥ አለው? ለማንኛውም በሳምንት አንድ ቀን ከተደዋወልን
ወዳጅነታችንን ለማቆየት በቂ ይመሳለኛል፡፡››
‹‹እንዴ!!! በሳምንት አንድ ቀን... ጨካኝ ነህ፡፡››
‹‹ጭካኔን እዚህ ላይ ምን አመጣው?››
‹‹ትቀልዳለህ?ስሜት የለህም እንዴ? ናፍቆት የሚባል ነገር በልብህ አይበቅልም ማለት ነው?>>
‹‹ኧረ ንግግርሽን አጠጠርሽው፡፡እኔ ቀላል ነገር ነው የተናገርኩት፡፡ስልክን አግባብ ለሆነ ነገር በስርዓት መጠቀም አለብን ብዬ የማምን ሰው ነኝ፡፡ምክንያት እየፈጠርን በየሰከንዱ እዚህም እዛም እየደወልን ገንዘባችንንም ጊዜያችንንም ከማባከናችንም በላይ የምንደውልለትንም ሰውዬ ጊዜውን እናባክንበታለን፡፡ደግሞ ሰውዬው የማውራት ፍላጎት አለው ወይ?
ሚመች ቦታ ላይ ላይሆን ቢችልስ?ስራ ላይ ይሆን እንዴ?ትዝ አይለንም፡፡መጫኛ የሚያህል ውል የሌለው ፍሬከርስኪ ወሬያችንን እንተረትራለን..እንዲህ አይነት ነገር አይመቸኝም፡፡ለማንኛውም በሶስት ቀን አንዴ እንደዋወላለን፤ከዛ በላይ የተለየ ነገር ካለሽ በመልዕክት ልትልኪልኝ ትችያለሽ ..በቃ፡፡››
‹‹በየቀኑ ብደውልልህስ?››
‹‹አላነሳልሽም፡፡››
<<እንዴ.!!!>>
በዚህ ጊዜ የታዲዬስ ሞባይል ዳግመኛ ጮኸች፡፡አነሳ፡፡ እንግዶቹ ናቸው እጁን ወደላይ አንጠልጥሎ ያለበትን ቦታ ጠቆማቸው፡፡ ትንግርት፤ኤልያስ እና ጋዜጠኛው ወደእነሱ ተጓዙ፡፡ ዶክተር ሶፊያ ጀርባውን ሰጥታቸው ነው የተቀመጠችው፡፡ደረሱ
‹‹ታዲዬስ›.አለችው ትንግርት ፊት ለፊት የምታየው ፈርጣማ ወጣት በቲቪ ካየችው ምስል ጋር አልገናኝ እያላት ...በዚህ ጊዜ ዶ/ር ሶፊያ ልብን የሚሰነጥቅ አስደንጋጭ ድምፅ ነበር በጆሮዋ የገባው፡፡ በደመነፍስ አንገቷን ጠምዝዛ ዞር አለችና ‹‹ትን..ግር.ቴ.......››አለች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ኢትዬጵያን ለቆ ከሄደ ሁለት ወራት አለፈው፡፡ትንግርት ሙሉ ለሙሉ የስራ አስኪያጅነቱን ቦታ ለመለማመድ ደፋ ቀና እያለች ስለነበር ብቸኝነቱ ብዙም አልከበዳትም፡፡ በዛ ላይ እንደ ጓደኛም እንደ እህትም የምትንከባከባት ፎዚያ ከጎኗ አለችላት፡፡ስራውም ቢሆን አልከበዳትም..፡፡
ሁሴን ትንታግ የሆኑ ጋዜጠኞችን ነው አደራጅቶላት የሄደው ፡፡እነሱን መምራት፤መምራት እንኳን አይባልም ማስተባበር ብዙም አልከበዳትም፡፡
ትንግርት ዛሬ በጥዋት ተነስታ ወደ ቢሮዋ ገብታለች፡፡ የወጪ ሰነዶች፤የተገዙ ዕቃዎች ዝርዝሮች የመሳሰሉትን የቀረቡላትን ሪፖርቶች በጠቅላላ በዝርዝር አየችና የሚፈረመውን ፈርማ የሚሰረዘውን ሰርዛ ጨረሰችና.. በሚቀጥለው ቀን እሁድ ለሚታተመው ጋዜጣ የተዘጋጁ ፅሁፎችን በየደርዛቸው ማንበብ
ጀመረች፡፡ቅር ያለት ቦታ ቆም ትልና መልሳ ታነበዋለች፤ካልተዋጠላት በማስታወሻዋ አስፍራ ወደ ሚቀጥለው ትሸጋገራለች፤ እንዲህ እንዲህ እያለች ጨርሳ ቀና ስትል ሁሉም ሰራተኞች ገብተው የአለት ስራቸውን ተያይዘውት ነበር፤ዋና አዘጋጁን ኤልያስን ጠራችው፡፡ ወደእሷ ተጠጋና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ፡፡
‹‹ምነው ጥቁርቁር አልሽ ?ሁሴን ናፈቀሽ እንዴ?››
‹‹ገና ሶስት ወር ሳይሞላው እስክጠቁር ድረስ ሚናፍቀኝ ይመስልሀል?››
‹‹ለምን አይመስለኝም፤ የሚያፈቅሩት ሰው ለአንድ ቀንም ቢሆን ከፊት ዞር ሲል ማንገብገቡ የት ይቀራል?››
‹‹ባክህ እሱ ለእንደናንተ ዓይነቱ ነው፡፡ አሁን የሀዋሳውን ልጅ እንዴት እንደምናገኘው ነው ግራ የገባኝ?ባለፈው አይደል ላይ ልጆቹ ሲወዳደሩ ያየሁት እና ትናንትና ድጋሚ በደቡብ ቴሌቨዥን አየሁት ያልኩህን ፤ሁኔታው በጣም ነው ያስደመመኝ፡፡እንዲህም የሚያስብ ሰው አለ እንዴ.?ብዬ እራሴን ደጋግሜ እንድጠይቅ ነው ያደረገኝ፡፡ፈጽሞ ከአዕምሮዬ ላወጣው አልቻልኩም፡፡
‹‹እሱስ እኔም በጣም ነው ያስደመመኝ… የልጆቹ ብቃትማ አፍ ያስከፍታል፡፡››
‹‹አንድ ነገር አስቤያለሁ፡፡››
‹‹ምን አሰብሽ?››
‹‹ታሪኩን በጋዜጣችን መዘገብ፡፡››
‹‹ቴሌቭዥኑን እንደምንጭነት ተጠቅመን?››
‹‹አይደለም... ቦታው ላይ በመሄድ ልጁንም ከነልጆቹ በማግኘትና በጥልቀት በማጥናት፤ቃለ መጠየቅ በማድረግ ፤ዶክመንተሪ በመስራት፡፡››
‹‹እሱ ትክክል ነሽ.. ከፈለግሽ አድራሻውን ላገኝልሽ እችላለሁ፡፡››
‹‹በእውነት ..እንዴት?››
‹‹ኢንተርቪውን የሰራው ጋዜጠኛ የማውቀው ልጅ ነው፡፡ደውዬለት አድራሻውን እንዲሰጠኝ ቀጠሮም እንዲያሲዝልን ማድረግ እችላለሁ፡፡››
‹‹አይ ጭንቅላት ነበረ እኮ!!! ይህቺ ሀገር አልተጠቀመችብህም እንጂ፡፡››በማለት ከአንጀቷ አሞገሰችው፡፡
‹‹ያው ባልሽ እና አንቺ እየተፈራረቃችሁ ጥፍጥፍ አድርጋችሁ እየተጠቀማችሁብኝ አይደል..?››
‹‹በላ አሁንኑኑ ደውልለት፡፡››
<<አሁን??>>
<<አዎ አሁን>>
በገረሜታ ሞባይሉን ከኪሱ አወጣና ደወለለት፤ሁኔታውን በዝርዝር አስረዳው፤ከአደራ ጋር ውለታውን ጠየቀና በመሰናበት ስልኩን ዘጋ፡፡
‹‹ከተሳካ አሪፍ ምሳ ግብዣ አለህ›፡፡›አለችው፡፡
‹‹ለእኔ ሳይሆን ሀዋሳ ስትሄጂ ጓደኛዬን በመጋበዝ ለውለታው ታመሰግኚልኛለሽ፡፡››
‹‹ቃሌን ሰጥቼሀለሁ›› አለችው፡፡
ከሁለት ቀን በኃላ መልሱ መጣ‹‹ተሳክቷል››አላት ኤልያስ ተንደርድሮ ከውጭ ወደ ቢሮ እየገባ ነው የሚናገረው፡፡
‹‹አትለኝም..!!››በደስታ ከመቀመጫዋ ተነሳች፡፡
‹‹አዎ አልኩሽ ሁሉ ነገር ዝግጁ ሆኗል፡፡››
‹‹በጣም ደስ ብሎኛል፡፡››
‹‹እኔም..እና መቼ ልትሄጂ ነው?››
‹‹አይ አብረን ነው የምንሄደው፡፡አንተ ለጋዜጣው የሚሆን ዘገባ ትሰራለህ….እኔ ደግሞ ይሄንን ሰውዬ ገፀ ባህሪ አድርጌ አንድ ምርጥ መፅሀፍ መፃፍ እፈልጋለሁ፡፡ ተዘጋጅ ነገ በጥዋት እንሄዳለን፡፡››
<<ነገ ነገውኑ>>
‹‹አዎ... የሚሰራ ስራ እጅህ ላይ ካለ ለሌሎቹ አስተላልፍ..ለሶሰት ቀን ሀዋሳ ነን፡፡››
‹‹ተቀብያለሁ ኮማንደር ››አላት ቅፅበታዊ ውሳኔዋ አስገርሞት፡፡
በማግስቱ ትንግርት መኪናዋን እያሽከረከረች ከኤልያስ ጋር ከረፋዱ 5 ሰዓት አካባቢ ሀዋሳ ከተማ ደረሱ፤እንደደረሱ የኤልያስን ጓደኛ ጋዜጠኛውን አገኙት፡፡
‹‹እሺ ለመቼ ልቅጠርላችሁ?›› አላት ትንግርትን፡፡
‹‹ከተቻለ አሁኑኑ ባገኘው ደስ ይለኛል፡፡››
‹‹ከተመቸው ልደውልለት >>አለና ሞባይሉን አወጥቶ ታዲዬስ ጋር ደወለለት...
ስልኩ ሲደወል ታዲዬስ እና ዶ/ር ሶፊያ ሰሜን ሆቴል ምሳ እየበሉ ነበር..ዶ/ር ሀዋሳ ለስራ ከመጣች አንድ ሳምንት ያለፋት ቢሆናትም ታዲዬስና ልጆቹ ዙሪያ ስትሽከረከር በራሷ ፍቃድ እስከዛሬ ቆይታለች ..ዛሬ ግን የግድ መሄድ አለባት፡፡ታዲዬስን ለመጨረሻ ጊዜ ልትሰናበተው ነው በስንት ጭቅጭቅ ለዚህ የምሳ ግብዣ በማሳመን አሁን አብራው ያለችው፡፡
‹‹ማን ነው የደወለልህ?››
‹‹ከአዲስአበባ የመጡ እንግዶች ናቸው፤ቢቀላቀሉን ቅር አይልሽም ብዬ ነው እዚህ የቀጠርኳቸው› .አላት፡፡
<<ችግር የለውም..እነሱ እስኪመጡ ካወራን ይበቃናል፤ከዛ ወደማልቀርበት ሀገሬ ጉዞ እጀምራለሁ፡፡››
‹‹ጥሩ ዕቅድ ነው፡፡››አላት፡፡
‹‹በናትህ ግን፤ ቢያንስ በቀን አንዴ መደዋወል አለብን፡፡››
‹‹በቀን አንዴ!!!››
‹‹ምነው ችግር አለው?››
‹‹እንዴ በየቀኑ ተደዋውለን የምናወራው ርዕስ ከየት እናመጣለን?››
<< ደግሞ መደወል እንጂ የሚወራ ርዕስ ይጠፋል?››
‹‹አዎ..እኔ በየቀኑ እየደወልኩ ፍሬ ቢስና ተደጋጋሚ ሀሳብ እያላዘንኩ ያንቺንም የእኔንም ወርቅ ጊዜ አላባክንም..በዛ ላይ ስልኩም በሳንቲም ነው የሚሰራው፡፡››
‹‹እኔ እኮ ነኝ የምደውልልህ?››
‹‹አንቺ ደወልሽ እኔ ምን ለውጥ አለው? ለማንኛውም በሳምንት አንድ ቀን ከተደዋወልን
ወዳጅነታችንን ለማቆየት በቂ ይመሳለኛል፡፡››
‹‹እንዴ!!! በሳምንት አንድ ቀን... ጨካኝ ነህ፡፡››
‹‹ጭካኔን እዚህ ላይ ምን አመጣው?››
‹‹ትቀልዳለህ?ስሜት የለህም እንዴ? ናፍቆት የሚባል ነገር በልብህ አይበቅልም ማለት ነው?>>
‹‹ኧረ ንግግርሽን አጠጠርሽው፡፡እኔ ቀላል ነገር ነው የተናገርኩት፡፡ስልክን አግባብ ለሆነ ነገር በስርዓት መጠቀም አለብን ብዬ የማምን ሰው ነኝ፡፡ምክንያት እየፈጠርን በየሰከንዱ እዚህም እዛም እየደወልን ገንዘባችንንም ጊዜያችንንም ከማባከናችንም በላይ የምንደውልለትንም ሰውዬ ጊዜውን እናባክንበታለን፡፡ደግሞ ሰውዬው የማውራት ፍላጎት አለው ወይ?
ሚመች ቦታ ላይ ላይሆን ቢችልስ?ስራ ላይ ይሆን እንዴ?ትዝ አይለንም፡፡መጫኛ የሚያህል ውል የሌለው ፍሬከርስኪ ወሬያችንን እንተረትራለን..እንዲህ አይነት ነገር አይመቸኝም፡፡ለማንኛውም በሶስት ቀን አንዴ እንደዋወላለን፤ከዛ በላይ የተለየ ነገር ካለሽ በመልዕክት ልትልኪልኝ ትችያለሽ ..በቃ፡፡››
‹‹በየቀኑ ብደውልልህስ?››
‹‹አላነሳልሽም፡፡››
<<እንዴ.!!!>>
በዚህ ጊዜ የታዲዬስ ሞባይል ዳግመኛ ጮኸች፡፡አነሳ፡፡ እንግዶቹ ናቸው እጁን ወደላይ አንጠልጥሎ ያለበትን ቦታ ጠቆማቸው፡፡ ትንግርት፤ኤልያስ እና ጋዜጠኛው ወደእነሱ ተጓዙ፡፡ ዶክተር ሶፊያ ጀርባውን ሰጥታቸው ነው የተቀመጠችው፡፡ደረሱ
‹‹ታዲዬስ›.አለችው ትንግርት ፊት ለፊት የምታየው ፈርጣማ ወጣት በቲቪ ካየችው ምስል ጋር አልገናኝ እያላት ...በዚህ ጊዜ ዶ/ር ሶፊያ ልብን የሚሰነጥቅ አስደንጋጭ ድምፅ ነበር በጆሮዋ የገባው፡፡ በደመነፍስ አንገቷን ጠምዝዛ ዞር አለችና ‹‹ትን..ግር.ቴ.......››አለች፡፡
👍99❤12😁4👏1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ፖሊስ ጣቢያ ተወስዳ ከታሰረች ከአንድ ሰዓት በኃላ የዕለቱ ተረኛ መርማሪው ፖሊስ ዘንድ እንድትቀርብ ተደረገ፡፡
‹‹ሙሉ ስምሽን ብትነግሪኝ?››መርማሪው ብዕሩን መዝገቡ ላይ ቀስሮ ጠየቃት፤ነገረችው፡፡
‹‹በምን ምክንያት በቁጥጥር ስር እንደዋልሽ ታውቂያለሽ?››
‹‹አዎ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እስቲ የተፈጠረውን በዝርዝር አስረጂኝ?››
ዝም አለች፡፡ትንግርት ዶ/ር ሶፊያ ጋር ባላሰበችው ቦታ ባልታሰበ አጋጣሚ ስትገናኝ እራሷን የመሳት ያህል ስሜቷ ጡዞ አቅሏን ስታ ነበር፡፡ በወቅቱ ምን እንደተከሰተ ምን እንዳደረገች በትክክል አታስታውስም፡፡.
‹‹ምንም የማስታውሰው ነገር የለም?››
‹‹የሰራሽውን ወንጀልማ ማስታወስ አለብሽ ፡፡››
‹‹ምንም ወንጀል አልሰራሁም አላልኩም፤እያንዳንዱን ድርጊት አስታውሼ ግን ልዘረዝርልህ አልችልም፡፡››
‹‹ግድ የለም የምታስታውሺውን ያህል ንገሪኝ፡፡ ዶ/ር ሶፊያ በምትባል ግለሰብ ላይ ከባድ ድብደባ አድርሰሺባታል ፡፡ግለሰቧ አሁን በህያወት እና በሞት መካከል ትገኛላች፡፡››
‹‹እኔም እሷ ከዓመታት በፊት ባደረሰችብኝ ጥቃት ለሦስት ጨለማ ዓመታት በህይወት እና በሞት መሀከል ተንጠልጥዬ ስቃትት ነበር፡፡ ስለዚህ ብትሞት እንኳን በእኔ ላይ የፈፀመችብኝን በደል በማካካስ ስርየት
አያስገኝላትም፡፡>>
‹‹እስቲ በደለችኝ የምትያቸውን ነገሮች ንገሪኝ?››
‹‹አልችልም::››
‹‹የምርመራ ስራዬን አስቸጋሪ እያደረግሺብኝ ነው፡፡››
‹‹ይገባኛል ...ግን አሁን ምንም ልነግርህ አልችልም ፤ጊዜ እፈልጋለሁ፡፡››
መርማሪው ፖሊስ ለተወሰነ ደቂቃዎች በዝምታ አሰላሰለና ‹‹እንግዲህ የተጠቂዋ ሁኔታ እስኪለይለት ማረፊያ ቤት ትቆያለሽ ፡፡ ዛሬ ቅዳሜ ነው ሰኞ ፍርድ ቤት እንድትቀርቢ እናደርጋለን፡፡ፍርድ ቤቱ ምን አልባት ዋስ ሊፈቅድልሽ ይችላል፡፡››በማለት ወደ ማረፊያ ቤቱ እንድትመለስ አደረገ፡፡
ኤልያስ የዶክተር ሶፊያን የህክምና ሁኔታ ሲከታተል ከቆየ በኃላ ትንግርትን ሊያያት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደ፡፡ፖሊሶቹን አስፈቅዶ ወደ እሷ ተጠጋ፤ከአጥሩ ወደዚያና ወደዚህ ሆነው መስኰት በመሰለች ክፍተት መነጋገር ጀመሩ፡፡
‹‹ሀይ ትንግርት ...እንዴት ነሽ?››
‹‹ሠላም ነኝ፡፡››
‹‹ፖሊሶቹ አናገሩሽ?››
‹‹አዎ ..…ማናገር አናግረውኛል፤አልተጋባባንም እንጂ፡፡››
‹‹አይዞሽ ..አንድ መቶ ሃለቃ ወዳጅ አለኝ፤ሁኔታውን ለእሱ አስረድቼዋለሁ፡፡ እንዲያናግራቸው አድርገን በዋስ ምትወጪበትን ሁኔታ እናመቻቻለን፡፡››
‹‹አይዞህ አትጨነቅ ምንም አልሆንም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ... ምንድነው የተፈጠረው? ከልጅቷስ ጋር የት ነው ምትተዋወቁት?››
‹‹ኤልያስ ስለዚህ ጉዳይ አሁን ማውራት አልፈልግምም…አልችልምም፡፡››
‹‹ተይ እነጂ ትንግርት፤ችግር ውስጥ እኮ ገብተሻል፤ ሁኔታውን ካላወቅን እንዴት ልንረዳሽ እንችላለን?››
‹‹ምንም ዓይነት እርዳታ አልፈልግም፡፡ እሷ ሞታ እኔ እዚሁ እስር ቤት ለዘላለም ብበሰብስ እንኳን ደስተኛ ነኝ፡፡››አለችው እየተንዘረዘረች፡፡
‹‹ያን ያህል?››
‹‹ከዚያም በላይ፡፡አሁን ከዚህ በዋስ ብታስፈተኝ እንኳን ቀጥታ ወዳለችበት ሆስፒታል ሄጄ እስትንፋሷን እስከመጨረሻው ማቋረጥ ነው ምፈልገው፤አዎ እንደዛ ነው የማደርገው፡፡››
‹‹ኤልያስ ግራ ገባው ፡፡ትንግርትን በእንዲህ ዓይነት የቂመኝነትና የክፋት ባህሪ ውስጥ ወድቃ አጋጥሞት አያውቅም፡፡እሷን በአዛኝነቷ፤በትእግስተኝነቷ፤ ለሰው ባላት ሀሳቢነት : የሰውን ልጅ ቀርቶ እቤቷ የገባች አይጥ በወጥመድ ተይዛ ብታገኛት በሀዘኔታ ከወጥመዱ አላቃ ከነ ህይወቷ ወደ ጐሬዋ እንድትመለስ የምትፈቅድላት ሰው እንደሆነች ነው የሚያውቀው፡፡ታዲያ እንዴት እንዲህ ልትቀየር ቻለች? ፡፡የዚህን ዓይነት የገዘፈ አውሬነት እንዴት በውስጧ ተሸሽጐ ሊኖር ቻለ? ያቺ ልጅስ ምን ያህል ብትበድላት ነው ይሄን ያህል ልታስቆጣት የቻለችው?››
‹‹እሺ ፎዚያን ምን ልበላት ...በስልክ እያጨናነቀቺኝ ነው?..
‹‹እንዴ!!! ነገርካት እንዴ?››
‹‹አዎ ነግሬያታለሁ... ስታጨናንቀኝ ምን ላድርግ?››
‹‹ሰላም ነች በላት፡፡››
‹‹እሱማ ብያታለሁ..ግን ካልመጣሁ እያለቺኝ ነው፡፡››
‹‹በቃ ከመጣች ከእኔ መኝታ ቤት ካለው ኮመዲኖ ታችኛው መሳቢያ ውስጥ ሁለት ጥቁር ልባስ ያላቸው ዲያሪዎች አሉ..እነሱን ይዛልኝ ትምጣ፡፡››
‹‹እሺ ነግራታለሁ፡፡››አላት፡፡
ብዙ ማውራት ቢፈልጉም ተረኛ ፖሊስቹ ከዛ በላይ ሊፈቅዱላቸው ስላልቻሉ እሷ ወደ ማረፊያዋ እሱ ደግሞ አንዳንድ ነገሮችን ለመመካከር መቶ ሃለቃ ጓደኛው ወዳለበት ቦጋ አመራ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ፖሊስ ጣቢያ ተወስዳ ከታሰረች ከአንድ ሰዓት በኃላ የዕለቱ ተረኛ መርማሪው ፖሊስ ዘንድ እንድትቀርብ ተደረገ፡፡
‹‹ሙሉ ስምሽን ብትነግሪኝ?››መርማሪው ብዕሩን መዝገቡ ላይ ቀስሮ ጠየቃት፤ነገረችው፡፡
‹‹በምን ምክንያት በቁጥጥር ስር እንደዋልሽ ታውቂያለሽ?››
‹‹አዎ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እስቲ የተፈጠረውን በዝርዝር አስረጂኝ?››
ዝም አለች፡፡ትንግርት ዶ/ር ሶፊያ ጋር ባላሰበችው ቦታ ባልታሰበ አጋጣሚ ስትገናኝ እራሷን የመሳት ያህል ስሜቷ ጡዞ አቅሏን ስታ ነበር፡፡ በወቅቱ ምን እንደተከሰተ ምን እንዳደረገች በትክክል አታስታውስም፡፡.
‹‹ምንም የማስታውሰው ነገር የለም?››
‹‹የሰራሽውን ወንጀልማ ማስታወስ አለብሽ ፡፡››
‹‹ምንም ወንጀል አልሰራሁም አላልኩም፤እያንዳንዱን ድርጊት አስታውሼ ግን ልዘረዝርልህ አልችልም፡፡››
‹‹ግድ የለም የምታስታውሺውን ያህል ንገሪኝ፡፡ ዶ/ር ሶፊያ በምትባል ግለሰብ ላይ ከባድ ድብደባ አድርሰሺባታል ፡፡ግለሰቧ አሁን በህያወት እና በሞት መካከል ትገኛላች፡፡››
‹‹እኔም እሷ ከዓመታት በፊት ባደረሰችብኝ ጥቃት ለሦስት ጨለማ ዓመታት በህይወት እና በሞት መሀከል ተንጠልጥዬ ስቃትት ነበር፡፡ ስለዚህ ብትሞት እንኳን በእኔ ላይ የፈፀመችብኝን በደል በማካካስ ስርየት
አያስገኝላትም፡፡>>
‹‹እስቲ በደለችኝ የምትያቸውን ነገሮች ንገሪኝ?››
‹‹አልችልም::››
‹‹የምርመራ ስራዬን አስቸጋሪ እያደረግሺብኝ ነው፡፡››
‹‹ይገባኛል ...ግን አሁን ምንም ልነግርህ አልችልም ፤ጊዜ እፈልጋለሁ፡፡››
መርማሪው ፖሊስ ለተወሰነ ደቂቃዎች በዝምታ አሰላሰለና ‹‹እንግዲህ የተጠቂዋ ሁኔታ እስኪለይለት ማረፊያ ቤት ትቆያለሽ ፡፡ ዛሬ ቅዳሜ ነው ሰኞ ፍርድ ቤት እንድትቀርቢ እናደርጋለን፡፡ፍርድ ቤቱ ምን አልባት ዋስ ሊፈቅድልሽ ይችላል፡፡››በማለት ወደ ማረፊያ ቤቱ እንድትመለስ አደረገ፡፡
ኤልያስ የዶክተር ሶፊያን የህክምና ሁኔታ ሲከታተል ከቆየ በኃላ ትንግርትን ሊያያት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደ፡፡ፖሊሶቹን አስፈቅዶ ወደ እሷ ተጠጋ፤ከአጥሩ ወደዚያና ወደዚህ ሆነው መስኰት በመሰለች ክፍተት መነጋገር ጀመሩ፡፡
‹‹ሀይ ትንግርት ...እንዴት ነሽ?››
‹‹ሠላም ነኝ፡፡››
‹‹ፖሊሶቹ አናገሩሽ?››
‹‹አዎ ..…ማናገር አናግረውኛል፤አልተጋባባንም እንጂ፡፡››
‹‹አይዞሽ ..አንድ መቶ ሃለቃ ወዳጅ አለኝ፤ሁኔታውን ለእሱ አስረድቼዋለሁ፡፡ እንዲያናግራቸው አድርገን በዋስ ምትወጪበትን ሁኔታ እናመቻቻለን፡፡››
‹‹አይዞህ አትጨነቅ ምንም አልሆንም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ... ምንድነው የተፈጠረው? ከልጅቷስ ጋር የት ነው ምትተዋወቁት?››
‹‹ኤልያስ ስለዚህ ጉዳይ አሁን ማውራት አልፈልግምም…አልችልምም፡፡››
‹‹ተይ እነጂ ትንግርት፤ችግር ውስጥ እኮ ገብተሻል፤ ሁኔታውን ካላወቅን እንዴት ልንረዳሽ እንችላለን?››
‹‹ምንም ዓይነት እርዳታ አልፈልግም፡፡ እሷ ሞታ እኔ እዚሁ እስር ቤት ለዘላለም ብበሰብስ እንኳን ደስተኛ ነኝ፡፡››አለችው እየተንዘረዘረች፡፡
‹‹ያን ያህል?››
‹‹ከዚያም በላይ፡፡አሁን ከዚህ በዋስ ብታስፈተኝ እንኳን ቀጥታ ወዳለችበት ሆስፒታል ሄጄ እስትንፋሷን እስከመጨረሻው ማቋረጥ ነው ምፈልገው፤አዎ እንደዛ ነው የማደርገው፡፡››
‹‹ኤልያስ ግራ ገባው ፡፡ትንግርትን በእንዲህ ዓይነት የቂመኝነትና የክፋት ባህሪ ውስጥ ወድቃ አጋጥሞት አያውቅም፡፡እሷን በአዛኝነቷ፤በትእግስተኝነቷ፤ ለሰው ባላት ሀሳቢነት : የሰውን ልጅ ቀርቶ እቤቷ የገባች አይጥ በወጥመድ ተይዛ ብታገኛት በሀዘኔታ ከወጥመዱ አላቃ ከነ ህይወቷ ወደ ጐሬዋ እንድትመለስ የምትፈቅድላት ሰው እንደሆነች ነው የሚያውቀው፡፡ታዲያ እንዴት እንዲህ ልትቀየር ቻለች? ፡፡የዚህን ዓይነት የገዘፈ አውሬነት እንዴት በውስጧ ተሸሽጐ ሊኖር ቻለ? ያቺ ልጅስ ምን ያህል ብትበድላት ነው ይሄን ያህል ልታስቆጣት የቻለችው?››
‹‹እሺ ፎዚያን ምን ልበላት ...በስልክ እያጨናነቀቺኝ ነው?..
‹‹እንዴ!!! ነገርካት እንዴ?››
‹‹አዎ ነግሬያታለሁ... ስታጨናንቀኝ ምን ላድርግ?››
‹‹ሰላም ነች በላት፡፡››
‹‹እሱማ ብያታለሁ..ግን ካልመጣሁ እያለቺኝ ነው፡፡››
‹‹በቃ ከመጣች ከእኔ መኝታ ቤት ካለው ኮመዲኖ ታችኛው መሳቢያ ውስጥ ሁለት ጥቁር ልባስ ያላቸው ዲያሪዎች አሉ..እነሱን ይዛልኝ ትምጣ፡፡››
‹‹እሺ ነግራታለሁ፡፡››አላት፡፡
ብዙ ማውራት ቢፈልጉም ተረኛ ፖሊስቹ ከዛ በላይ ሊፈቅዱላቸው ስላልቻሉ እሷ ወደ ማረፊያዋ እሱ ደግሞ አንዳንድ ነገሮችን ለመመካከር መቶ ሃለቃ ጓደኛው ወዳለበት ቦጋ አመራ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍88❤21👏4👎3🥰2
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፎዚያ ኤልያስን ደውሎ መልዕክቱን እንደነገራት ጥዋት ወደ ሀዋሳ ለመሄድ መያዝ ያለባትን ዕቃዎች ካሰናዳች በኃላ በለሊት ለመነሳት በጊዜ መተኛት ስላለባት ወደ መኝታዋ አመራች፡፡ ግን አንድ የረሳችው ነገር ትዝ አላት፡፡ ለሰሎሞን ደውላ ትንግርት መታሰሯን ልትነግረው ይገባል፡፡ካለዛ ይቀየማል፡፡ በቤት ስልክ ደወለችለት፡፡
‹‹እሺ ሰሎሞን እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ምነው በምሽት ደወልሽ?››
‹‹አይ በሰላም ነው ፡፡አንተ ግን ቤት አይደለህም መሰለኝ ..የሆነ ንፋስ ነገር ይሰማኛል ፡፡››
‹‹ሆስፒታል ነኝ ባክሽ፡፡››
‹‹ምነው? ምን ትሰራለህ?››በድንጋጤ ጠየቀችው፡፡
‹‹ኤደንን አሟት ጋንዲ ነው ያለነው፡፡››
‹‹እንዴ!! ቀኗ ደረሷል እንዴ?››
‹‹ኧረ እንደኛ አቆጣጠር አንድ ወር ገደማ ይቀራታል፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ገና ምርመራ ላይ ነች... ውጤቱን አላወቅንም፡፡››
‹‹አይዞህ ምንም አትሆንም፡፡ እግዚር ይማርልህ፤ነገ እጠይቃታለሁ፤ደህና እደር፡፡››
‹‹እንዴ ..ለምን እንደፈለግሺኝ እኮ አልነገርሺኝም?››
‹‹ምንም ጉዳይ የለኝም፤ ዝም ብዬ ለሰላምታ ነው የደወልኩልህ›› አለችው... እንዲህ በችግር ላይ እያለ ስለትንግርት ነግራው ይበልጥ ልታስጨንቀው አልፈለገችም፡፡
‹‹በዚህ ሰዓት ለሰላምታ ..?አድርገሽ የማታውቂውን፤.ይልቅ ቶሎ ንገሪኝ…?ምነው ችግር አለ ?ሁሴን ደውሎ ነበር እንዴ?››
<<ችግር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው፤በል ቻው፡፡››ብላ ዘጋችበት እና የስልኩን እጄታ ወደ ቦታው መልሳ ወደ መኝታዋ አመራች፡፡
ሰሎሞን ትከሻውን ቀፈፈው፡፡የሆነ ነገር እንደተከሰተ ጠረጠረ፣ ‹በሰላምማ በዚህ ሰዓት አትደውልልኝም፡፡ ቀድሜ የእሷን ጉዳይ መስማት ሲገባኝ የራሴን ችግር ስነግራት ነው ሀሳቧን የቀየረችው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ ለማጣራት ትንግርት ጋር ደወለ …ጥሪ አይቀበልም ይላል…፡፡
መልሶ ፎዚያ ጋ ደወለ ...አታነሳም ፤ በቤቱ ስልክ ሞከረ አይነሳም፡፡ለጊዜው ሀሳቡን ሰበሰበና ሚስቱ ወደ ተኛችበት ክፍል አመራ.. እንዴት እንደሆነች ለማየት፡፡
ፎዚያ እንቅልፍ እንዲወስዳት ብትመኝም ከመገላበጥ ውጭ ሊሳካላት አልቻለም፡፡ሰባት ሰዓት ላይ ሞባይሏ ጮኸ ...ሰሎሞን መስሏት ችላ ልትለው ነበር ፡፡በተጨናበሰ ዓይኗ አጨንቁራ ስታየው ግን የውጭ ስልክ ነው ..ተስፈንጥራ አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ፡፡››ሁሴን ነበር የደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ ሁስን..እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ፡፡ የትንግርት ስልክ አይሰራም… እስቲ አገናኚኝ?››
ደነገጠች ምን ትበለው‹‹የለችም፡፡››
‹‹የት ሄደች?››
‹‹ለስራ..ማለቴ... ከኤልያስ ጋር ሀዋሳ፡፡›› ተንተባተበችበት፡፡
‹‹ፎዚ እኔ በደንብ አውቅሻለሁ፤አንቺ ውሸት አትችይበትም...የሆነውን ንገሪኝ?››
‹‹እውነቴን ነው ሀዋሳ ነው የሄደችው፡፡››
‹‹ታዲያ ስልኳን ለምን ዘጋች?››
አመለጣት‹‹ታስራ ነው››
<<ምን!?>>
‹‹አዎ..እኔም ግራ ገብቶኛል...የሆነች አንድ ሴት በጠርሙስ ፈንክታ ነው አሉ የታሰረችው፡፡››
‹‹የምን ሴት…? በምን ተጣልተው?››
‹‹በምን እንደተጣሉ እስከአሁን አልታወቀም፡፡››
‹‹ማነች ሴትዬዋ?››
‹‹አላወቅኳትም...በቅርብ ከአሜሪካ የመጣች ዲያስፖራ ነች አሉ፡፡የሆነ የእርዳታ ድርጅት ውስጥ እንደምትሰራም ሰምቼያለው፡፡››
‹‹ስሟ ማን ነው?››
‹‹ውይ ስሟን አላውቅም?››
‹‹በይ ከአስር ደቂቃ በኃላ ደውላለሁ.. አጣርተሸ ጠብቂኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ እንዳለው በ11 ደኛው ደቂቃ ደወለ፡፡
‹‹እሺ ፎዚ ምን አገኘሽ?››
‹‹ዶ/ር ሶፊያ ይድነቃቸው ትባላለች፡፡››መረጃውን ከኤልያስ ነው ያገኘችው፡፡
‹‹ዶክተር ሶፊያ!!!?››
ይበልጥ አርበተበታት‹‹ አዎ ዶ/ር ሶፊያ… ምነው ታውቃታለህ?››
‹‹አዎ... ትንግርት ስለእሷ ነግራኛለች፡፡››
‹‹የት ነው የሚተዋወቁት?››
‹‹በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ››አለ ፃረሞት ባረበበበት የሰለለ ድምፅ፡፡
ፎዚያ ከድንጋጤው የተነሳ መቃዠት የጀመረች መሰላት ‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኮ ነው ያልኩህ ...፤የምን......................
‹‹ተይው ፎዚ፤ ከባድ አደጋ ላይ ነን ያለነው፤በቃ ቻው ነገ እደውልልሻለሁ›› ብሎ ስልኩን አቆረጠው፡፡
ፎዚያም እንደፈዘዘች ከድምፅ አልባው ሞባይሏ ጋር ተፋጣ ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል ዛሬ ከተሳካ እሞክራለው !!
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፎዚያ ኤልያስን ደውሎ መልዕክቱን እንደነገራት ጥዋት ወደ ሀዋሳ ለመሄድ መያዝ ያለባትን ዕቃዎች ካሰናዳች በኃላ በለሊት ለመነሳት በጊዜ መተኛት ስላለባት ወደ መኝታዋ አመራች፡፡ ግን አንድ የረሳችው ነገር ትዝ አላት፡፡ ለሰሎሞን ደውላ ትንግርት መታሰሯን ልትነግረው ይገባል፡፡ካለዛ ይቀየማል፡፡ በቤት ስልክ ደወለችለት፡፡
‹‹እሺ ሰሎሞን እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ..ምነው በምሽት ደወልሽ?››
‹‹አይ በሰላም ነው ፡፡አንተ ግን ቤት አይደለህም መሰለኝ ..የሆነ ንፋስ ነገር ይሰማኛል ፡፡››
‹‹ሆስፒታል ነኝ ባክሽ፡፡››
‹‹ምነው? ምን ትሰራለህ?››በድንጋጤ ጠየቀችው፡፡
‹‹ኤደንን አሟት ጋንዲ ነው ያለነው፡፡››
‹‹እንዴ!! ቀኗ ደረሷል እንዴ?››
‹‹ኧረ እንደኛ አቆጣጠር አንድ ወር ገደማ ይቀራታል፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ገና ምርመራ ላይ ነች... ውጤቱን አላወቅንም፡፡››
‹‹አይዞህ ምንም አትሆንም፡፡ እግዚር ይማርልህ፤ነገ እጠይቃታለሁ፤ደህና እደር፡፡››
‹‹እንዴ ..ለምን እንደፈለግሺኝ እኮ አልነገርሺኝም?››
‹‹ምንም ጉዳይ የለኝም፤ ዝም ብዬ ለሰላምታ ነው የደወልኩልህ›› አለችው... እንዲህ በችግር ላይ እያለ ስለትንግርት ነግራው ይበልጥ ልታስጨንቀው አልፈለገችም፡፡
‹‹በዚህ ሰዓት ለሰላምታ ..?አድርገሽ የማታውቂውን፤.ይልቅ ቶሎ ንገሪኝ…?ምነው ችግር አለ ?ሁሴን ደውሎ ነበር እንዴ?››
<<ችግር የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው፤በል ቻው፡፡››ብላ ዘጋችበት እና የስልኩን እጄታ ወደ ቦታው መልሳ ወደ መኝታዋ አመራች፡፡
ሰሎሞን ትከሻውን ቀፈፈው፡፡የሆነ ነገር እንደተከሰተ ጠረጠረ፣ ‹በሰላምማ በዚህ ሰዓት አትደውልልኝም፡፡ ቀድሜ የእሷን ጉዳይ መስማት ሲገባኝ የራሴን ችግር ስነግራት ነው ሀሳቧን የቀየረችው፡፡››ሲል አሰበ፡፡ ለማጣራት ትንግርት ጋር ደወለ …ጥሪ አይቀበልም ይላል…፡፡
መልሶ ፎዚያ ጋ ደወለ ...አታነሳም ፤ በቤቱ ስልክ ሞከረ አይነሳም፡፡ለጊዜው ሀሳቡን ሰበሰበና ሚስቱ ወደ ተኛችበት ክፍል አመራ.. እንዴት እንደሆነች ለማየት፡፡
ፎዚያ እንቅልፍ እንዲወስዳት ብትመኝም ከመገላበጥ ውጭ ሊሳካላት አልቻለም፡፡ሰባት ሰዓት ላይ ሞባይሏ ጮኸ ...ሰሎሞን መስሏት ችላ ልትለው ነበር ፡፡በተጨናበሰ ዓይኗ አጨንቁራ ስታየው ግን የውጭ ስልክ ነው ..ተስፈንጥራ አነሳችው፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ፡፡››ሁሴን ነበር የደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ ሁስን..እንዴት ነህ?››
‹‹ሰላም ነኝ፡፡ የትንግርት ስልክ አይሰራም… እስቲ አገናኚኝ?››
ደነገጠች ምን ትበለው‹‹የለችም፡፡››
‹‹የት ሄደች?››
‹‹ለስራ..ማለቴ... ከኤልያስ ጋር ሀዋሳ፡፡›› ተንተባተበችበት፡፡
‹‹ፎዚ እኔ በደንብ አውቅሻለሁ፤አንቺ ውሸት አትችይበትም...የሆነውን ንገሪኝ?››
‹‹እውነቴን ነው ሀዋሳ ነው የሄደችው፡፡››
‹‹ታዲያ ስልኳን ለምን ዘጋች?››
አመለጣት‹‹ታስራ ነው››
<<ምን!?>>
‹‹አዎ..እኔም ግራ ገብቶኛል...የሆነች አንድ ሴት በጠርሙስ ፈንክታ ነው አሉ የታሰረችው፡፡››
‹‹የምን ሴት…? በምን ተጣልተው?››
‹‹በምን እንደተጣሉ እስከአሁን አልታወቀም፡፡››
‹‹ማነች ሴትዬዋ?››
‹‹አላወቅኳትም...በቅርብ ከአሜሪካ የመጣች ዲያስፖራ ነች አሉ፡፡የሆነ የእርዳታ ድርጅት ውስጥ እንደምትሰራም ሰምቼያለው፡፡››
‹‹ስሟ ማን ነው?››
‹‹ውይ ስሟን አላውቅም?››
‹‹በይ ከአስር ደቂቃ በኃላ ደውላለሁ.. አጣርተሸ ጠብቂኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ እንዳለው በ11 ደኛው ደቂቃ ደወለ፡፡
‹‹እሺ ፎዚ ምን አገኘሽ?››
‹‹ዶ/ር ሶፊያ ይድነቃቸው ትባላለች፡፡››መረጃውን ከኤልያስ ነው ያገኘችው፡፡
‹‹ዶክተር ሶፊያ!!!?››
ይበልጥ አርበተበታት‹‹ አዎ ዶ/ር ሶፊያ… ምነው ታውቃታለህ?››
‹‹አዎ... ትንግርት ስለእሷ ነግራኛለች፡፡››
‹‹የት ነው የሚተዋወቁት?››
‹‹በጣም የሚዋደዱ ጓደኛሞች ነበሩ››አለ ፃረሞት ባረበበበት የሰለለ ድምፅ፡፡
ፎዚያ ከድንጋጤው የተነሳ መቃዠት የጀመረች መሰላት ‹‹ዶ/ር ሶፊያ እኮ ነው ያልኩህ ...፤የምን......................
‹‹ተይው ፎዚ፤ ከባድ አደጋ ላይ ነን ያለነው፤በቃ ቻው ነገ እደውልልሻለሁ›› ብሎ ስልኩን አቆረጠው፡፡
ፎዚያም እንደፈዘዘች ከድምፅ አልባው ሞባይሏ ጋር ተፋጣ ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል ዛሬ ከተሳካ እሞክራለው !!
#Share and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍108❤14🤔6👎2👏1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ያታሰረችበት ክፍል ሌሎች አራት ሴቶቸ አብረዋት ታስረዋል፡፡አንድ የ18 ዓመት ወጣት ...ሁለቱ ከ25-30 የሚገመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ከሁለቱ አንደኛዋ ቀጫጫ ቢጤ ስትሆን ስትታይ የቢሮ ሰራተኛ ነገር ትመስላለች.. ሌላኛዋ ግን ደልደል ያለች የተንጨፈረረ ፀጉር ያላት ወንዳወንድ ነገር ነች …አራተኛዋ 4ዐ ዓመት የሚጠጋት ገዘፍ ያለች ሴትዬ ነች፡፡ከእሷና ከልጅ እግሯ ወጣት በስተቀር ሌሎቹ እስር ሲታሰሩ ዛሬ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነ ከሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል፡፡
‹‹አቦ አትቆዝሙብን ...እስቲ ወሬ አምጡ ..እናውራ፡፡ ካለዛ የእስር ቤት ተባዬች ደማችንን ሲመጡን በዝምታ ምናዳምጣቸው ከሆነ ስቃዩ ከፍተኛ ነው ሚሆንብን..፡፡ወሬ ግን ማደንዘዣ ነው ..ቀልባችን ወደ ወሬው ከላክን እነሱ ደማችንን ብቻ ነው ሚመጡት፡፡ ካለዛ
ደማችንንም ቀልባቸንንም ምጥጥ ነው የሚያደርጉት፡፡›› ቀጫጫዋ ወጣት ተናገረች
‹‹ተስማምተናል..…እስቲ ከተማሪዋ እንጀምር ..ምን አጥፍተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ምንም?›› አለች ፈራ ተባ እያለች፡፡
‹‹ባክሽ አትሽኮርመሚ.. ዝምብለውማ አምጥተው እዚህ አያጉሩሽም... የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነሽ አይደል?››ትልቋ ሴትዬ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ... ዋናው ግቢ ነው የምማረው..የሶስተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡››
‹‹የየት ሀገር ልጅ ነሽ…?››
‹‹የደብረማርቆስ፡፡››
‹‹እሺ ምን ሰርተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ፖሊሶቹ ጭፈራ ቤት ለሊት ይዘውኝ፡፡››
‹‹አቦ አትፎግሪ.…ፋራ አረግሺን እንዴ ?››አለቻት ወንዳወንዷ ወጣት፡፡
‹‹እሱማ ዕቃ ይዘውብኝ ነው ፡፡››
‹‹የምን ዕቃ?››
‹‹ሀሽሽ ሚሉትን ዕፅ….፡፡››
‹‹ሀሽሽ !!አይ የዘንድሮ ተማሪ ስትጦዢ ይዘውሽ ነዋ?››
‹‹ወላዲቷን እኔ ነክቼውም አላውቅ ..፡፡ጓደኞቼ ናቸው ቦርሳሽ ውስጥ አስቀምጪልን ፤ የስጦታ ዕቃ ነው አሉኝ፤እውነት መስሎኝ እሺ አልኳቸው፤ከዛ ስንዝናና ስንጠጣ ቆይተን ከሰከርን በኋላ ወደ ጓሮ ይዘውኝ ሄደው ቦርሳዬን ተቀብለው ከውስጡ ያስቀመጡትን ቆንጥረው ወስደው የተቀረውን እዛው በመመለስ የራሴኑ ቦርሳ ለእኔው ካስያዙኝ በኃላ እነሱ እየተቀባበሉ ሲያጬሱ በስካር መንፈስ ናውዤ ቢሆንም በድርጊታቸው ግራ ገብቶኝ ስገረምባቸው ድንገት ከየት እንደፈለቁ
ያላወቅናቸው ፖሊሶች መጥተው ከበቡን..ከዛም አፈሱንና ሲፈትሹን እነሱ ምንም አልተገኘባቸው እኔ ቦርሳ ውስጥ ግን ተገኘ‹‹ካመጣሽበት ጠቁሚ፡፡ ››ተብዬ ይሄው ታስሬያለሁ፡፡
‹‹እና ጓደኞችሽ ምን አሉ?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንጃላቸው...ምናቀው ነገር የለም መሰለኝ ያሉት..ለዛም መሰለኝ የለቀቋቸው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ይሻልሻል?››
‹‹እንጃልኝ…እቤተሰቦቼ ከሰሙ በቃ ማጣፊያዬ ነው የሚያጥርብኝ... አባቴ ቀጥታ ይገድለኛል..፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ ፖሊሶቹ በዛ ሰዓት እንዴት ሊገኙ ቻሉ?›› ትንግርት ነች ግልፅ ስላልሆነላት የጠየቀችው፡፡
‹‹እሱማ ከመካከላችን ሜሪ የሚሏት የዱከም ልጅ በጣም የሚወዳትን ተማሪ ፍቅረኛዋን ችላ ብላ ትልቅ ሀብታም ሰውዬ ጋር ነበር ስትጨፍር ያመሸችው.. ልጁ መጥቶ አብራው ወደ ካምፓስ እንድትመለስ ሲለምናት ነበር..እሷ ግን አልሰማህም ነፍስያዬን ማስደሰት እፈልጋለሁ አለችው፤እያለቀሰና እየፎከረ ነበር ጥሏት የሄደው.....እሱ ይመስለኛል ለፖሊሶች የጠቆመው፡፡››
‹‹እናንተ ፖሊስ እጅ ስትወድቁ ሰውዬው አብሮችሁ ነበር?››
‹‹ነበር ግን ፖሊሶቹ ምንም አላሉትም አልፈተሸትምም..የሚያውት መሰለኝ… ሳስበው ሳስበው ዕፁን እራሱ ለእነሚሪ ያመጣላቸው እሱ ይመስለኛል፡››
‹‹በይ ነገ ይሄንን ሁሉ ለፖሊሶቹ በዝርዝር ንገሪያቸው..ሀሽሽ አለመጠቀምሽንም በምርመራ ማረጋገጥ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እስቲ እግዜር ቢረዳኝ እሞክራለሁ፡፡››ብላ መነፍረቅ ጀመረች፡ሁሉም አባበሏት..ስትረጋጋ ቀጣዩን ባለታሪክ ለማዳመጥ ተዘጋጁ፡፡ቀጣዪ ባለተራ በዕድሜ ከሁሉም አንጋፋ የሆነችው ሴትዬ ነበረች‹‹እሺ ያንቺስ ታሪክ?›› ቀጫጫዋ መጠየቅ ጀመረች፡፡
‹‹የእኔ እንኳን ከበድ ይላል..ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ተፈርዶብኝ ወደ ወህኒ መውረዴ አይቀርም፡፡››
‹‹እንዴ !!!እራስሽ ወንጀለኛ እራስሽ ዳኛ ሆነሽ አረፍሺው ?ለማንኛውም እስኪ እንስማው?››
‹‹የባሌን እንትን የማስወገድ ሙከራ አድርጌ ነው፡፡››
‹‹እንትን ምንድነው?››ነገሩ ግራ ገብቷት ጣልቃ በመግባት ሳታስበው ጥያቄ የሰነዘረችው ትንግርት ነበረች፡፡
<< የሚመጠጠው ጀላቲ››አሾፈችባት ወንዳወንዷ፡፡
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ባክሽ ሽሮ መብያውን ማለቷ ነው?››ቀጫጫዋ እስረኛ አስረዳቻት፡፡
‹‹በስመአብ ...!!!የባልሽን?››ተማሪዋ ጠየቀች... ሰቅጥጧት፡፡
ትንግርትም...የሴትዬዋ ጭካኔ አንዘርዝሯት‹‹ምነው አንደኛውኑ ብትገይው?››አለቻት፡፡
‹‹ጠላትን ለመበቀል ግድያ የመጨረሻው ቀሺሙ ዘዴ ነው?››መለሰች፡፡
‹‹እንዴት?››ግራ ገብቷት፡፡
‹‹ገደልኩት ማለት እኮ ገላገልኩት ማለት ነው ፤ከሞት በኃላ ፀፀት የለ.... መከራ የለ….ምን ይቀርበታል፡፡ ስለፅድቅና ኩነኔው እንደሆነ ማን እርግጠኛ መሆን ይችላል፡፡እንደውም እኔ ነኝ መከራውን የምቀበለው..እሱን የሰላም ዕንቅልፉ ወደሚያገኝበት ስፍራ ሸኝቼ እራሴን
ለዕድሜ ልክ የእስር ስቃይ አሳልፌ ሰጣለሁ..?ምን በወጣኝ፡፡እኔም እሰቃያለሁ እሱም በቁሙ እየኖረ ይሰቃይ...>>
‹‹ሰማንሽ ...እስቲ ያረግሺውን በዝርዝር አስረጂን?››
‹‹ባሌ ቀለም ቀቢ ነበረ፡፡ ከዛሬ ሁለት አመት
በፊት አንድ ፎቅ ሲቀባ ከሁለተኛ ፎቅ ላይ
መሰላል አንሸራቶት ይፈጠፈጥና የቀኝ እግሩ
ስብርብሩ ይወጣል ይታያችሁ.. እኔ እና ታናሽ
እህቴ በኪራይ ቤት እሱ በሚያመጣው ገቢ
ነበር የምንተዳደረው፡፡እሱ ስብርብሩ ወጥቶ
ቤት ሲቀር የሆነ ነገር ማድረግ የሚጠበቀው
ከእኔ ነው፡፡እራሳችንን መቀለብ ብቻ ሳይሆን
እሱንም አሳክሞ ማዳን የእኔ ኃላፊነት ስለነበር መጣር ጀመርኩ፤ብዙ ነገር ለመስራት ሞከርኩ… ሰው ቤት ፅዳት..ቀን ስራ
ያልሞከርኩት ነገር የለም ፡፡ግን ሁሉም ከልፋት
በስተቀር ለቤተሰቡ የሚበቃ ጠብ የሚል ገንዘብ ሊያስገኝልኝ አልቻለም፡፡ቀለባችንን ችዬ የቤት ኪራይ ከፍዬ ከዛ ተርፎኝ እሱን
ለማሳከም አቅም አነሰኝ…እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ የተነፋፋ ቆሰለ ..ትል ሁሉ ማፍራት ጀመረ፤ምን ላድርግ ?ተሳቀቅኩ፡፡ ሲቸግረኝ ሌላ ዘዴ ቀየስኩ፡፡››
‹‹ምን ዓይነት ዘዴ?››
‹‹የለሊት ስራ ... ፋብሪካ ውስጥ አገኘሁ ብዬ አስወራሁ?››
‹‹ሳታገኚ?››
‹‹ስራውንማ አግኝቼያሁ ...ግን ፋብሪካ ውስጥ አልነበረም፤ ሽርሙጥና ነበር ለመስራት የወሰንኩት፡፡››
ቀጫጫዋ በገረሜታ‹‹ባል እያለሽ?››አለቻት ፡፡
‹‹ባሌማ እኮ ….ዓይኔ እያየ የተሰባበረ እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ መትላት ጀመረ፤ምንበላው አጣን፣የቤት ኪራይ መክፈል አቃተን፣እህቴም ትምህርቷን ልታቋርጥ ጫፍ ደረሰች..እና ምን እንዳደርግ ትጠብቂያለሽ…?
አንዳንዴ ይህቺ አስቀያሚ ህይወት ሁሉንም በራፎች ትከረችምብሽና አዋራጅ እና አስቀያሚ የሆነውን ጭላንጭል የዕድል ቀዳዳ ብቻ ትተውልሻለች፡፡››
‹‹እሺ ቀጥይ ባክሽ፡፡››አለቻት ትንግርት ታሪኳ አጓጉቷት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ያታሰረችበት ክፍል ሌሎች አራት ሴቶቸ አብረዋት ታስረዋል፡፡አንድ የ18 ዓመት ወጣት ...ሁለቱ ከ25-30 የሚገመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ናቸው፡፡ከሁለቱ አንደኛዋ ቀጫጫ ቢጤ ስትሆን ስትታይ የቢሮ ሰራተኛ ነገር ትመስላለች.. ሌላኛዋ ግን ደልደል ያለች የተንጨፈረረ ፀጉር ያላት ወንዳወንድ ነገር ነች …አራተኛዋ 4ዐ ዓመት የሚጠጋት ገዘፍ ያለች ሴትዬ ነች፡፡ከእሷና ከልጅ እግሯ ወጣት በስተቀር ሌሎቹ እስር ሲታሰሩ ዛሬ የመጀመሪያቸው እንዳልሆነ ከሁኔታቸው መገንዘብ ይቻላል፡፡
‹‹አቦ አትቆዝሙብን ...እስቲ ወሬ አምጡ ..እናውራ፡፡ ካለዛ የእስር ቤት ተባዬች ደማችንን ሲመጡን በዝምታ ምናዳምጣቸው ከሆነ ስቃዩ ከፍተኛ ነው ሚሆንብን..፡፡ወሬ ግን ማደንዘዣ ነው ..ቀልባችን ወደ ወሬው ከላክን እነሱ ደማችንን ብቻ ነው ሚመጡት፡፡ ካለዛ
ደማችንንም ቀልባቸንንም ምጥጥ ነው የሚያደርጉት፡፡›› ቀጫጫዋ ወጣት ተናገረች
‹‹ተስማምተናል..…እስቲ ከተማሪዋ እንጀምር ..ምን አጥፍተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ምንም?›› አለች ፈራ ተባ እያለች፡፡
‹‹ባክሽ አትሽኮርመሚ.. ዝምብለውማ አምጥተው እዚህ አያጉሩሽም... የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነሽ አይደል?››ትልቋ ሴትዬ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ... ዋናው ግቢ ነው የምማረው..የሶስተኛ አመት ተማሪ ነኝ፡፡››
‹‹የየት ሀገር ልጅ ነሽ…?››
‹‹የደብረማርቆስ፡፡››
‹‹እሺ ምን ሰርተሸ ታሰርሽ?››
‹‹ፖሊሶቹ ጭፈራ ቤት ለሊት ይዘውኝ፡፡››
‹‹አቦ አትፎግሪ.…ፋራ አረግሺን እንዴ ?››አለቻት ወንዳወንዷ ወጣት፡፡
‹‹እሱማ ዕቃ ይዘውብኝ ነው ፡፡››
‹‹የምን ዕቃ?››
‹‹ሀሽሽ ሚሉትን ዕፅ….፡፡››
‹‹ሀሽሽ !!አይ የዘንድሮ ተማሪ ስትጦዢ ይዘውሽ ነዋ?››
‹‹ወላዲቷን እኔ ነክቼውም አላውቅ ..፡፡ጓደኞቼ ናቸው ቦርሳሽ ውስጥ አስቀምጪልን ፤ የስጦታ ዕቃ ነው አሉኝ፤እውነት መስሎኝ እሺ አልኳቸው፤ከዛ ስንዝናና ስንጠጣ ቆይተን ከሰከርን በኋላ ወደ ጓሮ ይዘውኝ ሄደው ቦርሳዬን ተቀብለው ከውስጡ ያስቀመጡትን ቆንጥረው ወስደው የተቀረውን እዛው በመመለስ የራሴኑ ቦርሳ ለእኔው ካስያዙኝ በኃላ እነሱ እየተቀባበሉ ሲያጬሱ በስካር መንፈስ ናውዤ ቢሆንም በድርጊታቸው ግራ ገብቶኝ ስገረምባቸው ድንገት ከየት እንደፈለቁ
ያላወቅናቸው ፖሊሶች መጥተው ከበቡን..ከዛም አፈሱንና ሲፈትሹን እነሱ ምንም አልተገኘባቸው እኔ ቦርሳ ውስጥ ግን ተገኘ‹‹ካመጣሽበት ጠቁሚ፡፡ ››ተብዬ ይሄው ታስሬያለሁ፡፡
‹‹እና ጓደኞችሽ ምን አሉ?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንጃላቸው...ምናቀው ነገር የለም መሰለኝ ያሉት..ለዛም መሰለኝ የለቀቋቸው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ይሻልሻል?››
‹‹እንጃልኝ…እቤተሰቦቼ ከሰሙ በቃ ማጣፊያዬ ነው የሚያጥርብኝ... አባቴ ቀጥታ ይገድለኛል..፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ ፖሊሶቹ በዛ ሰዓት እንዴት ሊገኙ ቻሉ?›› ትንግርት ነች ግልፅ ስላልሆነላት የጠየቀችው፡፡
‹‹እሱማ ከመካከላችን ሜሪ የሚሏት የዱከም ልጅ በጣም የሚወዳትን ተማሪ ፍቅረኛዋን ችላ ብላ ትልቅ ሀብታም ሰውዬ ጋር ነበር ስትጨፍር ያመሸችው.. ልጁ መጥቶ አብራው ወደ ካምፓስ እንድትመለስ ሲለምናት ነበር..እሷ ግን አልሰማህም ነፍስያዬን ማስደሰት እፈልጋለሁ አለችው፤እያለቀሰና እየፎከረ ነበር ጥሏት የሄደው.....እሱ ይመስለኛል ለፖሊሶች የጠቆመው፡፡››
‹‹እናንተ ፖሊስ እጅ ስትወድቁ ሰውዬው አብሮችሁ ነበር?››
‹‹ነበር ግን ፖሊሶቹ ምንም አላሉትም አልፈተሸትምም..የሚያውት መሰለኝ… ሳስበው ሳስበው ዕፁን እራሱ ለእነሚሪ ያመጣላቸው እሱ ይመስለኛል፡››
‹‹በይ ነገ ይሄንን ሁሉ ለፖሊሶቹ በዝርዝር ንገሪያቸው..ሀሽሽ አለመጠቀምሽንም በምርመራ ማረጋገጥ የሚችሉ ይመስለኛል፡፡››
‹‹እስቲ እግዜር ቢረዳኝ እሞክራለሁ፡፡››ብላ መነፍረቅ ጀመረች፡ሁሉም አባበሏት..ስትረጋጋ ቀጣዩን ባለታሪክ ለማዳመጥ ተዘጋጁ፡፡ቀጣዪ ባለተራ በዕድሜ ከሁሉም አንጋፋ የሆነችው ሴትዬ ነበረች‹‹እሺ ያንቺስ ታሪክ?›› ቀጫጫዋ መጠየቅ ጀመረች፡፡
‹‹የእኔ እንኳን ከበድ ይላል..ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ተፈርዶብኝ ወደ ወህኒ መውረዴ አይቀርም፡፡››
‹‹እንዴ !!!እራስሽ ወንጀለኛ እራስሽ ዳኛ ሆነሽ አረፍሺው ?ለማንኛውም እስኪ እንስማው?››
‹‹የባሌን እንትን የማስወገድ ሙከራ አድርጌ ነው፡፡››
‹‹እንትን ምንድነው?››ነገሩ ግራ ገብቷት ጣልቃ በመግባት ሳታስበው ጥያቄ የሰነዘረችው ትንግርት ነበረች፡፡
<< የሚመጠጠው ጀላቲ››አሾፈችባት ወንዳወንዷ፡፡
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ባክሽ ሽሮ መብያውን ማለቷ ነው?››ቀጫጫዋ እስረኛ አስረዳቻት፡፡
‹‹በስመአብ ...!!!የባልሽን?››ተማሪዋ ጠየቀች... ሰቅጥጧት፡፡
ትንግርትም...የሴትዬዋ ጭካኔ አንዘርዝሯት‹‹ምነው አንደኛውኑ ብትገይው?››አለቻት፡፡
‹‹ጠላትን ለመበቀል ግድያ የመጨረሻው ቀሺሙ ዘዴ ነው?››መለሰች፡፡
‹‹እንዴት?››ግራ ገብቷት፡፡
‹‹ገደልኩት ማለት እኮ ገላገልኩት ማለት ነው ፤ከሞት በኃላ ፀፀት የለ.... መከራ የለ….ምን ይቀርበታል፡፡ ስለፅድቅና ኩነኔው እንደሆነ ማን እርግጠኛ መሆን ይችላል፡፡እንደውም እኔ ነኝ መከራውን የምቀበለው..እሱን የሰላም ዕንቅልፉ ወደሚያገኝበት ስፍራ ሸኝቼ እራሴን
ለዕድሜ ልክ የእስር ስቃይ አሳልፌ ሰጣለሁ..?ምን በወጣኝ፡፡እኔም እሰቃያለሁ እሱም በቁሙ እየኖረ ይሰቃይ...>>
‹‹ሰማንሽ ...እስቲ ያረግሺውን በዝርዝር አስረጂን?››
‹‹ባሌ ቀለም ቀቢ ነበረ፡፡ ከዛሬ ሁለት አመት
በፊት አንድ ፎቅ ሲቀባ ከሁለተኛ ፎቅ ላይ
መሰላል አንሸራቶት ይፈጠፈጥና የቀኝ እግሩ
ስብርብሩ ይወጣል ይታያችሁ.. እኔ እና ታናሽ
እህቴ በኪራይ ቤት እሱ በሚያመጣው ገቢ
ነበር የምንተዳደረው፡፡እሱ ስብርብሩ ወጥቶ
ቤት ሲቀር የሆነ ነገር ማድረግ የሚጠበቀው
ከእኔ ነው፡፡እራሳችንን መቀለብ ብቻ ሳይሆን
እሱንም አሳክሞ ማዳን የእኔ ኃላፊነት ስለነበር መጣር ጀመርኩ፤ብዙ ነገር ለመስራት ሞከርኩ… ሰው ቤት ፅዳት..ቀን ስራ
ያልሞከርኩት ነገር የለም ፡፡ግን ሁሉም ከልፋት
በስተቀር ለቤተሰቡ የሚበቃ ጠብ የሚል ገንዘብ ሊያስገኝልኝ አልቻለም፡፡ቀለባችንን ችዬ የቤት ኪራይ ከፍዬ ከዛ ተርፎኝ እሱን
ለማሳከም አቅም አነሰኝ…እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ የተነፋፋ ቆሰለ ..ትል ሁሉ ማፍራት ጀመረ፤ምን ላድርግ ?ተሳቀቅኩ፡፡ ሲቸግረኝ ሌላ ዘዴ ቀየስኩ፡፡››
‹‹ምን ዓይነት ዘዴ?››
‹‹የለሊት ስራ ... ፋብሪካ ውስጥ አገኘሁ ብዬ አስወራሁ?››
‹‹ሳታገኚ?››
‹‹ስራውንማ አግኝቼያሁ ...ግን ፋብሪካ ውስጥ አልነበረም፤ ሽርሙጥና ነበር ለመስራት የወሰንኩት፡፡››
ቀጫጫዋ በገረሜታ‹‹ባል እያለሽ?››አለቻት ፡፡
‹‹ባሌማ እኮ ….ዓይኔ እያየ የተሰባበረ እግሩ ከህክምና እጦት የተነሳ መትላት ጀመረ፤ምንበላው አጣን፣የቤት ኪራይ መክፈል አቃተን፣እህቴም ትምህርቷን ልታቋርጥ ጫፍ ደረሰች..እና ምን እንዳደርግ ትጠብቂያለሽ…?
አንዳንዴ ይህቺ አስቀያሚ ህይወት ሁሉንም በራፎች ትከረችምብሽና አዋራጅ እና አስቀያሚ የሆነውን ጭላንጭል የዕድል ቀዳዳ ብቻ ትተውልሻለች፡፡››
‹‹እሺ ቀጥይ ባክሽ፡፡››አለቻት ትንግርት ታሪኳ አጓጉቷት፡፡
👍61❤9👏1😢1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከ8 ሰዓት እራስን የመሳት ሂደት በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ስትነቃ ከአንደበቷ ሾልኮ የወጣው የመጀመሪ ቃል <<ትንግርት››የሚል ነበር፡፡ በወቅቱ አጠገቧ የነበረው ታዲዬስ ነበር፡፡ ግንባሯ በቀኝ በኩል በከፊል በፋሻ ተሸፍኗል፡፡ እንደምንም ተረጋግታ ያለችበትን ሁኔታ አጣራችና በደከመ ድምፅ << ታዲ >> ብላ ተጣራች ፡፡
‹‹አቤት…ምን ፈለግሽ?››
‹‹ትን..ግር ትስ?››
‹‹ሰላም ነች..አንቺ እራስሽን አረጋጊ፡።››
‹‹ንገረኝ ..የት ነው ያለችው..?ጥራልኝ በናትህ..ላገኛት እፈልጋለው፡፡››
‹‹አሁን እኮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ነው..ነገ ታገኚያታለሽ››
‹‹አሁን ነው የምፈልጋት.. ታዲ በፈጠረህ ደውልላት፡፡››
‹‹ሞባይል ቁጥሯ የለኝም፡፡››
‹‹እኔ ሞባይል ውስጥ አለ፡፡››
ሊነግራት ባይፈልግም ስላስጨነቀችው ምንም ማድረግ አልቻለም ‹‹ታስራለች፡፡››አላት ፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ..!!!ማን አሰራ..ት?››አለች... ከተኛችበት ለመነሳት ብትጣጣርም ተራራ በጭንቅላተቷ የተሸከመች ይመስል የገዛ ራሷን ማነቃነቅ እንኳን አልተቻላትም፡፡
‹‹ህግ ነዋ ያሰራት...ልትገልሽ ሁሉ ትችል ነበር.::>>
‹‹ብትገድለኝም ይገባኛል..በፍፅም መታሰር የለባትም፡፡››
‹‹እሱ ያንቺ ፍላጎት ሊሆን ይችላል…ህግ ደግሞ እንደዛ አይልም፡፡››
‹‹ወይኔ ታዲ..አሁን ምን ይሻለናል?››
‹‹ስለምኑ?››
‹‹እንድትታሰር አልፈልግም፡፡››አለችው ደግማ፡፡
‹‹እንግዲ ሲነጋ የሚሆነውን እናያላን..ክስ ልትመሰርቺባት ካልፈለግሽ ምን አልባት በሽምግልና እንጨርሳለን ብለን ልናስፈታት እንችል ይሆናል፤አሁን ግን አንቺ ገና አላገገምሽም አረፍ በይ ፡፡››
‹‹ታዲ ...አንተ ግን ለምን ወደ ቤት ሳትሄድ…? ልጆችህስ?››
‹‹እንዲህ ሆነሽ እንዴት ጥዬሽ እሄዳለሁ…? ለልጆቹም ደውዬ ነግሬያቸዋለው፤ በጣም ነው ያዘኑት ፡፡ቶሎ እንድታገግሚ መልካም ምኞታቸው እንዳደርስላቸው ጠይቀውኛል፡፡ በገዛ እንግዳ እንዲህ በመሆንሽ አዝናለሁ፡፡››
‹‹ፍፅም ማዘን የለብህም...ይሄ የማንም ስህተት አይደለም፤ ለማንኛውም አብረኸኝ
ስለሆንክ ደስ ብሎኛል... አመሰግናለሁ፡፡››አለችውና አይኖቿን በድካም ከደነቻቸው.... እሱም የጀመረውን መጽሀፍ ማንበቡን ቀጠለ፡፡
ከለሊቱ 11 ሰአት ላይ ፎዚያ ተነስታ እየለባበሰች ሳለ ከውጭ የመኪና ጡሩንባ ጩኸት ሰማች... በጣም ነው የደነገጠችው፡፡ ‹‹በዚህን ሰዓት ማን ነው የመጠው..?››ሰውነቷ ሁሉ ተንቀጠቀጠባት፡፡‹‹የምን መርዶ ይዘውብኝ መጡ...?::>>
የመኝታ ቤቷን መስኮት ከፍታ ወደውጩ ስታማትር ዘበኛው የውጩን በር እየከፈተ ነበር፡፡ከዛ መኪናዋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች .. የሰሎሞን መኪና ነች፡፡ሮጣ ወደ ውጭ ወጣች፡፡እሱ ሞተሩን አጥፍቶ ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እሷ ስሩ ደርሳ ‹‹ምን ተፈጠረ…? ምን ሆንክ..?ኤዲስ ደህና ነች…?››
‹‹አረ ተረጋጊ .…ሁሉም ሰላም ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው በዚህን ሰዓት?››
‹‹አብሬሽ ሀዋሳ ልሄድ ነው፡፡››
«ለምን?»
‹‹ለሽርሽር፡፡››አሾፈባት፡፡
‹‹ማለቴ ማን ነገረህ?››
‹‹አንቺ ብትደብቂኝም ሁሴን ደወለልኝ..ይገርማል ሀገር ውስጥ የተሰራ ታሪክ በአሜሪካ ዞሮ ስሰማው››
‹‹እኔ እኮ ኤደን አሟታል ስትለኝ ላስጨንቅህ ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ቢሆንም መስማት ነበረብኝ..አሁን በይ ተዘጋጂና እንሂድ፡፡››
‹‹እሺ ጨርሻለሁ ...አምስት ደቂቃ ብቻ፡፡››አለችውና ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች፡፡
ዝዋይ ሲደርሱ ከጥዋቱ 1፡4ዐ ነበር፡፡‹‹ቁርስ እንሞክር እንዴ?››አላት ሰሎሞን፡፡
‹‹ኧረ ገና ጥዋት ነው… እንቀጥል፡፡›› አለችው..ተስማማና ነዳው፡፡
‹‹ግን ኤደን ታማ እያለ ጥለሀት ስትመጣ አልከፋትም?›› ጠየቀችው... ፎዚያ ፡፡
‹‹ከፍቷታል... ግን ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ሁሴን ሂድና እያት ብሎኝ ምክንያት ፈጥሬ እምቢ ልለው አልችልም፡፡ በዛ ላይ እኔ ኖርኩም አልኖርኩም ለውጥ የለውም፤ቤተሰቦቿ ዙሪያዋን ከበዋታል፡፡››
‹‹ቢሆንም.... ቤተሰብ ሌላ ባለቤት ሌላ፡፡››
‹‹ጉረኛ ...ስለባል ደግሞ ምን ታውቂያለሽ?››
‹‹ለምን አላውቅም፤ ስለባለትዳሮች ለማወቅ እኮ የግድ ባለትዳር መሆን የለብኝም፡፡››
‹‹መስሎሻል.. እኛም ሁለት ጊዜ ያገባነው እንኳን አሁንም ስለትዳር ምንም አልገባንም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ባክሽ ሴቶችን ማወቅ በጣም ነው እየከበደኝ ያለው፡፡››
‹‹ይህቺ ነገር..!!!!ምነው ከኤደን ጋር ሰላም አይደላችሁም እንዴ?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ከባለፉት ሁለት ወራቶች ወዲህ ንጭንጯን ልቋቋመው እየከበደኝ ነው....?»
‹‹መነሻውን አታውቅም? >>
‹‹ውሀ ቀጠነ ነው…ግን ቅዳሜ እና ዕሁድን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ ከጀመርኩ ወዲህ ይመስለኛል ነገሩ የጀመረው፡፡››
‹‹ከልጆቼ ጋር ስትል..ወደ ድሮ ሚስትህ እየሄድክ ማለት ነው?››
‹‹ኖ..ኖ ቅዳሜ እኔ ጋር ይመጣሉ. አብረውኝ አድረው እሁድ ማታ እመልሳቸዋለሁ.. ከእናታቸው ጋር ምንም የሚያገናኘኝ ነገር የለም፡፡››
‹‹ታዲያ እሷን ምኑ ነው የደበራት?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እሱ ነው፡፡እንግዲህ መጀመሪያም ልጆች እንዳሉኝ እያወቀች ነው ያገባችኝ...ከሚስቴ ተፋተው እንጂ ከልጆቼ አልተፋታውም፤ ምኑ ቅር እያሰኛት አንደሆነ አልገባኝም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ...ልጆቹን መተው የሚያሳልፉት አብረዋችሁ ቤት አይደል..?››
‹‹በፊት ነበር…በኃላ ግን ቅዳሜና እሁድን መጥተው ከእኛ ጋር ሲያሳልፉ ቅር እያላት ፊቷን እያጠቆረችባቸው ስታሳቅቃቸው ..ነገርኳትና ውጭ ማለቴ ሶደሬ ፤ላንጋኖ ካልተቻለም ደግሞ እዛው አዲስ አበባ ሆቴል አብሬያቸው ማሳለፍ ጀመርኩ፡፡
በነገራችን ላይ በሳምንት ሁለቱን ቀን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ እንዳለብኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳሰበኝ ሁሴን ነው ፤ ከመሄዱ በፊት ሊሰናታቸው ቤት ሄዶ በናፍቆት በጣም ተጎድተውና ተሳቀው ስላገኛቸው እኔም ኤደንም ባለንበት ሁኔታውን በማስረዳት አሳምኖን ሄደ፡፡እኔም ሁኔታውን መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነበር የፀፀተኝ ‹‹እንዴት ልጆቼን ችላ ልል እንደቻልኩ ድንቅ ነበር ያለኝ….በአጠቃላይ ሁኔታው ሁሉ እንደዛ ነው እልሻለው፡፡››
‹‹አይ ቢሆንም ተነጋገሩበት…እሷም ነገሩን መቀበል መቻል አለባት፡፡ ቅሬታም ካላት በግልፅ ትንገርህና መፍትሄ ፈልጉለት፡፡››
‹‹እስቲ እሞክራለሁ....ምን አልባት የራሷን ልጅ ስትወልድ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ ስለሚገባት ያን ጊዜ ትረዳኛለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡››
‹‹እንድትረዳህ እመኝልሀለው...ካለበለዚያ ስታገባ ሰትትፈታ መኖርህ ነው፡፡››ብላ አሾፈችበት፡፡
‹‹እጣ ክፍሌ ከሆነ ምን አደርጋለሁ፡፡››
3 ሰዓት ሀዋሳ ደረሱ፡፡ኤልያስ ሲጠብቃቸው ስለነበረ ወዲያው ወደ ትንግርት ይዞቸው ሄደ፡፡
‹‹ተራማጆቹ ፀሀፊዎች በፖለቲካ በሚታሰሩበት ዘመን አንቺ በፈንካችነት ትቀላቀያቸዋለሽ..? ምነው ምነው?››አላት ሰሎሞን ገና ከፖሊሶቹ ፍቃድ አግኝተው ፊት ለፊት እንደተገናኙ፡፡
‹‹ምን ይደረግ ....ይህቺ ሀገር ፀሀፊ ሳይሆን ጀግና ነው ያጣችው ብዬ ነዋ!!››ብላ መለሰችለት፡፡
የሚነጋገሩት ፖሊሶቹ ጆሮ ይደርሳል... አይደርስም የሚለውን ለማጣራት ግራ ቀኙን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹ልጄ ለምን አልፈራ..በስህተት እንኳን አንድ ቀን እስር ቤት ባድር ፈንድቼ የምሞት ነው የሚመስለኝ፡፡››
‹‹ለመሆኑ እንዴት ነሽ…?ምን አሉሽ?›› አለቻት ፎዚያ በጭንቀትና በሀዘኔታ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከ8 ሰዓት እራስን የመሳት ሂደት በኃላ ዶ/ር ሶፊያ ስትነቃ ከአንደበቷ ሾልኮ የወጣው የመጀመሪ ቃል <<ትንግርት››የሚል ነበር፡፡ በወቅቱ አጠገቧ የነበረው ታዲዬስ ነበር፡፡ ግንባሯ በቀኝ በኩል በከፊል በፋሻ ተሸፍኗል፡፡ እንደምንም ተረጋግታ ያለችበትን ሁኔታ አጣራችና በደከመ ድምፅ << ታዲ >> ብላ ተጣራች ፡፡
‹‹አቤት…ምን ፈለግሽ?››
‹‹ትን..ግር ትስ?››
‹‹ሰላም ነች..አንቺ እራስሽን አረጋጊ፡።››
‹‹ንገረኝ ..የት ነው ያለችው..?ጥራልኝ በናትህ..ላገኛት እፈልጋለው፡፡››
‹‹አሁን እኮ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ነው..ነገ ታገኚያታለሽ››
‹‹አሁን ነው የምፈልጋት.. ታዲ በፈጠረህ ደውልላት፡፡››
‹‹ሞባይል ቁጥሯ የለኝም፡፡››
‹‹እኔ ሞባይል ውስጥ አለ፡፡››
ሊነግራት ባይፈልግም ስላስጨነቀችው ምንም ማድረግ አልቻለም ‹‹ታስራለች፡፡››አላት ፡፡
‹‹ወይኔ በጌታ ..!!!ማን አሰራ..ት?››አለች... ከተኛችበት ለመነሳት ብትጣጣርም ተራራ በጭንቅላተቷ የተሸከመች ይመስል የገዛ ራሷን ማነቃነቅ እንኳን አልተቻላትም፡፡
‹‹ህግ ነዋ ያሰራት...ልትገልሽ ሁሉ ትችል ነበር.::>>
‹‹ብትገድለኝም ይገባኛል..በፍፅም መታሰር የለባትም፡፡››
‹‹እሱ ያንቺ ፍላጎት ሊሆን ይችላል…ህግ ደግሞ እንደዛ አይልም፡፡››
‹‹ወይኔ ታዲ..አሁን ምን ይሻለናል?››
‹‹ስለምኑ?››
‹‹እንድትታሰር አልፈልግም፡፡››አለችው ደግማ፡፡
‹‹እንግዲ ሲነጋ የሚሆነውን እናያላን..ክስ ልትመሰርቺባት ካልፈለግሽ ምን አልባት በሽምግልና እንጨርሳለን ብለን ልናስፈታት እንችል ይሆናል፤አሁን ግን አንቺ ገና አላገገምሽም አረፍ በይ ፡፡››
‹‹ታዲ ...አንተ ግን ለምን ወደ ቤት ሳትሄድ…? ልጆችህስ?››
‹‹እንዲህ ሆነሽ እንዴት ጥዬሽ እሄዳለሁ…? ለልጆቹም ደውዬ ነግሬያቸዋለው፤ በጣም ነው ያዘኑት ፡፡ቶሎ እንድታገግሚ መልካም ምኞታቸው እንዳደርስላቸው ጠይቀውኛል፡፡ በገዛ እንግዳ እንዲህ በመሆንሽ አዝናለሁ፡፡››
‹‹ፍፅም ማዘን የለብህም...ይሄ የማንም ስህተት አይደለም፤ ለማንኛውም አብረኸኝ
ስለሆንክ ደስ ብሎኛል... አመሰግናለሁ፡፡››አለችውና አይኖቿን በድካም ከደነቻቸው.... እሱም የጀመረውን መጽሀፍ ማንበቡን ቀጠለ፡፡
ከለሊቱ 11 ሰአት ላይ ፎዚያ ተነስታ እየለባበሰች ሳለ ከውጭ የመኪና ጡሩንባ ጩኸት ሰማች... በጣም ነው የደነገጠችው፡፡ ‹‹በዚህን ሰዓት ማን ነው የመጠው..?››ሰውነቷ ሁሉ ተንቀጠቀጠባት፡፡‹‹የምን መርዶ ይዘውብኝ መጡ...?::>>
የመኝታ ቤቷን መስኮት ከፍታ ወደውጩ ስታማትር ዘበኛው የውጩን በር እየከፈተ ነበር፡፡ከዛ መኪናዋ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች .. የሰሎሞን መኪና ነች፡፡ሮጣ ወደ ውጭ ወጣች፡፡እሱ ሞተሩን አጥፍቶ ከመኪናው ከመውረዱ በፊት እሷ ስሩ ደርሳ ‹‹ምን ተፈጠረ…? ምን ሆንክ..?ኤዲስ ደህና ነች…?››
‹‹አረ ተረጋጊ .…ሁሉም ሰላም ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምነው በዚህን ሰዓት?››
‹‹አብሬሽ ሀዋሳ ልሄድ ነው፡፡››
«ለምን?»
‹‹ለሽርሽር፡፡››አሾፈባት፡፡
‹‹ማለቴ ማን ነገረህ?››
‹‹አንቺ ብትደብቂኝም ሁሴን ደወለልኝ..ይገርማል ሀገር ውስጥ የተሰራ ታሪክ በአሜሪካ ዞሮ ስሰማው››
‹‹እኔ እኮ ኤደን አሟታል ስትለኝ ላስጨንቅህ ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ቢሆንም መስማት ነበረብኝ..አሁን በይ ተዘጋጂና እንሂድ፡፡››
‹‹እሺ ጨርሻለሁ ...አምስት ደቂቃ ብቻ፡፡››አለችውና ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች፡፡
ዝዋይ ሲደርሱ ከጥዋቱ 1፡4ዐ ነበር፡፡‹‹ቁርስ እንሞክር እንዴ?››አላት ሰሎሞን፡፡
‹‹ኧረ ገና ጥዋት ነው… እንቀጥል፡፡›› አለችው..ተስማማና ነዳው፡፡
‹‹ግን ኤደን ታማ እያለ ጥለሀት ስትመጣ አልከፋትም?›› ጠየቀችው... ፎዚያ ፡፡
‹‹ከፍቷታል... ግን ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ሁሴን ሂድና እያት ብሎኝ ምክንያት ፈጥሬ እምቢ ልለው አልችልም፡፡ በዛ ላይ እኔ ኖርኩም አልኖርኩም ለውጥ የለውም፤ቤተሰቦቿ ዙሪያዋን ከበዋታል፡፡››
‹‹ቢሆንም.... ቤተሰብ ሌላ ባለቤት ሌላ፡፡››
‹‹ጉረኛ ...ስለባል ደግሞ ምን ታውቂያለሽ?››
‹‹ለምን አላውቅም፤ ስለባለትዳሮች ለማወቅ እኮ የግድ ባለትዳር መሆን የለብኝም፡፡››
‹‹መስሎሻል.. እኛም ሁለት ጊዜ ያገባነው እንኳን አሁንም ስለትዳር ምንም አልገባንም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ባክሽ ሴቶችን ማወቅ በጣም ነው እየከበደኝ ያለው፡፡››
‹‹ይህቺ ነገር..!!!!ምነው ከኤደን ጋር ሰላም አይደላችሁም እንዴ?››
‹‹እኔ እንጃ ባክሽ.. ከባለፉት ሁለት ወራቶች ወዲህ ንጭንጯን ልቋቋመው እየከበደኝ ነው....?»
‹‹መነሻውን አታውቅም? >>
‹‹ውሀ ቀጠነ ነው…ግን ቅዳሜ እና ዕሁድን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ ከጀመርኩ ወዲህ ይመስለኛል ነገሩ የጀመረው፡፡››
‹‹ከልጆቼ ጋር ስትል..ወደ ድሮ ሚስትህ እየሄድክ ማለት ነው?››
‹‹ኖ..ኖ ቅዳሜ እኔ ጋር ይመጣሉ. አብረውኝ አድረው እሁድ ማታ እመልሳቸዋለሁ.. ከእናታቸው ጋር ምንም የሚያገናኘኝ ነገር የለም፡፡››
‹‹ታዲያ እሷን ምኑ ነው የደበራት?››
‹‹እኔም ያልገባኝ እሱ ነው፡፡እንግዲህ መጀመሪያም ልጆች እንዳሉኝ እያወቀች ነው ያገባችኝ...ከሚስቴ ተፋተው እንጂ ከልጆቼ አልተፋታውም፤ ምኑ ቅር እያሰኛት አንደሆነ አልገባኝም፡፡››
‹‹ቆይ ያልገባኝ...ልጆቹን መተው የሚያሳልፉት አብረዋችሁ ቤት አይደል..?››
‹‹በፊት ነበር…በኃላ ግን ቅዳሜና እሁድን መጥተው ከእኛ ጋር ሲያሳልፉ ቅር እያላት ፊቷን እያጠቆረችባቸው ስታሳቅቃቸው ..ነገርኳትና ውጭ ማለቴ ሶደሬ ፤ላንጋኖ ካልተቻለም ደግሞ እዛው አዲስ አበባ ሆቴል አብሬያቸው ማሳለፍ ጀመርኩ፡፡
በነገራችን ላይ በሳምንት ሁለቱን ቀን ከልጆቼ ጋር ማሳለፍ እንዳለብኝ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳሰበኝ ሁሴን ነው ፤ ከመሄዱ በፊት ሊሰናታቸው ቤት ሄዶ በናፍቆት በጣም ተጎድተውና ተሳቀው ስላገኛቸው እኔም ኤደንም ባለንበት ሁኔታውን በማስረዳት አሳምኖን ሄደ፡፡እኔም ሁኔታውን መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነበር የፀፀተኝ ‹‹እንዴት ልጆቼን ችላ ልል እንደቻልኩ ድንቅ ነበር ያለኝ….በአጠቃላይ ሁኔታው ሁሉ እንደዛ ነው እልሻለው፡፡››
‹‹አይ ቢሆንም ተነጋገሩበት…እሷም ነገሩን መቀበል መቻል አለባት፡፡ ቅሬታም ካላት በግልፅ ትንገርህና መፍትሄ ፈልጉለት፡፡››
‹‹እስቲ እሞክራለሁ....ምን አልባት የራሷን ልጅ ስትወልድ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቅጡ ስለሚገባት ያን ጊዜ ትረዳኛለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡››
‹‹እንድትረዳህ እመኝልሀለው...ካለበለዚያ ስታገባ ሰትትፈታ መኖርህ ነው፡፡››ብላ አሾፈችበት፡፡
‹‹እጣ ክፍሌ ከሆነ ምን አደርጋለሁ፡፡››
3 ሰዓት ሀዋሳ ደረሱ፡፡ኤልያስ ሲጠብቃቸው ስለነበረ ወዲያው ወደ ትንግርት ይዞቸው ሄደ፡፡
‹‹ተራማጆቹ ፀሀፊዎች በፖለቲካ በሚታሰሩበት ዘመን አንቺ በፈንካችነት ትቀላቀያቸዋለሽ..? ምነው ምነው?››አላት ሰሎሞን ገና ከፖሊሶቹ ፍቃድ አግኝተው ፊት ለፊት እንደተገናኙ፡፡
‹‹ምን ይደረግ ....ይህቺ ሀገር ፀሀፊ ሳይሆን ጀግና ነው ያጣችው ብዬ ነዋ!!››ብላ መለሰችለት፡፡
የሚነጋገሩት ፖሊሶቹ ጆሮ ይደርሳል... አይደርስም የሚለውን ለማጣራት ግራ ቀኙን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለችው፡፡
‹‹ልጄ ለምን አልፈራ..በስህተት እንኳን አንድ ቀን እስር ቤት ባድር ፈንድቼ የምሞት ነው የሚመስለኝ፡፡››
‹‹ለመሆኑ እንዴት ነሽ…?ምን አሉሽ?›› አለቻት ፎዚያ በጭንቀትና በሀዘኔታ፡፡
👍82❤9😁4
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ የተኛችበት ሆስፒታል አልጋ ላይ ሆና በኤልያስ በኩል ከትንግርት የተላከላትን ዲያሪ ማንበብ ጀመረች፡፡
ጥቅምት 25 1999ዓ.ም
የሁለተኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከጀመርን አንድ ወር ሊሞላን ነው፡፡አምና ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ጌዲ ከኔ ጋር ነበር..አሁን ግን ብቻዬን ነኝ፡፡ቢሆንም ምርጥ የሴት ጓደኛ ማግኘት ችያለሁ፡፡ሶፊያ ትባላለች፡፡አንድ ዶርም ነው የምንጋራው፡፡እርግጥ ሌሎች አራት ልጆችም አብረውን ይኖራሉ..በአርባ ምንጭ ሙቀት አንድ ዶርም ውስጥ ስድስት ሰው ታጭቆ መኖር ይከብዳል..ቢሆንም እየኖርን ነው፡፡
ሶፊ የምትገርም ልጅ ነች…የተወለደችውም ያደገችውም አሜሪካ ነው፡፡ በዲሞሽን ወደ
ኢትዬጵያ ከተወረወረች ሶስተኛ አመቷ ነው፡፡ አንድ አመት ሃይስኩል የተቀሩትን ሁለት ዓመት እዚህ ዩኒቨርሲቲ እንዳሳለፈች አጫውታኛለች፡፡
ስለእሷ ሳስብ ሚገርመኝ የኢትዬጵያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ውጭ ለመላክ አፈር ድሜ ይግጣሉ..የእሷ ወላጆች እሷን ባህሏን እረሳች..ፀባዮ ተበላሸ ...መረን ለቀቀች በሚል ሰበብ ወደ ኢትዬጵያ ላኳት..ልክ እንደ ፀባይ ማረሚያ..አይ ሚስኪኗ ሶፊያ፡፡
ህዳር-5 1999 ዓም
ከሶፊ ጋር ዛሬ ወደ ከተማ ወጥተን ነበር..ሲቀላ ፡፡ ዋናው የሄድንበት ምክንያት አባቷ ከአሜሪካ ዶላር ልኮላት ስለነበር ያንን ለመቀበል ነው፡፡ አንድ ሺ ዶላር ነበር የላከላት፡፡ከዛ ምሳ ጋበዘችኝ..ወይን ጠጣን…ለእሷ አንድ ሱሪ ብቻ ስትገዛ ለእኔ ሁለት ሱሪና ሁለት ቀሚስ ገዛችልኝ፡፡ግርም ነው ያለኝ፡፡ ማነው ለጓደኛው እንዲህ የሚያደርገው…?በዛ ላይ የእሷን ያህል አይሁን እንጂ እኔም ከውጭ በሚላክ ዶላር የምማር ልጅ ነኝ፤ሌላው ደግሞ አንድ ደርዘን የሚያማምሩ ፓንቶች ገዛችና ስድስቱና ለእኔ ስድስቱን ለራሷ ወሰደች፡፡በእውነት የዋህ ነች እንዳልል ለሌሎች ጓደኞቿ እንደዛ ስታደርግ አይቼት አላውቅም፡፡ብቻ እኔ ወደድኳት፡፡ጥሩ ጓደኛዬም አድርጌ ከልብ ተቀብዬታለሁ፡፡
ህዳር 29 1999 ዓ ም
የሚቀርቡን የዩኒቨርቲ የወንድ ጓደኞቻችን ከተማ ካልወጣን አሉን፡፡አስር ሆነን ወጣን.... አራት ሴት ስድስት ወንድ፡፡ከግቢ ስንወጣ እራሱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡ከግቢ በታክሲ ሲቀላ... ከሲቀላ ደግሞ ሼቻ አመራን፡፡ በመጀመሪያ ወደ በቀለ ሞላ ሆቴል ነው ያመራነው፡፡፡
ሆቴሉን ጥለን ወደ ጓሮ አለፍንና ውጭ ወንበር ከበን በመቀመጥ እራት አዘዝን፡፡ከፍታ ቦታ ላይ ያለው የበቀለ ሞላ ሆቴል ወደ ታች የነጭ ሳርን የተንጣለለ ደን፤ በእግዜር ድልድይ የተከፈሉትን አባያና ጫሞ ሀይቅን፤ በግሩም
ሁኔታ ማየት የሚያስችል እስትራቴጂካዊ ቦታ ላይ ነው የታነፀው ..ከዛ ከዝቅታው የተፈጥሮ ሙዚዬም ወደ ላይ ሚነፍሰው ቀዝቃዛና ነፋሻማ አየርም ልብን ስውር ያደርጋል፡፡ እራታችንን በልትን ስናጠናቅቅ እና የበቀለ ሞላን ሆቴል ለቀን ስንወጣ 2፡45 ሆኖ ነበር፡፡ ቀጥሎ ሞቅ ወዳለው ጫሞ ሆቴል ነው የገባነው፡፡በተለያ አጋጣሚዋች ሶስት ቀን እዚህ ቤት መጥቼያለሁ....በተለይ ከጊዲዬን ጋር የመጣሁባቸው ሁለት ቀናት አይረሱኝም፡፡
መጠጥ መጠጣት በቢራ ነው የተጀመረው፡፡ ጨወታው፣ ተረቡ ደስ ይል ነበር፡፡ በተለይ የሶፊ ደስታ ልዩ ነበር፡፡በፊትም እኔ ስለማጣጥልባት እንጂ እንዲህ አይነት ቸበርቻቻ ነፍሷ ነው፡፡ ..አራት ሰዓት አካባቢ መቀመጫው ላይ ማንም አልነበረም፡፡ ሁሉም በሙዚቃ ምት በመታገዝ ጭፈራውን እየቀወጠው ነው፡፡አንዳንዱም መጠጡን ከቢራ ወደ አልኮል ቀይሮታል….. እየሰከረ ያለም አለ፡፡ወንዶቹ የመረጧትን እና ቀልባቸውን የተመኛት ሴት ዙሪያ ይሽከረከራሉ… ይጎነታትላሉ ...ይጀነጅናሉ፡፡
ሁለቱ ሴቶች ከሁለቱ ወንዶች ጋር ተግባብተው እየተላላሱ ነው፡ኃይሌ የሚባል የመቀሌ ልጅ እኔን እየጀነጀነኝ ነው..በጣም ያምራል..፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ይሄን ልጅ ካወቅኩት ቀን ጀምሮ የሆነ ነገሩ ይመቸኛል፡፡እና እንዲሁ በሴትነቴ እግደረደራለሁ እንጂ ቀልቤ ፈቅዶታል..፡፡እሱም እየተግደረደርኩ መሆኔ ገብቶት መሰለኝ ጥረቱን አጠናከረ..ቀስ በቀስ እየደከምኩለት መጣሁ..<በቃ ዛሬ አብሬው ማደሬ ቁርጥ ነው› ስል አስቤ ነበር በውቅቱ ፡፡ ባዛ ላይ ከጌዲዬን ከተለያየው ስድስት ወር ሆኖኛል ...ስድስት ወር ሙሉ ምንም አላገኘሁም ..በጣም አምሮኛል፡፡
ሶፊያ ሶስት ወንዶች እየተሻሙባት ነው፡፡የሆነ ሙድ እየያዘችባቸው መሰለኝ፡፡እዚህኛው ላይ ትንጠለጠላለች.... ያኛውን ትጠቅሰዋለች.. ደግሞ ከዛኛው ጋር ትጎነታተላለች፡፡በመጨረሻ ጓደኛ የሆኑት ሶስቱ ወንዶች እርስ በርስ
መገለማመጥ ጀመሩ…..ስድስት ሰዓት ሲሆን
ሁላችንም በስካር ጥንብዝ ብለን ሆቴሉን ለቀን
ወደ ቤርጓችን ሄድን ፡፡አምስት ክፍል በመደዳ
ነበር የተያዘው፡፡እንዲህ እንዲሆን የወንዶቹ
ዕቅድ ነው ፡፡ዕድል የቀናቸው አራቱ ወንዶች
አንዳንድ ሴት ይዘው ይተኛሉ ምስኪኖቹ ሁለት ወንዶች የቀረችው አንድ አልጋ ላይ አብረው ያድራሉ.. በሚል ስሌት ነበር የተሰላው፡፡....
.......................
እዚህ ጋር ከደረሲው እውቅና ውጪ ቢሆንም ለአንባቢው የሚጎረብጡ ሐሳቦች የተነሱበት ክፍል ስለሆነ ቆርጬ አውጥቼዋለሁ ለምን ተቆረጠ የሚልም አይጠፋምና ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ
........"በየጓዲያችን ቀስ በቀስ እየገባ ያለ ነገር ሆኖ ሳለ ቃሉን አናንሳ ..ጭራሽ በጆሮችን አንስማ ማለት አግባብም አይደለም አያዋጣንምም ብዬ አምናለሁ ፡፡
ይልቅ ችግሩ በቤታችን አለ...? አዎ አለ ፡፡… አግባብ ያልሆነ እና መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ወይ..? አዋ ነው፡፡..ስለዚህ ውስጡ ያሉትን እንዴት አግዘናቸው ከህይወቱ እንዲወጡ ማድረግ እንችላለን…?ሊገቡ ቋፍ ላይ ያሉትንስ ሳይቃጠል በቅጠል እንዴት ነው ከገደሉ አፋፍ ልንመልሳቸው የምንችለው…? መልሱ ችግሩ በመሀከላችን መኖሩን በግልፅ ስናምን..በችግሩ ላይ በግልፅ መነጋገር
መወያት እና መግባባት ስንችል ነው መፍትሄውን በእጃችን መጨበጥ የምንችለው፡፡ እራሳችንንም ከችግሩ የምናድንበት መድሀኒት ማግኘት የምንችለው ... መጪውን ትውልድንም መታደግ የምንችለው የዛን ጊዜ ነው፡፡››
ካለበለዚያ እንዲሁ በጭፍን ባህላችን አጎደፉት .... እርኩሶች ናቸው፤ ይጨፍጨፉ….ይመንጠሩ በማለት ቅንጣት ውጤት ማምጣት አንችልም፡፡እንደውም ስለዚህ ነገር ሳስብ
1980ዎቹ ቤት አካባቢ የነበረውን የኤች. አይ ቪ ጥፋት ያስታውሰኛል ፡፡የዛኔ ጊዜም ስለበሽታው በአደባባይ አውጥተን መወያየትና መፍትሔ መፈለግ ሲገባን በየጓዲያው በማንሾካሾክ ....አውሬ መጣላችሁ፣ጭራቅ መጣላችሁ እያልን ለተጠቂዎች ሲኦልን
ስንሸልማቸው..እኛም በፍርሀት ታፍነን በቁም
ስንንዘፈዘፍ ስንት እና ስንት ህይወት ረገፈ ….?
ስንቱ አፍላ ወጣት ለውይይትና ለምክክር ዝግ
በሆነው ባህላችን ምክንያት በየጓዳው ባክኖ ቀረ...?ቤት ይቁጠረው፡፡ዛሬም ከዛ ውድመት አልተማርንም፡፡መቼም እርግማን ሆኖብን አንድ ችግር የህዝባችንን እሩብ ካልጨረሰ በስተቀር መፍትሄው አይገለፅልንም፡፡
‹‹ትክክል ነህ .…እኔም ባንተ ሀሳብ እስማማለሁ፡፡›› አለችው ዶ/ር ሶፍያ፡፡
‹‹ጥሩ.. በይ አሁን ተነሺ እንውጣ፡፡››
‹‹ጨረስክ እንዴ ፕሮሰሱን?››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዶ/ር ሶፊያ የተኛችበት ሆስፒታል አልጋ ላይ ሆና በኤልያስ በኩል ከትንግርት የተላከላትን ዲያሪ ማንበብ ጀመረች፡፡
ጥቅምት 25 1999ዓ.ም
የሁለተኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ከጀመርን አንድ ወር ሊሞላን ነው፡፡አምና ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ጌዲ ከኔ ጋር ነበር..አሁን ግን ብቻዬን ነኝ፡፡ቢሆንም ምርጥ የሴት ጓደኛ ማግኘት ችያለሁ፡፡ሶፊያ ትባላለች፡፡አንድ ዶርም ነው የምንጋራው፡፡እርግጥ ሌሎች አራት ልጆችም አብረውን ይኖራሉ..በአርባ ምንጭ ሙቀት አንድ ዶርም ውስጥ ስድስት ሰው ታጭቆ መኖር ይከብዳል..ቢሆንም እየኖርን ነው፡፡
ሶፊ የምትገርም ልጅ ነች…የተወለደችውም ያደገችውም አሜሪካ ነው፡፡ በዲሞሽን ወደ
ኢትዬጵያ ከተወረወረች ሶስተኛ አመቷ ነው፡፡ አንድ አመት ሃይስኩል የተቀሩትን ሁለት ዓመት እዚህ ዩኒቨርሲቲ እንዳሳለፈች አጫውታኛለች፡፡
ስለእሷ ሳስብ ሚገርመኝ የኢትዬጵያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ውጭ ለመላክ አፈር ድሜ ይግጣሉ..የእሷ ወላጆች እሷን ባህሏን እረሳች..ፀባዮ ተበላሸ ...መረን ለቀቀች በሚል ሰበብ ወደ ኢትዬጵያ ላኳት..ልክ እንደ ፀባይ ማረሚያ..አይ ሚስኪኗ ሶፊያ፡፡
ህዳር-5 1999 ዓም
ከሶፊ ጋር ዛሬ ወደ ከተማ ወጥተን ነበር..ሲቀላ ፡፡ ዋናው የሄድንበት ምክንያት አባቷ ከአሜሪካ ዶላር ልኮላት ስለነበር ያንን ለመቀበል ነው፡፡ አንድ ሺ ዶላር ነበር የላከላት፡፡ከዛ ምሳ ጋበዘችኝ..ወይን ጠጣን…ለእሷ አንድ ሱሪ ብቻ ስትገዛ ለእኔ ሁለት ሱሪና ሁለት ቀሚስ ገዛችልኝ፡፡ግርም ነው ያለኝ፡፡ ማነው ለጓደኛው እንዲህ የሚያደርገው…?በዛ ላይ የእሷን ያህል አይሁን እንጂ እኔም ከውጭ በሚላክ ዶላር የምማር ልጅ ነኝ፤ሌላው ደግሞ አንድ ደርዘን የሚያማምሩ ፓንቶች ገዛችና ስድስቱና ለእኔ ስድስቱን ለራሷ ወሰደች፡፡በእውነት የዋህ ነች እንዳልል ለሌሎች ጓደኞቿ እንደዛ ስታደርግ አይቼት አላውቅም፡፡ብቻ እኔ ወደድኳት፡፡ጥሩ ጓደኛዬም አድርጌ ከልብ ተቀብዬታለሁ፡፡
ህዳር 29 1999 ዓ ም
የሚቀርቡን የዩኒቨርቲ የወንድ ጓደኞቻችን ከተማ ካልወጣን አሉን፡፡አስር ሆነን ወጣን.... አራት ሴት ስድስት ወንድ፡፡ከግቢ ስንወጣ እራሱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡ከግቢ በታክሲ ሲቀላ... ከሲቀላ ደግሞ ሼቻ አመራን፡፡ በመጀመሪያ ወደ በቀለ ሞላ ሆቴል ነው ያመራነው፡፡፡
ሆቴሉን ጥለን ወደ ጓሮ አለፍንና ውጭ ወንበር ከበን በመቀመጥ እራት አዘዝን፡፡ከፍታ ቦታ ላይ ያለው የበቀለ ሞላ ሆቴል ወደ ታች የነጭ ሳርን የተንጣለለ ደን፤ በእግዜር ድልድይ የተከፈሉትን አባያና ጫሞ ሀይቅን፤ በግሩም
ሁኔታ ማየት የሚያስችል እስትራቴጂካዊ ቦታ ላይ ነው የታነፀው ..ከዛ ከዝቅታው የተፈጥሮ ሙዚዬም ወደ ላይ ሚነፍሰው ቀዝቃዛና ነፋሻማ አየርም ልብን ስውር ያደርጋል፡፡ እራታችንን በልትን ስናጠናቅቅ እና የበቀለ ሞላን ሆቴል ለቀን ስንወጣ 2፡45 ሆኖ ነበር፡፡ ቀጥሎ ሞቅ ወዳለው ጫሞ ሆቴል ነው የገባነው፡፡በተለያ አጋጣሚዋች ሶስት ቀን እዚህ ቤት መጥቼያለሁ....በተለይ ከጊዲዬን ጋር የመጣሁባቸው ሁለት ቀናት አይረሱኝም፡፡
መጠጥ መጠጣት በቢራ ነው የተጀመረው፡፡ ጨወታው፣ ተረቡ ደስ ይል ነበር፡፡ በተለይ የሶፊ ደስታ ልዩ ነበር፡፡በፊትም እኔ ስለማጣጥልባት እንጂ እንዲህ አይነት ቸበርቻቻ ነፍሷ ነው፡፡ ..አራት ሰዓት አካባቢ መቀመጫው ላይ ማንም አልነበረም፡፡ ሁሉም በሙዚቃ ምት በመታገዝ ጭፈራውን እየቀወጠው ነው፡፡አንዳንዱም መጠጡን ከቢራ ወደ አልኮል ቀይሮታል….. እየሰከረ ያለም አለ፡፡ወንዶቹ የመረጧትን እና ቀልባቸውን የተመኛት ሴት ዙሪያ ይሽከረከራሉ… ይጎነታትላሉ ...ይጀነጅናሉ፡፡
ሁለቱ ሴቶች ከሁለቱ ወንዶች ጋር ተግባብተው እየተላላሱ ነው፡ኃይሌ የሚባል የመቀሌ ልጅ እኔን እየጀነጀነኝ ነው..በጣም ያምራል..፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ይሄን ልጅ ካወቅኩት ቀን ጀምሮ የሆነ ነገሩ ይመቸኛል፡፡እና እንዲሁ በሴትነቴ እግደረደራለሁ እንጂ ቀልቤ ፈቅዶታል..፡፡እሱም እየተግደረደርኩ መሆኔ ገብቶት መሰለኝ ጥረቱን አጠናከረ..ቀስ በቀስ እየደከምኩለት መጣሁ..<በቃ ዛሬ አብሬው ማደሬ ቁርጥ ነው› ስል አስቤ ነበር በውቅቱ ፡፡ ባዛ ላይ ከጌዲዬን ከተለያየው ስድስት ወር ሆኖኛል ...ስድስት ወር ሙሉ ምንም አላገኘሁም ..በጣም አምሮኛል፡፡
ሶፊያ ሶስት ወንዶች እየተሻሙባት ነው፡፡የሆነ ሙድ እየያዘችባቸው መሰለኝ፡፡እዚህኛው ላይ ትንጠለጠላለች.... ያኛውን ትጠቅሰዋለች.. ደግሞ ከዛኛው ጋር ትጎነታተላለች፡፡በመጨረሻ ጓደኛ የሆኑት ሶስቱ ወንዶች እርስ በርስ
መገለማመጥ ጀመሩ…..ስድስት ሰዓት ሲሆን
ሁላችንም በስካር ጥንብዝ ብለን ሆቴሉን ለቀን
ወደ ቤርጓችን ሄድን ፡፡አምስት ክፍል በመደዳ
ነበር የተያዘው፡፡እንዲህ እንዲሆን የወንዶቹ
ዕቅድ ነው ፡፡ዕድል የቀናቸው አራቱ ወንዶች
አንዳንድ ሴት ይዘው ይተኛሉ ምስኪኖቹ ሁለት ወንዶች የቀረችው አንድ አልጋ ላይ አብረው ያድራሉ.. በሚል ስሌት ነበር የተሰላው፡፡....
.......................
እዚህ ጋር ከደረሲው እውቅና ውጪ ቢሆንም ለአንባቢው የሚጎረብጡ ሐሳቦች የተነሱበት ክፍል ስለሆነ ቆርጬ አውጥቼዋለሁ ለምን ተቆረጠ የሚልም አይጠፋምና ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሁ
........"በየጓዲያችን ቀስ በቀስ እየገባ ያለ ነገር ሆኖ ሳለ ቃሉን አናንሳ ..ጭራሽ በጆሮችን አንስማ ማለት አግባብም አይደለም አያዋጣንምም ብዬ አምናለሁ ፡፡
ይልቅ ችግሩ በቤታችን አለ...? አዎ አለ ፡፡… አግባብ ያልሆነ እና መቅረት ያለበት አካሄድ ነው ወይ..? አዋ ነው፡፡..ስለዚህ ውስጡ ያሉትን እንዴት አግዘናቸው ከህይወቱ እንዲወጡ ማድረግ እንችላለን…?ሊገቡ ቋፍ ላይ ያሉትንስ ሳይቃጠል በቅጠል እንዴት ነው ከገደሉ አፋፍ ልንመልሳቸው የምንችለው…? መልሱ ችግሩ በመሀከላችን መኖሩን በግልፅ ስናምን..በችግሩ ላይ በግልፅ መነጋገር
መወያት እና መግባባት ስንችል ነው መፍትሄውን በእጃችን መጨበጥ የምንችለው፡፡ እራሳችንንም ከችግሩ የምናድንበት መድሀኒት ማግኘት የምንችለው ... መጪውን ትውልድንም መታደግ የምንችለው የዛን ጊዜ ነው፡፡››
ካለበለዚያ እንዲሁ በጭፍን ባህላችን አጎደፉት .... እርኩሶች ናቸው፤ ይጨፍጨፉ….ይመንጠሩ በማለት ቅንጣት ውጤት ማምጣት አንችልም፡፡እንደውም ስለዚህ ነገር ሳስብ
1980ዎቹ ቤት አካባቢ የነበረውን የኤች. አይ ቪ ጥፋት ያስታውሰኛል ፡፡የዛኔ ጊዜም ስለበሽታው በአደባባይ አውጥተን መወያየትና መፍትሔ መፈለግ ሲገባን በየጓዲያው በማንሾካሾክ ....አውሬ መጣላችሁ፣ጭራቅ መጣላችሁ እያልን ለተጠቂዎች ሲኦልን
ስንሸልማቸው..እኛም በፍርሀት ታፍነን በቁም
ስንንዘፈዘፍ ስንት እና ስንት ህይወት ረገፈ ….?
ስንቱ አፍላ ወጣት ለውይይትና ለምክክር ዝግ
በሆነው ባህላችን ምክንያት በየጓዳው ባክኖ ቀረ...?ቤት ይቁጠረው፡፡ዛሬም ከዛ ውድመት አልተማርንም፡፡መቼም እርግማን ሆኖብን አንድ ችግር የህዝባችንን እሩብ ካልጨረሰ በስተቀር መፍትሄው አይገለፅልንም፡፡
‹‹ትክክል ነህ .…እኔም ባንተ ሀሳብ እስማማለሁ፡፡›› አለችው ዶ/ር ሶፍያ፡፡
‹‹ጥሩ.. በይ አሁን ተነሺ እንውጣ፡፡››
‹‹ጨረስክ እንዴ ፕሮሰሱን?››
👍73❤4👎1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ዶ/ር ሶፊ ክስ ስላልመሰረተችባት ሰሎሞን እና ኤልያስ ተሯሩጠው ከእስር እንድትፈታ አደረጉ፡፡አሁን ስለቀጣይ እቅዳቸው ያረፉበት ፔንሲዬን ውስጥ ።ቁጭ ብለው እተመካከሩ ነው፡፡
‹‹ቀጣይ እቅዳችን እንዴት ነው?፡፡››ኤልያስ ጠየቀ፡፡ጥያቄው ለትንግርት ነው የተሰነዘረው፡፡
‹‹ሰሎሞንና ሶፊያ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ፤እኔና አንተ የመጣንበትን ስራ መስራት እንቀጥላለን፡፡›› ውሳኔው የትንግርት ነው፡፡
‹‹እኛ ከመሄዳችን በፊት ከልጅቷ ጋር ያለውን ነገር መጨረስ አለብን፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እንዴት አድርጋችሁ ነው የምትጨርሱት?››
‹‹እናስታርቃችኋለና፤ይቅር ተባባሉ፤ከይቅርታ በላይ ምን አለ.?››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹እኔና እሷ በራሳችን የጀመርነውን ጊዜው ሲደርስ በራሳችን እንጨርሰዋለን፡፡ለድርድር የሚያመች ችግር አይደለም በመሀከላችን ያለው፡፡››
‹‹እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን፤ምን አልባት ለአቅመ ሽምግልና አልደረሳችሁም ካላልሽን በስተቀር በባህላችን መሰረት በሽማግሌ የማይፈታ ምንም አይነት ችግር የለም፡፡››አላት ኤልያስ፡፡
‹‹ለሽምግልና ብቁ ናችሁ፤እንዳልከውም እኛ ኢትዬጵዊያን በሽምግልና የማይፈታ ችግር የለንም፤ክፋቱ የእኔና የእሷ ችግር ኢትዬጵያዊ አለመሆኑ ነው፡፡››
‹‹ስለዚህ የፈረንጅ ሽማግሌ ካልመጣ አሻፈረኝ እያልሽ ነው?››አላት ሰሎሞን፡፡
በዚህ መካከል የትንግርት ስልኳ ጠራ ..ከውጭ ነው፤ወደ ውጭ ወጣችና አነሳችው፡፡
‹‹ሀይ ማሬ፡፡››
‹‹አለሁ ...ተፈታሽ አይደል?በጣም ተጨንቄ ነበር፡፡››
‹‹አይዞኝ ..አሁን ሁሉ ነገር ተስተካክሏል፡፡ ተፈትቼያለሁ፡፡››
‹‹በዋስ ነው የተለቀቅሽው?››
‹‹አይደለም ..ስላልከሰሰችኝ በነፃ ነው የለቀቁኝ፡፡››
‹‹እሺ በቃ ከአምስት ቀን በኃላ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ምን? ወዴት ነው የምትመጣው?››
‹‹ወደ ኢትዮጵያ ነዋ፡፡››
‹‹ለምን ?ትምህርቱስ ?››
‹‹ለጊዜው አቋርጬው፡፡ >>
«ለምን?»
‹‹በቃ ..በዚህ ጊዜ ከጎንሽ መሆን እፈልጋለሁ?››
‹‹አልገባኝም ሁሴን?››
‹‹በቃ ወደ አንቺ መመለስ እፈልጋለሁ፤ከትምህርቱ በላይ አንቺ ታስፈልጊኛሽ፡፡››
‹‹እኔማ አለውልህ..ትምህርትህን ጨርሰህ በመጣህ ጊዜ ታገኘኛለህ፡፡››
‹‹በዛ እርግጠኛ መሆን አልቻልኩም…<ጅብ ካለፈ..... >እንዳይሆንብኝ መምጣት ይሻለኛል፡፡››
‹‹ፈፅሞ እንዳታደርገው፡፡ይሄንን ትምህርት በጣም ትፈልገው እንደነበረ፤ የተሳካልህም ከብዙ ጥረት በኋላ መሆኑን አውቃለሁ፡፡
በምንም አይነት ሰበብ እንድታበላሸው አልፈልግም፤እኔ እኮ ትንግተርት ነኝ አትርሳ፡፡ በጣም አፍቅሬህ ነው ያገባውህ፤ላጣህም አልፈልግም፡፡››
‹‹የእኔ ፍቅር ..እንደምታፈቅሪኝ በጣም አውቃለሁ…ግን?››
‹‹ግን ምን…?››
‹‹እሷንም ከአቅም በላይ xxxx "እንደነበረ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እና ስጋትህ ወደእሷ ትመለሳለች ብለህ ?>>
‹‹እኔ እንጃ፤ ብቻ ውስጤን ፍርሀት ፍርሀት ብሎኛል፤ስሜቴ በረህ አጠገቧ ሁን እያለኝ ነው፡፡››
‹‹እንዳታደርገው፡፡እንኳን አንተ በህይወቴ ኖረህልኝ ብቻዬን ብሆን እንኳን አልሞክረውምከጥፋቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ብቻ ነው። ይባላል፤ ለማንኛውም ማታ ደውልልኝና እናወራበታለን፡፡››
‹‹ማር አትልፊ... ትኬት ሁሉ ቆርጪያለሁ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.... በጣም የማትረባ እብድ፤በል ቻው፡፡››
‹‹ቻው አፈቅርሻለሁ፡፡››
ስልኩን ዘግታ በንዴት ጬሳ፣ደም ስሯ ተወጣጥሮ ወደክፍል ስትመለስ ሁሉም ደነገጡ‹‹ምን ሆንሽ ደግሞ ?››አለቻት ፎዚያ፡፡
‹‹ምን ሆናለሁ….ይሄ እብድ ወንድምሽ ነዋ!!››
‹‹እሱ ደግሞ ምን አረገሽ?››ጠየቃት ሰሎሞን፡፡
‹‹እመጣለሁ እያለ ነው?››
<<ለምን?»
‹‹እኔ እንጃለት?››
ሁሉም ፀጥ አለ፡፡‹‹...በቃ ሁለታችሁ ተነሱና ሂዱ..ኤልያስ አንተ ደግሞ ታዲዬስ ጋር ደውልለት እና ቀጠሮ አሲዝልን፡፡››
‹‹ደውዬለት ነበር ፤1ዐ ሰዓት ይመቸኛል ብሏል፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፤በሉ ተነሱ እንውጣ›› ብላ ቀድማ ክፍሉን ለቃ ወጣች፤ ሶስቱም ተከተሏት፡፡
ትንግርትና ኤልያስ በትንግርት መኪና ፣ ፎዚያ እና ሰሎሞን ደግሞ በሰሎሞን መኪና ሆነው የፔኒሲዬኑን ግቢ ለቀው ወጡ፡፡ምሳ በልተው ሊለያዩ ነበር ዕቅዳቸው፤ምሳ ለመብላት የፈለጉበት ሆቴል ከመድረሳቸው በፊት የሰሎሞን ስልክ ጠራ፤ከአዲስ አበባ ነው ፡፡ የኤደን እህት ነች የደወለችለት፡፡መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመውና ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሂሩት ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም አይደለም.፤ኤዲን አሞት ሆስፒታል ተመልሳለች፡፡›››
‹‹ምን ሆነች..?ማለቴ እንዴት አደረጋት?››
‹‹እኔ እንጃ ሶል፤ጠንከር ያለ ይመስለኛል ፤ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት ብለዋል››
<<ምን>?>>
‹‹አዎ !!በአንድ ሰዓት ውስጥ ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት እያሉ ናቸው፡፡››
‹‹ምነው ? ጽንሱ ሰላም አይደለም እንዴ? >>
‹‹እኔ እንጃ ፤ ስለእሱ ምንም አላሉኝ፤መምጣት ብትችል ?>>
<<እየመጣሁ ነው..ቻው፡፡ እስክደርስ ሁኔታውን እየተከታተልሽ ደውይልኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና መኪናውን አስነሳ፤ እነትንግርትም ከኋላው መኪናቸውን አቁመው ሲጠብቆቸው ነበር ፤መኪናውን ሲያንቀሳቅስ እነሱም አንቀሳቀሱ፡፡
‹‹ሰላም አይደለም እንዴ?››ፎዚያ ጠየቀችው ፡፡
<< አዎ ኤደንን በጣም አሞታል ነው ምትለኝ፤ ለእነ ትንግርት ደውይና ንገሪያቸው.. ምሳው ይቅርብን ፡፡››
‹‹እሺ ችግር የለም፡፡›› ብላ ሞባይሏን አወጣችና ኤልያስ ጋር ደወለችለት፡፡
‹‹ምሳው ይቅርብን ልንወጣ ነው፡፡››
‹‹ምነው ?››
‹‹ኤደን አሞታል ብለው ከአዲስ አበባ ደወሉልን ፤ በቃ ቻው እናንተ ብሉ፡፡››ብላ ተሰናበተችው፡፡
ሰሎሞን በመጨረሻ ፍጥነት እየከነፈ ሻሸመኔ ከተማ ሊገባ 3 ኪሎሜትር ያህል ሲቀረው ድንገት ወደኃላው በአስፖኪዬ ሲመለከት የትንግርትን መኪና ተመለከታት፡፡
‹‹እንዴ እነትንግርት ተከትለውናል፡፡››ብሎ ለፎዚያ እየነገራት የመኪናውን ፍጥነት ዝግ አደረገ ፎዚያም አንገቷን ወደኃላ አዞረችና ተመለከተች ‹‹እውነትም እነሱ ናቸው፡፡››
ጠበቃቸውና አንገቱን በመስኮት በማውጣት‹‹ምን እየሰራችሁ ነው?››ሲል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ወደ አዲስ አበባ እየሄድን ነዋ››
«ለምን?»
‹‹ባክህ ቀጥል.. ኤደን ታማለች እያላችሁን እንድንቀር ትፈልጋለህ?››
‹‹ስራውስ... ?››
‹‹ይደርሳል ፤እንደውም ተረጋግተን ሌላ ጊዜ እንመለሳለን ፤ይልቅ ቀጥል ጊዜ አታባክን >> ብላው አልፍው ሄደች፡፡
‹‹አዲስ አበባ ጋንዲ ሆስፒታል ሲደርሱ ከቀኑ 11 ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡››
የኤደን እና የእሱ ጓደኞች፤የእሷ ቤተሰቦች ኮርደሩን ሞልተውታል፡፡የሁሉም ፊት ጨልሟል ፡፡የሆነ የተበላሸ ነገር እንዳለ ወዲያው ገባው፡፡
በነትንግርት እንደ ታጀበ ተንደርድሮ ወደ እህቷ ቀረበ‹‹ሂሩት ምንድነው የተፈጠረው? ኤደን ደህና ነች?››
ቃላት ከማውጣቷ በፊት እንባዋ ቀደመ..ሳግ ተናነቃት፡፡
‹‹ምን ሆነች ...?ምን ተፈጠረ ….?ንገሪኝ እንጂ?>
‹‹እሷ ደ..ህና ነች፡፡››
‹‹እና ታዲያ…?››
‹‹አዝናለሁ ሶል..…ልጁ ጠፍቶባታል፡፡››
<<ምን?>>
‹‹አዎ ሶል…፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትንግርት ዶ/ር ሶፊ ክስ ስላልመሰረተችባት ሰሎሞን እና ኤልያስ ተሯሩጠው ከእስር እንድትፈታ አደረጉ፡፡አሁን ስለቀጣይ እቅዳቸው ያረፉበት ፔንሲዬን ውስጥ ።ቁጭ ብለው እተመካከሩ ነው፡፡
‹‹ቀጣይ እቅዳችን እንዴት ነው?፡፡››ኤልያስ ጠየቀ፡፡ጥያቄው ለትንግርት ነው የተሰነዘረው፡፡
‹‹ሰሎሞንና ሶፊያ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ፤እኔና አንተ የመጣንበትን ስራ መስራት እንቀጥላለን፡፡›› ውሳኔው የትንግርት ነው፡፡
‹‹እኛ ከመሄዳችን በፊት ከልጅቷ ጋር ያለውን ነገር መጨረስ አለብን፡፡›› አለ ሰሎሞን፡፡
‹‹እንዴት አድርጋችሁ ነው የምትጨርሱት?››
‹‹እናስታርቃችኋለና፤ይቅር ተባባሉ፤ከይቅርታ በላይ ምን አለ.?››ሰሎሞን ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹እኔና እሷ በራሳችን የጀመርነውን ጊዜው ሲደርስ በራሳችን እንጨርሰዋለን፡፡ለድርድር የሚያመች ችግር አይደለም በመሀከላችን ያለው፡፡››
‹‹እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን፤ምን አልባት ለአቅመ ሽምግልና አልደረሳችሁም ካላልሽን በስተቀር በባህላችን መሰረት በሽማግሌ የማይፈታ ምንም አይነት ችግር የለም፡፡››አላት ኤልያስ፡፡
‹‹ለሽምግልና ብቁ ናችሁ፤እንዳልከውም እኛ ኢትዬጵዊያን በሽምግልና የማይፈታ ችግር የለንም፤ክፋቱ የእኔና የእሷ ችግር ኢትዬጵያዊ አለመሆኑ ነው፡፡››
‹‹ስለዚህ የፈረንጅ ሽማግሌ ካልመጣ አሻፈረኝ እያልሽ ነው?››አላት ሰሎሞን፡፡
በዚህ መካከል የትንግርት ስልኳ ጠራ ..ከውጭ ነው፤ወደ ውጭ ወጣችና አነሳችው፡፡
‹‹ሀይ ማሬ፡፡››
‹‹አለሁ ...ተፈታሽ አይደል?በጣም ተጨንቄ ነበር፡፡››
‹‹አይዞኝ ..አሁን ሁሉ ነገር ተስተካክሏል፡፡ ተፈትቼያለሁ፡፡››
‹‹በዋስ ነው የተለቀቅሽው?››
‹‹አይደለም ..ስላልከሰሰችኝ በነፃ ነው የለቀቁኝ፡፡››
‹‹እሺ በቃ ከአምስት ቀን በኃላ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ምን? ወዴት ነው የምትመጣው?››
‹‹ወደ ኢትዮጵያ ነዋ፡፡››
‹‹ለምን ?ትምህርቱስ ?››
‹‹ለጊዜው አቋርጬው፡፡ >>
«ለምን?»
‹‹በቃ ..በዚህ ጊዜ ከጎንሽ መሆን እፈልጋለሁ?››
‹‹አልገባኝም ሁሴን?››
‹‹በቃ ወደ አንቺ መመለስ እፈልጋለሁ፤ከትምህርቱ በላይ አንቺ ታስፈልጊኛሽ፡፡››
‹‹እኔማ አለውልህ..ትምህርትህን ጨርሰህ በመጣህ ጊዜ ታገኘኛለህ፡፡››
‹‹በዛ እርግጠኛ መሆን አልቻልኩም…<ጅብ ካለፈ..... >እንዳይሆንብኝ መምጣት ይሻለኛል፡፡››
‹‹ፈፅሞ እንዳታደርገው፡፡ይሄንን ትምህርት በጣም ትፈልገው እንደነበረ፤ የተሳካልህም ከብዙ ጥረት በኋላ መሆኑን አውቃለሁ፡፡
በምንም አይነት ሰበብ እንድታበላሸው አልፈልግም፤እኔ እኮ ትንግተርት ነኝ አትርሳ፡፡ በጣም አፍቅሬህ ነው ያገባውህ፤ላጣህም አልፈልግም፡፡››
‹‹የእኔ ፍቅር ..እንደምታፈቅሪኝ በጣም አውቃለሁ…ግን?››
‹‹ግን ምን…?››
‹‹እሷንም ከአቅም በላይ xxxx "እንደነበረ አውቃለሁ፡፡››
‹‹እና ስጋትህ ወደእሷ ትመለሳለች ብለህ ?>>
‹‹እኔ እንጃ፤ ብቻ ውስጤን ፍርሀት ፍርሀት ብሎኛል፤ስሜቴ በረህ አጠገቧ ሁን እያለኝ ነው፡፡››
‹‹እንዳታደርገው፡፡እንኳን አንተ በህይወቴ ኖረህልኝ ብቻዬን ብሆን እንኳን አልሞክረውምከጥፋቱ የማይማር ፈንጅ አምካኝ ብቻ ነው። ይባላል፤ ለማንኛውም ማታ ደውልልኝና እናወራበታለን፡፡››
‹‹ማር አትልፊ... ትኬት ሁሉ ቆርጪያለሁ፡፡››
‹‹እብድ እኮ ነህ.... በጣም የማትረባ እብድ፤በል ቻው፡፡››
‹‹ቻው አፈቅርሻለሁ፡፡››
ስልኩን ዘግታ በንዴት ጬሳ፣ደም ስሯ ተወጣጥሮ ወደክፍል ስትመለስ ሁሉም ደነገጡ‹‹ምን ሆንሽ ደግሞ ?››አለቻት ፎዚያ፡፡
‹‹ምን ሆናለሁ….ይሄ እብድ ወንድምሽ ነዋ!!››
‹‹እሱ ደግሞ ምን አረገሽ?››ጠየቃት ሰሎሞን፡፡
‹‹እመጣለሁ እያለ ነው?››
<<ለምን?»
‹‹እኔ እንጃለት?››
ሁሉም ፀጥ አለ፡፡‹‹...በቃ ሁለታችሁ ተነሱና ሂዱ..ኤልያስ አንተ ደግሞ ታዲዬስ ጋር ደውልለት እና ቀጠሮ አሲዝልን፡፡››
‹‹ደውዬለት ነበር ፤1ዐ ሰዓት ይመቸኛል ብሏል፡፡››
‹‹ጥሩ ነው፤በሉ ተነሱ እንውጣ›› ብላ ቀድማ ክፍሉን ለቃ ወጣች፤ ሶስቱም ተከተሏት፡፡
ትንግርትና ኤልያስ በትንግርት መኪና ፣ ፎዚያ እና ሰሎሞን ደግሞ በሰሎሞን መኪና ሆነው የፔኒሲዬኑን ግቢ ለቀው ወጡ፡፡ምሳ በልተው ሊለያዩ ነበር ዕቅዳቸው፤ምሳ ለመብላት የፈለጉበት ሆቴል ከመድረሳቸው በፊት የሰሎሞን ስልክ ጠራ፤ከአዲስ አበባ ነው ፡፡ የኤደን እህት ነች የደወለችለት፡፡መኪናውን ጥግ አስይዞ አቆመውና ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ ሂሩት ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም አይደለም.፤ኤዲን አሞት ሆስፒታል ተመልሳለች፡፡›››
‹‹ምን ሆነች..?ማለቴ እንዴት አደረጋት?››
‹‹እኔ እንጃ ሶል፤ጠንከር ያለ ይመስለኛል ፤ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት ብለዋል››
<<ምን>?>>
‹‹አዎ !!በአንድ ሰዓት ውስጥ ኦፕራሲዬን መደረግ አለባት እያሉ ናቸው፡፡››
‹‹ምነው ? ጽንሱ ሰላም አይደለም እንዴ? >>
‹‹እኔ እንጃ ፤ ስለእሱ ምንም አላሉኝ፤መምጣት ብትችል ?>>
<<እየመጣሁ ነው..ቻው፡፡ እስክደርስ ሁኔታውን እየተከታተልሽ ደውይልኝ፡፡›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና መኪናውን አስነሳ፤ እነትንግርትም ከኋላው መኪናቸውን አቁመው ሲጠብቆቸው ነበር ፤መኪናውን ሲያንቀሳቅስ እነሱም አንቀሳቀሱ፡፡
‹‹ሰላም አይደለም እንዴ?››ፎዚያ ጠየቀችው ፡፡
<< አዎ ኤደንን በጣም አሞታል ነው ምትለኝ፤ ለእነ ትንግርት ደውይና ንገሪያቸው.. ምሳው ይቅርብን ፡፡››
‹‹እሺ ችግር የለም፡፡›› ብላ ሞባይሏን አወጣችና ኤልያስ ጋር ደወለችለት፡፡
‹‹ምሳው ይቅርብን ልንወጣ ነው፡፡››
‹‹ምነው ?››
‹‹ኤደን አሞታል ብለው ከአዲስ አበባ ደወሉልን ፤ በቃ ቻው እናንተ ብሉ፡፡››ብላ ተሰናበተችው፡፡
ሰሎሞን በመጨረሻ ፍጥነት እየከነፈ ሻሸመኔ ከተማ ሊገባ 3 ኪሎሜትር ያህል ሲቀረው ድንገት ወደኃላው በአስፖኪዬ ሲመለከት የትንግርትን መኪና ተመለከታት፡፡
‹‹እንዴ እነትንግርት ተከትለውናል፡፡››ብሎ ለፎዚያ እየነገራት የመኪናውን ፍጥነት ዝግ አደረገ ፎዚያም አንገቷን ወደኃላ አዞረችና ተመለከተች ‹‹እውነትም እነሱ ናቸው፡፡››
ጠበቃቸውና አንገቱን በመስኮት በማውጣት‹‹ምን እየሰራችሁ ነው?››ሲል ጠየቃቸው፡፡
‹‹ወደ አዲስ አበባ እየሄድን ነዋ››
«ለምን?»
‹‹ባክህ ቀጥል.. ኤደን ታማለች እያላችሁን እንድንቀር ትፈልጋለህ?››
‹‹ስራውስ... ?››
‹‹ይደርሳል ፤እንደውም ተረጋግተን ሌላ ጊዜ እንመለሳለን ፤ይልቅ ቀጥል ጊዜ አታባክን >> ብላው አልፍው ሄደች፡፡
‹‹አዲስ አበባ ጋንዲ ሆስፒታል ሲደርሱ ከቀኑ 11 ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡››
የኤደን እና የእሱ ጓደኞች፤የእሷ ቤተሰቦች ኮርደሩን ሞልተውታል፡፡የሁሉም ፊት ጨልሟል ፡፡የሆነ የተበላሸ ነገር እንዳለ ወዲያው ገባው፡፡
በነትንግርት እንደ ታጀበ ተንደርድሮ ወደ እህቷ ቀረበ‹‹ሂሩት ምንድነው የተፈጠረው? ኤደን ደህና ነች?››
ቃላት ከማውጣቷ በፊት እንባዋ ቀደመ..ሳግ ተናነቃት፡፡
‹‹ምን ሆነች ...?ምን ተፈጠረ ….?ንገሪኝ እንጂ?>
‹‹እሷ ደ..ህና ነች፡፡››
‹‹እና ታዲያ…?››
‹‹አዝናለሁ ሶል..…ልጁ ጠፍቶባታል፡፡››
<<ምን?>>
‹‹አዎ ሶል…፡፡››
👍87❤11
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ እንደተገለፀው ሳባ እዚህ ስራ ውስጥ የጀመረችውም ጠልቃ ስር ድረስ የገበችውም ለአበቷ ስትል ነው…ከዛ አልፋ ሌላውን የማጥፋትና የማውደም ትግባር ላይም የተሰማራችው በአባቷ ምክንያት ነው፡፡የሚገርመው ደግሞ ያንን በወሰነችበት ጊዜ የዬኒቨርሲቲ ትምህርቷን ላለመቀጠል ወስና ነበር…. እንዴት አድርጋ ምን አይነት ስራ ሰርታ ያን የሚያህል ገንዘብ በማግኘት ልትገዛለት እንደምትች ፍፅም ፍንጭ አልነበራትም፡፡ግን ደግሞ በሙሉ እምነት ነበር ያኔ ፕላን ያደረገችው..ከዛ በአባቷና በስንዱ ጥረት ወደትምህርቷ ተመለሰች ...ተማረች …ተመረቀች… ስራ ያዘች….ሶስት አመት በማባከን እሷ ብዙ ጥረት አድርጋ ትምህርቷን ጨርሳ ዲግሪዋን ጭና ስራ ብትይዝም እንኳን ዘመናዊ ዊልቸር እና መኪና የምትገዛበት ገንዘብ ለማጠራቀም ይቅርና እራሷን ማኖር እራሱ እያቃታት ሲመጣና ከቤተሰቦቾ በተለይ ሁለት እግሮቹን አጥቶ በአሮጌ ዊልቸር እቤት ውስጥ ከቀረ አባቷ የድጎማ ብር ሲሰጣት ስትመለከት ተስፋ ወደመቁረጥና ከአመታት በፊት ለአባቷ ለማድረግ ወጥና የነበረው እቅድ የዕብደት ሀሳብ ወይም የልጅ እቅድ ነበር ብላ በመቀበል ተስፋ ለመቁረጥ በመዳደት ላይ እያለች ነበር ተአምራዊ በሆነ አጋጣሚ ከትብለጥ ጋር የተገናኘችው..ከዛ ተአምራዊ ስራ አገኘች..በስራ ሂዳቷ የፅድቅ የመሰሉ፤መቅሰፍት ላይ የሚጥሉ፤እብደት የታከለባቸው፤ወንጀል ቀመስ የሆኑ፤ከሞራል ያፈነገጡ ብቻ ውጥንቅጡ የወጣ ስራ በመሰራት በ6 መቶ ሺ ብር እጅግ ዘመና ዊልቸር ገዝታ በአባቷም ሆነ በወዳጅ ዘመድ ለአመታት ተመርቃበት ነበር....ትዝ ይላታል ተአምራዊውን የማሳጅ ስራ ከጀመረች በአንድ አመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት የሚያስችላት ብር አግኝታ ነበረ… እርግጥ ዊልቸር ለመግዛት የሚሆናትን ብር ገና ስድስት ወር እንደሰራች ነበር ያገኘችው ..ግን በወቅቱ ገበያ ላይ የዋለ በኤሌክትሪክ የሚሰራ እጅግ ዘመናዊና ምቹ ሚባለውን ለመግዛት ፈለገችና ለዛ ሚሆን በቂ ብር ለማግኘት ስትል አንድ አመት መጠበቅ ግድ ሆነባት፡፡ እንደሞላለት ወዲያው ነበር ብሩን ለካምፓኒው ገቢ አድርጋ መጠበቅ የጀመረችው.. .ከዛ ውጭ ባሉ ወዳጆቾ አማካይነት በሁለት ወር ኢትየጵያ ደርሶ እጇ ገባ፡፡
በህይወቷ እንደዛን ቀን በራሷ ኮርታና ፍፅም የሆነ ደስታ ተስምቷት አያውቅም ነበር፡፡ ጨረቃ ወለል ላይ በእግሯቾ አርፋ ኮከቦቹን በእጇቸ እየዳሰሳች ምትጫወት ነበር የመሰላት፡፡
ያ ከሆነ ከሁለት አመት በኃላ በአጠቃላይ የማሳጅ ስራዋን ከጀመረች ከሶስት አመት በኃላ ደግሞ ሁለተኛዋን ህልሞን አሳካች፡፡በጣም ተደስታለች….ግን ደግሞ እየተደሰተች ያለችው በበቂ መጠን እንደሆነ እየተሰማት አልነበረም…የገዛችው መኪና የስድስት ድፍን አመት ህልሟ እና የሶስት አመት ተአምራዊ ጥረቷ ውጤት ነበር፡፡ይሄን ህልም ገና አባቷ ሆስፒታል እግሮቹ ተቆርጦ አልጋ ላይ ተኝቶ ስትመለከት ያሰበችው ሀሳብ ነበር‹‹ለአባቴ መልሼ እግሯቹን ልመልስለት ባልችልም ግን ደግሞ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀስበት አንደ ዘመናዊ ዊልቸርና ዘመናዊ መኪና ገዛለታለሁ፡››ብላ የወሰነችው፡፡እና ከአመታት ልፋትና ትጋት በኃላ ሁለቱንም አሳካች፡፡
እጇ የገባውን ልዩና ዘመናዊ መኪና በትዕዘዝ ካስመጣች በኃላ አዲስ አበባ ከእንደገና ዊልቸር እንዲያስገባ ሞዲፋይ ተደርጎ እስኪሰራ፤ መቀመጫው ከእንደገና ምቹና ለማረፍ እንዲመችም ተደርጎ ሲስተካከል ፤አንድ ወር ፈጀበት… ያ ሁሉ ጊዜ ዜናው ቤተሰቦቾ ጋር እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጋ ነበር፡፡
መኪናዋን ተረከበች….የደስ ደስ የሚታረድ ሁለት ሙክት በጎች ገዛችና ጫነች፡፡ ዝግጁ ሆና አደረች፡፡ከዛ እሁድ ለሊት 12 ሰዓት ላይ ነበር እራሷ እየዘወረች ወደ አሳለ ጉዞ የጀመረችው፡፡
ስትሄድ አባቷ ፊት ላይ ምታገኘውን ፈገግታ ለማየት በመጓጓት ነበር..ከእሱ አንደበት የሚወጣውን የምርቃት ናዳ ለመስማት ጓጉታ ነበር…አባትዬውም ብቻ ሳይሆን ስንድም በደስታ ስታለቅስና አቅፋት እየወዘወዘቻት ሰታመሰግናት እያሰበች ነበር…. ገና ሳትደርስ ልቧ ሞቆ እንባዋ እየተንጠባጠበባት ነበር ፡፡ የሰፈር
ሽማግሌዎች ሲመርቋትና የሰፈር ወላጆች የእኛስ ልጆች መቼ ነው እንዲህ እንደአንቺ የሚያስቡልን እያሉ እሷን እየመረቁ በልጆቻቸው ቅር ሲሰኙ… እያለመች በደስታ ስክራ ነበር፡፡ለሁለት አመት የሰራችውን ብር አጠራቅማ ይሄው 2.5 ሚሊዬን ብር የገዛቻትን ልዩ መኪና በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ አባቷንም ሆነ መላውን የትውልድ ቀሄዋን ኑዋሪዎች ለማስፈንጠዝ በጉዞ ላይ ነበረች፡፡
ዴራ ላይ ስትደርስ ስልኳ ጠራ..አነሳችና አየችው.ስንዱ ነች፡፡
‹ስንድ ልብን ቀጥ ለሚያደርግ ሰርፕራይዝ ተዘጋጂ፡፡ አሁን ስልኬን አንስቼ ሰርፕራይዜን አላበላሽም›› ብላ ስልኩን ሳታነሳ ነበር ወደቦታው የመለሰችው.. ደግሞ ተደወለ….ዝም አለችው …አስር ደቂቃ ቆየና ተደገመ.አነሳችና ሙሉ በሙሉ ዘጋችው፡፡
‹‹…ባይሆን እርቦኛል… ቁርስ ሰርተሸ ብትጠብቂኝ ደስተኛ እሆናለው›› በማለት በውስጧ አጉረመረመችና የመኪናውን ፍጥነት ጨመረች…፡፡.
አሰላ ከተማ ገብታ …ለእቤቷ ከ10 ደቂቃ በታች ነበር የቀራት… መነኸሪያውን ትንሸ አለፈ አለችና ወደሰፈሯ ወደሚወስደው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ከመታጠፏ በፊት የአስፓልቱን ጠርዝ ይዛ መኪናዋን አቆመች…፡፡.
በወቅቱ ለምን እንደዛ እንዳደረገች አልገባትም ነበር….ግን የሆነ መግለፅ የማትችለው የተለየ ስሜት እየተሰማት ነበረ….አዎ እያፈናት ነበር…መተንፈስ አልቻለችም ነበር..ገቢናዋን ከፈተችና ወረደች….እርጥበት አዘሉን አየር ወደውስጥ በመሳብ አተነፋፈሷን ለማስተካከል ሞከረች…ወደመኪናዋ ኃላ ሄደችና ኮፈኑን ከፈተች….በጎቹ በጤና እና በንቃት ላይ እንዳሉ በማረጋገጥ መልሳ ዘጋችው፡፡
‹‹ምንድነው የሆንኩት…..?ለምንድነው ቤት ስደርስ እንዲህ ብርክ የያዘኝ? በቀጣይ የሚያጋጥመኝን ደስታ ለማጣጣም ለምን ፈራሁ?…››በወቅቱ እራሷን ብትጠይቅም መልስ ማግኘት አልቻለችም ነበር….ወደኃላ ተመለሺ ..ተመለሺ የሚል ስሜት ተፈታተናት…
.‹‹እንዴ እየቀወስኩ ሳይሆን አይቀርም…?››አለች…እንዲህ ያስባላት ትናንት መሽቶ እስኪነጋና ጥዋት ተነስታ ስትወጣ በማይለካ ጉጉት ነበር ስትከንፍ የነበረችው….አዲስአበባ ለቃ ስትወጣ ምነው መኪናዋ እንደፕሌን ክንፍ በኖራት አና በርሬ በደቂቃዎች ውስጥ መድረስ በቻልኩ›› ብላ እስከመመኘት ደርሳ ነበር… የዚህ አይነት ስሜት ይሰማት የጀመረው ከሀያ ደቂቃ በፊት ጀምሮ ነበር ፤.ግን ደግሞ ያፍናት የጀመረችው አሰለ ከተማ ከገባች በኃላ ነበር..ድንገት መንገድ ስታ በሀሩር ንዳድ የተሸፈነ ጭው ያለ ሰው አልባ በረሀ ውስጥ የገባች መስሎ ነው የተሰማት.. እንደምንም እራሷን አጠነከረችና መኪናዋ ውስጥ ተመልሰ ገባች…. መሪውን ተደገፈችና 10 ደቂቃ በፀጥታ አሳለፈች…ከዛ አየር ወደውስጥ እየሳበች ወደውጭ መልሳ እየተነፈሰች ለሶስት ጊዜ ያህል ተመሳሳዩን ካደረገች በኃላ መኪናዋን አንቀሰቀሰች..
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብዙ ጊዜ ተደጋግሞ እንደተገለፀው ሳባ እዚህ ስራ ውስጥ የጀመረችውም ጠልቃ ስር ድረስ የገበችውም ለአበቷ ስትል ነው…ከዛ አልፋ ሌላውን የማጥፋትና የማውደም ትግባር ላይም የተሰማራችው በአባቷ ምክንያት ነው፡፡የሚገርመው ደግሞ ያንን በወሰነችበት ጊዜ የዬኒቨርሲቲ ትምህርቷን ላለመቀጠል ወስና ነበር…. እንዴት አድርጋ ምን አይነት ስራ ሰርታ ያን የሚያህል ገንዘብ በማግኘት ልትገዛለት እንደምትች ፍፅም ፍንጭ አልነበራትም፡፡ግን ደግሞ በሙሉ እምነት ነበር ያኔ ፕላን ያደረገችው..ከዛ በአባቷና በስንዱ ጥረት ወደትምህርቷ ተመለሰች ...ተማረች …ተመረቀች… ስራ ያዘች….ሶስት አመት በማባከን እሷ ብዙ ጥረት አድርጋ ትምህርቷን ጨርሳ ዲግሪዋን ጭና ስራ ብትይዝም እንኳን ዘመናዊ ዊልቸር እና መኪና የምትገዛበት ገንዘብ ለማጠራቀም ይቅርና እራሷን ማኖር እራሱ እያቃታት ሲመጣና ከቤተሰቦቾ በተለይ ሁለት እግሮቹን አጥቶ በአሮጌ ዊልቸር እቤት ውስጥ ከቀረ አባቷ የድጎማ ብር ሲሰጣት ስትመለከት ተስፋ ወደመቁረጥና ከአመታት በፊት ለአባቷ ለማድረግ ወጥና የነበረው እቅድ የዕብደት ሀሳብ ወይም የልጅ እቅድ ነበር ብላ በመቀበል ተስፋ ለመቁረጥ በመዳደት ላይ እያለች ነበር ተአምራዊ በሆነ አጋጣሚ ከትብለጥ ጋር የተገናኘችው..ከዛ ተአምራዊ ስራ አገኘች..በስራ ሂዳቷ የፅድቅ የመሰሉ፤መቅሰፍት ላይ የሚጥሉ፤እብደት የታከለባቸው፤ወንጀል ቀመስ የሆኑ፤ከሞራል ያፈነገጡ ብቻ ውጥንቅጡ የወጣ ስራ በመሰራት በ6 መቶ ሺ ብር እጅግ ዘመና ዊልቸር ገዝታ በአባቷም ሆነ በወዳጅ ዘመድ ለአመታት ተመርቃበት ነበር....ትዝ ይላታል ተአምራዊውን የማሳጅ ስራ ከጀመረች በአንድ አመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለአባቷ ዘመናዊ ዊልቸር መግዛት የሚያስችላት ብር አግኝታ ነበረ… እርግጥ ዊልቸር ለመግዛት የሚሆናትን ብር ገና ስድስት ወር እንደሰራች ነበር ያገኘችው ..ግን በወቅቱ ገበያ ላይ የዋለ በኤሌክትሪክ የሚሰራ እጅግ ዘመናዊና ምቹ ሚባለውን ለመግዛት ፈለገችና ለዛ ሚሆን በቂ ብር ለማግኘት ስትል አንድ አመት መጠበቅ ግድ ሆነባት፡፡ እንደሞላለት ወዲያው ነበር ብሩን ለካምፓኒው ገቢ አድርጋ መጠበቅ የጀመረችው.. .ከዛ ውጭ ባሉ ወዳጆቾ አማካይነት በሁለት ወር ኢትየጵያ ደርሶ እጇ ገባ፡፡
በህይወቷ እንደዛን ቀን በራሷ ኮርታና ፍፅም የሆነ ደስታ ተስምቷት አያውቅም ነበር፡፡ ጨረቃ ወለል ላይ በእግሯቾ አርፋ ኮከቦቹን በእጇቸ እየዳሰሳች ምትጫወት ነበር የመሰላት፡፡
ያ ከሆነ ከሁለት አመት በኃላ በአጠቃላይ የማሳጅ ስራዋን ከጀመረች ከሶስት አመት በኃላ ደግሞ ሁለተኛዋን ህልሞን አሳካች፡፡በጣም ተደስታለች….ግን ደግሞ እየተደሰተች ያለችው በበቂ መጠን እንደሆነ እየተሰማት አልነበረም…የገዛችው መኪና የስድስት ድፍን አመት ህልሟ እና የሶስት አመት ተአምራዊ ጥረቷ ውጤት ነበር፡፡ይሄን ህልም ገና አባቷ ሆስፒታል እግሮቹ ተቆርጦ አልጋ ላይ ተኝቶ ስትመለከት ያሰበችው ሀሳብ ነበር‹‹ለአባቴ መልሼ እግሯቹን ልመልስለት ባልችልም ግን ደግሞ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀስበት አንደ ዘመናዊ ዊልቸርና ዘመናዊ መኪና ገዛለታለሁ፡››ብላ የወሰነችው፡፡እና ከአመታት ልፋትና ትጋት በኃላ ሁለቱንም አሳካች፡፡
እጇ የገባውን ልዩና ዘመናዊ መኪና በትዕዘዝ ካስመጣች በኃላ አዲስ አበባ ከእንደገና ዊልቸር እንዲያስገባ ሞዲፋይ ተደርጎ እስኪሰራ፤ መቀመጫው ከእንደገና ምቹና ለማረፍ እንዲመችም ተደርጎ ሲስተካከል ፤አንድ ወር ፈጀበት… ያ ሁሉ ጊዜ ዜናው ቤተሰቦቾ ጋር እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጋ ነበር፡፡
መኪናዋን ተረከበች….የደስ ደስ የሚታረድ ሁለት ሙክት በጎች ገዛችና ጫነች፡፡ ዝግጁ ሆና አደረች፡፡ከዛ እሁድ ለሊት 12 ሰዓት ላይ ነበር እራሷ እየዘወረች ወደ አሳለ ጉዞ የጀመረችው፡፡
ስትሄድ አባቷ ፊት ላይ ምታገኘውን ፈገግታ ለማየት በመጓጓት ነበር..ከእሱ አንደበት የሚወጣውን የምርቃት ናዳ ለመስማት ጓጉታ ነበር…አባትዬውም ብቻ ሳይሆን ስንድም በደስታ ስታለቅስና አቅፋት እየወዘወዘቻት ሰታመሰግናት እያሰበች ነበር…. ገና ሳትደርስ ልቧ ሞቆ እንባዋ እየተንጠባጠበባት ነበር ፡፡ የሰፈር
ሽማግሌዎች ሲመርቋትና የሰፈር ወላጆች የእኛስ ልጆች መቼ ነው እንዲህ እንደአንቺ የሚያስቡልን እያሉ እሷን እየመረቁ በልጆቻቸው ቅር ሲሰኙ… እያለመች በደስታ ስክራ ነበር፡፡ለሁለት አመት የሰራችውን ብር አጠራቅማ ይሄው 2.5 ሚሊዬን ብር የገዛቻትን ልዩ መኪና በህይወቷ ለሁለተኛ ጊዜ አባቷንም ሆነ መላውን የትውልድ ቀሄዋን ኑዋሪዎች ለማስፈንጠዝ በጉዞ ላይ ነበረች፡፡
ዴራ ላይ ስትደርስ ስልኳ ጠራ..አነሳችና አየችው.ስንዱ ነች፡፡
‹ስንድ ልብን ቀጥ ለሚያደርግ ሰርፕራይዝ ተዘጋጂ፡፡ አሁን ስልኬን አንስቼ ሰርፕራይዜን አላበላሽም›› ብላ ስልኩን ሳታነሳ ነበር ወደቦታው የመለሰችው.. ደግሞ ተደወለ….ዝም አለችው …አስር ደቂቃ ቆየና ተደገመ.አነሳችና ሙሉ በሙሉ ዘጋችው፡፡
‹‹…ባይሆን እርቦኛል… ቁርስ ሰርተሸ ብትጠብቂኝ ደስተኛ እሆናለው›› በማለት በውስጧ አጉረመረመችና የመኪናውን ፍጥነት ጨመረች…፡፡.
አሰላ ከተማ ገብታ …ለእቤቷ ከ10 ደቂቃ በታች ነበር የቀራት… መነኸሪያውን ትንሸ አለፈ አለችና ወደሰፈሯ ወደሚወስደው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ከመታጠፏ በፊት የአስፓልቱን ጠርዝ ይዛ መኪናዋን አቆመች…፡፡.
በወቅቱ ለምን እንደዛ እንዳደረገች አልገባትም ነበር….ግን የሆነ መግለፅ የማትችለው የተለየ ስሜት እየተሰማት ነበረ….አዎ እያፈናት ነበር…መተንፈስ አልቻለችም ነበር..ገቢናዋን ከፈተችና ወረደች….እርጥበት አዘሉን አየር ወደውስጥ በመሳብ አተነፋፈሷን ለማስተካከል ሞከረች…ወደመኪናዋ ኃላ ሄደችና ኮፈኑን ከፈተች….በጎቹ በጤና እና በንቃት ላይ እንዳሉ በማረጋገጥ መልሳ ዘጋችው፡፡
‹‹ምንድነው የሆንኩት…..?ለምንድነው ቤት ስደርስ እንዲህ ብርክ የያዘኝ? በቀጣይ የሚያጋጥመኝን ደስታ ለማጣጣም ለምን ፈራሁ?…››በወቅቱ እራሷን ብትጠይቅም መልስ ማግኘት አልቻለችም ነበር….ወደኃላ ተመለሺ ..ተመለሺ የሚል ስሜት ተፈታተናት…
.‹‹እንዴ እየቀወስኩ ሳይሆን አይቀርም…?››አለች…እንዲህ ያስባላት ትናንት መሽቶ እስኪነጋና ጥዋት ተነስታ ስትወጣ በማይለካ ጉጉት ነበር ስትከንፍ የነበረችው….አዲስአበባ ለቃ ስትወጣ ምነው መኪናዋ እንደፕሌን ክንፍ በኖራት አና በርሬ በደቂቃዎች ውስጥ መድረስ በቻልኩ›› ብላ እስከመመኘት ደርሳ ነበር… የዚህ አይነት ስሜት ይሰማት የጀመረው ከሀያ ደቂቃ በፊት ጀምሮ ነበር ፤.ግን ደግሞ ያፍናት የጀመረችው አሰለ ከተማ ከገባች በኃላ ነበር..ድንገት መንገድ ስታ በሀሩር ንዳድ የተሸፈነ ጭው ያለ ሰው አልባ በረሀ ውስጥ የገባች መስሎ ነው የተሰማት.. እንደምንም እራሷን አጠነከረችና መኪናዋ ውስጥ ተመልሰ ገባች…. መሪውን ተደገፈችና 10 ደቂቃ በፀጥታ አሳለፈች…ከዛ አየር ወደውስጥ እየሳበች ወደውጭ መልሳ እየተነፈሰች ለሶስት ጊዜ ያህል ተመሳሳዩን ካደረገች በኃላ መኪናዋን አንቀሰቀሰች..
👍54❤8👎1😱1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ ሸጠውላት የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ ግን ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››
ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን በጠቅላላ ከስራ አሰናብታ ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ ውስጥ ልክ ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን እንዲህ በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ ሰገን ላይ የጀመረችውን በቀል ጀምራ እስክትጨርስ አንድ ዓመት ፈጀባት።መጀመሪያ ከትብለጥ ጋር ክፉኛ እንድትጣላና ስራዋን ሙሉ በሙሉ እንድትለቅ አደረገች፡፡ ለአመታት የሠራችበት ከድህነት ማጥ ወጥታ ሚሊዬነር የሆነችበት ክፉውንም ደጉንም ያየችበት ከምትወደው የስራ ቦታ ልታስወግዳት ቻለች፡፡ ትብለጥም የምትወዳት አለቃዋ ብትሆንም በተፈጠረው ጥል እሷም ተበድያለሁ ብላ ስላሰበችና በቂ የሆነ ሀብትና ንብረት ስላፈራች በቀላሉ ለመፅናናት ችላ ነበር፡፡ በወሩ መኪናዋ ነደደች፣ከሁለት ወር በኃላ ደላሎች እስከ መቶ ሚሊዬን ብር የሚያስገኝ ማዕድን አለ ብለው ባላት ብር ሁሉ ድንጋይ ሸጠውላት የባንክ ደብተሯን ባዶ እንዲያስደርጉባት ማድረግ ቻለች...ከዛ ጤናዋ ተቃወሰ… ህይወት ስታዘቀዝቅባት የተንጣለለ ቪላ ቤቷን ሸጣ ኮንደሚኒዬም ቤት ገዝታ ገባችና በቀሪው ሚኒባስ ገዝታ በሱ ሹፌር ቀጠራ በማስራት ኑሮዋን መግፋት ጀመረች… ስድስት ወር ሳይቆይ ሙሉ በሙሉ ሚኒባሱን አሰረቀችባት እና እንድትታረድ አደረገች....ከወር በኃላ ሰገን እራሷን በገመድ አንጠልጥላ የመሞቷን ደስታ በዜና አየች።
ከዛ ትብለጥን ሆነ ማንነቷን ያሳጣትን የስራ ቦታዋን ለማውደም ማድባት ጀመረች። ያ ግን ቀላል አልሆነላትም። ከሁለት አመት በላይ መጠበቅ ነበረባት። አሁን ግን ጊዜው ደርሷል፡፡
ሳባ ትብለጥን እና ድርጅቷን በአንድ ጊዜ ለማውደም የዘየደችው ዘዴ የተለየ ነበር፡፡ ታሪኩን በጥልቀትና በዝርዝር በመፅሀፍ ማዘጋጀት፤ከዛ በሌላ ሰው ስም ማሳተምና በሰፊው እንዲሰራጭ ማድረግ ነው።
ደራሲ ጳውሎስ ከሀገር ከመውጣቱ በፊት እሷ እናቱን ልትንከባከብለትና ከመፅሀፉ የሚገኘውን ብር ልትሰጥለት እሱም በሄደበት ሀገር በምንም አይነት ሁኔታ ቢሆን ሚስጥሩን ሊጠብቅ.. ካልሆነ ግን በእናቱ ላይ ችግር ሊደርስ እንደሚችል ነግራውና በማስፈራራት ሁሉን ነገር ችላ ው ሸኘችው፡፡ከሀገር መውጣቱን ከረጋገጠች ከአንድ ሰዓት በኃላ ለአከፋፋዬች ደውላ መፅሀፉን ማከፋፈል እንዲጀምሩ ነገረቻቸው፡፤
በማግስቱ መፅሀፉ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ውር ውር ማለት ጀመረ...በሶስተኛው ቀን በአንድ የግል ጋዜጣ ላይ "ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ" በሚል ርዕስ የከተማዋ ቁጥር አንድ ሀብታሞች፤የመንግስት ሹማምንትና ታዋቂ አርቲስቶቻችን የሚመሽጉበት በማሳጅ ቤት ስም የወሲብ አገልግሎትን ጨምሮ ሀሺሽና ሌሎች ህገወጥ ስራዎች የሚካሄድበት ቦታን ፀሀፊው ለአመታት ካጠና በኋላ በተጨባጭ መረጃ በማስደገፍ በ220 ገፅ መፅሀፍ አድርጎ በማሳተም በአሁኑ ወቅት በገበያ ላይ አውሏል። በጣም የሚገርመው ግን በዚህ መፅሀፍ ላይ ታሪካቸው የተገለፁ ሰዎች እስከሚኒስቴር ደረጃ ስልጣን ያላቸው በመሆናቸው ያስገድሉኛል በሚል ፍራቻ ሀገር ለቆ መውጣቱን ማረጋገጥ ችለናል።›› በሚል የደራሲውንና የመፅሀፉን የሽፋን ስዕል ይዞ ወጣ።
ከዛ ወዲያው ዜናው ከጋዜጣው በመነሳት በፌስቡክ መንደር በሰዓታት ውሰጥ ተሠራጨ...ቲክ ቶክ መንደር ተሸጋገረ... ዪቲዩበሮች ዜናውን እየቆረጡ እየቀጠሉ አባዙት፡፡ በከተማዋ መተረማመስ ተፈጠረ....መፅሀፉ ፓለቲካዊ ይዘት አለው የሚል ወሬ በጎን ተነዛ... የማሳጅ ቤቱ ደንበኞች የነበሩ ቱጃሮች እና ባለስልጣኖች ተበላን በሚል ስሜት በየፊናቸው መፅሀፉን ከያለበት በጅምላ እያስገዙ በማሰብሰብ ከገበያ የማስወጣት ስራ ሰሩ...ሳባ ግን ለዚህ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ከታተመው 5ሺ መፅሀፍ ኮፒ ወደገበያው እንዲለቀቅ ያደረገችው 2 ሺውን ብቻ ነበር።በከፍተኛ ጥንቃቄ በኮንትሮባንድ መልክ ከዋጋው ሁለትና ሦስት እጥፍ ቀሪው 3ሺ. ሞጃዋቹና ኃያሎቹ በማይደርሱበት መንገድ በሳምንት ውስጥ ተሰራጭቶ አለቀ...
ትብለጥ ለሳባ ደወለችላት ‹‹…ልጄ ጉድ ሆነናል››
ምንም እንዳልሰማች…እንዳአዲስ ጮኻ አዳነቀች…ወዲያው እየበረረች ከስሯ ተገኘች፡፡ ዋና አፅናኝና አማካሪዋ ሆነች፡፡
ማሳጅ ቤቱ ለጊዜው ተብሎ የተዘጋው በሶስተኛው ቀን ነበር... ባይዘጋም ወደዛ በስህተት ዝር የሚል ደንበኛ አልነበረም፡፡ እንደውም ከዛ ይልቅ እየደወለ ትብለጥ ላይ የሚጮህባትና የሚፎክርባት ደንበኛ በዛ...ጋዜጠኞችና ዩቲዩበሮች ወሬ ለማነፍነፍ ግቢውን በመክበብ ሰፈሩን አጨናነቁት..በዚህ ጊዜ ታዲያ ሳባ ከትብለጥ ጎን ሆና በዋናነት ሀዘን ላይ ከወደቁና እሷን ከሚያፅናኑ ሠዎች ግንባር ቀደሟ ሆነች... በሳምንቱ ትብለጥ ሙሉ በሙሉ መልሳ እንደማታገግም ገባትና ራሷን ለማትረፍ ወሰነች፡፡ሰራተኞቹን በጠቅላላ ከስራ አሰናብታ ንብረቷን ለጊዜው በውክልና ለዘመድ አስተላልፋ ወደውጭ ለመውጣት ዝግጅቷን ጨረሰች፡፡ ሁሉም ሰራተኞች ተራ በተራ ከስራ ለቀው ጥለዋት ቢሄዱም ሳባ ግን በውስጧ ደስታዋን እያጣጣመች በውጭ ያዘነች በማስመሰል እስከመጨረሻው ጠብታ አብራት ቆየች ። ለዛውም በእንባ እየታጠበችና በቁጭት የተንገበገበች በማስመስል። ችግሩ ከተከሰተ ከ15 ቀን በኋላ አብራት ውላ ቦሌ ድረስ ሸኘቻትና ወደቤቷ ተመለሰች።
በማግስቱ በግል ጋዜጣ ላይ ሆነ የመንግስት ሚዲያዎች ላይ ‹‹ቤርሙዳ ዘካሳንቺስ›› በሚል ርዕስ አነጋጋሪ መፅሀፍ የተፃፈበት የትብለጥ ማሳጅ ቤት ባለቤት ወ/ሪት ትብለጥ ገ/ኪዳን በግብር ማጭበርበርና ደረሰኝ ባለመቁረጥ ወንጀል ተጠርጥረው ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ከቦሌ አየር ማረፊያ ተይዘው በቁጥር ስር ውለዋል።ቤታቸውም ሲፈተሽ ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞች ከነማሽናቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል…..እያለ የሚቀጥል ዜና ተበተነ።
ሳባ ማታ ትብለጥን ሸኝታት ከቦሌ ለመመለስ ፊቷን ስታዞር ፓሊሶች ወደ ውስጥ ሲገቡ እየተገፋፉ ነበር የተላለፉት..እንደዛ እንደሚሆን ታውቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም ጥቆማውንም መረጃውንም የሠጠችው እሷ ስለሆነች።
ከዛ አዲዮስ
አንደኛውንና ጣፋጩን የህይወት ዓላማዋን ያጨለሙባትን ሁለት ሰዎች በሁለተኛው የህይወት ዓላማዋ ሰባበረቻቸው፣ወጥተው ወጥተው ከተሠቀሉበት አድማስ ሰማይ ሳጥናኤል ባቀበላት ጉልበቷ ጎትታ ሁለቱንም እንጦሮጦስ ጨምራቸዋለች... እሷም አስር አመት ስብዕናዋን ከሸጠችበት፤ማንነቷን ካሳጣት፣ያባቷን ነፍስ ካስነጠቃት ቤርሙዳ ውስጥ ልክ ከአስር አመት ቆይታ በኋላ በታምር ነፃ ወጣች..ወይም የወጣች መሰላት...ለዛውም ቤርሙዳውን ለማንም እንዳይሆን አውድማው...እንደዛ በማድረጓ እስከ 50 የሚጠጉ ሰዎች ስራ እንዳጡ ታውቃለች...ቢሆንም የመቶዎችን ጋብቻ ከመፍረስ ታድጋለች...የሺዎችን ፍቅር ከስብራት ጠግናለች....በህይወት ፍፁም ጥሩ የሚባል ነገር የለም፡፡ያ ማሳጅ ቤትም ጥሩ ተግባር ፈፅሞ አይሰራበትም ብላ አታስብም እዛ ማሳጅ ቤት እሷ ጋር መጥተው ከመንፈስ ስብራታቸው አገግመው ህይወታቸውን ያስተካከሉ......የእሷን ምክር ሰምተው ጋብቻቸውን ከመፍረስ የታደጉ ብዙ ነበሩ፤ግን ከጠቅላላው አንፃር በጣም ጥቂት ናቸው። ስለዚህ እንዲዘጋ በማድረጓ ስህተት እንዳሰራች አታምንም.. ግን ደግሞ በቀሏን እንዲህ በስኬት ከተወጣች በኋላ ደስታዋ ለምን የሳምንት እድሜ እንኳን እንዳጣ ነው ግራ የገባት?ለምን ሁሉ ነገር በፍጥነት እንዲህ አስጠላት...? ለምን ከቤቷ መውጣት ከሰው መገናኘት ሆነ መደዋወል አንገሸገሻት...?ቀጣይ ዕቅዷ ምንድነው ራሷን መቅጣት ይሆንን? ይሄንን ስታስብ ዝግንን አላት።ምክንያቱም ለአባቷ ሞት ዋና ተጠያቂ ሰገን፤ትብለጥና፤ ራሷ ነች።
👍72❤4