#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
የቀይ አፈር መንደር ገና እያዛጋች ነው፡፡ ካርለት ጥቁርና ቡናማ ቀለም ያለው የፍዬል ቆዳዋን ለብሳ አንባሯን ጨሌዋን
አንገቷ ላይ ደርድራ ቀለበቶችዋን በጣቶችዋ ሰክታ ጥልፍልፍ ነጠላ
ጫማዋን ተጫምታ
እቃዋን በጀርባዋ በማዘል ከከተማው ቁልቁል
በሚወስደው መንገድ ትንሽ ሄደችና ሰፊውን የአርባምንጭ መንገድ
ትታ ወደ ግራዋ በመታጠፍ ወደ ዲመካ የሚወስደውን ጎዳና ይዛ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
በሾላ ቆንጥር ዘረማይ ሶውት• ዲሎ ጉርዶ ሶቆላ… የተሞላውን ጫካ ግራና ቀኝ እያየች የድርጭት ጭልፊት ቁራ
አቲ ሴሌ አርክሻ… አዕዋፍ ዝማሬ እያዳመጠች ልቧ በደስታ እየዘለለ ነጎደች፡፡
የእግር ጉዞ ትወዳለች፡፡ አቀበት ወጥታ ቁልቁለት ወርዳ! ላብ በጀርባዋ ተንቆርቁሮ, ሰውነቷ ዝሎ. ካሰበችበት ስትደርስ
የአሸናፊነት ስሜት ይሰማታል፡፡ በራሷ ትኮራለች ህይወቷ ይታደሳል፤ ልቧ በደስታ ይዘላል።
በተለያዩ ቦታዎች ተራራ ወጥታለች በበረሃ አሸዋ
ተጉዛለች በበረዶ ተንሸራታለች ስለዚህ አካሏ ብቻ ሳይሆን የህሊናዋ ጡንቻም ከቀን ወደ ቀን እየተጠናከረ ነው።
በሰዓት በአማካይ ከአራት እስከ አምስት ኪሎ ሜትር መጓዝ ትችላለች፡፡ ከቀይ አፈር መንደር እስከ ዲመካ ያለው ርቀት ሃምሳ ስምንት ኪሎ ሜትር ነው፡፡ ሃምሳውን ኪሎ ሜትር ለመጓዝ ከአስር እስከ አስራ ሁለት ሰዓት ይፈጅባታል፡፡ በየመካከሉ ግን እረፍት
ማድረጓ ስለማይቀር የመድረሻ ሰዓቷ በሁለትና ሶስት ሰዓት ይጨምር ይሆናል፡፡
የለበሰችው የሐመር ባህላዊ ልብስ አምሮባታል፡ ከኋላዋ በኩል የለበሰችው ቆዳ ውን ውን የሚል ሲሆን ከፊት ለፊቷ ግን አጭር ነው፡ ጭኖችዋ ለፀሐይ እንብዛም ተጋልጠው ስላልከረሙ እንደ ፋርኖ ነጭ ሆነው ያስጎመጃሉ፡፡ አንድ ወቅት ፀሐዩ ጠብሷቸው እንሶስላ መስለው ነበር፡፡
በየመንገዱ የሚያገኝዋት መንገደኞች እንግዳነቷን ገምተው ተደንቀው ቆም ብለው ሲያይዋት
ነጋ ያ” ትላቸዋለች፡
ጋ ያኒ" ይሏታል፡፡
“ነኖኖምቤ ቀለሎምቤ
ፈያዎ…" በነጭዋ ሐመር
ይገረማሉ፡ በደስታም ፈገግ ይሉና፡“ፈያኔ! ያ ፈያዎ! ይሏታል፡ ሰላምታዋን አቅርባ ከብቶች… ደህና ብላ ስትጠይቃቸው፡፡ እነሱም የእሷን ደህንነት ሲጠይቋት፡-
“ኢንታ ፊያዋ…” ብላ መንገዷን ትቀጥላለች፡እነሱም በአይናቸው ይሸኝዋታል፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ሰላምታ ከተለዋወጡ ደህንነታቸውን ከተነጋገሩ በኋላ፡
“ናቢ ናሞ አይኔ? ይሏታል ስምሽ ማነው ለማለት በሐመርኛ፡፡
“ኢንታው! ፈገግ ትላለች የእኔ ስም በማለት፡፡ እየሳቁ
እራሳቸውን ሲወዘውዙ፡
ናሞ አይኔ ካርለት ስትላቸው ይከብዳቸዋል፡ እንደገና
እየደጋገመች የእኔ ስም ካርለት ነው፡" ትላቸውና ተጨዋውተው
ደሞ ይለያያሉ፡፡
አንዳንዶቹ እንዲያውም ከደስታቸው ብዛት ሮጠው ሄደው በለሻ ወተት ይዘውላት ይመጣሉ፡ እነሱ ዘንድ እንድትውል
እንድታድርም ይጠይቋታል፡፡ “ምነው እዚች ምድር ያለው ሁሉ እንደእናንተ ቅን በሆነ! ብቻ ግን ሁሉም እንዲህ ቢተዛዘን ምናልባት
የህይወት ጣምናውን መግለጽ ይከብድ ይሆናል" እያለች ታስባለች፡፡
ስለዚህ ደግነታቸው አቀባበላቸው ሞራል ስለሚሆናት ስትጓዝ ድካም አይሰማትም፡፡ ላብ ብቻ፡፡ የትንፋሽ ቁርጥ ቁርጥ
ማለት ብቻ… ውስጧ ግን ብርቱ ነው፡፡ ብረት ሞራሏም እንደአለት ጥንካሬው እያደገ ነው፡፡
አንዳንድ ጊዜ hብቶችን የሚጠብቁ አፍላ ጎረምሶች
ያጋጥሟታል፡፡መፉቂያቸውን አፋቸው ውስጥ ሰክተው
የሚያብለጨልጭ ጭናቸውን ሳንቃ ደረታቸው ላይ ጨሌያቸውን
ያንዠረገጉ ይቀርቧትና ሞቼ ጉምዛ ክሮጃ መፋቂያ ጨሌ ይሸልሟትና፡-
“እጮኛ አለ?” ይሏታል፡፡
“አዎ!” ትላቸዋለች፡፡
“ሐመር ነው?”
“ከዎ፡፡
“ማን ይባላል?"
“ደልቲ ጉልዲ…"
“ይእ- አንች ነሽ ነጭዋ ሐመር?"
“አዎ"
ካርለት የምትባይው አንቺ ነሻ?
“አዎ-” ይገረሙና
“አንችንማ በስም የማያውቅ ማን አለ! ይእ!.." ሲሏት ካርለት ደስ ይላታል፡፡
ቀኑ እንኳን መሽቶ ከጨለመ በኋላ ሲያገኝዋት ጠጋ ብለው ያነጋግሯትና ሽኝተዋት ይመለሳሉ፡፡ በዚህ በጉዞው ወቅት ቀበሮ
ጅብ… ሲጮሁ ይሰሟታል፡፡ ግን አልፈራችም፡፡ አውሬዎች የሚያጠቁት ፊሪን ነው፡፡ የዓላማ ዕፅት ያለውን ያከብሩታል፡፡
ካርለት ዲመካ ለመድረስ ወደ አስራ አምስት ኪሎ ሜትር አካባቢ ሲቀራት ደከመች፡፡ በሐመር ባህል ልጃገረድ በምሽትም ሆነ
በቀን ብትጓዝ የሚደፍራት እንደሌለ ጠንቅቃ ታውቃለች:: ስለዚህ
በጉዞዋ ብትቀጥል የሚያሰጋት ነገር የለም፤ ድካሙ ሲጠነክርባት ግን
አንድ በቆሎ እርሻ ውስጥ ገብታ ለወፍ: መጠበቂያ ከተዘጋጀው ማማ ላይ ወጣች ትንሽ ብስኩትና ቼኮሌት ተመግባ በኮዳ ከያዘችው ውሃ ተጎንጭታ “ስልፒንግ ባጓ" ውስጥ ገብታ ከዋክብትን እያየች,
ተወርዋሪ ኮቦችን እየቆጠረች የእንቁራሪቶችን የኮኮሮችን ዝማሬ
እያዳመጠች እንቅልፍ እያባበለ ይዟት ጭልጥ አለ
ካርለት ከእንቅልፏ ስትነቃ ለጊዜው የት እንዳለች ድንግርግር አለባት፡፡ አይኖችዋን ከድና ስታስብ ከየት ተነስታ ወዴት
እንደምትጓዝ መቼ እንደደከማትና ማማው ላይ እንዴት እንደወጣች
ትዝ አላት፡ ራቅ ብለው ጎረምሶችና ህፃናት ይጫወቱ ነበር፡፡ ከማማው
ለመውረድ ስትሞክር ግን ሁሉም ዘወር ብለው አይዋት፡፡ ሻንጣዋን
ማማው ላይ ይዛ መውጣቱ ስለከበዳት ማማው ስር ነበር ጥላው የወጣችው፡ ማማው ከመንገዱ ብዙም ስለማይርቅ እሷንም ሆነ
እቃዋን ብዙ ተላላፊዎች እያዩ ነው ያለፉት፡፡ ሐመር ውስጥ ግን የአንዱን ንብረት ሌላው አይነካም ወድቆ እንኳን ቢያገኝ ዛፍ ላይ
አንጠልጥሎት ይሄዳል፡፡ የጠፋው ተመልሶ እንዲያገኘው
ካርለት ልጆችንና ጎረምሶችን ሰላም ስትል አንድ ልጅ እግር ከቡዱኑ ነጠል ብሉሎ ሄደና፡-
“አይቶ! እረ ኦይቶ" ብሎ ተጣራ፡፡
“ዬ!” የሴት ድምፅ ተሰማ፡፡
“ይዘሽው ነይ እንግዳዋ ልትሄድ ነው" ሲል በሐመርኛ በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ካርለት ሰንደል ጫማዋን ቆልፋ ሳትጨርስ
አንዲት ልጃገረድ በዛጎልና ጨሌ የተዋበውን ቆዳዋን እያንሿሿች በቀጭኗ መንገድ እየሮጠች መጣች፡፡ በእጅዋ የወተት መያዣ ዶላ በሾርቃ ደግሞ የማሽላ ጭብጦ ይዛለች፡፡
ካርለት ልጃገረዷ ወደ እሷ ስትመጣ በአድናቆት
ተመለከተቻት፡፡ ኦይቶ ሰላም ብላት የወተቱን ዶላ ሰጠቻት፡፡ በሐመር ባህል የቁጥ ቁጥ ስጦታ የለም ያን የምታውቀው ነጭዋ ሐመር ዶላውንና ሾርቃውን ተቀበለቻት፡ ርቧታል፡፡ የዶላውን ክዳን ደፍታ
በ“ዶንግ" የታጠነውን ትኩስ ወተት በክዳኑ ቀዳቸና አንዱን ለጥሟ ጠጣች፡ ከዚያ ጭብጦውን በወተቱ እያማገች በላችና፡-
“ባይሮ ኢሜ” እግዜር ይስጥልኝ ብላ አመስግና ዶለውንና ሾርቃውን ለልጃገረዷ መልሳ ሁሉንም ተሰናብታ አሁንም “ሁላችንም ምን ነበረ እንደ እናንተ ብንሆን! ብላ እየተመኘች ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ወፎች ይዘምራሉ እሷም ትዘምራለች ከብቶች ያገሳሉ
ተፈጥሮም እንዲሁ. የሙዚቃው ህብረ ዜማ ተዋህዶ በሐመር
ቀዬዎች ያስተጋባሉ አይ ሕይወት! ተፈጥሮ የቃኘችው የህይወት
ለዛ.... ሳያቋርጥ እንደ ምንጭ ውሃ ከአድማስ አድማስ ይንቆረቆራል።
ምህረትየለሽ ቴክኖሉጂ አየሩን ከመበከሉ
ስግብግብነትንና ጦርነትን ከማስፋፋቱ ሌላ ተፈጥሮን ሊያዛባ አሁንም ባልተዳረሰበት ሁሉ ሃዲዱን ዘርግቶ ባህላዊ ህይወትን ሊጨፈልቅ ወደ ሐመር ሲምዘገዘግ ታያት፡፡
“አይ አፍሪካ! አለች ካርለት ከግብፅ እስከ ደቡብ አፍሪካ፧.ከኢትዮጵያ እስከ ሞሪታንያ ያሉትን የአፍሪካ አገሮች እያሰበች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
የቀይ አፈር መንደር ገና እያዛጋች ነው፡፡ ካርለት ጥቁርና ቡናማ ቀለም ያለው የፍዬል ቆዳዋን ለብሳ አንባሯን ጨሌዋን
አንገቷ ላይ ደርድራ ቀለበቶችዋን በጣቶችዋ ሰክታ ጥልፍልፍ ነጠላ
ጫማዋን ተጫምታ
እቃዋን በጀርባዋ በማዘል ከከተማው ቁልቁል
በሚወስደው መንገድ ትንሽ ሄደችና ሰፊውን የአርባምንጭ መንገድ
ትታ ወደ ግራዋ በመታጠፍ ወደ ዲመካ የሚወስደውን ጎዳና ይዛ ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
በሾላ ቆንጥር ዘረማይ ሶውት• ዲሎ ጉርዶ ሶቆላ… የተሞላውን ጫካ ግራና ቀኝ እያየች የድርጭት ጭልፊት ቁራ
አቲ ሴሌ አርክሻ… አዕዋፍ ዝማሬ እያዳመጠች ልቧ በደስታ እየዘለለ ነጎደች፡፡
የእግር ጉዞ ትወዳለች፡፡ አቀበት ወጥታ ቁልቁለት ወርዳ! ላብ በጀርባዋ ተንቆርቁሮ, ሰውነቷ ዝሎ. ካሰበችበት ስትደርስ
የአሸናፊነት ስሜት ይሰማታል፡፡ በራሷ ትኮራለች ህይወቷ ይታደሳል፤ ልቧ በደስታ ይዘላል።
በተለያዩ ቦታዎች ተራራ ወጥታለች በበረሃ አሸዋ
ተጉዛለች በበረዶ ተንሸራታለች ስለዚህ አካሏ ብቻ ሳይሆን የህሊናዋ ጡንቻም ከቀን ወደ ቀን እየተጠናከረ ነው።
በሰዓት በአማካይ ከአራት እስከ አምስት ኪሎ ሜትር መጓዝ ትችላለች፡፡ ከቀይ አፈር መንደር እስከ ዲመካ ያለው ርቀት ሃምሳ ስምንት ኪሎ ሜትር ነው፡፡ ሃምሳውን ኪሎ ሜትር ለመጓዝ ከአስር እስከ አስራ ሁለት ሰዓት ይፈጅባታል፡፡ በየመካከሉ ግን እረፍት
ማድረጓ ስለማይቀር የመድረሻ ሰዓቷ በሁለትና ሶስት ሰዓት ይጨምር ይሆናል፡፡
የለበሰችው የሐመር ባህላዊ ልብስ አምሮባታል፡ ከኋላዋ በኩል የለበሰችው ቆዳ ውን ውን የሚል ሲሆን ከፊት ለፊቷ ግን አጭር ነው፡ ጭኖችዋ ለፀሐይ እንብዛም ተጋልጠው ስላልከረሙ እንደ ፋርኖ ነጭ ሆነው ያስጎመጃሉ፡፡ አንድ ወቅት ፀሐዩ ጠብሷቸው እንሶስላ መስለው ነበር፡፡
በየመንገዱ የሚያገኝዋት መንገደኞች እንግዳነቷን ገምተው ተደንቀው ቆም ብለው ሲያይዋት
ነጋ ያ” ትላቸዋለች፡
ጋ ያኒ" ይሏታል፡፡
“ነኖኖምቤ ቀለሎምቤ
ፈያዎ…" በነጭዋ ሐመር
ይገረማሉ፡ በደስታም ፈገግ ይሉና፡“ፈያኔ! ያ ፈያዎ! ይሏታል፡ ሰላምታዋን አቅርባ ከብቶች… ደህና ብላ ስትጠይቃቸው፡፡ እነሱም የእሷን ደህንነት ሲጠይቋት፡-
“ኢንታ ፊያዋ…” ብላ መንገዷን ትቀጥላለች፡እነሱም በአይናቸው ይሸኝዋታል፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ሰላምታ ከተለዋወጡ ደህንነታቸውን ከተነጋገሩ በኋላ፡
“ናቢ ናሞ አይኔ? ይሏታል ስምሽ ማነው ለማለት በሐመርኛ፡፡
“ኢንታው! ፈገግ ትላለች የእኔ ስም በማለት፡፡ እየሳቁ
እራሳቸውን ሲወዘውዙ፡
ናሞ አይኔ ካርለት ስትላቸው ይከብዳቸዋል፡ እንደገና
እየደጋገመች የእኔ ስም ካርለት ነው፡" ትላቸውና ተጨዋውተው
ደሞ ይለያያሉ፡፡
አንዳንዶቹ እንዲያውም ከደስታቸው ብዛት ሮጠው ሄደው በለሻ ወተት ይዘውላት ይመጣሉ፡ እነሱ ዘንድ እንድትውል
እንድታድርም ይጠይቋታል፡፡ “ምነው እዚች ምድር ያለው ሁሉ እንደእናንተ ቅን በሆነ! ብቻ ግን ሁሉም እንዲህ ቢተዛዘን ምናልባት
የህይወት ጣምናውን መግለጽ ይከብድ ይሆናል" እያለች ታስባለች፡፡
ስለዚህ ደግነታቸው አቀባበላቸው ሞራል ስለሚሆናት ስትጓዝ ድካም አይሰማትም፡፡ ላብ ብቻ፡፡ የትንፋሽ ቁርጥ ቁርጥ
ማለት ብቻ… ውስጧ ግን ብርቱ ነው፡፡ ብረት ሞራሏም እንደአለት ጥንካሬው እያደገ ነው፡፡
አንዳንድ ጊዜ hብቶችን የሚጠብቁ አፍላ ጎረምሶች
ያጋጥሟታል፡፡መፉቂያቸውን አፋቸው ውስጥ ሰክተው
የሚያብለጨልጭ ጭናቸውን ሳንቃ ደረታቸው ላይ ጨሌያቸውን
ያንዠረገጉ ይቀርቧትና ሞቼ ጉምዛ ክሮጃ መፋቂያ ጨሌ ይሸልሟትና፡-
“እጮኛ አለ?” ይሏታል፡፡
“አዎ!” ትላቸዋለች፡፡
“ሐመር ነው?”
“ከዎ፡፡
“ማን ይባላል?"
“ደልቲ ጉልዲ…"
“ይእ- አንች ነሽ ነጭዋ ሐመር?"
“አዎ"
ካርለት የምትባይው አንቺ ነሻ?
“አዎ-” ይገረሙና
“አንችንማ በስም የማያውቅ ማን አለ! ይእ!.." ሲሏት ካርለት ደስ ይላታል፡፡
ቀኑ እንኳን መሽቶ ከጨለመ በኋላ ሲያገኝዋት ጠጋ ብለው ያነጋግሯትና ሽኝተዋት ይመለሳሉ፡፡ በዚህ በጉዞው ወቅት ቀበሮ
ጅብ… ሲጮሁ ይሰሟታል፡፡ ግን አልፈራችም፡፡ አውሬዎች የሚያጠቁት ፊሪን ነው፡፡ የዓላማ ዕፅት ያለውን ያከብሩታል፡፡
ካርለት ዲመካ ለመድረስ ወደ አስራ አምስት ኪሎ ሜትር አካባቢ ሲቀራት ደከመች፡፡ በሐመር ባህል ልጃገረድ በምሽትም ሆነ
በቀን ብትጓዝ የሚደፍራት እንደሌለ ጠንቅቃ ታውቃለች:: ስለዚህ
በጉዞዋ ብትቀጥል የሚያሰጋት ነገር የለም፤ ድካሙ ሲጠነክርባት ግን
አንድ በቆሎ እርሻ ውስጥ ገብታ ለወፍ: መጠበቂያ ከተዘጋጀው ማማ ላይ ወጣች ትንሽ ብስኩትና ቼኮሌት ተመግባ በኮዳ ከያዘችው ውሃ ተጎንጭታ “ስልፒንግ ባጓ" ውስጥ ገብታ ከዋክብትን እያየች,
ተወርዋሪ ኮቦችን እየቆጠረች የእንቁራሪቶችን የኮኮሮችን ዝማሬ
እያዳመጠች እንቅልፍ እያባበለ ይዟት ጭልጥ አለ
ካርለት ከእንቅልፏ ስትነቃ ለጊዜው የት እንዳለች ድንግርግር አለባት፡፡ አይኖችዋን ከድና ስታስብ ከየት ተነስታ ወዴት
እንደምትጓዝ መቼ እንደደከማትና ማማው ላይ እንዴት እንደወጣች
ትዝ አላት፡ ራቅ ብለው ጎረምሶችና ህፃናት ይጫወቱ ነበር፡፡ ከማማው
ለመውረድ ስትሞክር ግን ሁሉም ዘወር ብለው አይዋት፡፡ ሻንጣዋን
ማማው ላይ ይዛ መውጣቱ ስለከበዳት ማማው ስር ነበር ጥላው የወጣችው፡ ማማው ከመንገዱ ብዙም ስለማይርቅ እሷንም ሆነ
እቃዋን ብዙ ተላላፊዎች እያዩ ነው ያለፉት፡፡ ሐመር ውስጥ ግን የአንዱን ንብረት ሌላው አይነካም ወድቆ እንኳን ቢያገኝ ዛፍ ላይ
አንጠልጥሎት ይሄዳል፡፡ የጠፋው ተመልሶ እንዲያገኘው
ካርለት ልጆችንና ጎረምሶችን ሰላም ስትል አንድ ልጅ እግር ከቡዱኑ ነጠል ብሉሎ ሄደና፡-
“አይቶ! እረ ኦይቶ" ብሎ ተጣራ፡፡
“ዬ!” የሴት ድምፅ ተሰማ፡፡
“ይዘሽው ነይ እንግዳዋ ልትሄድ ነው" ሲል በሐመርኛ በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ካርለት ሰንደል ጫማዋን ቆልፋ ሳትጨርስ
አንዲት ልጃገረድ በዛጎልና ጨሌ የተዋበውን ቆዳዋን እያንሿሿች በቀጭኗ መንገድ እየሮጠች መጣች፡፡ በእጅዋ የወተት መያዣ ዶላ በሾርቃ ደግሞ የማሽላ ጭብጦ ይዛለች፡፡
ካርለት ልጃገረዷ ወደ እሷ ስትመጣ በአድናቆት
ተመለከተቻት፡፡ ኦይቶ ሰላም ብላት የወተቱን ዶላ ሰጠቻት፡፡ በሐመር ባህል የቁጥ ቁጥ ስጦታ የለም ያን የምታውቀው ነጭዋ ሐመር ዶላውንና ሾርቃውን ተቀበለቻት፡ ርቧታል፡፡ የዶላውን ክዳን ደፍታ
በ“ዶንግ" የታጠነውን ትኩስ ወተት በክዳኑ ቀዳቸና አንዱን ለጥሟ ጠጣች፡ ከዚያ ጭብጦውን በወተቱ እያማገች በላችና፡-
“ባይሮ ኢሜ” እግዜር ይስጥልኝ ብላ አመስግና ዶለውንና ሾርቃውን ለልጃገረዷ መልሳ ሁሉንም ተሰናብታ አሁንም “ሁላችንም ምን ነበረ እንደ እናንተ ብንሆን! ብላ እየተመኘች ጉዞዋን ቀጠለች፡፡
ወፎች ይዘምራሉ እሷም ትዘምራለች ከብቶች ያገሳሉ
ተፈጥሮም እንዲሁ. የሙዚቃው ህብረ ዜማ ተዋህዶ በሐመር
ቀዬዎች ያስተጋባሉ አይ ሕይወት! ተፈጥሮ የቃኘችው የህይወት
ለዛ.... ሳያቋርጥ እንደ ምንጭ ውሃ ከአድማስ አድማስ ይንቆረቆራል።
ምህረትየለሽ ቴክኖሉጂ አየሩን ከመበከሉ
ስግብግብነትንና ጦርነትን ከማስፋፋቱ ሌላ ተፈጥሮን ሊያዛባ አሁንም ባልተዳረሰበት ሁሉ ሃዲዱን ዘርግቶ ባህላዊ ህይወትን ሊጨፈልቅ ወደ ሐመር ሲምዘገዘግ ታያት፡፡
“አይ አፍሪካ! አለች ካርለት ከግብፅ እስከ ደቡብ አፍሪካ፧.ከኢትዮጵያ እስከ ሞሪታንያ ያሉትን የአፍሪካ አገሮች እያሰበች፡፡
👍26😱2🥰1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከደብረብርሀን ከተመለስኩ በአራተኛው ቀን ይመስለኛል ማታ ከስራ ተመልሼ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ለመተኛት እየተገላበጥኩ ሳለ ልጄ ደወለች..አነሳሁና ስለእናቷ ስለቤተሰቡ ብዙ ብዙ ነገር ካወራን በኃላ
‹‹እናት…እናትሽ ከመጣች በኃላ እኮ ያቺን ነገር መላክ አቆምሽ››ስል ወቀስኳት
‹‹ምንድነው አባዬ?››
‹‹የእናትሽን ደብዳቤ ነዋ….ነው ወይስ ነጠቀችሽ?››
‹‹አይ አልነጠቀቺኝም እኔው ጋር ነው. ያለው...ግን እኮ አንድ ገፅ ብቻ ነች የቀረቺው..እሷን አሁን እልክልሀለሁ››
‹‹እሺ የእኔ ማር …እጠብቃለሁ..ደህና አደሪልኝ››
ከተሰናበትኳት ከ10 ደቂቃ በኃላ ቃሏን አክብራ የመጨረሻ ያለችውን ቅጠል በተለመደው መንገድ ላከችልኝ..እስኪ ከመተኛቴ በፊት የሪቾን የመጨረሻ ኑዛዜ አብረን እናንብባት፡፡
ሀምሌ 20/2008 ዓ.ም
ተስፋ መቁረጥ ብቻም ሳይሆን እግዚያብሄርን በጣም ነው የተቀየምኩት…. ወደ እዚህ ጉድ ከመግባት እንዲታደገኝ እቤቱ ተመላልሼ አቧራ ላይ እየተንከባለልኩ ብዙ ቀን ተማፅኜዋለሁ…. በመሰናክሉም ተሰናክሎ ላለመውደቅ ያቅሜን ያህል ሞክሬያለሁ፡፡
የማላፈቅረውን ሰው በተክሊል እስከማግባት ድረስ ሄጄለሁ፣እኔ ይሄንን ሁሉ ስጥር እግዚያብሄር ምን ረዳኝ…..?እንደውም በተቃራኒው ላልተገባ ሀጥያት አሳልፎ ሰጠኝ……..ምንአልባት ጥንቱን ሲፈጥረኝ ለሲኦል አጭቶኝ ስለሆነ ይሆናል….ስለዚህ እጅ ሰጥቼያለሁ……በመንፈሳዊም ሆነ በስጋዊ ህይወቴ ያለኝ ተስፋ ፈርሶል፡፡አሁን ነፍሴ ሴይጣን ይንገስባት….. በተሰነካከለ ተስፋዬም ዳቢሎስ ይደሰትበት ብዬ እራሴን ረገምኩ……
ከዛ በሃላ ብቸኛው ያስጨነቀኝ ጉዳይ የቤተሰቦቼ ሀዘን ነው…የእናቴ ቅስም መሰበር ነው…..እና እንደፈራሁትም በክስተቱ ቤተሰቦቼ የመጨረሻውን ሀዘን አዘኑ ..እናትና አባቴ የ30 አመት ትዳራቸውን በተኑ……በወቅቱ ሁሉን ነገር ጣጥዬ እራሴን ለማጥፍት ወስኜ ነበር……ግን ደግሞ ፈራሁ ..የፍራቻዬ ምክንያት ደግሞ የሚያስቅ ነው…‹‹ከሞትኩ በኃላ እዬቤ ቢናፍቀኝስ…..?እውነት ይሄ ልክፍት ነው…፡፡አንድ የሁለት ልጆች እናት የሆነች ባለ ጤነኛ አዕምሮ ሴት በሆነ ችግር እራሷን ለማጥፋት ስትነሳ ሊያሳስባት የሚገባው የመጀመሪያው ነገር ‹‹እኔ ከሞትኩ በኃላ ልጆቼ እንዴት ይሆናሉ?›› የሚለው ስጋት መሆን ነበረበት፡፡እኔ ግን ፈፅሞ እንደዛ አይት ሀሳብ አላስጨንቀኝም
…….ስላማያስጨንቀኝ ግን አፍራለሁ….እውነትም በጣም አፍራለሁ፡፡
በዛ መወዛገብ ውስጥ እያለሁ እዬብ የተአምር አባት እንደሆነ ሲያውቅ ማቄን ጨርቄን ሳይል እብስ ብሎ ጠፋ …ለአንድ ወር ፈለኩት እስከሀለማያ ሄጄ ፈለኩት…አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይደል የሚባለው…ሊገኝ አልቻለም፡፡
በቃ ሁሉን ነገር ጣጥዬ በደስታ ሳይሆነ በሀዘን ተቆራምጄ..በተስፋ ሳይሆን በተሰባበረ ልብ ወደአሜሪካ ለመጓዝ ወሰንኩ፡፡ ……አዎ እራሴን ማጥፋት ካልቻልኩ እራሴን መርሳት አለብኝ …እራስ ለመርሳት ደግሞ አሜሪካ ምቹ ቦታ ትመስለኛለች፡፡አዎ እዛ ሄጄ እራሴን በስራ እጠምዳለሁ ……ልክ ከአሜሪካ ሮቦቶች ማካከል እንደአንዱ እሆናለሁ ……በቃ ከሶስት ቀን በኃላ ሁሉን ነገር ጣጥዬ የፈረሰ ተስፋዬን እና የቆሰለ ልቤን ይዤ ወደአሜሪካ… እዛ እንደረስኩ ከምፈታው ባሌ ጋር እበራለሁ..
እዚህ ላይ ሪች ብዙ ነገር ሸፋፍና እና በጥቅሉ ጠቃቅሳ አልፋቸዋለች…. ለዛውም ዋናውን አስኳል ነገር ..እርግጠኛ ነኝ ሰለዛ ስታስብ እእምሮዋ ከተገቢው በላይ እየተጨናነቀባት አስቸግሯት በምልሰት እያስታወሰች መፃፍ ከብዶት መሰለኝ እንደዛ ያደረገቺው፡፡
እኔና ሪች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጻታዊ ግንኙነት ሰተት ብለን የገባናው ካገባች ከ10 ኛው ቀን በኃላ ነው፡:፡ሰርጉ አልፎ እኛ ቤትም መልስ ተጠርተው ከተመለሱ በኃላ እና ቤታቸው ገብተው ኑሮን አህድ ብለው እንደጀመሩ መስፍኔ አንድ ጎጃም ፍኖተሰላም ሚኖሩ አጎቱ ሞተው መርዶ ተነገረው፡፡
ከመሄዱ በፊት እኔን በአካል አግኝቶኝ በከፍተኛ አደራ ሪችን እንዳስተዳድራትና ቀንም ቢሆን ብቻዋን እንዳልተዋት በልመና ተማፀነኝ‹‹በሬ ከአራጁ ይውላል ይሎችኋል እንዲህ አይነቱን ነው››
…ለአስራአምስት ምናምን አመት አንድ አልጋ ላይ አብረን ተኝተን ምንም ያላደረግን ሰዎች..ይሄው ከሰርጎ በኃላ አብረን በተኛን በመጀመሪያው ቀን እንዲህ የሰማይ መስኮት ተከፍቶ የጥፋት ዘንዶ በላያችን ተጠመጠመ… ከሲኦል ድንገት የተረጨ ሚመስል የመርገምት እሳት ሁለታችንንም ለብልቦ አቃለጠን፡፡
.በመጀመሪያ ቀን ወሲብ ፈፅመን ነግቶ በማግስቱ ስንነሳ ከመተፋፈራችን የተነሳ አይን ለአይን መተያየትም ሆነ ቃል አውጥተን ምንም ነገር ማውራት አልቻልንም ነበር…፡፡ሁለታችንም ቀኑን ሙሉ በፀፀት ስንብሰለሰልና እና ግራ በመጋባት ደንዝዘን ነበር የዋልነው…፡፡
የሚገርመው ግን መሽቶ መልሰን ስንተኛ መልሰን ተመሳሳዩን ከመፈፀም እራሳችንን መግታት አልቻልንም…፡፡በአጠቃላይ ጥቅምት ላይ የዩኒቨርሲቲ ትመህርት ተከፍቶ ተመልሼ ወደ አለማይ እስከምሄድ ድረስ ከሰባት ወይም ስምንት ቀን በላይ ፍቅር ሰርተናል፤እና ደግሞ በስድስተኛው ወር ሊጠይቁኝ ሀለማያ ድረስ ከመስፍኔ ጋር መጥተው እራሱ እሱን ለሆነ ሰዓት ሸውደን ለብቻችን የመንሆንበትን ሁኔታ በማመቻቸት ፍቅር ሰርተናል፡፡ስሜቱ አስቀያሚ ግን ደግሞ በጣም ጣፋጭ ነበር..በተለይ መስፍኔን ፊት ለፊት ማየት ልብን ይሰብራል.፡፡
የሚገርመው ደግሞ በጣም ብዙ ብዙ ቀናት እሷ መሀል ሆና ሶስታችንም በአንድ አልጋ ላይ አንዳችንን በግራ እጇ ሌላችንን በቀኝ እጇ እያቀፈች ብዙ በጣም ብዙ የመሳቀቅ ለሊቶችን እንድናሳልፍ አድርጋናለች…አይ ወንዶች በፍቅር አይናችን ከተጋረደ እኮ በቃ በጣም የዋህና ገራሞች ነን፡፡ከዛ ያው እሷ እንደነገረቻችሁ የአሜሪካው ጉዳይ መጣና ዲ.ኤን.ኤ ምርመራ ምናምን ተባለ ሁሉን ነገር አደፈራረሰው..ሀጥያታችንን ፀሀይ ላይ ተሰጣ…..ሁሉ ነገር እንደምታውቁት ሆነ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከደብረብርሀን ከተመለስኩ በአራተኛው ቀን ይመስለኛል ማታ ከስራ ተመልሼ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ለመተኛት እየተገላበጥኩ ሳለ ልጄ ደወለች..አነሳሁና ስለእናቷ ስለቤተሰቡ ብዙ ብዙ ነገር ካወራን በኃላ
‹‹እናት…እናትሽ ከመጣች በኃላ እኮ ያቺን ነገር መላክ አቆምሽ››ስል ወቀስኳት
‹‹ምንድነው አባዬ?››
‹‹የእናትሽን ደብዳቤ ነዋ….ነው ወይስ ነጠቀችሽ?››
‹‹አይ አልነጠቀቺኝም እኔው ጋር ነው. ያለው...ግን እኮ አንድ ገፅ ብቻ ነች የቀረቺው..እሷን አሁን እልክልሀለሁ››
‹‹እሺ የእኔ ማር …እጠብቃለሁ..ደህና አደሪልኝ››
ከተሰናበትኳት ከ10 ደቂቃ በኃላ ቃሏን አክብራ የመጨረሻ ያለችውን ቅጠል በተለመደው መንገድ ላከችልኝ..እስኪ ከመተኛቴ በፊት የሪቾን የመጨረሻ ኑዛዜ አብረን እናንብባት፡፡
ሀምሌ 20/2008 ዓ.ም
ተስፋ መቁረጥ ብቻም ሳይሆን እግዚያብሄርን በጣም ነው የተቀየምኩት…. ወደ እዚህ ጉድ ከመግባት እንዲታደገኝ እቤቱ ተመላልሼ አቧራ ላይ እየተንከባለልኩ ብዙ ቀን ተማፅኜዋለሁ…. በመሰናክሉም ተሰናክሎ ላለመውደቅ ያቅሜን ያህል ሞክሬያለሁ፡፡
የማላፈቅረውን ሰው በተክሊል እስከማግባት ድረስ ሄጄለሁ፣እኔ ይሄንን ሁሉ ስጥር እግዚያብሄር ምን ረዳኝ…..?እንደውም በተቃራኒው ላልተገባ ሀጥያት አሳልፎ ሰጠኝ……..ምንአልባት ጥንቱን ሲፈጥረኝ ለሲኦል አጭቶኝ ስለሆነ ይሆናል….ስለዚህ እጅ ሰጥቼያለሁ……በመንፈሳዊም ሆነ በስጋዊ ህይወቴ ያለኝ ተስፋ ፈርሶል፡፡አሁን ነፍሴ ሴይጣን ይንገስባት….. በተሰነካከለ ተስፋዬም ዳቢሎስ ይደሰትበት ብዬ እራሴን ረገምኩ……
ከዛ በሃላ ብቸኛው ያስጨነቀኝ ጉዳይ የቤተሰቦቼ ሀዘን ነው…የእናቴ ቅስም መሰበር ነው…..እና እንደፈራሁትም በክስተቱ ቤተሰቦቼ የመጨረሻውን ሀዘን አዘኑ ..እናትና አባቴ የ30 አመት ትዳራቸውን በተኑ……በወቅቱ ሁሉን ነገር ጣጥዬ እራሴን ለማጥፍት ወስኜ ነበር……ግን ደግሞ ፈራሁ ..የፍራቻዬ ምክንያት ደግሞ የሚያስቅ ነው…‹‹ከሞትኩ በኃላ እዬቤ ቢናፍቀኝስ…..?እውነት ይሄ ልክፍት ነው…፡፡አንድ የሁለት ልጆች እናት የሆነች ባለ ጤነኛ አዕምሮ ሴት በሆነ ችግር እራሷን ለማጥፋት ስትነሳ ሊያሳስባት የሚገባው የመጀመሪያው ነገር ‹‹እኔ ከሞትኩ በኃላ ልጆቼ እንዴት ይሆናሉ?›› የሚለው ስጋት መሆን ነበረበት፡፡እኔ ግን ፈፅሞ እንደዛ አይት ሀሳብ አላስጨንቀኝም
…….ስላማያስጨንቀኝ ግን አፍራለሁ….እውነትም በጣም አፍራለሁ፡፡
በዛ መወዛገብ ውስጥ እያለሁ እዬብ የተአምር አባት እንደሆነ ሲያውቅ ማቄን ጨርቄን ሳይል እብስ ብሎ ጠፋ …ለአንድ ወር ፈለኩት እስከሀለማያ ሄጄ ፈለኩት…አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይደል የሚባለው…ሊገኝ አልቻለም፡፡
በቃ ሁሉን ነገር ጣጥዬ በደስታ ሳይሆነ በሀዘን ተቆራምጄ..በተስፋ ሳይሆን በተሰባበረ ልብ ወደአሜሪካ ለመጓዝ ወሰንኩ፡፡ ……አዎ እራሴን ማጥፋት ካልቻልኩ እራሴን መርሳት አለብኝ …እራስ ለመርሳት ደግሞ አሜሪካ ምቹ ቦታ ትመስለኛለች፡፡አዎ እዛ ሄጄ እራሴን በስራ እጠምዳለሁ ……ልክ ከአሜሪካ ሮቦቶች ማካከል እንደአንዱ እሆናለሁ ……በቃ ከሶስት ቀን በኃላ ሁሉን ነገር ጣጥዬ የፈረሰ ተስፋዬን እና የቆሰለ ልቤን ይዤ ወደአሜሪካ… እዛ እንደረስኩ ከምፈታው ባሌ ጋር እበራለሁ..
እዚህ ላይ ሪች ብዙ ነገር ሸፋፍና እና በጥቅሉ ጠቃቅሳ አልፋቸዋለች…. ለዛውም ዋናውን አስኳል ነገር ..እርግጠኛ ነኝ ሰለዛ ስታስብ እእምሮዋ ከተገቢው በላይ እየተጨናነቀባት አስቸግሯት በምልሰት እያስታወሰች መፃፍ ከብዶት መሰለኝ እንደዛ ያደረገቺው፡፡
እኔና ሪች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጻታዊ ግንኙነት ሰተት ብለን የገባናው ካገባች ከ10 ኛው ቀን በኃላ ነው፡:፡ሰርጉ አልፎ እኛ ቤትም መልስ ተጠርተው ከተመለሱ በኃላ እና ቤታቸው ገብተው ኑሮን አህድ ብለው እንደጀመሩ መስፍኔ አንድ ጎጃም ፍኖተሰላም ሚኖሩ አጎቱ ሞተው መርዶ ተነገረው፡፡
ከመሄዱ በፊት እኔን በአካል አግኝቶኝ በከፍተኛ አደራ ሪችን እንዳስተዳድራትና ቀንም ቢሆን ብቻዋን እንዳልተዋት በልመና ተማፀነኝ‹‹በሬ ከአራጁ ይውላል ይሎችኋል እንዲህ አይነቱን ነው››
…ለአስራአምስት ምናምን አመት አንድ አልጋ ላይ አብረን ተኝተን ምንም ያላደረግን ሰዎች..ይሄው ከሰርጎ በኃላ አብረን በተኛን በመጀመሪያው ቀን እንዲህ የሰማይ መስኮት ተከፍቶ የጥፋት ዘንዶ በላያችን ተጠመጠመ… ከሲኦል ድንገት የተረጨ ሚመስል የመርገምት እሳት ሁለታችንንም ለብልቦ አቃለጠን፡፡
.በመጀመሪያ ቀን ወሲብ ፈፅመን ነግቶ በማግስቱ ስንነሳ ከመተፋፈራችን የተነሳ አይን ለአይን መተያየትም ሆነ ቃል አውጥተን ምንም ነገር ማውራት አልቻልንም ነበር…፡፡ሁለታችንም ቀኑን ሙሉ በፀፀት ስንብሰለሰልና እና ግራ በመጋባት ደንዝዘን ነበር የዋልነው…፡፡
የሚገርመው ግን መሽቶ መልሰን ስንተኛ መልሰን ተመሳሳዩን ከመፈፀም እራሳችንን መግታት አልቻልንም…፡፡በአጠቃላይ ጥቅምት ላይ የዩኒቨርሲቲ ትመህርት ተከፍቶ ተመልሼ ወደ አለማይ እስከምሄድ ድረስ ከሰባት ወይም ስምንት ቀን በላይ ፍቅር ሰርተናል፤እና ደግሞ በስድስተኛው ወር ሊጠይቁኝ ሀለማያ ድረስ ከመስፍኔ ጋር መጥተው እራሱ እሱን ለሆነ ሰዓት ሸውደን ለብቻችን የመንሆንበትን ሁኔታ በማመቻቸት ፍቅር ሰርተናል፡፡ስሜቱ አስቀያሚ ግን ደግሞ በጣም ጣፋጭ ነበር..በተለይ መስፍኔን ፊት ለፊት ማየት ልብን ይሰብራል.፡፡
የሚገርመው ደግሞ በጣም ብዙ ብዙ ቀናት እሷ መሀል ሆና ሶስታችንም በአንድ አልጋ ላይ አንዳችንን በግራ እጇ ሌላችንን በቀኝ እጇ እያቀፈች ብዙ በጣም ብዙ የመሳቀቅ ለሊቶችን እንድናሳልፍ አድርጋናለች…አይ ወንዶች በፍቅር አይናችን ከተጋረደ እኮ በቃ በጣም የዋህና ገራሞች ነን፡፡ከዛ ያው እሷ እንደነገረቻችሁ የአሜሪካው ጉዳይ መጣና ዲ.ኤን.ኤ ምርመራ ምናምን ተባለ ሁሉን ነገር አደፈራረሰው..ሀጥያታችንን ፀሀይ ላይ ተሰጣ…..ሁሉ ነገር እንደምታውቁት ሆነ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍82🥰5❤3
#ባል_አስይዞ_ቁማር
:
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
በማግስቱ ነው…እሷ ገንዳ ውስጥ ገብታ ትዋኛለች እሱ እየሠረቀ ይመለከታታል..
‹‹ለምን ገብተህ አብረሀት አትዋኝም?"
"አብረሀት ማለት?"ስኳር ሲሰርቅ እንደተያዘ ህፃን በርግጎ ጠየቃት፡፡
"እንዴ በአይንህ እኮ ዋጥካት"
"ስርዓት ያዢ እንጂ… የራስሽው ጓደኛ መስላኝ?"
"እሱማ እዚህ ከመምጣታችን በፊት ነዋ ..አሁንማ ቀማሀኝ..ለማንኛውም ይመቻችሁ"አለችውና ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ጉንጩን ሳመችውና መራመድ ጀመረች፡፡
ደንግጦ"እንዴ! ወዴት ነው?"
"እግሬን ላፍታታ"
‹‹ልከተልሻ"አለ ከመቀመጫው እንኳን ለመንቀሳቀስ ሳይሞክር
"አይ ብቻዬን ይሻለኛል ››
‹‹ እሺ እዚሁ እንጠብቅሻለን›› ብሎ ሸኛት...ደስ አለት።ደስ ያለት ተንኮል ስላሠበች ነው።
ትንሽ እራቅ እንዳለች እንዳያዮት ተጠንቅቃ በዛፍ ተከልላ ተጠማዘዘችና ወደመኝታ ክፍል አመራች፡፡ ...እንደደረሰች ልብሷን ቀያየረች ።ሻንጣዋን አዘጋጅታ ።ከቦርሳዋ ዘወትር እንደምታደርገው እነዛን የድመት አይን የመሰሉ ካሜራዎችን ድብቅ ቦታ አስተካክላ አስቀመጠች..ወደጊፊቲ ክፍል ስትሄድ ፅዳቷ እያጸዳች ነበር፡፡
‹‹…ይሄንን ቻርጅ ከጎደኛዬ ተውሼ ልመልስላት ነበር..››አለችና ዝም ብላ ገብታ ኮመዲኖ ላይ ቻርጁን አስቀመጠች… የእሷን እይታ በሰውነቷን ጋርዳ እዛው ኮመዲኖ አጠገብ ካለ የቴሌቪዥን ጠርዝ ላይ የካሜራውን አይን ለጠፈችው….መልሳ ቻርጀሩን አነሳችና‹‹እንደውም ሀሳቤን ቀየርኩ እስክትመጣ ብጠቀምበት ይሻላል›› ብላ ወጥታ ሄደች….ቀጥታ የመኪናውን ቁልፍ እያወዛወዘች ወደ መድሀኔ መኪና ነው ያመራችው..ከፈተችና ገባች… መኪናውን አስነስታ ኩሪፍቱን ለቃ ወጣች ።30 ደቂቃ ከነዳች በኃላ ስልኳን አወጣችና…፡፡
‹‹መኪናህን ይዤ ከጊቢ ወጥቼያለሁ ከሁለት ሰዓት በኃላ እመለሳለሁ ››ብላ መልዕክት ላከችለትና ስልኳን አጠፍችው።
////
አዲስአበባ ገብታ እቤቷ ከደረስች በኃላ ነበር. ስልኳን ስትከፍት ሰዓቱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር ..ከከፈተች ከአስር ደቂቃ በኃላ ተደወለላት።
‹‹አንቺ የት ነሽ?››
"እቤቴ›››
‹‹ ማለት?"
"እቤቴ ነዋ.. አዲስአበባ..."
" ግን ጤነኛ ነሽ...?ምን ሆንኩኝ ብለሽ ነው?"ከንዴቱ ብዛት ድምፁ እየተቆራረጠ እና እየተርገበገበ ነበር..፡፡
"ምንም ..አሰኘኝ አደረኩት ..ለማንኛውም ለሹፌርህ ነግሬልሀለው...አሁን እቤት መጥቶ መኪናህን ወስዷል …ጥዋት እስከሁለት ሰዓት ይደርስልሀል፡፡"
"በጣም ታበሳጪያለሽ… እኔስ ይሁን አንዴ ፈርዶብኛል.. የሠው ሠው ከቤቷ አክለፍልፈሽ አምጥተሽ ባዶ ሜዳ ላይ ጥለሻት ትሄጂያለሽ?››
"ባዶ ሜዳ ላይ አይደለም አንተ ላይ ነው ጥያት የመጣሁት...አንተ ማለት ደግሞ እኔ ነህ...ምነው ተሳሳትኩ እንዴ?››
"አሽሟጠጥሽ ማለት ነው...በይ ቻው"ብሎ ጠረቀመባት ።
እሷ ግን ሁሉም ነገር በእቅዷ መሠረት እየሄደ ስለሆነ ደስ አላት።
///
"ሶስት ሰዓት የጀመረች ይሄው እስከአራት ሰዓት ተኩል ላፓቶፖን አስተካክላ ወደክፍላቸው እስኪገብ እየጠበቀች ነው። ‹‹ውይ ተመስገን››አለች…
የጊፍቲ ክፍል ተከፈተና ገባች ...የእሱም ተከፈተ ገባና ዘጋው።ልዩ መልሳ ተበሳጨች…፡፡እቅዴ አልሰራም ወይም ግምቶ ትክክል አልነበረም፡፡ በተለይ እስከእዚህን ሰዓት ድረስ ወደ ክፍላቸው ሳይመለሱ መቆየታቸው ተስፍ ሰጥቷት ነበር ፡፡እነሱ ግን ይሄው ጨዋነታቸውን እንደጠበቁ በየክፍላቸው ገቡ..፡፡ይሄ ጉዳይ ደግሞ ልዩን ተስፋ ሲያስቆርጣት …የእሷን ላፕቶፕ ሀክ በምድረግ እሷንም ሰደሬ ያሉትን እነጊፍቲንም እየተመለከተ ያለው ቃል ደግሞ ፈገግ አለ፡፡
ልዩ‹‹ቆይ ቆይ እስኪ… ››ብላ ትኩረቷን መድሀኔ ክፍል ውስጥ ትኩረት ደረገች፡፡ እሱ ላይ ምንም የመረጋጋት መንፈስ አይታይበትም፡፡ ዝም ብሎ ወለሉ ላይ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሠ ደቂቃዎችን አሳለፈ... ጊፍቲ ምንም የሚነበብባት የተለየ ስሜት የለም፡፡ ልብሷን አወለቀችና በፓንት ብቻ እርቃኗን ቆመች‹‹...ዋው ሰውነቷ ለእኔ ለሴቷም ያጓጓል..፡፡እርግጥ ከመጠን ትንሽ ተረፍረፍ ያለ ውፍረት ይታይባታል ቢሆንም ታምራለች፡፡››በማለት አድናቆቶን ተናገረች …ቃል ደግሞ በግማሽ ትኩረት የሚያውቀውን ገላ እየተመለከተ በገማሽ ቀልቡ ደግሞ የልዩን ጉሩምሩምታና መቁነጥነጥ እየታዘበ ቀጣዩን ትዕይንት ለማየት በጉጉት መከታተሉን ቀጠለ...
ጊፍቲ ከሻንጣዋ ውስጥ ሙሉ ቢጃማ ቀሚስ አወጣችና ለበሰች..ከዛ ሎሺን አወጣችና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላ ከባቷ ጀምሮ ወደታች እግሮቾን መቀበባት ጀመረች...
መድህኔ አሁንም ክፍሉ ውስጥ ሆኖ መንጎራደድን አላቆመም ..በውስጡ ከፍተኛ የሀሳብ ፍጭት እየተደረገ ይመስላል.. ድንገት እንደመባነን አለና ወደ ጠረጰዛው ሄደ ..ብዙም ያልተጠጣለት ብላክ ሌብል ውስኪ ነበር ..አንስቶ ያዘው..ትናንት ማታ ልዩ ይሄን መጠጥ ስለምትወድ ለእሷ ብሎ ነበር የገዛላት። ሊያንደቀድቀው ነው ብላ ስትጠብቅ ሁለት ብርጭቆ ይዞ ከክፍሉ ወጣ...የቃልም ሆነ የልዩ ልብ በየአሉበት ተንጠለጠለ… ሁለቱም የሚቀጥለውን ትዕይንት ለማየት ተነቃቁ ..የጊፍቲ ክፍል ተንኳኳ
"ማነው?"
"ጊፍቲ መድህኔ ነኝ"
ያለምንም ማቅማማት ቀልጠፍ ብላ ሄዳ ከፈተችለትና በራፍን ይዛ ቆመች..ከካሜራው ስለራቁ የሚያወሩት እየተሠማቸው አይደለም .ከደቂቃዎች ብኃላ ከበራፉ ገለል አለችና እሱን አስገባችው፡፡ በራፍን ዘግታ ወደነበረችበት የአልጋ ጠርዝ ተመልሳ ተቀመጠች...እሱ ውስኪውን ከነጠርሙሶቹ እንደያዘ ቆሟል።
‹‹እንዴ ቁጭ በል እንጂ?››
"እሺ"አለና በሁለቱም ብርጭቆ ቀዳና አንዱን አቀብሏት አንዱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ያለ ደረቀ ወንበር ላይ ተቀመጠ...፡፡
"የጠጣሁት ወይን እራሱ አድክሞኛል..."
"አይዞሽ ምንም አይልሽ...ደግሞ አልጋሽ ላይ ነው ያለሽው ከደከመሽ ወደኃላ ክንብል ብሎ መተኛት ነው፡፡"
"እኔስ ክፍሌ ነኝ ክንብል ብዬ ተኛው...አንተስ በሰለም ወደቤትህ መግባትህን ቅድሚያ ማረጋገጥ የለብኝም?።››አለችው፡፡
"ለዛ አታስቢ ..ከእዚህ ክፍሌ እስከሚደርስ ምን ያጋጥመዋል ብለሽ የምትሰጊ ከሆነ እዚሁ ከእግርሽ ስር እጥፍጥፍጥፍ ብዬ እተኛለሁ›› አላት፡፡
ጊፍቲ ከት ብላ የመገረም ሳቅ ሳቀች ."ይህቺ ጠጋ ጠጋ እቃ ለማንሳት ነው ...ሰውዬ በል ጠጣ ጠጣ አድርግና ወደ ክላስህ" አለችው ….
መልስ ሊመልስላት አፉን ሲከፍት የእሷ ስልክ ጠራ…እርብትብት አለች….መድህኔ እየተከታተላት ነው…ስልኩን አላነሳችውም፡፡ ስልኩም እስከመጨረሻው ድረስ አልጠራም…በመሀከል ተቋራጠ፡፡ስልኩን የደወለው ቃል ነው..ይሄንን ያደረገው ሆነብሎ ስሜቱ እንደዛ እንዲያረግ ስለገፋፋው ነው፡፡
‹‹ወይ….በፈጣሪ!!›አለች፡፡
‹‹ምነው ?ማነው የደወለልሽ?››
ልዩም በላችበት ሆነ የዚህን ጥያቄ መልስ ለማወቅ ፈልጋ ነበር
‹‹ጓደኛዬ ነው፡፡››መለሰች ጊፍቲ፡፡
‹‹ጓደኛሽ ማለት ፍቅረኛሽ?››
‹‹በለው.. አዎ ፍቅረኛዬ››
‹‹ይሄን ያህል አደገኛ ነው እንዴ;?››
‹‹አዎ….ማለቴ ምንም ብታደርግ ምንም አይናገርህም…አያኮርፍህም ..አይቆጣህም..በቃ ዝም ብሎ ነው የሚያልፍህ››
:
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
በማግስቱ ነው…እሷ ገንዳ ውስጥ ገብታ ትዋኛለች እሱ እየሠረቀ ይመለከታታል..
‹‹ለምን ገብተህ አብረሀት አትዋኝም?"
"አብረሀት ማለት?"ስኳር ሲሰርቅ እንደተያዘ ህፃን በርግጎ ጠየቃት፡፡
"እንዴ በአይንህ እኮ ዋጥካት"
"ስርዓት ያዢ እንጂ… የራስሽው ጓደኛ መስላኝ?"
"እሱማ እዚህ ከመምጣታችን በፊት ነዋ ..አሁንማ ቀማሀኝ..ለማንኛውም ይመቻችሁ"አለችውና ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ጉንጩን ሳመችውና መራመድ ጀመረች፡፡
ደንግጦ"እንዴ! ወዴት ነው?"
"እግሬን ላፍታታ"
‹‹ልከተልሻ"አለ ከመቀመጫው እንኳን ለመንቀሳቀስ ሳይሞክር
"አይ ብቻዬን ይሻለኛል ››
‹‹ እሺ እዚሁ እንጠብቅሻለን›› ብሎ ሸኛት...ደስ አለት።ደስ ያለት ተንኮል ስላሠበች ነው።
ትንሽ እራቅ እንዳለች እንዳያዮት ተጠንቅቃ በዛፍ ተከልላ ተጠማዘዘችና ወደመኝታ ክፍል አመራች፡፡ ...እንደደረሰች ልብሷን ቀያየረች ።ሻንጣዋን አዘጋጅታ ።ከቦርሳዋ ዘወትር እንደምታደርገው እነዛን የድመት አይን የመሰሉ ካሜራዎችን ድብቅ ቦታ አስተካክላ አስቀመጠች..ወደጊፊቲ ክፍል ስትሄድ ፅዳቷ እያጸዳች ነበር፡፡
‹‹…ይሄንን ቻርጅ ከጎደኛዬ ተውሼ ልመልስላት ነበር..››አለችና ዝም ብላ ገብታ ኮመዲኖ ላይ ቻርጁን አስቀመጠች… የእሷን እይታ በሰውነቷን ጋርዳ እዛው ኮመዲኖ አጠገብ ካለ የቴሌቪዥን ጠርዝ ላይ የካሜራውን አይን ለጠፈችው….መልሳ ቻርጀሩን አነሳችና‹‹እንደውም ሀሳቤን ቀየርኩ እስክትመጣ ብጠቀምበት ይሻላል›› ብላ ወጥታ ሄደች….ቀጥታ የመኪናውን ቁልፍ እያወዛወዘች ወደ መድሀኔ መኪና ነው ያመራችው..ከፈተችና ገባች… መኪናውን አስነስታ ኩሪፍቱን ለቃ ወጣች ።30 ደቂቃ ከነዳች በኃላ ስልኳን አወጣችና…፡፡
‹‹መኪናህን ይዤ ከጊቢ ወጥቼያለሁ ከሁለት ሰዓት በኃላ እመለሳለሁ ››ብላ መልዕክት ላከችለትና ስልኳን አጠፍችው።
////
አዲስአበባ ገብታ እቤቷ ከደረስች በኃላ ነበር. ስልኳን ስትከፍት ሰዓቱ አንድ ሰዓት አልፎ ነበር ..ከከፈተች ከአስር ደቂቃ በኃላ ተደወለላት።
‹‹አንቺ የት ነሽ?››
"እቤቴ›››
‹‹ ማለት?"
"እቤቴ ነዋ.. አዲስአበባ..."
" ግን ጤነኛ ነሽ...?ምን ሆንኩኝ ብለሽ ነው?"ከንዴቱ ብዛት ድምፁ እየተቆራረጠ እና እየተርገበገበ ነበር..፡፡
"ምንም ..አሰኘኝ አደረኩት ..ለማንኛውም ለሹፌርህ ነግሬልሀለው...አሁን እቤት መጥቶ መኪናህን ወስዷል …ጥዋት እስከሁለት ሰዓት ይደርስልሀል፡፡"
"በጣም ታበሳጪያለሽ… እኔስ ይሁን አንዴ ፈርዶብኛል.. የሠው ሠው ከቤቷ አክለፍልፈሽ አምጥተሽ ባዶ ሜዳ ላይ ጥለሻት ትሄጂያለሽ?››
"ባዶ ሜዳ ላይ አይደለም አንተ ላይ ነው ጥያት የመጣሁት...አንተ ማለት ደግሞ እኔ ነህ...ምነው ተሳሳትኩ እንዴ?››
"አሽሟጠጥሽ ማለት ነው...በይ ቻው"ብሎ ጠረቀመባት ።
እሷ ግን ሁሉም ነገር በእቅዷ መሠረት እየሄደ ስለሆነ ደስ አላት።
///
"ሶስት ሰዓት የጀመረች ይሄው እስከአራት ሰዓት ተኩል ላፓቶፖን አስተካክላ ወደክፍላቸው እስኪገብ እየጠበቀች ነው። ‹‹ውይ ተመስገን››አለች…
የጊፍቲ ክፍል ተከፈተና ገባች ...የእሱም ተከፈተ ገባና ዘጋው።ልዩ መልሳ ተበሳጨች…፡፡እቅዴ አልሰራም ወይም ግምቶ ትክክል አልነበረም፡፡ በተለይ እስከእዚህን ሰዓት ድረስ ወደ ክፍላቸው ሳይመለሱ መቆየታቸው ተስፍ ሰጥቷት ነበር ፡፡እነሱ ግን ይሄው ጨዋነታቸውን እንደጠበቁ በየክፍላቸው ገቡ..፡፡ይሄ ጉዳይ ደግሞ ልዩን ተስፋ ሲያስቆርጣት …የእሷን ላፕቶፕ ሀክ በምድረግ እሷንም ሰደሬ ያሉትን እነጊፍቲንም እየተመለከተ ያለው ቃል ደግሞ ፈገግ አለ፡፡
ልዩ‹‹ቆይ ቆይ እስኪ… ››ብላ ትኩረቷን መድሀኔ ክፍል ውስጥ ትኩረት ደረገች፡፡ እሱ ላይ ምንም የመረጋጋት መንፈስ አይታይበትም፡፡ ዝም ብሎ ወለሉ ላይ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሠ ደቂቃዎችን አሳለፈ... ጊፍቲ ምንም የሚነበብባት የተለየ ስሜት የለም፡፡ ልብሷን አወለቀችና በፓንት ብቻ እርቃኗን ቆመች‹‹...ዋው ሰውነቷ ለእኔ ለሴቷም ያጓጓል..፡፡እርግጥ ከመጠን ትንሽ ተረፍረፍ ያለ ውፍረት ይታይባታል ቢሆንም ታምራለች፡፡››በማለት አድናቆቶን ተናገረች …ቃል ደግሞ በግማሽ ትኩረት የሚያውቀውን ገላ እየተመለከተ በገማሽ ቀልቡ ደግሞ የልዩን ጉሩምሩምታና መቁነጥነጥ እየታዘበ ቀጣዩን ትዕይንት ለማየት በጉጉት መከታተሉን ቀጠለ...
ጊፍቲ ከሻንጣዋ ውስጥ ሙሉ ቢጃማ ቀሚስ አወጣችና ለበሰች..ከዛ ሎሺን አወጣችና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ ብላ ከባቷ ጀምሮ ወደታች እግሮቾን መቀበባት ጀመረች...
መድህኔ አሁንም ክፍሉ ውስጥ ሆኖ መንጎራደድን አላቆመም ..በውስጡ ከፍተኛ የሀሳብ ፍጭት እየተደረገ ይመስላል.. ድንገት እንደመባነን አለና ወደ ጠረጰዛው ሄደ ..ብዙም ያልተጠጣለት ብላክ ሌብል ውስኪ ነበር ..አንስቶ ያዘው..ትናንት ማታ ልዩ ይሄን መጠጥ ስለምትወድ ለእሷ ብሎ ነበር የገዛላት። ሊያንደቀድቀው ነው ብላ ስትጠብቅ ሁለት ብርጭቆ ይዞ ከክፍሉ ወጣ...የቃልም ሆነ የልዩ ልብ በየአሉበት ተንጠለጠለ… ሁለቱም የሚቀጥለውን ትዕይንት ለማየት ተነቃቁ ..የጊፍቲ ክፍል ተንኳኳ
"ማነው?"
"ጊፍቲ መድህኔ ነኝ"
ያለምንም ማቅማማት ቀልጠፍ ብላ ሄዳ ከፈተችለትና በራፍን ይዛ ቆመች..ከካሜራው ስለራቁ የሚያወሩት እየተሠማቸው አይደለም .ከደቂቃዎች ብኃላ ከበራፉ ገለል አለችና እሱን አስገባችው፡፡ በራፍን ዘግታ ወደነበረችበት የአልጋ ጠርዝ ተመልሳ ተቀመጠች...እሱ ውስኪውን ከነጠርሙሶቹ እንደያዘ ቆሟል።
‹‹እንዴ ቁጭ በል እንጂ?››
"እሺ"አለና በሁለቱም ብርጭቆ ቀዳና አንዱን አቀብሏት አንዱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ያለ ደረቀ ወንበር ላይ ተቀመጠ...፡፡
"የጠጣሁት ወይን እራሱ አድክሞኛል..."
"አይዞሽ ምንም አይልሽ...ደግሞ አልጋሽ ላይ ነው ያለሽው ከደከመሽ ወደኃላ ክንብል ብሎ መተኛት ነው፡፡"
"እኔስ ክፍሌ ነኝ ክንብል ብዬ ተኛው...አንተስ በሰለም ወደቤትህ መግባትህን ቅድሚያ ማረጋገጥ የለብኝም?።››አለችው፡፡
"ለዛ አታስቢ ..ከእዚህ ክፍሌ እስከሚደርስ ምን ያጋጥመዋል ብለሽ የምትሰጊ ከሆነ እዚሁ ከእግርሽ ስር እጥፍጥፍጥፍ ብዬ እተኛለሁ›› አላት፡፡
ጊፍቲ ከት ብላ የመገረም ሳቅ ሳቀች ."ይህቺ ጠጋ ጠጋ እቃ ለማንሳት ነው ...ሰውዬ በል ጠጣ ጠጣ አድርግና ወደ ክላስህ" አለችው ….
መልስ ሊመልስላት አፉን ሲከፍት የእሷ ስልክ ጠራ…እርብትብት አለች….መድህኔ እየተከታተላት ነው…ስልኩን አላነሳችውም፡፡ ስልኩም እስከመጨረሻው ድረስ አልጠራም…በመሀከል ተቋራጠ፡፡ስልኩን የደወለው ቃል ነው..ይሄንን ያደረገው ሆነብሎ ስሜቱ እንደዛ እንዲያረግ ስለገፋፋው ነው፡፡
‹‹ወይ….በፈጣሪ!!›አለች፡፡
‹‹ምነው ?ማነው የደወለልሽ?››
ልዩም በላችበት ሆነ የዚህን ጥያቄ መልስ ለማወቅ ፈልጋ ነበር
‹‹ጓደኛዬ ነው፡፡››መለሰች ጊፍቲ፡፡
‹‹ጓደኛሽ ማለት ፍቅረኛሽ?››
‹‹በለው.. አዎ ፍቅረኛዬ››
‹‹ይሄን ያህል አደገኛ ነው እንዴ;?››
‹‹አዎ….ማለቴ ምንም ብታደርግ ምንም አይናገርህም…አያኮርፍህም ..አይቆጣህም..በቃ ዝም ብሎ ነው የሚያልፍህ››
👍63❤11👏1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ለሊት ተኝታ በአልጋዋ በላይ ያለው መስኮት ይቆረቆራል…ባነነችና ማዳመጥ ጀመረች..ደጋግሞ ሲቆረቆር ግራ ገባት..ያለምንም ፍርሀት መስኮቱን በርግዳ ከፈተች… ንስሯ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን እየሰራ…?››ዓረፍተ ነገሩን መጨረስ አልቻለችም…የአንድ ሰው ጭንቅላት በመንቀቁሩ አንጠልጥሎ አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ከአልጋው ፊት ለፊት ያለው ወለል ላይ ጥሎላት ተመልሶ በሮ ወጣ….ትኩር ብላ አየችው..የተንጨበረረ ፀጉር ..ተጉረጥርጦ ወደ ውጭ የወጣ አይን… በደም የተበከለ የተጎመደ አንገት….አጥወለወላትና አልጋው ጫፍ ላይ ቁጭ አለች…ምን አይነት ተአምር ነው..?ስትል አሰበች፡፡ ይህንን ነገር እራሷ ልታደርገው ትናንትና ወስና ነበር...አሁን ግን እንዳሰበችው ቀላል ስራ እንዳልነበረ ገባት…እርግጥ አሁንም ገና ሁለት የሚቆረጥ ጭንቅላት ይቀራታል….ግን እንዴት አድርጋ ነው የሰውን አንገት እንዲህ ምትከትፈው? ለነገሩ ከባድ ሆኖ የታየኝ ሰው የመሆን ዲኤን.ኤ በውስጤ ስላለ ሳይሆን አይቀርም…?ግን ነው እንዴ? በዚህ ጉዳይ ሰው ከሌላው ከማንኛውም ፍጡር በላይ ገዳይ አራጅ አይደለምን?የሚል ጥያቄ መጣባት..
ከሀሳቧ ሳትወጣ እግሯ ስር …ዷ ብሎ የወደቀ ነገር ተሰማተና ነቃ ብላ ትኩረቷን ሰበሰበች… ቀኝ እግሯ ስር አንድ ከአንገቱ የተቆረጠ ሰው በግራ እግሯ ደግሞ ሌላ ጭንቅላት ቀደም ብሎ ደግሞ የመጣው ትንሽ ከእሷ ራቅ ብሎ በአጠቃላይ በዛች ትንሸ መኝታ ቤት አንገታቸው የተቆረጠና ጭንቅላቻው ብቻ የቀረ ሶስት ሰዎች ተረፍርፈዋል፡፡ የንስሯ መንቁሩ በደም ተጨማልቆ በኩራትና በልበ ሙሉነት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡
‹‹ምንድነው የሰራሀው?››
‹‹ልፋትሽን አቃለልኩልሽ››
‹‹እነዚህን ሁሉ በአንድ ቀን ከየት አገኘሀቸው?››
‹‹ምን ደግሞ ወንጀልና ገዳይ በበዛበት ሀገር ሶስት ሰዎች ማግኘት ይከብዳል?››
‹‹አሁን እነዚህ.. በተለይ እኚ ሁለቱ እንኳን ሰው ዶሮ ለሚስታቸው አርደው ያውቃሉ….እንዴ ይህቺኛዋ ደግሞ ሴት ነች እንዴ?››
‹‹አዎ ሁለት ወንድሞቾን ጨምሮ 10 ሰዎችን በመርዝ ገድላለች፡፡››
‹‹ምን ለማግኘት?››
‹ብር ነዋ ሀብታም ለመሆን…ለውርስ ብላ››
‹‹ይገርማል..››
‹‹አሁን መገረምሽን አቁሚና እነዚህን ሶስት ጭንቅላቶች እናትሽ አልጋ ስር ቅበሪያቸው››
‹እንዴት አድርጌ ?››
‹‹ይህቺማ ቀላል ስራ ነች..ለማንኛውም ይንጋ…አሁን ተመልሰሽ ተኚ.. እኔም እነዚህን ጨካኞች ሳድን ድክም ብሎኛል አላት…
‹‹ውይ እውነትህን ነው የእኔ ጀግና ..ና አለችና በደም የጨቀየውን መንቁሩን ታጥቦና ተጣጥፎ በተቀመጠው ነጭ ፎጣዋ ጠራርጋ አፀዳችለትና ወደአልጋው እንዲሄድ አድርገ መስኮቱን በመዝጋት እሷም ወደአልጋዋ በማምራት ወደ ላይ ወጣች. ብርድልብሱን ለበሰችና ንስሯንም አለበሰችው፡፡ከዛ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳት፡
ጥዋት ሳሎን ቤተሰቦቾ ሲንጫጩ ነው ከእንቅልፏ የባነነችው..ከጎኗ ንስሯ እንደተኛ ነው…በርግጋ ተነሳችና ከአልጋ ላይ ወርዳ ቆመች.. ወለሉ ቅንጣት የደም ጠብታ የሌለው ንፅህ ከመሆኑም በላይ ባዶ ነው….ምንም ጭንቅላት የለም፡፡
ንስሯ ተነስቶ እያያት ነበር..
‹‹ምን ተፈጠረ ጭንቅላቶቹስ ?››
ምንም መልስ ላለመስጠት አእምሮውን ዘጋባት
‹‹መልስልኝ እንጂ››ልክ በባሏ ተግባር እንደተበሳጨች ጮሂ ሚስት አንቧረቀችበት፡፡
ንስሩ ግን ዝም
‹‹ቀበርካቸው እንዴ…?››
አሁንም እምሮውን እደቆለፈ ነው፡
በራ ክፍሏን ለቃ ወጣችና እናቷ ወደተኛችበት ክፍል አመራች፡፡
ባልተረጋጋ ስሜትና በተንቀዠቀዠ አነጋገር‹‹ሀርሜ እንዴት አደርሽ?;››አለች
‹ሰላም ነኝ ልጄ.አንቺ ደህና ነሽ ?ምነው የደነገጥሽ ትመስያለሽ?››
‹‹አይ ደህና ነኝ…ንስሬ እዚህ አንቺ ጋር መጥቶ ነበረ..?››
‹‹የት እዚህ.. አረ አልመጣም››
‹‹ከክፍልሽ ወጥተሸ ነበረ…››
‹‹እንዴ ምን ነክቶሻል? እንዴት ብዬ ወጣለሁ…?››
‹‹አይ ማለቴ እንቅልፍ ወስዶሽ መጥቶ ሄዶ ከሆነ ብዬ ነው…››
‹‹አረ ተረጋጊ ለሊት አንቺ ከዚህ ከሄደሸ ጀምሮ እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም እና ንስርሽም እልመጣም…ምን አልባት አደን ሄዶ እንዳይሆን?››
‹‹አይ አልሄደም… እሱማ እኔ ክፍል ነው ያለው››
የልጅቷ ቅብዥርዥር ያለ ወሬ ግራ ስላጋባት ‹‹ልጄ ግን ደህና ነሽ?ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ደህና ነኝ ሀርሜ… ››አለችና በርክ ብላ አንገቷን በመድፋት አልጋ ስር ገባችና ወሉን ማየት ጀመረች …ምንም የተቆፈረ …ምንም የተነካካ ነገር የለም…?››
‹‹መጣው እናቴ…ሰላም ነኝ አታስቢ›› ብላ ወደክፍሏ ተመለሰች..ንስሯ አሁንም አልጋው ላይ ተኮፍሶ እንደተቀመጠ ነው፡፡
እንደገባች ‹‹ለምን ታበሳጨኛለህ ?አለችው የእውነትም ተበሳጭታ፡፡
አእምሮውን ከፈተላትና እንድትረጋጋ ወደእምሮዋ መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹ዝም ብዬ እንዴት እረጋጋለሁ…?ምንድነው የሆነው…?ለሊት የሶስት ሰዎች አንገት ቆርጠህ አምጥተህልኝ ነበር..እንደውም መንቁርህ በደም ተነክሮ በምወደው ነጭ ፎጣ ነው የጠራረኩልህ .››አለችና በደም የተበከለውን ፎጣ ስታስታውስ ፎጣው ወደተቀመጠበት ጠረጴዛ ስትሄድ እንደተጣጠፈና ግራ እንደመጋባት ብላ አነሳችና ፈታችው… ምንም የደም ጠብታ የለበትም… ከትናንት ወዲያ አጥባ አጣጥፋ እንዳስቀመጠችው ነው…‹‹.እንዴ ህልም ነበር እንዴ?››ብላ ግራ በመጋባት አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹ይሄ የአንተ እና የአባቴ ስራ ነው አይደል….?በል አሁን ተዘጋጅ የሚገደል ሰው ፍለጋ እንሄዳለን… ምን ያህል ቀን እንደሚፈጅብን አላውቅም››አለችው፡
በንስሩ የአእምሮ ሰሌዳ ላይ አያስፈልግም የሚል መልእክት አነበበች፡፡
‹‹እንዴት የእናቴ ህይወት እኮ ነው…?››
‹‹እኮ በሌለ መንገድ አንድ አመት እንድትታገኝ ማድረግ ተችሏል ..በሶስት ቀን ውስጥ ድና ትነሳለች፡፡››
‹‹እውነትህን ነው?››
‹‹እውነቴን እንደሆነ ታውቂያለሽ›› አላት፡፡
በደስታ አቀፈችውና እየሳመች ወደእናቷ ክፍል ይዛው ሄደች፤እናትዬው ከቅድሙ ሁኔታዋ በተቃራኒ እየሳቀችና እየፈነደቀች ንስሯን አቅፋ ሰታገኛት ተደሰተች‹‹ልጄ ከመቼው ወደ ፈንጠዝያ ገባሽ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እማ በጣም ደስ ብሎኛል…ለምን መሰለሽ? አንቺ ስለምትድኚልኝ.››
‹‹አይ ልጄ ..ብዙም ተስፋ አታድርጊ››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ለሊት ተኝታ በአልጋዋ በላይ ያለው መስኮት ይቆረቆራል…ባነነችና ማዳመጥ ጀመረች..ደጋግሞ ሲቆረቆር ግራ ገባት..ያለምንም ፍርሀት መስኮቱን በርግዳ ከፈተች… ንስሯ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን እየሰራ…?››ዓረፍተ ነገሩን መጨረስ አልቻለችም…የአንድ ሰው ጭንቅላት በመንቀቁሩ አንጠልጥሎ አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ከአልጋው ፊት ለፊት ያለው ወለል ላይ ጥሎላት ተመልሶ በሮ ወጣ….ትኩር ብላ አየችው..የተንጨበረረ ፀጉር ..ተጉረጥርጦ ወደ ውጭ የወጣ አይን… በደም የተበከለ የተጎመደ አንገት….አጥወለወላትና አልጋው ጫፍ ላይ ቁጭ አለች…ምን አይነት ተአምር ነው..?ስትል አሰበች፡፡ ይህንን ነገር እራሷ ልታደርገው ትናንትና ወስና ነበር...አሁን ግን እንዳሰበችው ቀላል ስራ እንዳልነበረ ገባት…እርግጥ አሁንም ገና ሁለት የሚቆረጥ ጭንቅላት ይቀራታል….ግን እንዴት አድርጋ ነው የሰውን አንገት እንዲህ ምትከትፈው? ለነገሩ ከባድ ሆኖ የታየኝ ሰው የመሆን ዲኤን.ኤ በውስጤ ስላለ ሳይሆን አይቀርም…?ግን ነው እንዴ? በዚህ ጉዳይ ሰው ከሌላው ከማንኛውም ፍጡር በላይ ገዳይ አራጅ አይደለምን?የሚል ጥያቄ መጣባት..
ከሀሳቧ ሳትወጣ እግሯ ስር …ዷ ብሎ የወደቀ ነገር ተሰማተና ነቃ ብላ ትኩረቷን ሰበሰበች… ቀኝ እግሯ ስር አንድ ከአንገቱ የተቆረጠ ሰው በግራ እግሯ ደግሞ ሌላ ጭንቅላት ቀደም ብሎ ደግሞ የመጣው ትንሽ ከእሷ ራቅ ብሎ በአጠቃላይ በዛች ትንሸ መኝታ ቤት አንገታቸው የተቆረጠና ጭንቅላቻው ብቻ የቀረ ሶስት ሰዎች ተረፍርፈዋል፡፡ የንስሯ መንቁሩ በደም ተጨማልቆ በኩራትና በልበ ሙሉነት አፍጥጦ እያያት ነው፡፡
‹‹ምንድነው የሰራሀው?››
‹‹ልፋትሽን አቃለልኩልሽ››
‹‹እነዚህን ሁሉ በአንድ ቀን ከየት አገኘሀቸው?››
‹‹ምን ደግሞ ወንጀልና ገዳይ በበዛበት ሀገር ሶስት ሰዎች ማግኘት ይከብዳል?››
‹‹አሁን እነዚህ.. በተለይ እኚ ሁለቱ እንኳን ሰው ዶሮ ለሚስታቸው አርደው ያውቃሉ….እንዴ ይህቺኛዋ ደግሞ ሴት ነች እንዴ?››
‹‹አዎ ሁለት ወንድሞቾን ጨምሮ 10 ሰዎችን በመርዝ ገድላለች፡፡››
‹‹ምን ለማግኘት?››
‹ብር ነዋ ሀብታም ለመሆን…ለውርስ ብላ››
‹‹ይገርማል..››
‹‹አሁን መገረምሽን አቁሚና እነዚህን ሶስት ጭንቅላቶች እናትሽ አልጋ ስር ቅበሪያቸው››
‹እንዴት አድርጌ ?››
‹‹ይህቺማ ቀላል ስራ ነች..ለማንኛውም ይንጋ…አሁን ተመልሰሽ ተኚ.. እኔም እነዚህን ጨካኞች ሳድን ድክም ብሎኛል አላት…
‹‹ውይ እውነትህን ነው የእኔ ጀግና ..ና አለችና በደም የጨቀየውን መንቁሩን ታጥቦና ተጣጥፎ በተቀመጠው ነጭ ፎጣዋ ጠራርጋ አፀዳችለትና ወደአልጋው እንዲሄድ አድርገ መስኮቱን በመዝጋት እሷም ወደአልጋዋ በማምራት ወደ ላይ ወጣች. ብርድልብሱን ለበሰችና ንስሯንም አለበሰችው፡፡ከዛ ወዲያው እንቅልፍ ወሰዳት፡
ጥዋት ሳሎን ቤተሰቦቾ ሲንጫጩ ነው ከእንቅልፏ የባነነችው..ከጎኗ ንስሯ እንደተኛ ነው…በርግጋ ተነሳችና ከአልጋ ላይ ወርዳ ቆመች.. ወለሉ ቅንጣት የደም ጠብታ የሌለው ንፅህ ከመሆኑም በላይ ባዶ ነው….ምንም ጭንቅላት የለም፡፡
ንስሯ ተነስቶ እያያት ነበር..
‹‹ምን ተፈጠረ ጭንቅላቶቹስ ?››
ምንም መልስ ላለመስጠት አእምሮውን ዘጋባት
‹‹መልስልኝ እንጂ››ልክ በባሏ ተግባር እንደተበሳጨች ጮሂ ሚስት አንቧረቀችበት፡፡
ንስሩ ግን ዝም
‹‹ቀበርካቸው እንዴ…?››
አሁንም እምሮውን እደቆለፈ ነው፡
በራ ክፍሏን ለቃ ወጣችና እናቷ ወደተኛችበት ክፍል አመራች፡፡
ባልተረጋጋ ስሜትና በተንቀዠቀዠ አነጋገር‹‹ሀርሜ እንዴት አደርሽ?;››አለች
‹ሰላም ነኝ ልጄ.አንቺ ደህና ነሽ ?ምነው የደነገጥሽ ትመስያለሽ?››
‹‹አይ ደህና ነኝ…ንስሬ እዚህ አንቺ ጋር መጥቶ ነበረ..?››
‹‹የት እዚህ.. አረ አልመጣም››
‹‹ከክፍልሽ ወጥተሸ ነበረ…››
‹‹እንዴ ምን ነክቶሻል? እንዴት ብዬ ወጣለሁ…?››
‹‹አይ ማለቴ እንቅልፍ ወስዶሽ መጥቶ ሄዶ ከሆነ ብዬ ነው…››
‹‹አረ ተረጋጊ ለሊት አንቺ ከዚህ ከሄደሸ ጀምሮ እንቅልፍ በአይኔ አልዞረም እና ንስርሽም እልመጣም…ምን አልባት አደን ሄዶ እንዳይሆን?››
‹‹አይ አልሄደም… እሱማ እኔ ክፍል ነው ያለው››
የልጅቷ ቅብዥርዥር ያለ ወሬ ግራ ስላጋባት ‹‹ልጄ ግን ደህና ነሽ?ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹ደህና ነኝ ሀርሜ… ››አለችና በርክ ብላ አንገቷን በመድፋት አልጋ ስር ገባችና ወሉን ማየት ጀመረች …ምንም የተቆፈረ …ምንም የተነካካ ነገር የለም…?››
‹‹መጣው እናቴ…ሰላም ነኝ አታስቢ›› ብላ ወደክፍሏ ተመለሰች..ንስሯ አሁንም አልጋው ላይ ተኮፍሶ እንደተቀመጠ ነው፡፡
እንደገባች ‹‹ለምን ታበሳጨኛለህ ?አለችው የእውነትም ተበሳጭታ፡፡
አእምሮውን ከፈተላትና እንድትረጋጋ ወደእምሮዋ መልዕክት አስተላለፈላት
‹‹ዝም ብዬ እንዴት እረጋጋለሁ…?ምንድነው የሆነው…?ለሊት የሶስት ሰዎች አንገት ቆርጠህ አምጥተህልኝ ነበር..እንደውም መንቁርህ በደም ተነክሮ በምወደው ነጭ ፎጣ ነው የጠራረኩልህ .››አለችና በደም የተበከለውን ፎጣ ስታስታውስ ፎጣው ወደተቀመጠበት ጠረጴዛ ስትሄድ እንደተጣጠፈና ግራ እንደመጋባት ብላ አነሳችና ፈታችው… ምንም የደም ጠብታ የለበትም… ከትናንት ወዲያ አጥባ አጣጥፋ እንዳስቀመጠችው ነው…‹‹.እንዴ ህልም ነበር እንዴ?››ብላ ግራ በመጋባት አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹ይሄ የአንተ እና የአባቴ ስራ ነው አይደል….?በል አሁን ተዘጋጅ የሚገደል ሰው ፍለጋ እንሄዳለን… ምን ያህል ቀን እንደሚፈጅብን አላውቅም››አለችው፡
በንስሩ የአእምሮ ሰሌዳ ላይ አያስፈልግም የሚል መልእክት አነበበች፡፡
‹‹እንዴት የእናቴ ህይወት እኮ ነው…?››
‹‹እኮ በሌለ መንገድ አንድ አመት እንድትታገኝ ማድረግ ተችሏል ..በሶስት ቀን ውስጥ ድና ትነሳለች፡፡››
‹‹እውነትህን ነው?››
‹‹እውነቴን እንደሆነ ታውቂያለሽ›› አላት፡፡
በደስታ አቀፈችውና እየሳመች ወደእናቷ ክፍል ይዛው ሄደች፤እናትዬው ከቅድሙ ሁኔታዋ በተቃራኒ እየሳቀችና እየፈነደቀች ንስሯን አቅፋ ሰታገኛት ተደሰተች‹‹ልጄ ከመቼው ወደ ፈንጠዝያ ገባሽ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እማ በጣም ደስ ብሎኛል…ለምን መሰለሽ? አንቺ ስለምትድኚልኝ.››
‹‹አይ ልጄ ..ብዙም ተስፋ አታድርጊ››
✨ይቀጥላል✨
👍143❤10🥰3😱3😁2👏1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በትንግርት እና በሁሴን መካከል ሲካሔድ የነበረው የድብብቆሽ ጨዋታ እልባት ካገኘ እንሆ ዛሬ ድፍን አንድ አመት ሞላው፡፡ይህ የጊዜ ባቡር ለአንድ አመት በሀዲዱ ላይ እየተጠማዘዘ ተጉዞ ዛሬ ላይ እስኪደርስ በመሀከል የተከሰቱ ዋና ዋና ክስተቶች
1/ ከደብረዘይት መልስ ሁሴን ቤት ከተከሰተው ድራማዊ ምሽት ጀምሮ ትንግርት እና ሁሴን የትዳር ጥንዶች ሆነዋል፡፡ከሁሴን ጋር ተጋብተው በመከባበር እና በፍቅር በመኖር ላይ ይገኛሉ፡፡ትዳራቸው ግን ከተለመደው ለየት ያለና ዙሪያቸው ያሉትን ሰዎች ሁሉ ግራ የሚያጋባ አይነት ነው፡፡ ለምሳሌ ሳሪስ የሚገኘውን የእሷን ቤት አሁንም ትኖርበታለች፡፡በሳምንት ሁለት ቀን ሳሪስ እሷ ቤት አብረው ያድራሉ..ሌላውን ሁለት ቀን ልደታ እሱ ቤት ተያይዘው ያድራሉ ..ሌላውን ሶስት ቀን ደግሞ ተለያይተው በየራሳቸው ቤት ለየብቻ ያድራሉ፤ቀኑ እንደየሁኔታው ሊቀያየር ይችላል፡፡ይህ ጉዳይ ሁለቱን ባልና ሚስቶችን በጣም የተመቻቸው እና ያለቅሬታ እየኖሩት ያለ ህይወት ቢሆንም ለሌሎች ሰዎች ግን ሊገባቸው የሚችል ሚስጥር ሆኖ አልተገኘም ፡፡ በተረፈ ትንግርት ሁለተኛ ዲግሪዋንም በጆርናሊዝም መማር ጀምራለች፡፡
2/ከሁሴን የፍቅር አገዛዝ ነፃ የወጣችው ኤደን እና ከየውብዳር የጋብቻ እቅፍ ሾልኮ ያመለጠው ሰሎሞን ተፈቃቅደው ድል ባለ ድግስ ከተጋቡ ስምንት ወር አልፏቸዋል፡፡በዚህ የጋብቻ ጥምረታቸው የወደፊቱን እርግጠኛ ሆኖ መናገር የሚችል ሰው ባይኖርም ለጊዜው ሁለቱም ደስተኞች ይመስላሉ፡፡በቅርቡም የጋራ ልጅ እንደሚኖራቸው ይጠበቃል፡፡ኤደን የአምስት ወር እርጉዝ ነች፡፡ ኤደን ለአመታት ስታፈቅረውና ህይወቷን ሙሉ ከእሱ ጋር ለመኖር ወስና በተስፋ ስትጠብቀው የነበረችው ሁሴን እሷን ችላ ብሎ ድራማዊ በሆነ መልኩ ትንግርትን ካገባ በኃላ ሙሉ በሙሉ ሀሳቧን ሰብስባ የሰሎሞንን ጥያቄ በመቀበል ስትመኘው ወደነበረው ትዳር ገባች፡፡አሁንም ታዲያ ሁሴንን ስታገኘውና እሱ ባለበት አካባቢ ስትሆን በውስጧ የተዳፈነው የጥንት ፍቅሯ እየተቆሰቆሰ ሽው ቢልባትም መልሳ በውስጧ በመቅበር የጓደኝነት ግንኙነታቸውን ያለእንቅፋት እንዲቀጥል ሁሌ ትጥራለች፤እስከአሁንም ተሳክቶላታል፤የወደፊቱን ደግሞ ጊዜ ይመልሰዋል ፡፡
3/ፎዚያ የኮሌጅ ትምህርቷን አጠናቃ በፍኖተ- ጥበብ ጋዜጣ በፅሀፊነት ተቀጥራ መስራት ከጀመረች ስድስት ወር ጨርሳ ሰባተኛ ውስጥ ገብታለች፡፡አሁንም የምትኖረው ከሁሴንና ከትንግርት ጋር ነው፡፡በዚህ ሁኔታ ሶስቱም ሰዎች ደስተኞች ናቸው፡፡ፎዚያ ሁሴንን እንደሥጋ ወንድሟ እንደምታየው ሁሉ ትንግርትንም እንደስጋ እህቷ በፍቅር ተቀብላታለች፡፡በቅርብ ግን ይሄንን የፍቅር ሙዳ የሚቆረጥበትን ቤት ቅር እያላትም ቢሆን ሳትለቅ አትቀርም፤ምክንያቱም ፍቅር ይዞታል፡፡ እረፍት የሚነሳ ፍቅር፡፡እሷም ማግባት አሰኝቷታል፤አዎ ማግባቷ አይቀርም፤ ለጊዜው ግን ሚስጢር ነው፡፡ትንሽም ቅር እያሰኛት ያለው የትንግርት በሙሉ ልቧ ጠቅልላ ሁሴን ቤት መግባት አለመቻሏ ነው፡፡ሁሴንም በዚህ ጉዳይ ለምን ተቃውሞ እንደማያነሳ ሁሌ ስታስበው ግራ ይገባትና ‹‹ሁለት እብዶች፡፡›› ብላ በውስጧ ታዝባ ታልፈዋለች፡፡
4/የውብዳር አሁንም በቤትና በንብረቷ ውስጥ ከሁለት መንታ ልጆቿ ጋር እየኖረች ቢሆንም ከህይወቷ ግን ደስታ ብን ብሎ ጠፍቷል፡፡ ከስታለች፤ ተጐሳቁላለች፤ እራሷን ጥላለች፡፡ በፀፀትና በቁጭት ውስጥ ተዘፍቃ ህይወቷን እየገፋች ነው፡፡
ዛሬ
ሁሴን እና ትንግርት በጋብቻ ተሳስረው አንድ ቤትም ባይሆንም አንድ ላይ መኖር የጀመሩበት የአንደኛ ዓመት ክብረ በዓል የሚያከብሩበት ቀን ነው፡፡በቤታቸው ድል ያለ የሚባል አይነት ባይሆንም መጠነኛ ድግስ
ተዘጋጅቷል፡፡ይሄን ድግስ እንዲህ ለማቀናጀት ትንግርት እና ፎዚያ አንድ ሳምንት ሙሉ ለፍተውበታል፡፡እርግጥ ድግሱ ወይም የእራት ግብዣ ፕሮግራሙ የጋብቻ የልደት በዓላቸውን በማስመልከት ብቻ አይደለም የተዘጋጀው፤ ሌላም በደባልነት የሚከበር ጉዳይ አለ፤የሁሴን የሽኝት ፕሮግራም፡፡ሁሴን ሦስተኛ ዲግሪውን ለመስራት የሲዊዘርላድ ዩኒቨርሲቲ የሰጠውን ዕድል በመጠቀም ለአንድ አመት ከስድስት ወር ቆይታ ወደ ውጭ ከሰሞኑ ይጓዛል፡፡
ድግሱ ላይ የታደሙት የቅርብ የሚባሉ ስምንት ያህል ሰዎች ናቸው፡፡ሰሎሞን፣ባለቤቱ ኤደን፣ፍኖተ ጥበብ ጋዜጣ ላይ የሚሰሩ አራት ወንድ እና አንድ ሴት ጋዜጠኞች ፣ አንድ የትንግርት የድሮ የቡና ቤት ጓደኛዋ.. በቃ፡፡
ዝግጅቱ ላይ ትናንት ለሰሎሞን እንዲታደም ‹‹ነገ አንድ ሰዓት የእራት ግብዣ ስላሰናዳን ከኤደን ጋር እንድትመጡ››በማለት
ሲነግረው‹‹ምንን አስመልክቶ?››ብሎ ነበር ሰሎሞን የጠየቀው::
<<የአንደኛ አመት የጋብቻ በዓላችንን ልናከብር ነው::>>
<<ትቀልዳለህ?››
‹‹እንዴት ? ምን ለማለት ፈልገህ ነው?››ሁሴን ግራ በመጋባት መልሶ ይጠይቀዋል፡፡
‹‹የትኛውን ጋብቻችሁን ነው የምናከብረው? ጋብቻን ማላገጫ አደረጋችሁት እንዴ?አንድ ከተማ እየኖሩ ያለምክንያት በሳምንት አራት እና አምስት ቀን ተለያይተው እያደሩ፤ሁለት የተለያየ ቤት እየኖሩ፤ድንቄም ጋብቻ!!››
‹‹ዋናው እኮ ጋብቻን ጋብቻ የሚያደርገው የቤትና የቁሳቁስ መቀላቀል አይደለም ፤ የልብ መቀላቀል እንጂ፡፡››
‹‹ባክህ አትመፃደቅብኝ፤ ታስተካክሉ እንደሆነ አስተካክሉ፡፡በጋብቻ ስም አንድ አመት አላገጣችሁ፤ አሁን ይበቃል፡፡አንዱን ቤት አከራዩና ወደ አንዱ ቤት ተጠቃላችሁ ግቡ፡፡››
‹‹እሺ እናስብበታለን፤ ለማንኛውም ነገ እንዳትቀር፡፡››
‹‹ለነገው እመጣለሁ፤ግን በተመሳሳይ ሁኔታ ከቀጠላችሁ በሚመጣው አመት አብሮን ያከብራል ብላችሁ እንዳትጠብቁ፡፡›› በማለት ነበር ከጥብቅ ማስጠንቀቂያ ጋር ግብዣውን የተቀበለው፡፡
ልክ አንድ ሰዓት ሲሆን ኤደን እና ሰሎሞን ተያይዘው ደረሱ፡፡ ወዲያው ተከታትለው የፍኖተ-ጥበብ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ባልደረቦች አንድ ላይ ሰብሰብ ብለው በመግተልተል ገቡ ፡፡ትንሽ አርፍዳ የደረሰችው አለም የምትባለው የትንግርት ጓደኛ ነበረች፡፡ ከምግብ እና መጠጥ ዝግጅት በተጨማሪ ቤቱ በሚያምር ሁኔታ ደምቋል፡፡
ፊት ለፊት ግድግዳ ላይ
የሁሴን ሙሀመድ እና የትንግርት ካሳ የአንደኛ ዓመት የጋብቻ ክብረ በዓል
ከስር ደግሞ
እንኳን ለአንደኛ አመት የፍቅር /ጋብቻ በዓላችሁ አደረሳችሁ፡፡
የሚል በትልቅ ባነር የተሰራ ጽሁፍ ተሰቅሎ ይታያል፡፡ይሄንን ያሰራችው ፎዚያ ነች፡፡በራሷ እንደ ስጦታ እንዲቆጠርላት::
ከፊት ለፊቱ ግድግዳ ተጠግቶ ካለ አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ ገዘፍ ያለ አንድ ቁጥር ሻማ ተለኩሶ እየተንቦገቦገ ነው፡፡
ትንግርት በዚህች ምሽት ሁለት የተቀላቀለ ስሜት እየተሰማት ነው፡፡ለአንድ አመት ከሁሴን ጋር ባሳለፈቻቸው አስደሳች ቀኖች በጣም ረክታለች፡፡ እንደሚስትም ብቻ ሳትሆን እንደጓደኛም፣ እንደስራ ባልደረባውም ሆና በተዋጣለት ጥምረት እስከአሁን አብራው ቆይታለች ፡፡
በዚህ አንድ አመት የጊዜ ሂደት ውስጥ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድም እጅግ ተደናቂና ታዋቂ ለመሆን በቅታለች፡፡ለዚህም የረዳት እንደበፊቱ በምስጢር ሳይሆን በግልፅ ፣በብዕር ስም ሳይሆን በራሷ ስም በፍኖተ- ጥበብ ጋዜጣ ላይ የምትጽፋቸው ልብ-ወለድ የሆኑና ሌሎች ኢ‐ልብወለድ ስራዎች ሲሆን በተጨማሪም በህይወት ታሪኳ ላይ ያጠነጠነ ረጅም ተከታታይ ዘገባ በሁሴን አማካይት ጋዜጣው ላይ በመቅረቡ ይበልጥ እንድትታወቅ አግዟታል፡፡የስዕል ስራዋንም ለሁለት ጊዜያቶች ለህዝብ አቅርባለች፡፡ በአጠቃላይ አንድ የጥበብ ሰው በአስር አመት ልፋት የማያገኘውን ዕውቅና እሷ በአንድ አመት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በትንግርት እና በሁሴን መካከል ሲካሔድ የነበረው የድብብቆሽ ጨዋታ እልባት ካገኘ እንሆ ዛሬ ድፍን አንድ አመት ሞላው፡፡ይህ የጊዜ ባቡር ለአንድ አመት በሀዲዱ ላይ እየተጠማዘዘ ተጉዞ ዛሬ ላይ እስኪደርስ በመሀከል የተከሰቱ ዋና ዋና ክስተቶች
1/ ከደብረዘይት መልስ ሁሴን ቤት ከተከሰተው ድራማዊ ምሽት ጀምሮ ትንግርት እና ሁሴን የትዳር ጥንዶች ሆነዋል፡፡ከሁሴን ጋር ተጋብተው በመከባበር እና በፍቅር በመኖር ላይ ይገኛሉ፡፡ትዳራቸው ግን ከተለመደው ለየት ያለና ዙሪያቸው ያሉትን ሰዎች ሁሉ ግራ የሚያጋባ አይነት ነው፡፡ ለምሳሌ ሳሪስ የሚገኘውን የእሷን ቤት አሁንም ትኖርበታለች፡፡በሳምንት ሁለት ቀን ሳሪስ እሷ ቤት አብረው ያድራሉ..ሌላውን ሁለት ቀን ልደታ እሱ ቤት ተያይዘው ያድራሉ ..ሌላውን ሶስት ቀን ደግሞ ተለያይተው በየራሳቸው ቤት ለየብቻ ያድራሉ፤ቀኑ እንደየሁኔታው ሊቀያየር ይችላል፡፡ይህ ጉዳይ ሁለቱን ባልና ሚስቶችን በጣም የተመቻቸው እና ያለቅሬታ እየኖሩት ያለ ህይወት ቢሆንም ለሌሎች ሰዎች ግን ሊገባቸው የሚችል ሚስጥር ሆኖ አልተገኘም ፡፡ በተረፈ ትንግርት ሁለተኛ ዲግሪዋንም በጆርናሊዝም መማር ጀምራለች፡፡
2/ከሁሴን የፍቅር አገዛዝ ነፃ የወጣችው ኤደን እና ከየውብዳር የጋብቻ እቅፍ ሾልኮ ያመለጠው ሰሎሞን ተፈቃቅደው ድል ባለ ድግስ ከተጋቡ ስምንት ወር አልፏቸዋል፡፡በዚህ የጋብቻ ጥምረታቸው የወደፊቱን እርግጠኛ ሆኖ መናገር የሚችል ሰው ባይኖርም ለጊዜው ሁለቱም ደስተኞች ይመስላሉ፡፡በቅርቡም የጋራ ልጅ እንደሚኖራቸው ይጠበቃል፡፡ኤደን የአምስት ወር እርጉዝ ነች፡፡ ኤደን ለአመታት ስታፈቅረውና ህይወቷን ሙሉ ከእሱ ጋር ለመኖር ወስና በተስፋ ስትጠብቀው የነበረችው ሁሴን እሷን ችላ ብሎ ድራማዊ በሆነ መልኩ ትንግርትን ካገባ በኃላ ሙሉ በሙሉ ሀሳቧን ሰብስባ የሰሎሞንን ጥያቄ በመቀበል ስትመኘው ወደነበረው ትዳር ገባች፡፡አሁንም ታዲያ ሁሴንን ስታገኘውና እሱ ባለበት አካባቢ ስትሆን በውስጧ የተዳፈነው የጥንት ፍቅሯ እየተቆሰቆሰ ሽው ቢልባትም መልሳ በውስጧ በመቅበር የጓደኝነት ግንኙነታቸውን ያለእንቅፋት እንዲቀጥል ሁሌ ትጥራለች፤እስከአሁንም ተሳክቶላታል፤የወደፊቱን ደግሞ ጊዜ ይመልሰዋል ፡፡
3/ፎዚያ የኮሌጅ ትምህርቷን አጠናቃ በፍኖተ- ጥበብ ጋዜጣ በፅሀፊነት ተቀጥራ መስራት ከጀመረች ስድስት ወር ጨርሳ ሰባተኛ ውስጥ ገብታለች፡፡አሁንም የምትኖረው ከሁሴንና ከትንግርት ጋር ነው፡፡በዚህ ሁኔታ ሶስቱም ሰዎች ደስተኞች ናቸው፡፡ፎዚያ ሁሴንን እንደሥጋ ወንድሟ እንደምታየው ሁሉ ትንግርትንም እንደስጋ እህቷ በፍቅር ተቀብላታለች፡፡በቅርብ ግን ይሄንን የፍቅር ሙዳ የሚቆረጥበትን ቤት ቅር እያላትም ቢሆን ሳትለቅ አትቀርም፤ምክንያቱም ፍቅር ይዞታል፡፡ እረፍት የሚነሳ ፍቅር፡፡እሷም ማግባት አሰኝቷታል፤አዎ ማግባቷ አይቀርም፤ ለጊዜው ግን ሚስጢር ነው፡፡ትንሽም ቅር እያሰኛት ያለው የትንግርት በሙሉ ልቧ ጠቅልላ ሁሴን ቤት መግባት አለመቻሏ ነው፡፡ሁሴንም በዚህ ጉዳይ ለምን ተቃውሞ እንደማያነሳ ሁሌ ስታስበው ግራ ይገባትና ‹‹ሁለት እብዶች፡፡›› ብላ በውስጧ ታዝባ ታልፈዋለች፡፡
4/የውብዳር አሁንም በቤትና በንብረቷ ውስጥ ከሁለት መንታ ልጆቿ ጋር እየኖረች ቢሆንም ከህይወቷ ግን ደስታ ብን ብሎ ጠፍቷል፡፡ ከስታለች፤ ተጐሳቁላለች፤ እራሷን ጥላለች፡፡ በፀፀትና በቁጭት ውስጥ ተዘፍቃ ህይወቷን እየገፋች ነው፡፡
ዛሬ
ሁሴን እና ትንግርት በጋብቻ ተሳስረው አንድ ቤትም ባይሆንም አንድ ላይ መኖር የጀመሩበት የአንደኛ ዓመት ክብረ በዓል የሚያከብሩበት ቀን ነው፡፡በቤታቸው ድል ያለ የሚባል አይነት ባይሆንም መጠነኛ ድግስ
ተዘጋጅቷል፡፡ይሄን ድግስ እንዲህ ለማቀናጀት ትንግርት እና ፎዚያ አንድ ሳምንት ሙሉ ለፍተውበታል፡፡እርግጥ ድግሱ ወይም የእራት ግብዣ ፕሮግራሙ የጋብቻ የልደት በዓላቸውን በማስመልከት ብቻ አይደለም የተዘጋጀው፤ ሌላም በደባልነት የሚከበር ጉዳይ አለ፤የሁሴን የሽኝት ፕሮግራም፡፡ሁሴን ሦስተኛ ዲግሪውን ለመስራት የሲዊዘርላድ ዩኒቨርሲቲ የሰጠውን ዕድል በመጠቀም ለአንድ አመት ከስድስት ወር ቆይታ ወደ ውጭ ከሰሞኑ ይጓዛል፡፡
ድግሱ ላይ የታደሙት የቅርብ የሚባሉ ስምንት ያህል ሰዎች ናቸው፡፡ሰሎሞን፣ባለቤቱ ኤደን፣ፍኖተ ጥበብ ጋዜጣ ላይ የሚሰሩ አራት ወንድ እና አንድ ሴት ጋዜጠኞች ፣ አንድ የትንግርት የድሮ የቡና ቤት ጓደኛዋ.. በቃ፡፡
ዝግጅቱ ላይ ትናንት ለሰሎሞን እንዲታደም ‹‹ነገ አንድ ሰዓት የእራት ግብዣ ስላሰናዳን ከኤደን ጋር እንድትመጡ››በማለት
ሲነግረው‹‹ምንን አስመልክቶ?››ብሎ ነበር ሰሎሞን የጠየቀው::
<<የአንደኛ አመት የጋብቻ በዓላችንን ልናከብር ነው::>>
<<ትቀልዳለህ?››
‹‹እንዴት ? ምን ለማለት ፈልገህ ነው?››ሁሴን ግራ በመጋባት መልሶ ይጠይቀዋል፡፡
‹‹የትኛውን ጋብቻችሁን ነው የምናከብረው? ጋብቻን ማላገጫ አደረጋችሁት እንዴ?አንድ ከተማ እየኖሩ ያለምክንያት በሳምንት አራት እና አምስት ቀን ተለያይተው እያደሩ፤ሁለት የተለያየ ቤት እየኖሩ፤ድንቄም ጋብቻ!!››
‹‹ዋናው እኮ ጋብቻን ጋብቻ የሚያደርገው የቤትና የቁሳቁስ መቀላቀል አይደለም ፤ የልብ መቀላቀል እንጂ፡፡››
‹‹ባክህ አትመፃደቅብኝ፤ ታስተካክሉ እንደሆነ አስተካክሉ፡፡በጋብቻ ስም አንድ አመት አላገጣችሁ፤ አሁን ይበቃል፡፡አንዱን ቤት አከራዩና ወደ አንዱ ቤት ተጠቃላችሁ ግቡ፡፡››
‹‹እሺ እናስብበታለን፤ ለማንኛውም ነገ እንዳትቀር፡፡››
‹‹ለነገው እመጣለሁ፤ግን በተመሳሳይ ሁኔታ ከቀጠላችሁ በሚመጣው አመት አብሮን ያከብራል ብላችሁ እንዳትጠብቁ፡፡›› በማለት ነበር ከጥብቅ ማስጠንቀቂያ ጋር ግብዣውን የተቀበለው፡፡
ልክ አንድ ሰዓት ሲሆን ኤደን እና ሰሎሞን ተያይዘው ደረሱ፡፡ ወዲያው ተከታትለው የፍኖተ-ጥበብ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ባልደረቦች አንድ ላይ ሰብሰብ ብለው በመግተልተል ገቡ ፡፡ትንሽ አርፍዳ የደረሰችው አለም የምትባለው የትንግርት ጓደኛ ነበረች፡፡ ከምግብ እና መጠጥ ዝግጅት በተጨማሪ ቤቱ በሚያምር ሁኔታ ደምቋል፡፡
ፊት ለፊት ግድግዳ ላይ
የሁሴን ሙሀመድ እና የትንግርት ካሳ የአንደኛ ዓመት የጋብቻ ክብረ በዓል
ከስር ደግሞ
እንኳን ለአንደኛ አመት የፍቅር /ጋብቻ በዓላችሁ አደረሳችሁ፡፡
የሚል በትልቅ ባነር የተሰራ ጽሁፍ ተሰቅሎ ይታያል፡፡ይሄንን ያሰራችው ፎዚያ ነች፡፡በራሷ እንደ ስጦታ እንዲቆጠርላት::
ከፊት ለፊቱ ግድግዳ ተጠግቶ ካለ አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ ገዘፍ ያለ አንድ ቁጥር ሻማ ተለኩሶ እየተንቦገቦገ ነው፡፡
ትንግርት በዚህች ምሽት ሁለት የተቀላቀለ ስሜት እየተሰማት ነው፡፡ለአንድ አመት ከሁሴን ጋር ባሳለፈቻቸው አስደሳች ቀኖች በጣም ረክታለች፡፡ እንደሚስትም ብቻ ሳትሆን እንደጓደኛም፣ እንደስራ ባልደረባውም ሆና በተዋጣለት ጥምረት እስከአሁን አብራው ቆይታለች ፡፡
በዚህ አንድ አመት የጊዜ ሂደት ውስጥ በኢትዮጵያ ህዝብ ዘንድም እጅግ ተደናቂና ታዋቂ ለመሆን በቅታለች፡፡ለዚህም የረዳት እንደበፊቱ በምስጢር ሳይሆን በግልፅ ፣በብዕር ስም ሳይሆን በራሷ ስም በፍኖተ- ጥበብ ጋዜጣ ላይ የምትጽፋቸው ልብ-ወለድ የሆኑና ሌሎች ኢ‐ልብወለድ ስራዎች ሲሆን በተጨማሪም በህይወት ታሪኳ ላይ ያጠነጠነ ረጅም ተከታታይ ዘገባ በሁሴን አማካይት ጋዜጣው ላይ በመቅረቡ ይበልጥ እንድትታወቅ አግዟታል፡፡የስዕል ስራዋንም ለሁለት ጊዜያቶች ለህዝብ አቅርባለች፡፡ በአጠቃላይ አንድ የጥበብ ሰው በአስር አመት ልፋት የማያገኘውን ዕውቅና እሷ በአንድ አመት
👍93🎉5❤4😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትዝታ-ከ10 አመት በፊት
አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል ለመጀመሪያ ቀን ከአደረችበት ሆቴል በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር
"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ ሰላምታ ነበር የተቀበለቻት።
ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40 አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡
አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ደግሞ ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው ልጅ ጥንታዊ ታሪክ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ግኝት ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን በምዕራባዊያን የሰውነት መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡ ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች ላይ ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡
ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡
እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//
ቀጣዩ የስልጠናው ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር እንይ የወሲብ አብሮነት የጋራ ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትዝታ-ከ10 አመት በፊት
አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል ለመጀመሪያ ቀን ከአደረችበት ሆቴል በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር
"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ ሰላምታ ነበር የተቀበለቻት።
ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40 አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡
አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ደግሞ ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው ልጅ ጥንታዊ ታሪክ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ግኝት ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን በምዕራባዊያን የሰውነት መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡ ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች ላይ ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡
ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡
እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//
ቀጣዩ የስልጠናው ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር እንይ የወሲብ አብሮነት የጋራ ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
👍59❤10
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተወሰነ አርፈው ናፈቆታቸውን ካቀዘቀዙ በኃላ ናኦል‹‹እህቴ ዛሬ ቀኑን ታውቂያለሽ….››ሲል ግራ ያጋባትን ጥያቄ ጠያቃት፡፡
ወንድሜ ደግሞ መንጋትና መምሸቱን ካልሆነ በስተቀር እለቱና ቀኑኑ መለየት ካቀምኩ ቆየሁ…ለካ በህይወታችን ውስጥ ያሉ አብዛኛዎቹ ነገሮች በመከራ ቀኖቻችን ውስጥ ስንሆን ትርጉም አይኖራቸውም፡፡››
‹‹እንግዲያው ልንገርሽ ዛሬ ጥር 11 ነው …ልደታችን ነው፡፡››
ያልጠበቀችውን ዜና ነው የነገራት….መላ ሰውነቷን ነው የወረራት‹‹ኦ …ደሰስ ይላል…››መልሰው ተንጫጩ …..
ምስራቅ‹‹እናንተ ለምን እነዚህ አስተናጋጆቻችንን ጥቂት ውለታ አንጠይቃቸውም…››የሚል ድንገቴ ሀሰብ አቀረበች፡፡
‹‹ምን ››
ልደታችሁን ለማክበር የሚሆን ጥቂት ሻማ …የተወሰነ ከረሜላ ካለ…ኬክም ቢገኝ አንጠላም…ኮኬይንም ቢያቀርቡልን ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው…››አላች…ተሳሳቁ፡፡
‹‹ሌላውን አላውቅም.. ኮከይኑ ግን አይጨክኑብንም…..›› ምስራቅ ወደ መጥሪያው ሄደችና ተጫነችው…
‹‹እንዴት ፍቅር ምን ፈልገሽ ነው››ናኦል ምስራቅን ጠየቃት..ኑሀሚ ሁለቱንም አፈራረቀች ና በገረሜታ ታያቸው ጀመር..ምስራቅ የእሷን ምልከታ ሳታስተውል ‹‹ትቀልዳላችሁ እንዴ.. ከመጠየቅ ደጅ አዝማችነት ይቃራል፡፡ሲባል አልሰማችሁም፡፡››በማለት በራፉ በድጋሚ ለማንኳኳት እጇን ስትሰነዝር ….በድንገት በራፉ ተከፈተ…፡፡
ኑሀሚን ያመጣት ወጣቱ ልጅ ነው በራፉን የከፈተው…. የሚፈልጉትን ጠየቀችው፡፡ ‹‹ሀለቃዬን ጠይቄ ከፈቀደ የሚሆነውን አደርጋለው››ብሎ መልሶ በራፉን ዘግቶ ሄደ….፡፡ኑሀሚ ግን በነበረችበት እንደፈዘዘች ነው፡፡
‹‹ምንድነው ያፈዘዘሽ››
‹‹የእኔ ፍቅር አለሽ እኮ…አንቺም ወዬ አልሺው ››
‹‹እና ›
‹‹እኔ እዚህ በአማዞን ጫካ ከአውሬውም ከሰው አውሬውም ለማምለጥ በመጣር ፍዳዬን በማይበት ሰዓት እናንተ ፍቅሬ ማሬ መባባል ጀመረችሁ››
‹‹ታዲያ በመሀከላችን ያለውን ለዘመናት የታፈነ ፍቅር ጭረን ካላቀጣጠልነው አንቺን ለመፈለግና ለማግኘት የሚያስችለንን ብልሀትና ጥንካሬ ከየት እናመጣን…. በነገራችን ላይ ያው አንቺ ወደ እዚህ እንደመጣሽ ሰሞን ነው የተጋባነው…››
‹‹የተጋባነው››
አዎ …ወዳሻንጣዋ ሄደችና የጋብቻ ሰርተ ፍኬታቸውን አውጥታ አሳየቻት…..ማመን አልቻለችም…ምስራቅ የሚያደርጉትን ሆነ የሚያወሩትን ሁሉ ሰዎቻቸው እየተመለከቷቸው እንደሆነ ታውቃለች….የጀመሩትን ማስመሰል አስከወዲያኛው መቀጠል አለባቸው….አዎ ከዚህ እስኪወጡ ከናኦል ጋር ባልና ሚስቶች ናቸው….ከወጡስ በኃላ አንዴት ይሆናል የሚለውን እርግጠኛ አይደለችም…..ልጁን በፊት ከምትወደው በተለየ መንገድ ወዳወለች…..ጠረኑ ክፉኛ ለምዳዋለች…..ፍቅሩ ልቧ ውስጥ እየተንጠባንጠበ ነው…..ይሄንን የጋብቻ ሰርተፍኬት እንደቀልደ በቃ አሁን ጉዛችን አበቅቶለታል ብላ ቀዳዳ የወረቀት ቅርጫት ውስጥ ለመክተት ጥንካሬው መቼም ቢሆን የሚኖራት አይመስላትም፡፡
ከተረጋጉ በኃላ ኑሀሚ ሰውቷን ለመታጠብ ፈለገች እና ወደሻወር ቤት ገባች፡፡ታጥባና ነፅታ ስትወጣ ክፍላቸው ውስጥ የተለየ ነገር ነበር የጠበቃት….በርከት ያሉ የሴት ቀሚሶች እና ሙሉ የወንድ ሱፍ ሱሪ የያዘ ተሸከርካሪ የልብስ መደርደሪያ ወለሉ መሀከል ላይ ተቀምጦ ናአልና ምስራቅ ፊት ለፊቱ ቆመው በአድናቆት እየተመለከቱት ደረሰች፡፡
ያገለደመችውን ፎጣ በደንብ አጥብቃ አሰረችና ‹‹ምንድነው ይሄ››ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹ይህን ያመጣው ልጅ..በጠየቃችሁት ጥያቄ መሰረት ልዳታችሁን ለማክበር ተፈቅዷል…..ከዚህ የሚሆናችሁን ልብስ መርጣችሁ ልበሱና ልደቱ ወደሚከበርበት ቦታ ከ30 ደቂቃ በኃላ መጥቼ ወስዳችኃላው›› ብሎል፤ብለው አስረዷት፡፡
‹‹አንቺ ሰዎቻችን ደግ ናቸው…….መጀመሪያ በደንብ አስደስተውን የምንፈልገውን ነገር እንድናደርግ ከፈቀዱልን በኃላ ከዛ አመስግነናቸው እንድንሞት ነው የፈለጉት፡፡››አለች ምስራቅ፡፡
‹‹እሱስ ቢሆን ማን አየበት ይመስገን ነው››….ብላ ካመጣጡላቸው ቀሚሶች መካከል ለእሷ
የሚሆናትን መምረጥ ጀመረች….በሀያ ደቂቃ ውስጥ ሶስቱም ልክ እቤተ-መንግስት ከንግሱ ጋር የእራት ግብዣ እንዳላባቸው መኮንንቶች ሽክ ብለው ዘንጠውና አምረው በቀጣይ
የሚሆነው መጠበቅ ጀመሩ፡፡
እንደተባሉት ያው ልጅ ቤቱን ከፍቶ ይዞቸው ወጣ፡፡ቀጥታ ከህንፃው በጎሮ በኩል ካለ እስካአሁን ካላዩት በአበቦች ያሸበረቀ የቅርጫት ኳስ ሜዳ ስፋት ያለው የተንጣለለ የመዋኛ ገንዳ ያለበት ቦታ ነው የወሰዳቸው፡፡ ገንዳው ዳር ባለ በሰራሚክ ንጣፍ ባማረ ጎጆ የምግብ አይነትና፤ የመጠጥ አይነቶች ሞልተውበታል….ዙሪያውን መቀመጫዎች ሲኖሩ አስተናጋጅ መሰል ሁለት ሴትና አንድ ወንድ ዝግጅቱን ለማሳመር ከላይ ወደታች ይሯሯጣሉ፡፡ይዞቸው የመጣው ሰው ለገንዳው እይታ ምቹ የሆነ መቀመጫ ሰጣችውና ሶስቱም በተርታ ተቀመጡ፡፡
..በትካሻቸው ከባድ መሳሪያ የተሸከሙ ሰዎች በአከባቢ ራቅ ካለ ስፍራ በየተወሰነ ርቀት ፈንጠር ፈንጠር ብለው ሁኔታውን በጥንቃቄ ሲቃኙ ይታያል ፡፡ጥርት ካለው ከአማዞን ደን ሚነፍሰው ልስልና እርጥብ አየር ጋር አብሮ የሚነፍስ ጥኡም የላቲን ሙዚቃ እየተሰማ ነው፡፡በአካባቢው ሌላ ሰው የለም፡፡ድንገት ከገንዳው ብልቅ ብሎ ወደ ዳር የሚወጣ ሰው ተመለከቱ… ከእነሱ በ5 ሜትር ርቀት ላይ ስለሆነ ማንነቱ ጥርት ብሎ ይታያቸዋል፡፡
ወደ ኑሀሚ በፈገግታ እየተመለከተ‹‹በሰላም ተመልሰሽ ወደቤትሽ በመምጣትሽ ደስ ብሎኛ››አላት፡፡
‹‹እንዴት አልመጣ ….ብጨክን ብጨክን ባንተ ጨክኜ መቅረት እችላላሁ››ብላ ምፀቱን በምፀት መለሰችለት…መልሷ በጣም አሳቀው፡፡
‹‹በጣም ናፍቀሺኝ ነበር….በህይወቴ እንደአንቺ ለማግኘት ያስቸገረኝ ሰው የለም….ድሮም ውድ ነገር ለማግኘት በጣም ከባድ መስዋዕትነት ይጠይቃል…ለማንኛውም መልካም ልደት ለሁለታችሁም…..ሰዎቹ መሰናዶቸውን እስኪያጠናቅቁ ትንሽ ልዋኝ.. ከመሀከላችሁ መዋኘት …የሚፈለግ ሰው ካለ ግን መጥቶ መወኘት ይችለል፡፡››ብሎ ወደገንደው መሀል እየዋኘ ሄደ፡፡
ምስራቅ ብድግ ብላ ልብሷን ማወላለቅ ጀመረች….ሁለቱም መንትያዎች ‹‹ሴትዬዋ አበደች እንዴ›› የሚል እይታ አፍጥጠው ያዮት ጀመር…፡፡
‹‹ፍቅር..ምን እየሰራሽ ነው››ናኦል ነው የጠየቃት…በእነዚ ሰው በላ አውሬ በሆኑ ሽፍቶች ፊት እርቃን ሰውነቷን ማሳየቱን ጥሩ ሆኖ አላገኘውም፡፡፡
‹‹ምን ነካችሁ ዛሬ እኮ የአናንተ ልደት ብቻ አይደለም..ጥምቀትም ጭምር ነው..ታዲያ ባገኘነው አጋጣሚ ብንጠመቅ ምን ይላችኃል?፡፡›› ብላ ጎንበስ በማለት ጫማዋን አወለቀችና ወለሉን እየነካካች ወደ ገንደው ተንቀሳቀሰች….ኑሀሚ ተነሳችና እሷ አንዳደረገችው ልብሷን በፍጥነት አወላለቀች.‹‹ሴቶቹ ጤናም የላቸው እንዴ››በማለት አልጎምጉሞ ባለበት መንቋራጠጡን ቀጠለ…ኑሀሚ ልብሷን አውልቃ እንዳጠናቀቀች ሄደችና ምስራቅ ጎን ቆመች…ዳግላስ ገንዳው መሀከል ባለ ከመነደሪ ላይ ተኝቶ ጭንቅላቱን በክንዱ ደገፍ በማድረግ አይኖቹን ሁለቱ እንሰት ላይ ተክሎ በገረሜታ ከሩቅ ይመለከታቸው…እንዲሁ ለማለት ያህል ጋበዛቸው እንጂ ያደርጉታል ብሎ አልጠበቀም ነበር…የኑሀሚን ሙሉ ተክለ ቁመና ሲያይ በሰውነቱ ሁሉ ሙቀት ተረጨና ውጥርጥር አለ…ለሳምንታት ሲያልመውና ሲመኘው የነበረው ገላ ይሄው በእሱ ቁጥጥር ስር ሆኖ ከፊት ለፊቱ እየታየው ነው….እሱ የእዚህ አካባቢ ገዢና አስተዳዳሪ ብቻ ሳይሆን የዚህ አካባቢ አምላክ ..ሁሉን አድራጊ..ሁሉን ፈጣሪ እንደሆነ ነው
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተወሰነ አርፈው ናፈቆታቸውን ካቀዘቀዙ በኃላ ናኦል‹‹እህቴ ዛሬ ቀኑን ታውቂያለሽ….››ሲል ግራ ያጋባትን ጥያቄ ጠያቃት፡፡
ወንድሜ ደግሞ መንጋትና መምሸቱን ካልሆነ በስተቀር እለቱና ቀኑኑ መለየት ካቀምኩ ቆየሁ…ለካ በህይወታችን ውስጥ ያሉ አብዛኛዎቹ ነገሮች በመከራ ቀኖቻችን ውስጥ ስንሆን ትርጉም አይኖራቸውም፡፡››
‹‹እንግዲያው ልንገርሽ ዛሬ ጥር 11 ነው …ልደታችን ነው፡፡››
ያልጠበቀችውን ዜና ነው የነገራት….መላ ሰውነቷን ነው የወረራት‹‹ኦ …ደሰስ ይላል…››መልሰው ተንጫጩ …..
ምስራቅ‹‹እናንተ ለምን እነዚህ አስተናጋጆቻችንን ጥቂት ውለታ አንጠይቃቸውም…››የሚል ድንገቴ ሀሰብ አቀረበች፡፡
‹‹ምን ››
ልደታችሁን ለማክበር የሚሆን ጥቂት ሻማ …የተወሰነ ከረሜላ ካለ…ኬክም ቢገኝ አንጠላም…ኮኬይንም ቢያቀርቡልን ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው…››አላች…ተሳሳቁ፡፡
‹‹ሌላውን አላውቅም.. ኮከይኑ ግን አይጨክኑብንም…..›› ምስራቅ ወደ መጥሪያው ሄደችና ተጫነችው…
‹‹እንዴት ፍቅር ምን ፈልገሽ ነው››ናኦል ምስራቅን ጠየቃት..ኑሀሚ ሁለቱንም አፈራረቀች ና በገረሜታ ታያቸው ጀመር..ምስራቅ የእሷን ምልከታ ሳታስተውል ‹‹ትቀልዳላችሁ እንዴ.. ከመጠየቅ ደጅ አዝማችነት ይቃራል፡፡ሲባል አልሰማችሁም፡፡››በማለት በራፉ በድጋሚ ለማንኳኳት እጇን ስትሰነዝር ….በድንገት በራፉ ተከፈተ…፡፡
ኑሀሚን ያመጣት ወጣቱ ልጅ ነው በራፉን የከፈተው…. የሚፈልጉትን ጠየቀችው፡፡ ‹‹ሀለቃዬን ጠይቄ ከፈቀደ የሚሆነውን አደርጋለው››ብሎ መልሶ በራፉን ዘግቶ ሄደ….፡፡ኑሀሚ ግን በነበረችበት እንደፈዘዘች ነው፡፡
‹‹ምንድነው ያፈዘዘሽ››
‹‹የእኔ ፍቅር አለሽ እኮ…አንቺም ወዬ አልሺው ››
‹‹እና ›
‹‹እኔ እዚህ በአማዞን ጫካ ከአውሬውም ከሰው አውሬውም ለማምለጥ በመጣር ፍዳዬን በማይበት ሰዓት እናንተ ፍቅሬ ማሬ መባባል ጀመረችሁ››
‹‹ታዲያ በመሀከላችን ያለውን ለዘመናት የታፈነ ፍቅር ጭረን ካላቀጣጠልነው አንቺን ለመፈለግና ለማግኘት የሚያስችለንን ብልሀትና ጥንካሬ ከየት እናመጣን…. በነገራችን ላይ ያው አንቺ ወደ እዚህ እንደመጣሽ ሰሞን ነው የተጋባነው…››
‹‹የተጋባነው››
አዎ …ወዳሻንጣዋ ሄደችና የጋብቻ ሰርተ ፍኬታቸውን አውጥታ አሳየቻት…..ማመን አልቻለችም…ምስራቅ የሚያደርጉትን ሆነ የሚያወሩትን ሁሉ ሰዎቻቸው እየተመለከቷቸው እንደሆነ ታውቃለች….የጀመሩትን ማስመሰል አስከወዲያኛው መቀጠል አለባቸው….አዎ ከዚህ እስኪወጡ ከናኦል ጋር ባልና ሚስቶች ናቸው….ከወጡስ በኃላ አንዴት ይሆናል የሚለውን እርግጠኛ አይደለችም…..ልጁን በፊት ከምትወደው በተለየ መንገድ ወዳወለች…..ጠረኑ ክፉኛ ለምዳዋለች…..ፍቅሩ ልቧ ውስጥ እየተንጠባንጠበ ነው…..ይሄንን የጋብቻ ሰርተፍኬት እንደቀልደ በቃ አሁን ጉዛችን አበቅቶለታል ብላ ቀዳዳ የወረቀት ቅርጫት ውስጥ ለመክተት ጥንካሬው መቼም ቢሆን የሚኖራት አይመስላትም፡፡
ከተረጋጉ በኃላ ኑሀሚ ሰውቷን ለመታጠብ ፈለገች እና ወደሻወር ቤት ገባች፡፡ታጥባና ነፅታ ስትወጣ ክፍላቸው ውስጥ የተለየ ነገር ነበር የጠበቃት….በርከት ያሉ የሴት ቀሚሶች እና ሙሉ የወንድ ሱፍ ሱሪ የያዘ ተሸከርካሪ የልብስ መደርደሪያ ወለሉ መሀከል ላይ ተቀምጦ ናአልና ምስራቅ ፊት ለፊቱ ቆመው በአድናቆት እየተመለከቱት ደረሰች፡፡
ያገለደመችውን ፎጣ በደንብ አጥብቃ አሰረችና ‹‹ምንድነው ይሄ››ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹ይህን ያመጣው ልጅ..በጠየቃችሁት ጥያቄ መሰረት ልዳታችሁን ለማክበር ተፈቅዷል…..ከዚህ የሚሆናችሁን ልብስ መርጣችሁ ልበሱና ልደቱ ወደሚከበርበት ቦታ ከ30 ደቂቃ በኃላ መጥቼ ወስዳችኃላው›› ብሎል፤ብለው አስረዷት፡፡
‹‹አንቺ ሰዎቻችን ደግ ናቸው…….መጀመሪያ በደንብ አስደስተውን የምንፈልገውን ነገር እንድናደርግ ከፈቀዱልን በኃላ ከዛ አመስግነናቸው እንድንሞት ነው የፈለጉት፡፡››አለች ምስራቅ፡፡
‹‹እሱስ ቢሆን ማን አየበት ይመስገን ነው››….ብላ ካመጣጡላቸው ቀሚሶች መካከል ለእሷ
የሚሆናትን መምረጥ ጀመረች….በሀያ ደቂቃ ውስጥ ሶስቱም ልክ እቤተ-መንግስት ከንግሱ ጋር የእራት ግብዣ እንዳላባቸው መኮንንቶች ሽክ ብለው ዘንጠውና አምረው በቀጣይ
የሚሆነው መጠበቅ ጀመሩ፡፡
እንደተባሉት ያው ልጅ ቤቱን ከፍቶ ይዞቸው ወጣ፡፡ቀጥታ ከህንፃው በጎሮ በኩል ካለ እስካአሁን ካላዩት በአበቦች ያሸበረቀ የቅርጫት ኳስ ሜዳ ስፋት ያለው የተንጣለለ የመዋኛ ገንዳ ያለበት ቦታ ነው የወሰዳቸው፡፡ ገንዳው ዳር ባለ በሰራሚክ ንጣፍ ባማረ ጎጆ የምግብ አይነትና፤ የመጠጥ አይነቶች ሞልተውበታል….ዙሪያውን መቀመጫዎች ሲኖሩ አስተናጋጅ መሰል ሁለት ሴትና አንድ ወንድ ዝግጅቱን ለማሳመር ከላይ ወደታች ይሯሯጣሉ፡፡ይዞቸው የመጣው ሰው ለገንዳው እይታ ምቹ የሆነ መቀመጫ ሰጣችውና ሶስቱም በተርታ ተቀመጡ፡፡
..በትካሻቸው ከባድ መሳሪያ የተሸከሙ ሰዎች በአከባቢ ራቅ ካለ ስፍራ በየተወሰነ ርቀት ፈንጠር ፈንጠር ብለው ሁኔታውን በጥንቃቄ ሲቃኙ ይታያል ፡፡ጥርት ካለው ከአማዞን ደን ሚነፍሰው ልስልና እርጥብ አየር ጋር አብሮ የሚነፍስ ጥኡም የላቲን ሙዚቃ እየተሰማ ነው፡፡በአካባቢው ሌላ ሰው የለም፡፡ድንገት ከገንዳው ብልቅ ብሎ ወደ ዳር የሚወጣ ሰው ተመለከቱ… ከእነሱ በ5 ሜትር ርቀት ላይ ስለሆነ ማንነቱ ጥርት ብሎ ይታያቸዋል፡፡
ወደ ኑሀሚ በፈገግታ እየተመለከተ‹‹በሰላም ተመልሰሽ ወደቤትሽ በመምጣትሽ ደስ ብሎኛ››አላት፡፡
‹‹እንዴት አልመጣ ….ብጨክን ብጨክን ባንተ ጨክኜ መቅረት እችላላሁ››ብላ ምፀቱን በምፀት መለሰችለት…መልሷ በጣም አሳቀው፡፡
‹‹በጣም ናፍቀሺኝ ነበር….በህይወቴ እንደአንቺ ለማግኘት ያስቸገረኝ ሰው የለም….ድሮም ውድ ነገር ለማግኘት በጣም ከባድ መስዋዕትነት ይጠይቃል…ለማንኛውም መልካም ልደት ለሁለታችሁም…..ሰዎቹ መሰናዶቸውን እስኪያጠናቅቁ ትንሽ ልዋኝ.. ከመሀከላችሁ መዋኘት …የሚፈለግ ሰው ካለ ግን መጥቶ መወኘት ይችለል፡፡››ብሎ ወደገንደው መሀል እየዋኘ ሄደ፡፡
ምስራቅ ብድግ ብላ ልብሷን ማወላለቅ ጀመረች….ሁለቱም መንትያዎች ‹‹ሴትዬዋ አበደች እንዴ›› የሚል እይታ አፍጥጠው ያዮት ጀመር…፡፡
‹‹ፍቅር..ምን እየሰራሽ ነው››ናኦል ነው የጠየቃት…በእነዚ ሰው በላ አውሬ በሆኑ ሽፍቶች ፊት እርቃን ሰውነቷን ማሳየቱን ጥሩ ሆኖ አላገኘውም፡፡፡
‹‹ምን ነካችሁ ዛሬ እኮ የአናንተ ልደት ብቻ አይደለም..ጥምቀትም ጭምር ነው..ታዲያ ባገኘነው አጋጣሚ ብንጠመቅ ምን ይላችኃል?፡፡›› ብላ ጎንበስ በማለት ጫማዋን አወለቀችና ወለሉን እየነካካች ወደ ገንደው ተንቀሳቀሰች….ኑሀሚ ተነሳችና እሷ አንዳደረገችው ልብሷን በፍጥነት አወላለቀች.‹‹ሴቶቹ ጤናም የላቸው እንዴ››በማለት አልጎምጉሞ ባለበት መንቋራጠጡን ቀጠለ…ኑሀሚ ልብሷን አውልቃ እንዳጠናቀቀች ሄደችና ምስራቅ ጎን ቆመች…ዳግላስ ገንዳው መሀከል ባለ ከመነደሪ ላይ ተኝቶ ጭንቅላቱን በክንዱ ደገፍ በማድረግ አይኖቹን ሁለቱ እንሰት ላይ ተክሎ በገረሜታ ከሩቅ ይመለከታቸው…እንዲሁ ለማለት ያህል ጋበዛቸው እንጂ ያደርጉታል ብሎ አልጠበቀም ነበር…የኑሀሚን ሙሉ ተክለ ቁመና ሲያይ በሰውነቱ ሁሉ ሙቀት ተረጨና ውጥርጥር አለ…ለሳምንታት ሲያልመውና ሲመኘው የነበረው ገላ ይሄው በእሱ ቁጥጥር ስር ሆኖ ከፊት ለፊቱ እየታየው ነው….እሱ የእዚህ አካባቢ ገዢና አስተዳዳሪ ብቻ ሳይሆን የዚህ አካባቢ አምላክ ..ሁሉን አድራጊ..ሁሉን ፈጣሪ እንደሆነ ነው
👍69❤15🎉1
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ከላይ የተለቀቀው ክፍል 24 ሳይለቀቅ 25 ተለቆ ነበር ክፍል 24 አሁን ተለቋል ለነበረው መዛባት ይቅርታ እጠይቃለው🙏 ቤተሰቦች
ለሊሴና በፀሎት በእቅዳቸው መሰረት በአንቦ በኩል አድርገው ወንጪ በመድረስ የለሊሴ አጎት ቤት ከደረሱ ሁለት ቀን ሆኗቸዋል፡፡በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ በአካባቢው ያሉ የአቶ ለሜቻ ዘመደች ጋር እየዞሩ ሰላም ማለት እና መጋበዙ እራሱ ማደረስ አልቻሉም…እሷ ብዙ የሀብታም ድግሶችና ፓሪዎችን እንጂ እንዲህ አይነት በየሳር ጎጆውና በየደሳሳ የቆርቆሮ ቤቶች እየዞሩ በግዳጅ መጋበዝ በህይወቷ አይታው የማታውቅ ትዕይንት ስለሆነ በጣም አስገራሚና ትንግርታዊ ነው የሆነባት..በየሄደችበት የሚቀርብላት እርጎ፤ ለወተት…የማር ወለላ…አንጮቴ……ጨጨብሳና ገንፎ..ሁሉም ውብ ነበር፡፡በዚህም የተነሳ ወደፓርኩ
ለመሄድና ለመጎብኘት ጊዜ አላገኘችም..ቢሆንም በአካባቢው ቢያንስ የሚመጡትን 15 ቀን ስላምታሳለፍ ሁሉንም ነገር ለማድረግ በቂ ጊዜ እንዳላት ስላወቀች ብዙም አልተጨናነቀችም፡፡
ሰለሞንም የበፀሎትን ወላጆች ይዞ ወደወንጪ እያመራ ነው፡፡በመጀመሪያ እቅዱ ወደላንጋኖ ወይም ሰደሬ ይዞቸው ሊሄድ እንጂ ወንጪ የሚባል ስፍራ ፈፅሞ በአእምሮው አልነበረም..ግን በፀሎት ወደወንጪ እንደሄደች ስትነግረው ግን ወደያው ሀሰቡን ቀየረና ለእነአቶ ኃይለልኡል ሀሳብን ነገራቸው፡፡እነሱ የትም ሆነ የትም ለቦታም ብዙም ግድ ሳልልነበራቸው ወዲያው ነበር ሀሳቡን የተቀበሉት፡፡ከዛ ወዲያው ቻርተር አውሮፕላን ተከራይተው ወንጬ ኢኮቱሪዝም ፓርክ እንግዳ ሆነው ተከሰቱ፡፡ጉዞ ተገባዶ ከቻርተር አውሮፕላኑ እንደወረዱ እነሱን ባሉበት ትቶ ቀጥታ ወደኢንትራንስ ጌት ነው የሄደው
…ስለጠቅላላ የጉብኝቱ ፓኬጅ ማብራሪያ ጠየቀና ሁለት መኝታ ክፍል ተከራየ፡፡ የኤሌክትሪክ መኪና ተከራይቶ እቃቸውን በመጫን ቀጥታ ወደተከራየበት ሎጅ ይዞቸው ሄደ…
ሰለሞን ወላጆቾን ወደወንጪ ይዞ መምጣቱን ለበፀሎት አልነገራትም፡፡እሷ የምታውቀው ወደላናጋኖ እንደሚሄዱና ሲደርስና ሲመቸው እንደሚደውልላት ነው፡፡
ወንጪ ከአዲስ አበባ በ135 ሜትር ርቀት ላይ በደቡብ ምዕራብ ኦሮሚያ ክልል በአንቦ እና በወሊሶ ከተሞች መካከል የሚገኝ ድንቅ ስፍራ ነው ፡፡ወንጪ ሀይቅ ከባህር ወለል በላይ 3000ሜትር ከፍታ ላይ ሲገኝ 75 ሜትር ገደማ ጥልቀት ያለው ንፁህ እና ጥርት ያለ ሀይቅ ነው፡፡ሀይቁ ከ3000 ዓመት በፊት በተከሰተ እሳተ ጎመራ የተፈጠረ እንደሆነ ይነገራል፡፡በአካባቢው የሚነገሩ አፈታሪኮች እንደሚያስረዱት በወቅቱ እንደሶደም አይነት ተንቀልቃይ እሳተ ጎመራ ተነስቶ የአካባቢውን ፍጥረት ለረጅም ጊዜ እየበላ ከቆየ በኃላ ድንገት በቦታው አርባ አራት ምንጮች ተፈጥረው የሚንቀለቀለውን ውሀ ካጠፋት በኃላ በእሳተ ጎመራው አማካይነት የተፈጠረውን ረባዳ አካባቢ መሙላት ይጀምራል….ውሀው ግን ሞልቶ በመሀከል ትንሽ ደሴት በውሀ ሳትዋጥ ደረቅ መሬት ሆና ትቀራለች…ከዛ ያንን የታዘብ የአካባቢው ኑዋሪዎች ያቺ መሬት በውሀው ሳትሸፈን የቀረችው የተቀደሰች ስፋራ ስለሆነች ከአሁን በኃላ ቦታዋና እንደማመስገኛና ከፈጣሪ ጋር መገናኛ የተለየች ስፍራ አድርገን እንገለገልባታለን ብለው ይስማማሉ…በአሁኑ ወቅት በቦታው ላይ ቤተክርስቲያን ታንፆበታል፡፡
የውንጪ ኢኮቱሪዝም መዝናኛ..መንገዶቹ ጠባብ ስለሆኑና የመኪና መተረማመስ የአካባቢውን ተፈጥሮ እንዲያበላሽው ስለማይፈለግ .ማንኛውም ጎብኚ በራሱ መኪና ወደውስጥ ዘልቆ መግባት አይችልም…ግን ወደሎጆችም ሆነ ወደመዝናኛ ፓርኮች ወይንም ደግሞ ወደገበሬዎች መኖሪያ ቤት ለመሄድ የፈለገ ሰው የተለያዩ አይነት ቀላል የትራንስፖርት አማራጭ ተዘጋጅቶ ይጠብቀዋል..ለምሳሌ…የፈረስ ትራንስፖርት ..ሳይክል
…ኤሌክትሪክ መኪና ካልሆነም ደግሞ በጠባበቹ የአስፓልት መንገድ ግራ ቀኝ ያለውን ውብ ተፈጥሮና የፓርክ ክፍሎችን በመጎብኘት በእግሩ ወክ እያረገ ስጋውን ማዝናናት ነፍሱንም ማስፈንጠዝ ይችላል፡፡
አጠቃላይ የወንጪ የመንገድ ልማት 70 ኪሎ ሜትር አካባቢ ሲሆን ተራራውን የሚዞር 10 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ … ወደ ዲንዲ ሚሄድ ሀይ ወይ …ማራቶን ራጮች እንዲለማመዱበት ታስቦ የተሰራ የሩጫ ትራክ ሁሉም ውብ ነው፡፡በተለይ ተራራውን በሚዞረው መንገድ ላይ ሁለት ሶስት ሆነው ሳይክል እየነዱ ወይም ፈረስ እየጋለቡ ዙሪያ ገባውን መጎብኘት ገነት ደርሶ እንደመመለስ አይነት አስካሪ ስሜት ውስጥ ይከታል፡፡
አንድ ጎብኚ ሎጆቹን የመከራየት አቅም ማይኖረው ከሆነ እዛው ከሪስፕሽን በፓርኩ ግንባታ ምክንያት ከቦታቸው የተነሱ ገበሬዎች በመንግስት በካሳ መልክ የተሰራላቸው ዘመናዊ ቤቶች ውስጥ ከክፍሎቹ የተወሰኑትን ለቱሪስት እያከራዩ ገቢ እንዲያገኙ ታስቦ የተሰራላቸው ስለሆነ ቀጥታ እዛው ሬስፕሽን ቡክ ያደረገ ሰው የየትኛው የገበሬ ቤት እንደሚያድር ይነገረውና ቀጥታ እዛ ሄዶ በተመጣጣኝ ዋጋ ማደሪያ ያገኛል፡፡
ወንጪ ውበትን ለመግለፅ እግዜያብሄር እንደምሳሌነት ለማሳያ የፈጠራት ስፍራ ትምስላለች…ውበቷ ሀይቆ ብቻ አይደለም…ዙሪያዋን የከበቡት አረንጋዴ ልብስ የለበሱት ሰንሰለታማ ወጣ ገባ ተራሮች ፣አየሩ ሁሉ ነገር ጠቅላላ ውብ ነው፡፡አሁን ደግሞ ቦታውን የቱሪስት መነኸሪያ ለማድረግ የተገነቡት መሰረተ ልማቶች ይበልጥ ወደፍፁምነት ያስጠጋው ነው፡፡ደረጃቸውን የጠበቁ ሙሉ ተራራውን የሚሽከረከሩ የአስፓልት መንገዶች በእያንዳንዱ ኮርነር ላይ የታነፁ የተላያዩ ታሪክ እንዲሸከሙ ተደርገው በጥንቃቄና በጥበብ እንዲታነፁ የተደረጉ ህንፃዎች፤ ሎጆች፤ ካፌዎች ፤ፈንጠርጠር ብላው ከሩቅ የሚታዩ የገበሬ ቤቶች እርሻዎች …ሁሉ ነገር አይን ሞልቶ የሚፈስ የመንፈስ ትፍስህት ነው፡፡በወንጪ ኢኮቱሪዝም ፤የባንክ አገልግሎት፤ የአካባቢው ልጆች ተደራጅተው የሚሰጡት የሬስቶራንት አገልግሎት ፤የተለያዩ የባህል እቃዎች የሚሸጡበት ሱቆች..ካፍቴሪያ …አነስተኛና ትላልቅ
አዳራሾች…አንፊትያትሮች ሁሉም በአቅሙ ልክ አገልግሎት እንዲያገኝ ተደርጎ የተዘጋጀ ልዩ ልዩ አገልግሎቶች ይገኛሉ ፡፡
ወንጪ ኢኮቱሪዝም ባህልና ተፈጥሮን ማእከል አድርጎ የተገነባ ነው፡፡የወንጪ አካባቢ ስድስት ወር አካባቢ ዝናብ የሚዘንብባት ለምለምና እርጥብ ቦታ ነው፡፡እነሰለሞን የተከራዩት ክፍል የእሱ ባለአንድ አልጋ ሲሆን የባልና ሚስቶቹ ግን ሁለት አልጋ በአንድ ክፍል ያለበት ለቀቅ ያለ ዘመናዊና ባህላዊ እቃዎች በስምምነት ተሰባጥረው ያሳመሩት… ለሀይቁም ሆነ የአካባቢውን ተፈጥሮታ ለማየትና ለማድነቅ ውብ እይታ ያለው በአንቦ ድንጋይ ተጠርቦ የተሰራ…በአሻራ ወይም በካርድ የሚከፈት ውብ ክፍል ነው፡፡ መኝታ ክፍሉ ዘመናዊ ማሞቂያ የተገጠመለት ስለሆነ ምቹ በሆነ የአየር ሁኔታ ውስጥ ተቀምጠው ወይም ተኝተው በተከፈተው መስኮት ቁልቁል ሀይቁን ሲመለከቱ ልብን ጥፍት ያደርጋል፡፡
ምሽት ነው…አራት ሰዓት አካባቢ..አቶ ኃይለ ልኡልና ባለቤታቸው ወ.ሮ ስንዱ አልጋ ክፍላቸው በረንዳ ላይ ቁጭ ብለው ቁልቁል የጨረቃዋ ብርሀን ወንጪ ሀይቅ ላይ ስታርፍ እና ከሀይቁ ጀርባው ያለውን ውብ ሰንሰለታማ ተራራ እያዩ ያወራሉ
‹‹ሃይሌ..ልጃችን ግን አሁን ወደአዲስአባ እንደተመለስን የምትመጣ ይመስልሀል?››
‹‹አታስቢ….ትመጣለች….››
‹‹እንደማስበው አሁን እሷ እንድንሆንላት የምትፈልገውን አይነት ወላጆች የሆን ይመስለኛል…፡፡››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ከላይ የተለቀቀው ክፍል 24 ሳይለቀቅ 25 ተለቆ ነበር ክፍል 24 አሁን ተለቋል ለነበረው መዛባት ይቅርታ እጠይቃለው🙏 ቤተሰቦች
ለሊሴና በፀሎት በእቅዳቸው መሰረት በአንቦ በኩል አድርገው ወንጪ በመድረስ የለሊሴ አጎት ቤት ከደረሱ ሁለት ቀን ሆኗቸዋል፡፡በዚህ ሁለት ቀን ውስጥ በአካባቢው ያሉ የአቶ ለሜቻ ዘመደች ጋር እየዞሩ ሰላም ማለት እና መጋበዙ እራሱ ማደረስ አልቻሉም…እሷ ብዙ የሀብታም ድግሶችና ፓሪዎችን እንጂ እንዲህ አይነት በየሳር ጎጆውና በየደሳሳ የቆርቆሮ ቤቶች እየዞሩ በግዳጅ መጋበዝ በህይወቷ አይታው የማታውቅ ትዕይንት ስለሆነ በጣም አስገራሚና ትንግርታዊ ነው የሆነባት..በየሄደችበት የሚቀርብላት እርጎ፤ ለወተት…የማር ወለላ…አንጮቴ……ጨጨብሳና ገንፎ..ሁሉም ውብ ነበር፡፡በዚህም የተነሳ ወደፓርኩ
ለመሄድና ለመጎብኘት ጊዜ አላገኘችም..ቢሆንም በአካባቢው ቢያንስ የሚመጡትን 15 ቀን ስላምታሳለፍ ሁሉንም ነገር ለማድረግ በቂ ጊዜ እንዳላት ስላወቀች ብዙም አልተጨናነቀችም፡፡
ሰለሞንም የበፀሎትን ወላጆች ይዞ ወደወንጪ እያመራ ነው፡፡በመጀመሪያ እቅዱ ወደላንጋኖ ወይም ሰደሬ ይዞቸው ሊሄድ እንጂ ወንጪ የሚባል ስፍራ ፈፅሞ በአእምሮው አልነበረም..ግን በፀሎት ወደወንጪ እንደሄደች ስትነግረው ግን ወደያው ሀሰቡን ቀየረና ለእነአቶ ኃይለልኡል ሀሳብን ነገራቸው፡፡እነሱ የትም ሆነ የትም ለቦታም ብዙም ግድ ሳልልነበራቸው ወዲያው ነበር ሀሳቡን የተቀበሉት፡፡ከዛ ወዲያው ቻርተር አውሮፕላን ተከራይተው ወንጬ ኢኮቱሪዝም ፓርክ እንግዳ ሆነው ተከሰቱ፡፡ጉዞ ተገባዶ ከቻርተር አውሮፕላኑ እንደወረዱ እነሱን ባሉበት ትቶ ቀጥታ ወደኢንትራንስ ጌት ነው የሄደው
…ስለጠቅላላ የጉብኝቱ ፓኬጅ ማብራሪያ ጠየቀና ሁለት መኝታ ክፍል ተከራየ፡፡ የኤሌክትሪክ መኪና ተከራይቶ እቃቸውን በመጫን ቀጥታ ወደተከራየበት ሎጅ ይዞቸው ሄደ…
ሰለሞን ወላጆቾን ወደወንጪ ይዞ መምጣቱን ለበፀሎት አልነገራትም፡፡እሷ የምታውቀው ወደላናጋኖ እንደሚሄዱና ሲደርስና ሲመቸው እንደሚደውልላት ነው፡፡
ወንጪ ከአዲስ አበባ በ135 ሜትር ርቀት ላይ በደቡብ ምዕራብ ኦሮሚያ ክልል በአንቦ እና በወሊሶ ከተሞች መካከል የሚገኝ ድንቅ ስፍራ ነው ፡፡ወንጪ ሀይቅ ከባህር ወለል በላይ 3000ሜትር ከፍታ ላይ ሲገኝ 75 ሜትር ገደማ ጥልቀት ያለው ንፁህ እና ጥርት ያለ ሀይቅ ነው፡፡ሀይቁ ከ3000 ዓመት በፊት በተከሰተ እሳተ ጎመራ የተፈጠረ እንደሆነ ይነገራል፡፡በአካባቢው የሚነገሩ አፈታሪኮች እንደሚያስረዱት በወቅቱ እንደሶደም አይነት ተንቀልቃይ እሳተ ጎመራ ተነስቶ የአካባቢውን ፍጥረት ለረጅም ጊዜ እየበላ ከቆየ በኃላ ድንገት በቦታው አርባ አራት ምንጮች ተፈጥረው የሚንቀለቀለውን ውሀ ካጠፋት በኃላ በእሳተ ጎመራው አማካይነት የተፈጠረውን ረባዳ አካባቢ መሙላት ይጀምራል….ውሀው ግን ሞልቶ በመሀከል ትንሽ ደሴት በውሀ ሳትዋጥ ደረቅ መሬት ሆና ትቀራለች…ከዛ ያንን የታዘብ የአካባቢው ኑዋሪዎች ያቺ መሬት በውሀው ሳትሸፈን የቀረችው የተቀደሰች ስፋራ ስለሆነች ከአሁን በኃላ ቦታዋና እንደማመስገኛና ከፈጣሪ ጋር መገናኛ የተለየች ስፍራ አድርገን እንገለገልባታለን ብለው ይስማማሉ…በአሁኑ ወቅት በቦታው ላይ ቤተክርስቲያን ታንፆበታል፡፡
የውንጪ ኢኮቱሪዝም መዝናኛ..መንገዶቹ ጠባብ ስለሆኑና የመኪና መተረማመስ የአካባቢውን ተፈጥሮ እንዲያበላሽው ስለማይፈለግ .ማንኛውም ጎብኚ በራሱ መኪና ወደውስጥ ዘልቆ መግባት አይችልም…ግን ወደሎጆችም ሆነ ወደመዝናኛ ፓርኮች ወይንም ደግሞ ወደገበሬዎች መኖሪያ ቤት ለመሄድ የፈለገ ሰው የተለያዩ አይነት ቀላል የትራንስፖርት አማራጭ ተዘጋጅቶ ይጠብቀዋል..ለምሳሌ…የፈረስ ትራንስፖርት ..ሳይክል
…ኤሌክትሪክ መኪና ካልሆነም ደግሞ በጠባበቹ የአስፓልት መንገድ ግራ ቀኝ ያለውን ውብ ተፈጥሮና የፓርክ ክፍሎችን በመጎብኘት በእግሩ ወክ እያረገ ስጋውን ማዝናናት ነፍሱንም ማስፈንጠዝ ይችላል፡፡
አጠቃላይ የወንጪ የመንገድ ልማት 70 ኪሎ ሜትር አካባቢ ሲሆን ተራራውን የሚዞር 10 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ … ወደ ዲንዲ ሚሄድ ሀይ ወይ …ማራቶን ራጮች እንዲለማመዱበት ታስቦ የተሰራ የሩጫ ትራክ ሁሉም ውብ ነው፡፡በተለይ ተራራውን በሚዞረው መንገድ ላይ ሁለት ሶስት ሆነው ሳይክል እየነዱ ወይም ፈረስ እየጋለቡ ዙሪያ ገባውን መጎብኘት ገነት ደርሶ እንደመመለስ አይነት አስካሪ ስሜት ውስጥ ይከታል፡፡
አንድ ጎብኚ ሎጆቹን የመከራየት አቅም ማይኖረው ከሆነ እዛው ከሪስፕሽን በፓርኩ ግንባታ ምክንያት ከቦታቸው የተነሱ ገበሬዎች በመንግስት በካሳ መልክ የተሰራላቸው ዘመናዊ ቤቶች ውስጥ ከክፍሎቹ የተወሰኑትን ለቱሪስት እያከራዩ ገቢ እንዲያገኙ ታስቦ የተሰራላቸው ስለሆነ ቀጥታ እዛው ሬስፕሽን ቡክ ያደረገ ሰው የየትኛው የገበሬ ቤት እንደሚያድር ይነገረውና ቀጥታ እዛ ሄዶ በተመጣጣኝ ዋጋ ማደሪያ ያገኛል፡፡
ወንጪ ውበትን ለመግለፅ እግዜያብሄር እንደምሳሌነት ለማሳያ የፈጠራት ስፍራ ትምስላለች…ውበቷ ሀይቆ ብቻ አይደለም…ዙሪያዋን የከበቡት አረንጋዴ ልብስ የለበሱት ሰንሰለታማ ወጣ ገባ ተራሮች ፣አየሩ ሁሉ ነገር ጠቅላላ ውብ ነው፡፡አሁን ደግሞ ቦታውን የቱሪስት መነኸሪያ ለማድረግ የተገነቡት መሰረተ ልማቶች ይበልጥ ወደፍፁምነት ያስጠጋው ነው፡፡ደረጃቸውን የጠበቁ ሙሉ ተራራውን የሚሽከረከሩ የአስፓልት መንገዶች በእያንዳንዱ ኮርነር ላይ የታነፁ የተላያዩ ታሪክ እንዲሸከሙ ተደርገው በጥንቃቄና በጥበብ እንዲታነፁ የተደረጉ ህንፃዎች፤ ሎጆች፤ ካፌዎች ፤ፈንጠርጠር ብላው ከሩቅ የሚታዩ የገበሬ ቤቶች እርሻዎች …ሁሉ ነገር አይን ሞልቶ የሚፈስ የመንፈስ ትፍስህት ነው፡፡በወንጪ ኢኮቱሪዝም ፤የባንክ አገልግሎት፤ የአካባቢው ልጆች ተደራጅተው የሚሰጡት የሬስቶራንት አገልግሎት ፤የተለያዩ የባህል እቃዎች የሚሸጡበት ሱቆች..ካፍቴሪያ …አነስተኛና ትላልቅ
አዳራሾች…አንፊትያትሮች ሁሉም በአቅሙ ልክ አገልግሎት እንዲያገኝ ተደርጎ የተዘጋጀ ልዩ ልዩ አገልግሎቶች ይገኛሉ ፡፡
ወንጪ ኢኮቱሪዝም ባህልና ተፈጥሮን ማእከል አድርጎ የተገነባ ነው፡፡የወንጪ አካባቢ ስድስት ወር አካባቢ ዝናብ የሚዘንብባት ለምለምና እርጥብ ቦታ ነው፡፡እነሰለሞን የተከራዩት ክፍል የእሱ ባለአንድ አልጋ ሲሆን የባልና ሚስቶቹ ግን ሁለት አልጋ በአንድ ክፍል ያለበት ለቀቅ ያለ ዘመናዊና ባህላዊ እቃዎች በስምምነት ተሰባጥረው ያሳመሩት… ለሀይቁም ሆነ የአካባቢውን ተፈጥሮታ ለማየትና ለማድነቅ ውብ እይታ ያለው በአንቦ ድንጋይ ተጠርቦ የተሰራ…በአሻራ ወይም በካርድ የሚከፈት ውብ ክፍል ነው፡፡ መኝታ ክፍሉ ዘመናዊ ማሞቂያ የተገጠመለት ስለሆነ ምቹ በሆነ የአየር ሁኔታ ውስጥ ተቀምጠው ወይም ተኝተው በተከፈተው መስኮት ቁልቁል ሀይቁን ሲመለከቱ ልብን ጥፍት ያደርጋል፡፡
ምሽት ነው…አራት ሰዓት አካባቢ..አቶ ኃይለ ልኡልና ባለቤታቸው ወ.ሮ ስንዱ አልጋ ክፍላቸው በረንዳ ላይ ቁጭ ብለው ቁልቁል የጨረቃዋ ብርሀን ወንጪ ሀይቅ ላይ ስታርፍ እና ከሀይቁ ጀርባው ያለውን ውብ ሰንሰለታማ ተራራ እያዩ ያወራሉ
‹‹ሃይሌ..ልጃችን ግን አሁን ወደአዲስአባ እንደተመለስን የምትመጣ ይመስልሀል?››
‹‹አታስቢ….ትመጣለች….››
‹‹እንደማስበው አሁን እሷ እንድንሆንላት የምትፈልገውን አይነት ወላጆች የሆን ይመስለኛል…፡፡››
👍62❤8
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
…‹‹በቃ ምንም ማድረግ አንችልም ማለት ነው?››አላዛር ነው በተስፋ መቁረጥ የጠየቀው፡፡
‹‹አይ የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን››ሁሴን ተናገረ
‹አዎ….የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን ..የሆነ ሀብታም ፈልገን ለምን ወግትን ብር አንቀበለውም››የአለማየሁ ሀሳብ ነበር፡፡
‹‹ከዛ የተሻለ ሀሳብ አለኝ..አሁን ወደሰፈር እንሂድ››ሁሴን ነበር መላሹ፡፡
‹‹ምን ለማድረግ?››
‹‹ነገ የትምህርት ቤት ተማሪዎችንና ጋዜጠኞችን ይዘን ይሄንን ሆስፒታል እንወረዋለን››
‹‹እንዴት አድርገን...?ተማሪው እሺ ይላል?››
‹‹አዎ ጥሩ ዘዴ ተጠቅመን ከቀሰቀስን ይሳካልናል፡፡
አነአለማየው ቤት ተሰብስበው ለቅስቀሳ የሚጠቀሙበትን ፅሁፍ ሲያረቁ አመሹ፡፡
እህታችን ከሞት እንታደጋት፡፡
ሰሎሜ ግርማ በጠና ህመም ታማ ሆስፒታል ከተኛች 15 ቀን እንዳለፋት እናውቃለን፡፡ በቀጣዬቹ 15 ቀናት ቀዶ ጥገና ካላደረገች ..ትምህርት ቤቱን ለአንድ ቀን ዘግተ፤ እጃችንን ወደኃላ አጣምረን ፤ለቀብር ቤተክርስቲያን መዋላችን ማይቀር ነው፡፡
እኛ እሷን ለማዳን ቤተሰቦቻችንን ሁሉ አስቸግረን የተቻለንን ብር አሰባስበናል…50 ሺ ብር በእናትዬው እጅ አለ..ሆስፒታሉ ግን 70 ሺ ካላሳዚያችሁ በስተቀር ቀዶ ጥገናውን ማድረግ አልችልም ብሏል፡፡ይሄ ምን አይነት ሰባዊነት ነው፡፡ነገ በሰሎሜ ቦታ እኛ ብንታመምስ ተመሳሳዩ አይደል የሚገጥመን…?እኛ ተማሪዎች መብታችንን ማስከበር አለብን፡፡ከአስራአምስት ቀን በሃላ ወደቀብር ከመሄድ በነገው ቀን ልክ በእርፍት ሰዓት ተሰብስበው ሆስፒታሉን በሰላማዊ ሰልፍ መውረር አለብን..ከዛ መንግስትም ቢሆን ጣልቃ ገብቶ እህታችን እንድትታከም ማድረግ አለበት፡፡በቦታው ላይ የሬዲዬና የቲቪ ጋዜጠኞች ስለሚኖሩ ድምፃችን በደንብ እንደሚስተጋባ አውቃችሁ ለዚህ ተባባሪ እንድትሆኑ እንጠይቃለን፡፡፡
የሚል መልእክት በእጅ ፅሁፍ አረቀቁና…ኮፒ ቤት ሄደው ለምነው በነፃ አፃፉ፡፡በሰፈር ያሉት ኮፒ ቤቶች ሁሉ አንድ 50 ሌላው መቶ እያለ ከሶስት መቶ በላይ ኮፒአስደረጉና ጥዋት አንድ ሰዓት ትምህርት ቤት በራፍ ላይ ተገኙ፡፡ …ከዛ እያንዳንዱ ተማሪ ወደትምህርት ቤት ሲገባ አንድ አንድ ወርቀት እየታደለ ነበር የገባው…በእረፍት ሰዓት ማንም ተማሪ በትምህርት ቤት ቅፅር ጊቢ ውስጥ አልቀረም ነበር፡፡አስተማሪዎችም ሆነ ዘበኞቹ ሁኔታውን ሊቆጣጠሩ ቢሞክሩም ሁሉነገር ከአቅማቸው በላይ ነበር የሆነው….
የትምህርት ቤቱ ዳሪክተር በኃላ እንዳያስጠይቀው ወዲያው ለአካባቢው ፖሊስ በመደወል ሁኔታውን አስረዳ፡፡፡ከአራት መቶ በላይ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ሆስፒታሉን ወረሩት፡፡የተፈጠረውን ነገር ለማጣራትና ከዚህም ከዚያም የተሰበሰቡ ከሺ ባላይ የሚሆኑ በአካባቢው ሚያልፉ ሰዎች ሰልፉን ተቀላቅለው የበለጠ ደማቅና አስፈሪ አደረጉት፡፡ ….ከተለያየ ጣቢያ የተውጣጡ ጋዜጠኞች ካሜራቸውን ደቅነው በሰልፉ ፊት ለፊት ተኮለኮሉ፡፡አድማ በታኝ ፖሊስና የእሳት አደጋ መኪና፤አንቡላስ መኪኖች በአካባቢው በቅርብ እርቀት በተጠንቀቅ ቆመው ይታያሉ፡፡ሆስፒታል ውስጥ ያሉ ታካሚዎች ምን እንደተፈጠረ ግራ በመጋባት ትርምስ ፈጠሩ..ሀኪሞችም ስራቸውን እንዴት እንደሚሰሩ ግራ ተጋቡ…
ከተማሪዎች አንደበት ሚወጣው መፈክር እና በእጃቸው ፅፈው የያዙት ፅሁፍ ነበር የጉዳዩን ምንነት እንዲያውቁ ያደረገው፡
‹‹ሰሎሜ በገንዘብ እጥረት መሞት የለባትም፡፡››
‹‹ሆስፒታሉ ለሰሎሜ ህክምና ወጪላይ ቅናሽ ማድረግ አለበት፡፡››
‹‹ሰሎሜ ዛሬውኑ ቀዶ ጥገና እንዲደረግላት እንፈልጋለን፡፡››
ከቆይታ በኃላ ትንንትና ያናገሩት የሆስፒታሉ ኃላፊ በግንባሩ ላይ ላቡ እየጠንጠባጠበ ሆስፒታሉ በረንዳ ላይ ከሰልፈኛ ተማሪዎች ፊት ለፊት ቆሞ በድምጽ ማጉያ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹አንዴ ፀጥታ፡፡በእውነት ጉዳዩ እዚህ መድረስ የለበትም ነበር፡፡የሆስፒታሉ ቦርድ በጉዳዩ ላይ ከአንድ ሰዓት በኃላ ተሰብስቦ ውሳኔ ያስተላልፋል፡፡እና በእርግጠኝነት የጓደኛችሁ ቀዶ ጥገና 24 ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይሰራላታል፡፡ይሄንን ቃል የገባሁት በህዝብና በሚዲያ ፊት ስለሆነ ምንም ስጋት አይግባችሁ፡፡አሁን ብዙ በሽተኞች እጃችና ላይ አሉ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ደግሞ ስራችንን መስራት ሰለማንችን…ምንም አይነት ግርግር ሳትፈጥሩ ቀጥታ ወደትምህር ቤታችሁ ተመለሱ…እንደምታዩት ብዙ ፖሊስ በአካባቢው አለ..ችግር እንዳይፈጠር አደራ….ብሎ ላቡን በመሀረብ እየጠረገ ወደውስጥ ተመለሰ፡፡ተማሪዎችም እርስ በርስ እየተነጋገሩ እንዳመጣጣችው ወደትምህር ቤት ተመለሱ፡፡ በእነሱ ምክንያት የተሰበሰበውም የፀጥታ አካልና ተሸከርካሪም እንደፈሩት ምንም ጉዳት ባለመድረሱ ተደስተው እንደአመጣጠቸው ተመለሱ…ከሰዓታት በኃላ ግን ሙሉ ሚዲያው ጠቅላለ ይሄንን ጉዳይ አስፋፍቶና አጋኖ ማቅረብ ጀመረ….አንዳንዱ ሚዲያ የህክምና ባለሞያ ጋብዞ ስለሀገሪቱ የህክምና ዋጋ ውድነት አስተነተነ..ሌላው የህግ ባለሞያ ጋብዞ ህጉ ምን ይላል የሚለውን ግንዛቤ ለማስጨበጥ ሞከረ.. ሌላው ከጤና ጣቢያ ባለስልጣናትን በስልክ በመጠየቅ የመንግስትን አቋም ለማወቅ ሞከረ፡፡
ሁለት ሰዓት ዜና ላይ ግን ሁሉም የሚፈልገው ምስራች አየሩን ተቋጣጠረው፡፡ ለሰሎሜ እናትና ለጓዶቾ የሚያስፈነጥዝ ዜና ነበር፡፡
የሆስፒታሉ ቦርድ ተሰብስቦ በመነጋገር…የተማሪ ሰሎሜን ኬዝ በልዩ ሁኔታ በመመልከት እናቷ ለብቻዋ የምታሳድጋት በመሆኑና ተማሪ ጓደኞቾ እሷን ለማዳን ገንዘብ ከማዋጣት አንስቶ ያደረጉትን ከፍተኛ ትግለ እና አርአያ ያለው ተግባር ከግንዛቤ በማስገባት ሆስፒታሉ ያለምንም ክፍያ ቀዶ ጥገናውን በነፃ ሊያደርግላት ወስኗል፡፡እናትዬው ለቀዶ ጥገናው ልትከፍለው የነበረውን ብር ልጅቷን ከቀዶ ጥገናው በኃለ በማገገም ሂደት ውስጥ ለሚያስፈልጋት ወጪ እንዲሆናት ፈቅዷል፡፡››የሚል መግለጫ.. ሰጠ፤ እንዳሉትም..በማግስቱ ጥዋት ሶስት ሰዓት ላይ ሰሎሜ ወደቀዶ ጥገና ክፍል ገባች፡፡5 ሰዓት ከፈጀ ውስብስብ ቀዶ ጥገና ቆይታ በኃላ በሽታዋ ተወግዶ ወደ ፅኑ ህክምና ክፍል ተዘዋወረች..በዛ መንገድ ከሞት ሾልካ አመለጠች፡፡ሰሎሜ በጓደኞቾ ጥረት እና ተአምራዊ ትጋት ድና ከወር በኃላ ወደትምህርት ቤት ስትመለስ በትህርት ቤት ውስጥ በጣም ዝነኛና ታዋቂ ሆና ነበር፡፡እሷ ብቻ ሳትሆን ጓደኛቾም ጭምር የተከበሩና የተመሰገኑ ሆኑ፡፡ጥምረታቸውም ‹‹ምን አይነት ጓደኛነት ነው?››እየተባለ ሁሉም የሚቀናበትና እንደምሳሌ የሚቀርብ ሆኖ በሁሉም ዘንድ እውቅና አገኘ፡፡
ሁለቱም ከትዝታቸው ሲመለሱ አይኖቻቸው እንባ አቅርረው ነበር…..
ኩማንደር አለማየሁ ጉሮሮውን አፀዳዳና ‹‹አሁን ወደሁለተኛው ጉዳይ እንሸጋገር››ሲል አላዛርንም ከገባበት ትካዜ እንዲወጣ አደረገው፡፡
‹‹ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ምንድነው?››ግራ በመጋባትና በፍራቻ ስሜት ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለተኛው ጉዳይማ ዋናው ነው…ይሄን ሁሉ ችግር ያመጣውና ልጅቷን በውድቅት ለሊት ብን ብላ ከቤት እንድትወጣ ያደረጋት ችግር››
‹‹ዝም ብለህ እኮ ነው..ጊዜዊ የባልናሚስቶች ጭቅጭቅ ነው…ግድ የለም እኔ አስተካክለዋለው…ሁለተኛ አይደገምም፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነህ?››ኮስተርና ቆፍጠን ብሎ ጠየቀው፡፡
አላዛር ደነገጠ‹‹ማለት?››
‹‹አላዛር …ሁሉን ነገር አውቄዋለው…እኔ የአንተም ሆነ የእሷ የሰሎሜ ጓደኛ ነኝ…እዚህ ጋር ምንም የምንደባበቀው ነገር መኖር የለበትም፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
…‹‹በቃ ምንም ማድረግ አንችልም ማለት ነው?››አላዛር ነው በተስፋ መቁረጥ የጠየቀው፡፡
‹‹አይ የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን››ሁሴን ተናገረ
‹አዎ….የሆነ ነገርማ ማድረግ አለብን ..የሆነ ሀብታም ፈልገን ለምን ወግትን ብር አንቀበለውም››የአለማየሁ ሀሳብ ነበር፡፡
‹‹ከዛ የተሻለ ሀሳብ አለኝ..አሁን ወደሰፈር እንሂድ››ሁሴን ነበር መላሹ፡፡
‹‹ምን ለማድረግ?››
‹‹ነገ የትምህርት ቤት ተማሪዎችንና ጋዜጠኞችን ይዘን ይሄንን ሆስፒታል እንወረዋለን››
‹‹እንዴት አድርገን...?ተማሪው እሺ ይላል?››
‹‹አዎ ጥሩ ዘዴ ተጠቅመን ከቀሰቀስን ይሳካልናል፡፡
አነአለማየው ቤት ተሰብስበው ለቅስቀሳ የሚጠቀሙበትን ፅሁፍ ሲያረቁ አመሹ፡፡
እህታችን ከሞት እንታደጋት፡፡
ሰሎሜ ግርማ በጠና ህመም ታማ ሆስፒታል ከተኛች 15 ቀን እንዳለፋት እናውቃለን፡፡ በቀጣዬቹ 15 ቀናት ቀዶ ጥገና ካላደረገች ..ትምህርት ቤቱን ለአንድ ቀን ዘግተ፤ እጃችንን ወደኃላ አጣምረን ፤ለቀብር ቤተክርስቲያን መዋላችን ማይቀር ነው፡፡
እኛ እሷን ለማዳን ቤተሰቦቻችንን ሁሉ አስቸግረን የተቻለንን ብር አሰባስበናል…50 ሺ ብር በእናትዬው እጅ አለ..ሆስፒታሉ ግን 70 ሺ ካላሳዚያችሁ በስተቀር ቀዶ ጥገናውን ማድረግ አልችልም ብሏል፡፡ይሄ ምን አይነት ሰባዊነት ነው፡፡ነገ በሰሎሜ ቦታ እኛ ብንታመምስ ተመሳሳዩ አይደል የሚገጥመን…?እኛ ተማሪዎች መብታችንን ማስከበር አለብን፡፡ከአስራአምስት ቀን በሃላ ወደቀብር ከመሄድ በነገው ቀን ልክ በእርፍት ሰዓት ተሰብስበው ሆስፒታሉን በሰላማዊ ሰልፍ መውረር አለብን..ከዛ መንግስትም ቢሆን ጣልቃ ገብቶ እህታችን እንድትታከም ማድረግ አለበት፡፡በቦታው ላይ የሬዲዬና የቲቪ ጋዜጠኞች ስለሚኖሩ ድምፃችን በደንብ እንደሚስተጋባ አውቃችሁ ለዚህ ተባባሪ እንድትሆኑ እንጠይቃለን፡፡፡
የሚል መልእክት በእጅ ፅሁፍ አረቀቁና…ኮፒ ቤት ሄደው ለምነው በነፃ አፃፉ፡፡በሰፈር ያሉት ኮፒ ቤቶች ሁሉ አንድ 50 ሌላው መቶ እያለ ከሶስት መቶ በላይ ኮፒአስደረጉና ጥዋት አንድ ሰዓት ትምህርት ቤት በራፍ ላይ ተገኙ፡፡ …ከዛ እያንዳንዱ ተማሪ ወደትምህርት ቤት ሲገባ አንድ አንድ ወርቀት እየታደለ ነበር የገባው…በእረፍት ሰዓት ማንም ተማሪ በትምህርት ቤት ቅፅር ጊቢ ውስጥ አልቀረም ነበር፡፡አስተማሪዎችም ሆነ ዘበኞቹ ሁኔታውን ሊቆጣጠሩ ቢሞክሩም ሁሉነገር ከአቅማቸው በላይ ነበር የሆነው….
የትምህርት ቤቱ ዳሪክተር በኃላ እንዳያስጠይቀው ወዲያው ለአካባቢው ፖሊስ በመደወል ሁኔታውን አስረዳ፡፡፡ከአራት መቶ በላይ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ሆስፒታሉን ወረሩት፡፡የተፈጠረውን ነገር ለማጣራትና ከዚህም ከዚያም የተሰበሰቡ ከሺ ባላይ የሚሆኑ በአካባቢው ሚያልፉ ሰዎች ሰልፉን ተቀላቅለው የበለጠ ደማቅና አስፈሪ አደረጉት፡፡ ….ከተለያየ ጣቢያ የተውጣጡ ጋዜጠኞች ካሜራቸውን ደቅነው በሰልፉ ፊት ለፊት ተኮለኮሉ፡፡አድማ በታኝ ፖሊስና የእሳት አደጋ መኪና፤አንቡላስ መኪኖች በአካባቢው በቅርብ እርቀት በተጠንቀቅ ቆመው ይታያሉ፡፡ሆስፒታል ውስጥ ያሉ ታካሚዎች ምን እንደተፈጠረ ግራ በመጋባት ትርምስ ፈጠሩ..ሀኪሞችም ስራቸውን እንዴት እንደሚሰሩ ግራ ተጋቡ…
ከተማሪዎች አንደበት ሚወጣው መፈክር እና በእጃቸው ፅፈው የያዙት ፅሁፍ ነበር የጉዳዩን ምንነት እንዲያውቁ ያደረገው፡
‹‹ሰሎሜ በገንዘብ እጥረት መሞት የለባትም፡፡››
‹‹ሆስፒታሉ ለሰሎሜ ህክምና ወጪላይ ቅናሽ ማድረግ አለበት፡፡››
‹‹ሰሎሜ ዛሬውኑ ቀዶ ጥገና እንዲደረግላት እንፈልጋለን፡፡››
ከቆይታ በኃላ ትንንትና ያናገሩት የሆስፒታሉ ኃላፊ በግንባሩ ላይ ላቡ እየጠንጠባጠበ ሆስፒታሉ በረንዳ ላይ ከሰልፈኛ ተማሪዎች ፊት ለፊት ቆሞ በድምጽ ማጉያ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹አንዴ ፀጥታ፡፡በእውነት ጉዳዩ እዚህ መድረስ የለበትም ነበር፡፡የሆስፒታሉ ቦርድ በጉዳዩ ላይ ከአንድ ሰዓት በኃላ ተሰብስቦ ውሳኔ ያስተላልፋል፡፡እና በእርግጠኝነት የጓደኛችሁ ቀዶ ጥገና 24 ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ይሰራላታል፡፡ይሄንን ቃል የገባሁት በህዝብና በሚዲያ ፊት ስለሆነ ምንም ስጋት አይግባችሁ፡፡አሁን ብዙ በሽተኞች እጃችና ላይ አሉ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ደግሞ ስራችንን መስራት ሰለማንችን…ምንም አይነት ግርግር ሳትፈጥሩ ቀጥታ ወደትምህር ቤታችሁ ተመለሱ…እንደምታዩት ብዙ ፖሊስ በአካባቢው አለ..ችግር እንዳይፈጠር አደራ….ብሎ ላቡን በመሀረብ እየጠረገ ወደውስጥ ተመለሰ፡፡ተማሪዎችም እርስ በርስ እየተነጋገሩ እንዳመጣጣችው ወደትምህር ቤት ተመለሱ፡፡ በእነሱ ምክንያት የተሰበሰበውም የፀጥታ አካልና ተሸከርካሪም እንደፈሩት ምንም ጉዳት ባለመድረሱ ተደስተው እንደአመጣጠቸው ተመለሱ…ከሰዓታት በኃላ ግን ሙሉ ሚዲያው ጠቅላለ ይሄንን ጉዳይ አስፋፍቶና አጋኖ ማቅረብ ጀመረ….አንዳንዱ ሚዲያ የህክምና ባለሞያ ጋብዞ ስለሀገሪቱ የህክምና ዋጋ ውድነት አስተነተነ..ሌላው የህግ ባለሞያ ጋብዞ ህጉ ምን ይላል የሚለውን ግንዛቤ ለማስጨበጥ ሞከረ.. ሌላው ከጤና ጣቢያ ባለስልጣናትን በስልክ በመጠየቅ የመንግስትን አቋም ለማወቅ ሞከረ፡፡
ሁለት ሰዓት ዜና ላይ ግን ሁሉም የሚፈልገው ምስራች አየሩን ተቋጣጠረው፡፡ ለሰሎሜ እናትና ለጓዶቾ የሚያስፈነጥዝ ዜና ነበር፡፡
የሆስፒታሉ ቦርድ ተሰብስቦ በመነጋገር…የተማሪ ሰሎሜን ኬዝ በልዩ ሁኔታ በመመልከት እናቷ ለብቻዋ የምታሳድጋት በመሆኑና ተማሪ ጓደኞቾ እሷን ለማዳን ገንዘብ ከማዋጣት አንስቶ ያደረጉትን ከፍተኛ ትግለ እና አርአያ ያለው ተግባር ከግንዛቤ በማስገባት ሆስፒታሉ ያለምንም ክፍያ ቀዶ ጥገናውን በነፃ ሊያደርግላት ወስኗል፡፡እናትዬው ለቀዶ ጥገናው ልትከፍለው የነበረውን ብር ልጅቷን ከቀዶ ጥገናው በኃለ በማገገም ሂደት ውስጥ ለሚያስፈልጋት ወጪ እንዲሆናት ፈቅዷል፡፡››የሚል መግለጫ.. ሰጠ፤ እንዳሉትም..በማግስቱ ጥዋት ሶስት ሰዓት ላይ ሰሎሜ ወደቀዶ ጥገና ክፍል ገባች፡፡5 ሰዓት ከፈጀ ውስብስብ ቀዶ ጥገና ቆይታ በኃላ በሽታዋ ተወግዶ ወደ ፅኑ ህክምና ክፍል ተዘዋወረች..በዛ መንገድ ከሞት ሾልካ አመለጠች፡፡ሰሎሜ በጓደኞቾ ጥረት እና ተአምራዊ ትጋት ድና ከወር በኃላ ወደትምህርት ቤት ስትመለስ በትህርት ቤት ውስጥ በጣም ዝነኛና ታዋቂ ሆና ነበር፡፡እሷ ብቻ ሳትሆን ጓደኛቾም ጭምር የተከበሩና የተመሰገኑ ሆኑ፡፡ጥምረታቸውም ‹‹ምን አይነት ጓደኛነት ነው?››እየተባለ ሁሉም የሚቀናበትና እንደምሳሌ የሚቀርብ ሆኖ በሁሉም ዘንድ እውቅና አገኘ፡፡
ሁለቱም ከትዝታቸው ሲመለሱ አይኖቻቸው እንባ አቅርረው ነበር…..
ኩማንደር አለማየሁ ጉሮሮውን አፀዳዳና ‹‹አሁን ወደሁለተኛው ጉዳይ እንሸጋገር››ሲል አላዛርንም ከገባበት ትካዜ እንዲወጣ አደረገው፡፡
‹‹ሁለተኛው ጉዳይ ደግሞ ምንድነው?››ግራ በመጋባትና በፍራቻ ስሜት ጠየቀው፡፡
‹‹ሁለተኛው ጉዳይማ ዋናው ነው…ይሄን ሁሉ ችግር ያመጣውና ልጅቷን በውድቅት ለሊት ብን ብላ ከቤት እንድትወጣ ያደረጋት ችግር››
‹‹ዝም ብለህ እኮ ነው..ጊዜዊ የባልናሚስቶች ጭቅጭቅ ነው…ግድ የለም እኔ አስተካክለዋለው…ሁለተኛ አይደገምም፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነህ?››ኮስተርና ቆፍጠን ብሎ ጠየቀው፡፡
አላዛር ደነገጠ‹‹ማለት?››
‹‹አላዛር …ሁሉን ነገር አውቄዋለው…እኔ የአንተም ሆነ የእሷ የሰሎሜ ጓደኛ ነኝ…እዚህ ጋር ምንም የምንደባበቀው ነገር መኖር የለበትም፡፡››
👍58❤12
#ቋጠሮ_ሲፈታ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ስርጉት እኩለ ለሊት ቢያልፍም ኪችን ውስጥ ስራ እየሰራች ስለነበር አልተኛችም..ድንገት ግን የውጭ በራፍ ሲንጎጎ ስትሰማ እጇ ላይ የነበረውን የሸክላ ሰሀን ለቀቀችውን ወለል ላይ አርፎ ፍርክስክስ ብሎ ተሰበረባት፡፡የበሩ መንኳኳት እንደቀጠለ ነው..ቶሎ ብላ ኪችኑን ለቃ ወጣችና ወደሳሎን ሄደች ...
" በፈጣሪ ማን ነው ?" ጠየቀች፡፡
"ስርጉት… እኔ ነኝ ..ክፈቺ."
የሰማችውን ድምፅ ልታምን አልቻለችም ….ለማሰብ ጥቂት ሰከንድ እንኳን ሳታቅማማ
ተንደርድራ ወደበሩ ሄደችና ከፈተችው፡፡
በረንዳው ላይ ተገትሯል…ለደቂቃዎች በራፉን አንደያዘች በትኩረት ተመለከተች፣
‹‹በሰላም ነው ጁኒዬር?››
‹‹ሰላም ነው››መለሰላት፡፡
‹‹ግባ …››አለችና ከበራፉ ዞር አለችለት..ሰተት ብሎ ገባ፡፡
"እዚህ ምን እየሰራህ ነው?"
"አንቺ ጋር መጥቼ ነዋ…ክብር ዳኛ ተኝቶ እንደሚሆን እገምታለው››
"አዎ አባዬ በጊዜ ነው የተኛው።››
የቀድሞ ባለቤቷ በዚህ እኩለ ለሊት እሷን ብሎ የሚመጣበት አንድም አሳማኝ ምክንያት ሊመጣላት አልቻለም፡፡ ቢሆንም ግን….ግድ አልነበራትም። እዚህ መገኘቱ በቂ ነበር። አባቷ ካገመሰው ቦድካ በብርጭቆ ቀዳችና ሰጠችው፡፡ተቀበላትና በቆመበት አንዴ ተጎነጨለት፡፡
"ይህ የሌሊቱ የመጀመሪያ መጠጥህ አይደለም አይደል?"
"አይ..አይደለም." ድምፁን ዝቅ አድርጎ መለሰላት ፡፡
"ወደእኔ እንድትመጣ ለወራት ስጠብቅ ነበር ። ከዚህ ሁሉ ጊዜ በኋላ አሁን ወደእኔ ስትመጣ ደግሞ ለምን የሚል ጥያቄ በአእምሮዬ እየተመላለሰ ነው፡፡››አለችው፡፡
" ፈልጌ ነበር." አላት፡፡
ለጁኒየር አእምሮ ያ በቂ ምክንያት እንደሆነ ታውቃለች። ሶፋው ላይ ተቀመጠና ጎትቶ ከጎኑ አስቀመጣት።ከበርካታ ደቂቃ ፀጥታ በኋላ " በእርባታ ድርጅቱ ውስጥ ስለተፈጠረው ችግር ሰምቻለሁ" አለችው.
"አሁን ሁሉ ነገር ሰላም ሆኗል….እሳቱ በጊዜው ነው የተደረሰበት…በጣም የከፋ ሊሆን ይችል ነበር."
እያመነታች እጇን እጁ ላይ አሳረፈች፡፡
‹‹አንተ ግን ራስህን ጠብቅ…ንብረታችሁን ለማቃጠል የደፈረ ጠላት በእናንተም ላይ ቀጥታ ጥቃት ከመፈፀም ወደኃላ ላይል ይችላል፡፡››
"አሁንም ለደህንነቴ ትጨነቂያለሽ?"
"ሁልጊዜ።"አለችው፡፡
‹‹ሰሎሜ እንዳንቺ ጣፋጭ ሆኖልኝ አታውቅም። ››
"የደከመህ እና የተቸገርክ ትመስላለህ?።"
"አዎ ደክሞኛል!!።"
ሶፋው ላይ ሙሉ በሙሉ ወጣና ትራሱን ተንተርሶ አረፈ። "በሰሎሜ ግድያ ላይ ያለው ውዥንብር እየበጠበጠን ነው።ሁሉም ነገር እንደ ገሃነም ተስፋ አስቆራጭ ነው።››አላት፡፡ከትራሱ ቀና አለና እሷ ትከሻ ላይ ተንተራሰ"እህ…ጥሩ መዓዛ አለሽ…ይህ ሽታ ናፍቆኝ ነበር. በጣም ንጹህ. ነው፡፡
"ስለዚህ ምርመራ በጣም የሚያስጨንቅህ ምንድን ነው?"
"ምንም የተለየ ነገር የለም። አለም ነች ። እሷ እና እናቴ ዛሬ ተፋጠው ነበር። እናቴ ስለሰሎሜ አንዳንድ መጥፎ ነገሮችን ነገረቻትና በጣም እንድታዝን አደረገቻት… ያ ጥሩ ትእይንት አልነበረም።››
ክንዱ በወገቧ ዙሪያ ላከውና አቀፋት ..እጇን አነሳች እና ጭንቅላቱ ላይ አሳርፋ እንደህፃን ልጅ ታሻሸው ጀመር፡፡
"ዋሻተኋታል እንዴ?"
"የማጣት ፍርሀት የወለደው ውሸት"ጁኒየር ፍላጎት በማጣት አጉተመተመ።
"እናቷ በተገደለችበት ቀን በረንዳ ላይ እንደነበርኩ አልነገርኳትም።ለምን እንደዛ አደረክ ?"
" በተከታታይ ጥያቄዎች እንድታጣድፈኝ አልፈለኩም።አንዳንድ መመለስ የማልችላቸውን ጥያቄዎች ብትጠይቀኝ እንዴት አደርጋለው?›››
‹‹ ጁኒየር ዳግመኛ ችግር ስለፈጠረችብህ ጠላኋት።"
"አለም ሁኔታውን ልትረዳ አትችልም….ያም የእሷ ጥፋት አይደለም.››
ጁኒየር ስለ ሶለሜ ብዙ ጊዜ ተመሳሳይ ነገር ተናግሮ ነበር። የቱንም ያህል ብታበሳጨውም ስለእሷ ጠንከር ያለ ቃል ተናግሮ አያውቅም።ስርጉት በሹክሹክታ
‹‹ይህችን የሰሎሜን ልጅ ልክ እንደእናቷ በጣም እጠላታለሁ››ስትል አንሾካሾከች፡፡
"አሁን ስለዛ አታስቢ። ይህ ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ አያደርግም" አላት፡
እጁን አነሳና እርጥበታማ ከንፈሯ ላይ አሳርፉ ዳበሳት …ከለበሰችው ጋወን ያፈነገጡ ጡቶቾን ተመለከተ።እጁን ከከንፈሯ አነሳና ጡቷ ላይ አስቀመጠ…
‹‹እንደዚህ ሳደርግ ሁል ጊዜ ደስ ይልሽ ነበር ።››
"አሁንም አድርገው።››
‹‹እውነት? ››
"ጡቷን ወደ አፉ አቀረበችለት…ጎረሰው…. እጁን በጭኖቿ መካከል ሰነቀረው፡፡እርጥበት ያለውን ፀጉር እየዳበሰ ወደውስጥ መጓዙን ቀጠለ … ስሙን እየጠራች አቃሰተች።
‹‹ካልፈለግሽ ይገባኛል››አላት
"አይ" አለች በፍጥነት "እፈልጋለው እባክህ።›››ተማፀነችው፡፡፡
"ስርጉቴ ያንቺ በርህራሄ የበለጸገ ፍቅራዊ እንክብካቤ ዛሬ ማታ ያስፈልገኛል። ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ሁልጊዜም በአንቺ ልተማመንብሽ እችላለሁ።››ሲል ተናዘዘላት፡፡
ጎንበስ አለችና ከንፈሩን ሳመችው፡፡
"ሁልጊዜ ጥሩ ስሜት እንዴሰማኝ እንደጣርሽ ነው…አይደል እንዴ?" ብሎ ጠየቃት፡፡
"አዎ ።"አለችና አጎንብሳ ተመለከተችው። ልክ እንደ መልአክ ፈገግ አለላት ። እንደዚያ ሲያያት ምንም ልትከለክለው አቅም አይኖራትም በጭራሽ።
///
"ወ/ሪት አለም…ወ.ሪት አለም?አለሽ እንዴ?››
አለም ድክምክም ብላ ተኝታ ነበር። ጥገና የተደረገላት በሯን በተደጋጋሚ ሲንኳኳ ነው ከእንቅልፎ የነቃችው፡፡ ስትነቃ… ደንዛዛ እና ቀዝቃዛ ነበር።ከመተኟቷ በፊት ለረጅም ሰዓት ከማልቀሷ የተነሳ ዓይኖቿ አብጠው ነበር።
"ምን ፈለክ?" ድምጿ ለጩኸት የቀረበ ነበር።
" ክፈቺልኝ እትዬ…መልዕክት አለሽ?።"
እንደምንም ከአልጋው ወረደችና ጋወኗን ለብሳ ወደሳሎን በመሄድ በራፉን ከፈተች፡፡የተከራየችበት አፓርታማ ዘበኛ ነው
"እትዬ ስልክሽ ከአገልግሎት መስጫ ውጭ ነው ይላል?"
"አዎ…ዝግ ነው….ለምን ፈለከኝ?" ግራ በመጋባት ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አይደለውም…አቶ ግርማ የሚባሉ ሰውዬ መጥተው ነበር›› ደነገጠች‹‹የት ነው..?አሁን አለ?››
‹‹አይ ሄደዋል …መልዕክት ንገርልኝ ብለዋል….ነገ ጥቃት ዝዋይ ስብሰባ ስላለ እንድትገኚ ብለዋል››
‹‹ዝዋይ..?የምን ስብሰባ?››
‹‹አላውቅም እትዬ …ሰውዬው ናቸው ያሉት››
‹‹ማለት ተሳስተህ እንዳይሆን?››
‹‹አይ ይሄው ማስታወሻ ላይ አስፍሬዋለው…››ብሎ በተወለጋገደ ፅሁፍ የተፃፈውን ማስታወሻ አሳያት፡፡
‹‹እሺ በቃ አመሰግናው››ብላ ሸኘችውና ወደ መኝታ ቤቷ ተመለሰች፡፡ከዛ ስልኳን ፈለግችና አበራችው…ዋናው አቃቢ ህጉ ጋር ደወለች….ስልኩ አይሰራም፡፡፡ስልኳን አስቀመጠችና ጋወኗን አውልቃ ቢጃማ መልበስ ጀመረች፡፡እንደጨረሰች ከእንደገና ስልኳን አነሳችና ደወለች፡፡
"ፖሊስ መምሪያ ነው…ምን እንርዳዎት?."
"እባክህ ኩማንደር ገመዶን ፈልጌ ነበር፡፡"
"እሱ የለም። ሌላ የሚረዳሽ ሰው ጋር እናገናኝሽ?"
"አይ፣ አመሰግናለሁ፣ በቀጥታ ከእሱ ጋር መነጋገር አለብኝ…ምክትል አቃቢ ህግ አለም ጎበና ነኝ።"
‹‹ክብርት አቃቢ ህግ እንዴት ነሽ….አሁን የት ነሽ?፧"
"እቤቴ ነኝ …ለምን ጠየቅከኝ?"
"ኩማንደር ወደአንቺ እየመጣ ነው….እስከአሁን ይደርሳል››
‹‹ምነው በሰላም…..?››መልሱን ሳይመልስላት በራፏ ሲንኳኳ ሰማች‹‹ እሺ …በል ደህና ሁን…ደርሶል መሰለኝ ››አለችና ስልኩን በመዝጋት ወደሳሎን ሄዳ በራፉን ከፈተችለት፡፡
‹‹እሺ ኩማንደር ?››
‹‹ዞር በይልኝ እንጂ ልግባ።››
‹‹መግባትህ አስፈላጊ ነው?››እያለች በራፉን ለቀቀችለት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ስርጉት እኩለ ለሊት ቢያልፍም ኪችን ውስጥ ስራ እየሰራች ስለነበር አልተኛችም..ድንገት ግን የውጭ በራፍ ሲንጎጎ ስትሰማ እጇ ላይ የነበረውን የሸክላ ሰሀን ለቀቀችውን ወለል ላይ አርፎ ፍርክስክስ ብሎ ተሰበረባት፡፡የበሩ መንኳኳት እንደቀጠለ ነው..ቶሎ ብላ ኪችኑን ለቃ ወጣችና ወደሳሎን ሄደች ...
" በፈጣሪ ማን ነው ?" ጠየቀች፡፡
"ስርጉት… እኔ ነኝ ..ክፈቺ."
የሰማችውን ድምፅ ልታምን አልቻለችም ….ለማሰብ ጥቂት ሰከንድ እንኳን ሳታቅማማ
ተንደርድራ ወደበሩ ሄደችና ከፈተችው፡፡
በረንዳው ላይ ተገትሯል…ለደቂቃዎች በራፉን አንደያዘች በትኩረት ተመለከተች፣
‹‹በሰላም ነው ጁኒዬር?››
‹‹ሰላም ነው››መለሰላት፡፡
‹‹ግባ …››አለችና ከበራፉ ዞር አለችለት..ሰተት ብሎ ገባ፡፡
"እዚህ ምን እየሰራህ ነው?"
"አንቺ ጋር መጥቼ ነዋ…ክብር ዳኛ ተኝቶ እንደሚሆን እገምታለው››
"አዎ አባዬ በጊዜ ነው የተኛው።››
የቀድሞ ባለቤቷ በዚህ እኩለ ለሊት እሷን ብሎ የሚመጣበት አንድም አሳማኝ ምክንያት ሊመጣላት አልቻለም፡፡ ቢሆንም ግን….ግድ አልነበራትም። እዚህ መገኘቱ በቂ ነበር። አባቷ ካገመሰው ቦድካ በብርጭቆ ቀዳችና ሰጠችው፡፡ተቀበላትና በቆመበት አንዴ ተጎነጨለት፡፡
"ይህ የሌሊቱ የመጀመሪያ መጠጥህ አይደለም አይደል?"
"አይ..አይደለም." ድምፁን ዝቅ አድርጎ መለሰላት ፡፡
"ወደእኔ እንድትመጣ ለወራት ስጠብቅ ነበር ። ከዚህ ሁሉ ጊዜ በኋላ አሁን ወደእኔ ስትመጣ ደግሞ ለምን የሚል ጥያቄ በአእምሮዬ እየተመላለሰ ነው፡፡››አለችው፡፡
" ፈልጌ ነበር." አላት፡፡
ለጁኒየር አእምሮ ያ በቂ ምክንያት እንደሆነ ታውቃለች። ሶፋው ላይ ተቀመጠና ጎትቶ ከጎኑ አስቀመጣት።ከበርካታ ደቂቃ ፀጥታ በኋላ " በእርባታ ድርጅቱ ውስጥ ስለተፈጠረው ችግር ሰምቻለሁ" አለችው.
"አሁን ሁሉ ነገር ሰላም ሆኗል….እሳቱ በጊዜው ነው የተደረሰበት…በጣም የከፋ ሊሆን ይችል ነበር."
እያመነታች እጇን እጁ ላይ አሳረፈች፡፡
‹‹አንተ ግን ራስህን ጠብቅ…ንብረታችሁን ለማቃጠል የደፈረ ጠላት በእናንተም ላይ ቀጥታ ጥቃት ከመፈፀም ወደኃላ ላይል ይችላል፡፡››
"አሁንም ለደህንነቴ ትጨነቂያለሽ?"
"ሁልጊዜ።"አለችው፡፡
‹‹ሰሎሜ እንዳንቺ ጣፋጭ ሆኖልኝ አታውቅም። ››
"የደከመህ እና የተቸገርክ ትመስላለህ?።"
"አዎ ደክሞኛል!!።"
ሶፋው ላይ ሙሉ በሙሉ ወጣና ትራሱን ተንተርሶ አረፈ። "በሰሎሜ ግድያ ላይ ያለው ውዥንብር እየበጠበጠን ነው።ሁሉም ነገር እንደ ገሃነም ተስፋ አስቆራጭ ነው።››አላት፡፡ከትራሱ ቀና አለና እሷ ትከሻ ላይ ተንተራሰ"እህ…ጥሩ መዓዛ አለሽ…ይህ ሽታ ናፍቆኝ ነበር. በጣም ንጹህ. ነው፡፡
"ስለዚህ ምርመራ በጣም የሚያስጨንቅህ ምንድን ነው?"
"ምንም የተለየ ነገር የለም። አለም ነች ። እሷ እና እናቴ ዛሬ ተፋጠው ነበር። እናቴ ስለሰሎሜ አንዳንድ መጥፎ ነገሮችን ነገረቻትና በጣም እንድታዝን አደረገቻት… ያ ጥሩ ትእይንት አልነበረም።››
ክንዱ በወገቧ ዙሪያ ላከውና አቀፋት ..እጇን አነሳች እና ጭንቅላቱ ላይ አሳርፋ እንደህፃን ልጅ ታሻሸው ጀመር፡፡
"ዋሻተኋታል እንዴ?"
"የማጣት ፍርሀት የወለደው ውሸት"ጁኒየር ፍላጎት በማጣት አጉተመተመ።
"እናቷ በተገደለችበት ቀን በረንዳ ላይ እንደነበርኩ አልነገርኳትም።ለምን እንደዛ አደረክ ?"
" በተከታታይ ጥያቄዎች እንድታጣድፈኝ አልፈለኩም።አንዳንድ መመለስ የማልችላቸውን ጥያቄዎች ብትጠይቀኝ እንዴት አደርጋለው?›››
‹‹ ጁኒየር ዳግመኛ ችግር ስለፈጠረችብህ ጠላኋት።"
"አለም ሁኔታውን ልትረዳ አትችልም….ያም የእሷ ጥፋት አይደለም.››
ጁኒየር ስለ ሶለሜ ብዙ ጊዜ ተመሳሳይ ነገር ተናግሮ ነበር። የቱንም ያህል ብታበሳጨውም ስለእሷ ጠንከር ያለ ቃል ተናግሮ አያውቅም።ስርጉት በሹክሹክታ
‹‹ይህችን የሰሎሜን ልጅ ልክ እንደእናቷ በጣም እጠላታለሁ››ስትል አንሾካሾከች፡፡
"አሁን ስለዛ አታስቢ። ይህ ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ አያደርግም" አላት፡
እጁን አነሳና እርጥበታማ ከንፈሯ ላይ አሳርፉ ዳበሳት …ከለበሰችው ጋወን ያፈነገጡ ጡቶቾን ተመለከተ።እጁን ከከንፈሯ አነሳና ጡቷ ላይ አስቀመጠ…
‹‹እንደዚህ ሳደርግ ሁል ጊዜ ደስ ይልሽ ነበር ።››
"አሁንም አድርገው።››
‹‹እውነት? ››
"ጡቷን ወደ አፉ አቀረበችለት…ጎረሰው…. እጁን በጭኖቿ መካከል ሰነቀረው፡፡እርጥበት ያለውን ፀጉር እየዳበሰ ወደውስጥ መጓዙን ቀጠለ … ስሙን እየጠራች አቃሰተች።
‹‹ካልፈለግሽ ይገባኛል››አላት
"አይ" አለች በፍጥነት "እፈልጋለው እባክህ።›››ተማፀነችው፡፡፡
"ስርጉቴ ያንቺ በርህራሄ የበለጸገ ፍቅራዊ እንክብካቤ ዛሬ ማታ ያስፈልገኛል። ጥሩ ስሜት እንዲሰማኝ ሁልጊዜም በአንቺ ልተማመንብሽ እችላለሁ።››ሲል ተናዘዘላት፡፡
ጎንበስ አለችና ከንፈሩን ሳመችው፡፡
"ሁልጊዜ ጥሩ ስሜት እንዴሰማኝ እንደጣርሽ ነው…አይደል እንዴ?" ብሎ ጠየቃት፡፡
"አዎ ።"አለችና አጎንብሳ ተመለከተችው። ልክ እንደ መልአክ ፈገግ አለላት ። እንደዚያ ሲያያት ምንም ልትከለክለው አቅም አይኖራትም በጭራሽ።
///
"ወ/ሪት አለም…ወ.ሪት አለም?አለሽ እንዴ?››
አለም ድክምክም ብላ ተኝታ ነበር። ጥገና የተደረገላት በሯን በተደጋጋሚ ሲንኳኳ ነው ከእንቅልፎ የነቃችው፡፡ ስትነቃ… ደንዛዛ እና ቀዝቃዛ ነበር።ከመተኟቷ በፊት ለረጅም ሰዓት ከማልቀሷ የተነሳ ዓይኖቿ አብጠው ነበር።
"ምን ፈለክ?" ድምጿ ለጩኸት የቀረበ ነበር።
" ክፈቺልኝ እትዬ…መልዕክት አለሽ?።"
እንደምንም ከአልጋው ወረደችና ጋወኗን ለብሳ ወደሳሎን በመሄድ በራፉን ከፈተች፡፡የተከራየችበት አፓርታማ ዘበኛ ነው
"እትዬ ስልክሽ ከአገልግሎት መስጫ ውጭ ነው ይላል?"
"አዎ…ዝግ ነው….ለምን ፈለከኝ?" ግራ በመጋባት ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አይደለውም…አቶ ግርማ የሚባሉ ሰውዬ መጥተው ነበር›› ደነገጠች‹‹የት ነው..?አሁን አለ?››
‹‹አይ ሄደዋል …መልዕክት ንገርልኝ ብለዋል….ነገ ጥቃት ዝዋይ ስብሰባ ስላለ እንድትገኚ ብለዋል››
‹‹ዝዋይ..?የምን ስብሰባ?››
‹‹አላውቅም እትዬ …ሰውዬው ናቸው ያሉት››
‹‹ማለት ተሳስተህ እንዳይሆን?››
‹‹አይ ይሄው ማስታወሻ ላይ አስፍሬዋለው…››ብሎ በተወለጋገደ ፅሁፍ የተፃፈውን ማስታወሻ አሳያት፡፡
‹‹እሺ በቃ አመሰግናው››ብላ ሸኘችውና ወደ መኝታ ቤቷ ተመለሰች፡፡ከዛ ስልኳን ፈለግችና አበራችው…ዋናው አቃቢ ህጉ ጋር ደወለች….ስልኩ አይሰራም፡፡፡ስልኳን አስቀመጠችና ጋወኗን አውልቃ ቢጃማ መልበስ ጀመረች፡፡እንደጨረሰች ከእንደገና ስልኳን አነሳችና ደወለች፡፡
"ፖሊስ መምሪያ ነው…ምን እንርዳዎት?."
"እባክህ ኩማንደር ገመዶን ፈልጌ ነበር፡፡"
"እሱ የለም። ሌላ የሚረዳሽ ሰው ጋር እናገናኝሽ?"
"አይ፣ አመሰግናለሁ፣ በቀጥታ ከእሱ ጋር መነጋገር አለብኝ…ምክትል አቃቢ ህግ አለም ጎበና ነኝ።"
‹‹ክብርት አቃቢ ህግ እንዴት ነሽ….አሁን የት ነሽ?፧"
"እቤቴ ነኝ …ለምን ጠየቅከኝ?"
"ኩማንደር ወደአንቺ እየመጣ ነው….እስከአሁን ይደርሳል››
‹‹ምነው በሰላም…..?››መልሱን ሳይመልስላት በራፏ ሲንኳኳ ሰማች‹‹ እሺ …በል ደህና ሁን…ደርሶል መሰለኝ ››አለችና ስልኩን በመዝጋት ወደሳሎን ሄዳ በራፉን ከፈተችለት፡፡
‹‹እሺ ኩማንደር ?››
‹‹ዞር በይልኝ እንጂ ልግባ።››
‹‹መግባትህ አስፈላጊ ነው?››እያለች በራፉን ለቀቀችለት፡፡
❤83👍15