#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ብላንክ ፓሎማ' ይሉታል ስፔኖች! ነጭ እርግብ ማለት ነው፡ የዚህ የስፔኑ ተወላጅ እውቁ ሰዓሊ ፓውሉ ፒካሶ ደግሞ ነጭ
እርግብን የሰላም ምልክት አድርጎ ለአለም ህዝብ አበርከቷል፡
ብላንካ ፓሎማ ሮሲ በተባለ ቦታ በዓመት አንዴ የሚከበር ከኢትዮጵያውያን ጥምቀት ጋር የሚመሳሰል በዓል ነው፡፡ ስፔናውያን
እየደነሱና እየጨፈሩ የአለፈውን ዘመን አመስግነው መጭውን
ደግሞ ሰላም የሰፈነበት የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው አምላክን የሚያመሰግኑበትና የሚለምኑበት ክብረ በዓል ነው ብላንካ ፓሎማ።
በዓሉን ለማክበር ከተለያየ ቦታ ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ እንዲሉ ሴቶቹ ከወገባቸው ጠቡብ ብሎ ከታች ቦለል በማለት መሬት
የሚነካውን ቀሚሳቸውን ወደ ላይ በጣታቸው ሰብሰብ ያርጉና
አንቧለሌ እየዘሩ ጣቶቻቸውን እንደ ኮብራ አንገት እያሟለሉ ወንዶች ደግሞ የተተፈተፈ የቆዳ ሱሪና ሰደርያ ነጭ ሸሚዝ ሰፊ ባርኔጣ ይለብሱና ብብቱ ውስጥ ዝንብ እንደገባበት ፈረስ ባለ በሌለ ኃይላቸው መሬቱን እየደለቁ እጆቸውን እየሰበቁ እንደ አውራ ዶሮ በሴቷ ክብ ሲዞሩ ጭብጨባው ዝማሬው ፉጨቱና ጨኸቱ
ይቀልጣል፡፡ አሸነፈችው! አሸንፏታል! እየተባለ አቧራው ይጤሳል።
በብላንክ ፓሎማ በዓል
ዘመናዊ ተሽከርካሪ አይኬድም ዘመናዊ ነገር ፈጽሞ እንዲታይም አይፈለግም ወደ በዓሉ ቦታ
የሚጓዘው ሰው በፈረስና በቅሎ በሚሳቡ ባህላዊ ጋሪዎች የሚበላ የሚጠጣው ይጫንና ህፃናትና አዋቂን በባህል ልብሳቸው አሸብርቀው አልፎ አልፎ ወንዶቹ በሚገባ በተቀለበ ጠብደል ፈረሰና በቅሎ ሆነው ሶምሶማ እየረገጡ እንደ አባቶቻቸው ወግና ባህል በዓሉ ወደ ሚከበርበት ሮሲ ሲጓዙ በየከተማው ህዝቡ እየወጣ እያጨበጨበና
አብሮ እየጨፈረ ይሽኛቸዋል፡፡
በግብርና ምርቷ በመላው አውሮፖ በይበልጥ የምትታወቀው
ስፔን ህዝቧ በደስታ ፍንድቅድቅ እያለ የአለፈ ወግና ልማዱን በዓመት በዓመት እየተከተሉ አምላኩን ሲያመሰግን ሮሲ ሲሰባሰብ ደስታውን ለመክፈል ፈገግተኛና ደስተኛውን የበዓል አክባሪ አይቶ ለመርካት በብዙ ሺ የሚቆጠር ህዝብ ከፈረንሳይ ከፖርቹጋል ከሌሎችም የአውሮፓ አገሮች ወደ ሮሲ ይጎርፋል፡፡
ብላንክ ፓሉማን ለማክበር የሚሰባሰበው ሁሉ ዓላማው በሰላም መዝናናት ነው፡፡ በቡድን በቡድን ጨዋታና ጭፈራው
ይቀልጣል ፍቅር እየታጨደ ይወቃል ደስታ እንደ ብርቱካን እየተላጠ ይበላል.. በብላንካ ፓሉማ
ኮንችትና ሶራን ወደ ኢትዮጵያ ከመሄዳቸው በፊት እዚህ ባህላዊ በዓል ላይ እንዲካፈል ጋበዘችው፡፡ ሶራ ሆራ ብላንካ ፓሎማን
ለማክበር የተሰባስበው ህዝብ ለበዓሉ የሚሰጠው ግምት ሲያይ የባህል የማንነት መለያነት ጥቅሙ የመገናኛ ድልድይ መሆኑ
የፍቅር ማጠናከሪያነቱ… ወለል ብhሎ ታየው።
ስዉ ይጨፍራል ይተቃቀፋል በአንድ ጠርሙስ እየተቀባበለ ይጎነጫል እየተሸማ ይበላል... ደስ አለው ሶራን፡፡
እሱንም እየነካኩ እያጨዋወቱ የስፓኛን ወይን እያቀማመሱ… በህዝቡ መስመር አሰለፉት፡፡ የችሎታውን አጨበጨበ ጨፈረ “ኢትዮጵያዬ' እያለም ጮኸ፡፡ የጥቁሩም የነጩም ፈጣሪ ወደ ሆነው
አምላኩም ምስጋናውን በማህሌተ ዜማው አሰማ፡፡ ቅዱስ ያሬድ ከጎኑ ጽናጽሉን እያንሿሿ ያዜም ቀሳውስት ሲወርቡ የአማራው የጉራጌው የወላይታው. የሲዳማው የኦሮሞው
የኤርቦሬ..ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ባህላዊ ጭፈራ ታየው፡፡ እና ዘለለ!
ብቻውን ሳይሆን ምናቡ ከአመጣቸው ወገኖች ጋር ከዚያ ውብ አፍሪካዊ ጋር ከብላንካ ፓሎማ በዓል አክባሪ ጋር ዘለለ ነጭ
እርግቦች ሰማዩን ሞልተውታል፡
“ብረሩ ሂዱ አፍሪካንም ሙሏት..." ጠራቸው ነጫጭ
እርግቦችን፡፡ እርግቦቹ ይስሙት አይስሙት ግን አያውቅም፡፡
ኮንችት አረንጋዴ ሆኖ ዳር ዳሩ በቀይ ሪባን የተከፈፈ
ቀሚሷን ለብሳ ዞማ ፀጉሯን ጎንጉና አናቷ ላይ በቀይ ሮዝ የፀጉር ማስያዣ አስይዛ የሙቀት ማራገቢያዋን በቄንጥ በመያዝ እንደ አበባ
ፈክታ ወንዶች እንደ ንብ ዙሪያዋን እየበረሩ፤ መሬቱን እየደለቁ ጣታቸውን እየሰበቁ… በዚያ እንደማግኔት በሚስበው ፈገግታቸው እያሽኮረመሟት ሲያይ ኮንችት ልዩ ፍጥረት ሆነችበት፡፡ ጠይሟ
ለግላጋዋ... ኮንችት ደሙን ተክታ በውስጡ ተሰራጨች፡
ብላንካ ፓሎማ… ብላንካ ፓሎማ… ሶራ በሺ የሚቆጠረው ህዝብ ተረሳው፡፡ ሌሎችን ዘነጋቸው. ኮንችት ብቻ ታየችው ኢትዮጵያዊዋ ውብ የጠይም ቆንጆዋ የቁንጅና ልዕልቷ…
“በብላንካ ፓሎማ ስጦታ አበረክትልሀለሁ" ብላዋለች፡፡
“ምን ይሆን ስጦታዋ! ጎመዠ፡፡ እስካሁን ልትሰጠው ስላሰበችው ስጦታዋ አለማሰቡ አስገረመው፡ አያት ከርቀት
ትደንሳለች፡፡ ቼኮሌቷ ጠይም እንቁዋ! በአይኑ ነካት በአይኑ ቀመሳት ጣፈጠችው።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
እኩለ ለሊት አካባቢ ሰዉ ተዳከመ፡፡ ሁሉም ወደ
የማደሪያው ተበታተነ… ኮንችት ገላዋን ታጥባ ስስ የሌሊት ገዋኗን ለብሳ ስትወጣ ከድንኳኑ ትይዩ ሶራ ያቀጣጠለውን እሳት አየች፡፡
ከሐር የተሰራ ሰፊ ስጋጃ ተነጥፏል አንድ ጠርሙስ ወይንና ሁለት ብርጭቆ ይዛለች
እሳቱ አስቸግሮህ ነደደ" አለችው ስጋጃው ላይ
ቁጭ እያለች።
የት ያመልጣል ብሎ ሲያያት የሆነ ነገር ተመለከተ ነጭ ፓንት ተምታታበት፡ አንዳች ሀይል ከውስጡ አንገጫገጨው
"ብላንካ ፓሉማን ወደድከው?"
ቆንጆ በዓል ነው፡ ስሙ ራሱ ነጭ…" እንደገና ወደ እሷ
ተመለከተ ነጩንም ...አየው
ኮንችት ከላይ ገዋኗን ከታች ነጭ ፓንቷን ትልበስ እንጂ
እንደ ሎሚ ሁለት ቦታ ጉች ጉች ያሉት ጡቶችዋ ሰርጓዳ ወገቧ ለስላሳው ጭኗ ካለመከላከያ ይታየዋል፡
ሶራ ጫን ጫን ተነፈሰ ልቡ ፈራ ስሜቱ ተረበሸ ይባስ ብሎ ተንጫጫ።
ኮንችት በሁለቱ
ብርጭቆዎች ለብላንካ ፓሎማ የሚዘጋጀውን ምርጥ ወይን ቀዳችና የዚህ ዓይነት ወይን ከዚህ
በፊት እርግጠኛ ነኝ የቀመስህ አይመስልኝም፡፡ ውድ ነው! እኔ ግን
የምወደው በውድነቱ ወይንም በቃናው ሳይሆን በመልኩ ነው፡፡
ፀሐይ ላይ ወይን ጠጀ በጨረቃ ብርሃን ደግሞ ወርቃማ ይሇናል ና አዚህ ጋ ቁጭ በልና ተጎንጨው" አለችው፡፡
ሄዶ ከሷ ፈንጠር ብሎ ቁጭ አለ መዓዛዋ ግን
አልራቀውም ለጤናችን ለስጦታዬ" ብላ አየችው፡ ተጎነጫጨለት፡፡
ለስጦታዬ አሰበ ሶራ
እንዳንጋጠጠ ወይኑ መሆኑ
ነው ስጦታዋ .. ውዱ በጨረቃና በፀሐይ ብርሃን እንደ እስስት ቀለሙን የሚቀያይረው
ጣምናውን ለማወቅ እንደገና ጎንጭ አድርጎ አጣጣመው ወደ አፍንጫው ጠጋ አድርጎ አሽተተው ቀና አድርጎ በጨረቃ ብርሃን ተመለከተው… ወርቃማ ነው!
“ወደድከው አይደል?" የኮንችት አነጋገር እንደ ከላሲካል ሙዚቃ የጆሮውን ታንቡር እየዳሰሰው በሰራ አካላቱ ሰረገ፡፡
“አዎ ጥሩ ነው" ዝም ተባባሉ እሳቱ ይነዳል፡፡ የእሳቱ ብርሃን እነሱ ላይም ተንፀባርቆ ከርቀት ለሚያያቸው እነሱም የሳት
ላንቃ መስለዋል፡፡ ሶራ በጀርባው ስጋጃው ላይ ተኛ እሷ ደግሞ ወደ እሱ ዙራ በጎኗ ተኛች፡፡ የሆነ ነገር እየወዛወዘ እያት እያት አሰኘው ግን ፈራ፡፡
ዛሬስ ገና ስሜቷን እያዳመጠችው ይሆን? ጠየቀ ራሱን ዞር ብሎ ሊያያት አሰበ፡፡ የሆነው ነገር ወዘወዘው እንደገና ቀስ ብሎ ዞር ብሎ አያት አይኗ ነው የወዘወዘው ፍዝዝ ብሏል አይኗ ከንፈሯ እንደ እንቡጥ ፅጌሬዳ አሞጥሙጧል አይኑን ፈጠጥ አድርጎ አያት፡፡ አየችው እሷም በፈዘዙ አይኖችዋ፤ የእሳቱ ብርሃን
ግን በመካከላቸው አለ፡፡ ጡቷ ወገቧ ነጩ ፓንት. ታዩት የገዛ ምራቁ ሊያንቀው
ተቃረበ፡፡ ዘወዲያው ልቡ አይኑን ስልብ ስልምልም… አደረገበት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ብላንክ ፓሎማ' ይሉታል ስፔኖች! ነጭ እርግብ ማለት ነው፡ የዚህ የስፔኑ ተወላጅ እውቁ ሰዓሊ ፓውሉ ፒካሶ ደግሞ ነጭ
እርግብን የሰላም ምልክት አድርጎ ለአለም ህዝብ አበርከቷል፡
ብላንካ ፓሎማ ሮሲ በተባለ ቦታ በዓመት አንዴ የሚከበር ከኢትዮጵያውያን ጥምቀት ጋር የሚመሳሰል በዓል ነው፡፡ ስፔናውያን
እየደነሱና እየጨፈሩ የአለፈውን ዘመን አመስግነው መጭውን
ደግሞ ሰላም የሰፈነበት የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው አምላክን የሚያመሰግኑበትና የሚለምኑበት ክብረ በዓል ነው ብላንካ ፓሎማ።
በዓሉን ለማክበር ከተለያየ ቦታ ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ እንዲሉ ሴቶቹ ከወገባቸው ጠቡብ ብሎ ከታች ቦለል በማለት መሬት
የሚነካውን ቀሚሳቸውን ወደ ላይ በጣታቸው ሰብሰብ ያርጉና
አንቧለሌ እየዘሩ ጣቶቻቸውን እንደ ኮብራ አንገት እያሟለሉ ወንዶች ደግሞ የተተፈተፈ የቆዳ ሱሪና ሰደርያ ነጭ ሸሚዝ ሰፊ ባርኔጣ ይለብሱና ብብቱ ውስጥ ዝንብ እንደገባበት ፈረስ ባለ በሌለ ኃይላቸው መሬቱን እየደለቁ እጆቸውን እየሰበቁ እንደ አውራ ዶሮ በሴቷ ክብ ሲዞሩ ጭብጨባው ዝማሬው ፉጨቱና ጨኸቱ
ይቀልጣል፡፡ አሸነፈችው! አሸንፏታል! እየተባለ አቧራው ይጤሳል።
በብላንክ ፓሎማ በዓል
ዘመናዊ ተሽከርካሪ አይኬድም ዘመናዊ ነገር ፈጽሞ እንዲታይም አይፈለግም ወደ በዓሉ ቦታ
የሚጓዘው ሰው በፈረስና በቅሎ በሚሳቡ ባህላዊ ጋሪዎች የሚበላ የሚጠጣው ይጫንና ህፃናትና አዋቂን በባህል ልብሳቸው አሸብርቀው አልፎ አልፎ ወንዶቹ በሚገባ በተቀለበ ጠብደል ፈረሰና በቅሎ ሆነው ሶምሶማ እየረገጡ እንደ አባቶቻቸው ወግና ባህል በዓሉ ወደ ሚከበርበት ሮሲ ሲጓዙ በየከተማው ህዝቡ እየወጣ እያጨበጨበና
አብሮ እየጨፈረ ይሽኛቸዋል፡፡
በግብርና ምርቷ በመላው አውሮፖ በይበልጥ የምትታወቀው
ስፔን ህዝቧ በደስታ ፍንድቅድቅ እያለ የአለፈ ወግና ልማዱን በዓመት በዓመት እየተከተሉ አምላኩን ሲያመሰግን ሮሲ ሲሰባሰብ ደስታውን ለመክፈል ፈገግተኛና ደስተኛውን የበዓል አክባሪ አይቶ ለመርካት በብዙ ሺ የሚቆጠር ህዝብ ከፈረንሳይ ከፖርቹጋል ከሌሎችም የአውሮፓ አገሮች ወደ ሮሲ ይጎርፋል፡፡
ብላንክ ፓሉማን ለማክበር የሚሰባሰበው ሁሉ ዓላማው በሰላም መዝናናት ነው፡፡ በቡድን በቡድን ጨዋታና ጭፈራው
ይቀልጣል ፍቅር እየታጨደ ይወቃል ደስታ እንደ ብርቱካን እየተላጠ ይበላል.. በብላንካ ፓሉማ
ኮንችትና ሶራን ወደ ኢትዮጵያ ከመሄዳቸው በፊት እዚህ ባህላዊ በዓል ላይ እንዲካፈል ጋበዘችው፡፡ ሶራ ሆራ ብላንካ ፓሎማን
ለማክበር የተሰባስበው ህዝብ ለበዓሉ የሚሰጠው ግምት ሲያይ የባህል የማንነት መለያነት ጥቅሙ የመገናኛ ድልድይ መሆኑ
የፍቅር ማጠናከሪያነቱ… ወለል ብhሎ ታየው።
ስዉ ይጨፍራል ይተቃቀፋል በአንድ ጠርሙስ እየተቀባበለ ይጎነጫል እየተሸማ ይበላል... ደስ አለው ሶራን፡፡
እሱንም እየነካኩ እያጨዋወቱ የስፓኛን ወይን እያቀማመሱ… በህዝቡ መስመር አሰለፉት፡፡ የችሎታውን አጨበጨበ ጨፈረ “ኢትዮጵያዬ' እያለም ጮኸ፡፡ የጥቁሩም የነጩም ፈጣሪ ወደ ሆነው
አምላኩም ምስጋናውን በማህሌተ ዜማው አሰማ፡፡ ቅዱስ ያሬድ ከጎኑ ጽናጽሉን እያንሿሿ ያዜም ቀሳውስት ሲወርቡ የአማራው የጉራጌው የወላይታው. የሲዳማው የኦሮሞው
የኤርቦሬ..ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ባህላዊ ጭፈራ ታየው፡፡ እና ዘለለ!
ብቻውን ሳይሆን ምናቡ ከአመጣቸው ወገኖች ጋር ከዚያ ውብ አፍሪካዊ ጋር ከብላንካ ፓሎማ በዓል አክባሪ ጋር ዘለለ ነጭ
እርግቦች ሰማዩን ሞልተውታል፡
“ብረሩ ሂዱ አፍሪካንም ሙሏት..." ጠራቸው ነጫጭ
እርግቦችን፡፡ እርግቦቹ ይስሙት አይስሙት ግን አያውቅም፡፡
ኮንችት አረንጋዴ ሆኖ ዳር ዳሩ በቀይ ሪባን የተከፈፈ
ቀሚሷን ለብሳ ዞማ ፀጉሯን ጎንጉና አናቷ ላይ በቀይ ሮዝ የፀጉር ማስያዣ አስይዛ የሙቀት ማራገቢያዋን በቄንጥ በመያዝ እንደ አበባ
ፈክታ ወንዶች እንደ ንብ ዙሪያዋን እየበረሩ፤ መሬቱን እየደለቁ ጣታቸውን እየሰበቁ… በዚያ እንደማግኔት በሚስበው ፈገግታቸው እያሽኮረመሟት ሲያይ ኮንችት ልዩ ፍጥረት ሆነችበት፡፡ ጠይሟ
ለግላጋዋ... ኮንችት ደሙን ተክታ በውስጡ ተሰራጨች፡
ብላንካ ፓሎማ… ብላንካ ፓሎማ… ሶራ በሺ የሚቆጠረው ህዝብ ተረሳው፡፡ ሌሎችን ዘነጋቸው. ኮንችት ብቻ ታየችው ኢትዮጵያዊዋ ውብ የጠይም ቆንጆዋ የቁንጅና ልዕልቷ…
“በብላንካ ፓሎማ ስጦታ አበረክትልሀለሁ" ብላዋለች፡፡
“ምን ይሆን ስጦታዋ! ጎመዠ፡፡ እስካሁን ልትሰጠው ስላሰበችው ስጦታዋ አለማሰቡ አስገረመው፡ አያት ከርቀት
ትደንሳለች፡፡ ቼኮሌቷ ጠይም እንቁዋ! በአይኑ ነካት በአይኑ ቀመሳት ጣፈጠችው።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
እኩለ ለሊት አካባቢ ሰዉ ተዳከመ፡፡ ሁሉም ወደ
የማደሪያው ተበታተነ… ኮንችት ገላዋን ታጥባ ስስ የሌሊት ገዋኗን ለብሳ ስትወጣ ከድንኳኑ ትይዩ ሶራ ያቀጣጠለውን እሳት አየች፡፡
ከሐር የተሰራ ሰፊ ስጋጃ ተነጥፏል አንድ ጠርሙስ ወይንና ሁለት ብርጭቆ ይዛለች
እሳቱ አስቸግሮህ ነደደ" አለችው ስጋጃው ላይ
ቁጭ እያለች።
የት ያመልጣል ብሎ ሲያያት የሆነ ነገር ተመለከተ ነጭ ፓንት ተምታታበት፡ አንዳች ሀይል ከውስጡ አንገጫገጨው
"ብላንካ ፓሉማን ወደድከው?"
ቆንጆ በዓል ነው፡ ስሙ ራሱ ነጭ…" እንደገና ወደ እሷ
ተመለከተ ነጩንም ...አየው
ኮንችት ከላይ ገዋኗን ከታች ነጭ ፓንቷን ትልበስ እንጂ
እንደ ሎሚ ሁለት ቦታ ጉች ጉች ያሉት ጡቶችዋ ሰርጓዳ ወገቧ ለስላሳው ጭኗ ካለመከላከያ ይታየዋል፡
ሶራ ጫን ጫን ተነፈሰ ልቡ ፈራ ስሜቱ ተረበሸ ይባስ ብሎ ተንጫጫ።
ኮንችት በሁለቱ
ብርጭቆዎች ለብላንካ ፓሎማ የሚዘጋጀውን ምርጥ ወይን ቀዳችና የዚህ ዓይነት ወይን ከዚህ
በፊት እርግጠኛ ነኝ የቀመስህ አይመስልኝም፡፡ ውድ ነው! እኔ ግን
የምወደው በውድነቱ ወይንም በቃናው ሳይሆን በመልኩ ነው፡፡
ፀሐይ ላይ ወይን ጠጀ በጨረቃ ብርሃን ደግሞ ወርቃማ ይሇናል ና አዚህ ጋ ቁጭ በልና ተጎንጨው" አለችው፡፡
ሄዶ ከሷ ፈንጠር ብሎ ቁጭ አለ መዓዛዋ ግን
አልራቀውም ለጤናችን ለስጦታዬ" ብላ አየችው፡ ተጎነጫጨለት፡፡
ለስጦታዬ አሰበ ሶራ
እንዳንጋጠጠ ወይኑ መሆኑ
ነው ስጦታዋ .. ውዱ በጨረቃና በፀሐይ ብርሃን እንደ እስስት ቀለሙን የሚቀያይረው
ጣምናውን ለማወቅ እንደገና ጎንጭ አድርጎ አጣጣመው ወደ አፍንጫው ጠጋ አድርጎ አሽተተው ቀና አድርጎ በጨረቃ ብርሃን ተመለከተው… ወርቃማ ነው!
“ወደድከው አይደል?" የኮንችት አነጋገር እንደ ከላሲካል ሙዚቃ የጆሮውን ታንቡር እየዳሰሰው በሰራ አካላቱ ሰረገ፡፡
“አዎ ጥሩ ነው" ዝም ተባባሉ እሳቱ ይነዳል፡፡ የእሳቱ ብርሃን እነሱ ላይም ተንፀባርቆ ከርቀት ለሚያያቸው እነሱም የሳት
ላንቃ መስለዋል፡፡ ሶራ በጀርባው ስጋጃው ላይ ተኛ እሷ ደግሞ ወደ እሱ ዙራ በጎኗ ተኛች፡፡ የሆነ ነገር እየወዛወዘ እያት እያት አሰኘው ግን ፈራ፡፡
ዛሬስ ገና ስሜቷን እያዳመጠችው ይሆን? ጠየቀ ራሱን ዞር ብሎ ሊያያት አሰበ፡፡ የሆነው ነገር ወዘወዘው እንደገና ቀስ ብሎ ዞር ብሎ አያት አይኗ ነው የወዘወዘው ፍዝዝ ብሏል አይኗ ከንፈሯ እንደ እንቡጥ ፅጌሬዳ አሞጥሙጧል አይኑን ፈጠጥ አድርጎ አያት፡፡ አየችው እሷም በፈዘዙ አይኖችዋ፤ የእሳቱ ብርሃን
ግን በመካከላቸው አለ፡፡ ጡቷ ወገቧ ነጩ ፓንት. ታዩት የገዛ ምራቁ ሊያንቀው
ተቃረበ፡፡ ዘወዲያው ልቡ አይኑን ስልብ ስልምልም… አደረገበት፡፡
👍27👎2
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እኔ ይቅርታዬን ሳልጨርስ ምስርም ካለችበት ተንደርድራ መጥታ ልክ እኔ እንዳደረኩት እቴቴ እግር ስር ድፍት አለች።አንዳንድ እግር ተከፍፋልን ።እቤቱ ለቅሶ በለቅሶ ተደበላለቀ።ተረባርበው ሁለታችንንም ከተደፋንበት አነሱን ..እንደተነሳን በግራና ቀኝ ትከሻዋን ተከፋፍለን ተጠመጠምንባት፡፡ ተአምርን ጨምሮ ሌሎቹም እየመጡ ተቀላቀሉን። መላቀሱና መሳሳሙ አልቆ ስርአት ይዘን ለመቀመጥ ምን አልባት ከ20 ደቂቃ በላይ ሳይፈጅ አልቀረም።የዛ ሁሉ አመት ስቃይ….የዛ ሁሉ ጊዜ ቁጭትና ፀፀት ….የዛ ሁሉ ለሊትና ቀን የልብ ድማትና የጨጓራ ቁስለት እንዲህ በአስር ደቂቃ የይቅርታ ቃላቶች እና መላቀሶች መሻሩእና መጠገኑ የሚገርም ነው፡፡ይቅርታ የሚባል ነገር ባይኖር የሰው ልጅ ጠቅላላ ህይወቱ ምን መልከ ይኖረው ነበር ?ብዬ አሰበብኩና ዝግንን አለኝ ፡፡ብቻ ቀስ በቀስ መረጋጋቱ ሲመጣ ወደ ጫወታና መሳሳቅ ገባን።
"አያቴ ግን እንዴት..?"እኔ ነኝ ለመጀመሪያ ጊዜ አያቴን ፊት ለፊት በአካል ከእነአዛውንት ውበቱና ግርማ ሞገሱ በማየቴ እየተደመምኩ የጠየቅኩት፡፡
"እንዴት ምን..?"
"ዛሬ እንዴት ወጡ..አታስበው አልመጣም ብለውኝ ነበርኮ"
‹ሀሳቤን ቀየርኮ…ይሄ ተአምራዊ ቀን እንዲያመልጠኝ ፈፅሞ አልፈለኩም..ስለልጅህ ስለአክስትህ በአጠቃላይ ስለመላው ቤተሠብ ለሁለት አመት በእየለቱ ስታወራልኝ ስለከረምክ ለእኔም ልክ እንደቤተሠቤ ነበር የሚናፍቁኝ.ጄኔራል ሁኔታውንና የተቀደሰ ሀሳቧን አብራርታ ስትነግረኝ በእንቢታዬ መግፋት አልቻለልኩም።"
‹‹እሱሰ እውነቷትን ነው አያቴ. ግን ይሄ በጣም የሚገደርም ውሳኔ ነው ?መቼስ ጋሼ ይሄንን ቢያይ ተገርሞም አያባራም…››
ከዛ ብዙ ብዙ ጫወታ ተጫወትን..ምሳ ቀረበ የሚጣጡ መጠጦች እንደየምራጫችን ታደሉን …በሳቅና ጫወታ ያወራረድን በደስታ ተመገብን፡፡
እስከ10 ሰዓት ስንጫወት ቆየንና ከሳምንት በኃላ ወይ እኔ ሄጄ ልጠይቃቸው ወይ ደግሞ ሁሉም ተሰብስበው እኔ ቤት ሊመጡ ተነጋገርንና እንዳመጣጣቸው ሸኘናቸው….በመጨረሻ እኔና ጄኔራሎ ብቻ ቀረን፡፡ከዛ የተደመምኩባቸውን ጥያቄዎች ተራ በተራ አቀርብላት ጀመር፡፡
"ግን እንዴት?"
"እንዴት ማለት?"
"እነ አክስቴን እንዴት አገኘሽ ?እንዴት አሳመንሻቸው?"
"ቀላል ነበር..የአንተን ማንነት ካወቅኩ በኃላ የወላጆችህን ቤት የተከራዪት ሰዎች ጋር ሄድኩና ያክስትህን ስልክ ተቀበልኩ …ከዛ ወደ ደብረብርሀን ሄድኩ።"
"ደብረ ብርሀን ድረስ?"
"ደብረብርሀን እኮ እዚሁ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ነች።"
"እሺ ይሁን .ከዛስ..?"
"ከዛማ ደረስኩና ደወልኩላት… የሞች እህቷ የድሮ ወዳጅ እንደሆንኩ ነግሬ የቤቷን አድራሻ ጠየቅኩ ።በቀላሉ ነገረችኝ፡፡ቀጥታ እቤት ሄጄ አዋዝቼ ስላንተ ነገርኳት።"
"በፈጣሪ ምን አለች ..?አልተበሳጨችም?"በከፍተኛ ጉጉት ጠየቅኳት
"ወይ መበሳጨት ..እዬብ በህይወት አለ ስላት እህተሽ ከመቃብር ወጣች ያልኳት ነው የመሠላት ..ለአንድ ሰዓት ስታለቅስ፤ ስትስመኘ፤ስትመርቀኝ ምኑን ልንገርህ..እውነት መሆኑን አላመነችም እህትቶችህ..በተለይ በተለይ እማ!!ያው ይገባሀል..አሁንም የፍቅር ስቃይ ፊቷ ላይ አለ…አሁንም በናፍቆት እየቃተተች ነው..አሁንም በማይድነው አጉል በሽታ ተለክፋ ትንፍሽ እንዳጠራት መሆኑን ሁኔታዎን ለደቂቃ አይቶ መረዳት ይቻላል።››
"ልጅህ ደግሞ።"
"ልጄ ምን?"
"አደገኛ አክተር ይወጣታል ..ልክ ስለአንተ ለመጀመሪያ ቀን እንደሰማ ሰው አብራ ስታዳንቅ ሳይ እኔ እራሴ ይሄ ልጅ ዋሽቶኛል እንዴ?በእርግጥስ የእውነት አግኝቶት ያውቃል? ብዬ እራሴን ለመጠየቅ ተገደድኩ"
"አዎ ቆቅ የሆነች ልጅ ነች ያለቺኝ"
"እስማማለሁ"
"እሺ አያቴንስ እንዴት አሳምነሽ አመጣሻቸው?"
ቀላል አልነበረም፣የጥሪ ካርዱን ባንተ በኩል ል እንዳልተስማሙ ከነገርከኝ ቡኃላ ያንተን አለመኖር እየጠበቅኩ ከሶስት ቀን በላይ መመላለስ ነበረብኝ..ቢያለፋኝም ተሳክቶልኛል።በዚህ አጋጣሚ ልንገርህ ..መቼም መቼም አያትህን እንዳታስቀይማቸው።የእውነትም እንደልጃቸው ነው የሚያዪህ።በጣም ነው የሚወድህ"
"አውቃለሁ..እኔም አያቴ ስላቸው ለማስመሰል አይደለም...የእውነት ከልቤ እንደዛ ስለሚሰማኝ ነው።
"ታድለህ"
እንዴት ታድለህ ልትይ ቻልሽ?"
"ብዙ ሰዎች ብዙ ደክመው ብዙ ጥረው የማይሳካላቸውን የሠው መውደድ አንተ በቀላሉ አለህ..አክስትህ..እህቶችህ.ልጅህ..አያትህ ..እኔ..ሁላችንም አምርረን እንወድሀለን "
"የእውነት ..?አንቺም አምርረሽ ትወጂኛለሽ?"
"ከዝርዝሩ ውስጥ የእኔ ነው አጠራጣሪው?"
"አይ እንደዛ ማለቴ አይደለም ..እንዲሁ አለ አይደል ..ለማረጋገጥ ነው የጠየቅኩት"
‹‹አይዞህ አትጠራጠር ..አንተ በጣም ውድድድ የማደርግህ ፤ታናሽ ወንድሜ ነህ?"
"በለው....አየሽ እድሌን?"
"እንዴት?"
"አሁን እኔ እህት የናፈቀኝ ይመስልሻል..?"
"አሁን እኳ ምርጫ የለህም ..የልጅህ እናት አሁንም እንደተራበችህ ነው..እርግጠኛ ነኝ አንተን ሳትይዝ ወደአሜሪካዋ አትመለስም።"
"ይዛኝ ሄዳስ?"
"እሱን እንግዲህ ጊዜ የሚመልሰው አስቸጋሪ ጥያቄ ይሆናል።››
"እሺ እንዳልሽ አሁን ትንሽ ጉዳይ ስላለችብኝ ልሂድ… ነገ እመጣና እዚሁ አድሬ እሸኝሻለሁ..ይቻላል አይደል?"
"በጣም ደስ ይለኛል።ጉንጯን ስሜ ተሠናብቼ ወጣሁ።››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እኔ ይቅርታዬን ሳልጨርስ ምስርም ካለችበት ተንደርድራ መጥታ ልክ እኔ እንዳደረኩት እቴቴ እግር ስር ድፍት አለች።አንዳንድ እግር ተከፍፋልን ።እቤቱ ለቅሶ በለቅሶ ተደበላለቀ።ተረባርበው ሁለታችንንም ከተደፋንበት አነሱን ..እንደተነሳን በግራና ቀኝ ትከሻዋን ተከፋፍለን ተጠመጠምንባት፡፡ ተአምርን ጨምሮ ሌሎቹም እየመጡ ተቀላቀሉን። መላቀሱና መሳሳሙ አልቆ ስርአት ይዘን ለመቀመጥ ምን አልባት ከ20 ደቂቃ በላይ ሳይፈጅ አልቀረም።የዛ ሁሉ አመት ስቃይ….የዛ ሁሉ ጊዜ ቁጭትና ፀፀት ….የዛ ሁሉ ለሊትና ቀን የልብ ድማትና የጨጓራ ቁስለት እንዲህ በአስር ደቂቃ የይቅርታ ቃላቶች እና መላቀሶች መሻሩእና መጠገኑ የሚገርም ነው፡፡ይቅርታ የሚባል ነገር ባይኖር የሰው ልጅ ጠቅላላ ህይወቱ ምን መልከ ይኖረው ነበር ?ብዬ አሰበብኩና ዝግንን አለኝ ፡፡ብቻ ቀስ በቀስ መረጋጋቱ ሲመጣ ወደ ጫወታና መሳሳቅ ገባን።
"አያቴ ግን እንዴት..?"እኔ ነኝ ለመጀመሪያ ጊዜ አያቴን ፊት ለፊት በአካል ከእነአዛውንት ውበቱና ግርማ ሞገሱ በማየቴ እየተደመምኩ የጠየቅኩት፡፡
"እንዴት ምን..?"
"ዛሬ እንዴት ወጡ..አታስበው አልመጣም ብለውኝ ነበርኮ"
‹ሀሳቤን ቀየርኮ…ይሄ ተአምራዊ ቀን እንዲያመልጠኝ ፈፅሞ አልፈለኩም..ስለልጅህ ስለአክስትህ በአጠቃላይ ስለመላው ቤተሠብ ለሁለት አመት በእየለቱ ስታወራልኝ ስለከረምክ ለእኔም ልክ እንደቤተሠቤ ነበር የሚናፍቁኝ.ጄኔራል ሁኔታውንና የተቀደሰ ሀሳቧን አብራርታ ስትነግረኝ በእንቢታዬ መግፋት አልቻለልኩም።"
‹‹እሱሰ እውነቷትን ነው አያቴ. ግን ይሄ በጣም የሚገደርም ውሳኔ ነው ?መቼስ ጋሼ ይሄንን ቢያይ ተገርሞም አያባራም…››
ከዛ ብዙ ብዙ ጫወታ ተጫወትን..ምሳ ቀረበ የሚጣጡ መጠጦች እንደየምራጫችን ታደሉን …በሳቅና ጫወታ ያወራረድን በደስታ ተመገብን፡፡
እስከ10 ሰዓት ስንጫወት ቆየንና ከሳምንት በኃላ ወይ እኔ ሄጄ ልጠይቃቸው ወይ ደግሞ ሁሉም ተሰብስበው እኔ ቤት ሊመጡ ተነጋገርንና እንዳመጣጣቸው ሸኘናቸው….በመጨረሻ እኔና ጄኔራሎ ብቻ ቀረን፡፡ከዛ የተደመምኩባቸውን ጥያቄዎች ተራ በተራ አቀርብላት ጀመር፡፡
"ግን እንዴት?"
"እንዴት ማለት?"
"እነ አክስቴን እንዴት አገኘሽ ?እንዴት አሳመንሻቸው?"
"ቀላል ነበር..የአንተን ማንነት ካወቅኩ በኃላ የወላጆችህን ቤት የተከራዪት ሰዎች ጋር ሄድኩና ያክስትህን ስልክ ተቀበልኩ …ከዛ ወደ ደብረብርሀን ሄድኩ።"
"ደብረ ብርሀን ድረስ?"
"ደብረብርሀን እኮ እዚሁ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ነች።"
"እሺ ይሁን .ከዛስ..?"
"ከዛማ ደረስኩና ደወልኩላት… የሞች እህቷ የድሮ ወዳጅ እንደሆንኩ ነግሬ የቤቷን አድራሻ ጠየቅኩ ።በቀላሉ ነገረችኝ፡፡ቀጥታ እቤት ሄጄ አዋዝቼ ስላንተ ነገርኳት።"
"በፈጣሪ ምን አለች ..?አልተበሳጨችም?"በከፍተኛ ጉጉት ጠየቅኳት
"ወይ መበሳጨት ..እዬብ በህይወት አለ ስላት እህተሽ ከመቃብር ወጣች ያልኳት ነው የመሠላት ..ለአንድ ሰዓት ስታለቅስ፤ ስትስመኘ፤ስትመርቀኝ ምኑን ልንገርህ..እውነት መሆኑን አላመነችም እህትቶችህ..በተለይ በተለይ እማ!!ያው ይገባሀል..አሁንም የፍቅር ስቃይ ፊቷ ላይ አለ…አሁንም በናፍቆት እየቃተተች ነው..አሁንም በማይድነው አጉል በሽታ ተለክፋ ትንፍሽ እንዳጠራት መሆኑን ሁኔታዎን ለደቂቃ አይቶ መረዳት ይቻላል።››
"ልጅህ ደግሞ።"
"ልጄ ምን?"
"አደገኛ አክተር ይወጣታል ..ልክ ስለአንተ ለመጀመሪያ ቀን እንደሰማ ሰው አብራ ስታዳንቅ ሳይ እኔ እራሴ ይሄ ልጅ ዋሽቶኛል እንዴ?በእርግጥስ የእውነት አግኝቶት ያውቃል? ብዬ እራሴን ለመጠየቅ ተገደድኩ"
"አዎ ቆቅ የሆነች ልጅ ነች ያለቺኝ"
"እስማማለሁ"
"እሺ አያቴንስ እንዴት አሳምነሽ አመጣሻቸው?"
ቀላል አልነበረም፣የጥሪ ካርዱን ባንተ በኩል ል እንዳልተስማሙ ከነገርከኝ ቡኃላ ያንተን አለመኖር እየጠበቅኩ ከሶስት ቀን በላይ መመላለስ ነበረብኝ..ቢያለፋኝም ተሳክቶልኛል።በዚህ አጋጣሚ ልንገርህ ..መቼም መቼም አያትህን እንዳታስቀይማቸው።የእውነትም እንደልጃቸው ነው የሚያዪህ።በጣም ነው የሚወድህ"
"አውቃለሁ..እኔም አያቴ ስላቸው ለማስመሰል አይደለም...የእውነት ከልቤ እንደዛ ስለሚሰማኝ ነው።
"ታድለህ"
እንዴት ታድለህ ልትይ ቻልሽ?"
"ብዙ ሰዎች ብዙ ደክመው ብዙ ጥረው የማይሳካላቸውን የሠው መውደድ አንተ በቀላሉ አለህ..አክስትህ..እህቶችህ.ልጅህ..አያትህ ..እኔ..ሁላችንም አምርረን እንወድሀለን "
"የእውነት ..?አንቺም አምርረሽ ትወጂኛለሽ?"
"ከዝርዝሩ ውስጥ የእኔ ነው አጠራጣሪው?"
"አይ እንደዛ ማለቴ አይደለም ..እንዲሁ አለ አይደል ..ለማረጋገጥ ነው የጠየቅኩት"
‹‹አይዞህ አትጠራጠር ..አንተ በጣም ውድድድ የማደርግህ ፤ታናሽ ወንድሜ ነህ?"
"በለው....አየሽ እድሌን?"
"እንዴት?"
"አሁን እኔ እህት የናፈቀኝ ይመስልሻል..?"
"አሁን እኳ ምርጫ የለህም ..የልጅህ እናት አሁንም እንደተራበችህ ነው..እርግጠኛ ነኝ አንተን ሳትይዝ ወደአሜሪካዋ አትመለስም።"
"ይዛኝ ሄዳስ?"
"እሱን እንግዲህ ጊዜ የሚመልሰው አስቸጋሪ ጥያቄ ይሆናል።››
"እሺ እንዳልሽ አሁን ትንሽ ጉዳይ ስላለችብኝ ልሂድ… ነገ እመጣና እዚሁ አድሬ እሸኝሻለሁ..ይቻላል አይደል?"
"በጣም ደስ ይለኛል።ጉንጯን ስሜ ተሠናብቼ ወጣሁ።››
✨ይቀጥላል✨
👍80❤8😢2🔥1🤔1
#ባል_አስይዞ_ቁማር››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ምነው…ፒያሳ ይሻላል እንዴ?››ልዩ ነች የጠየቀችው፡፡
‹‹አይ የሆነች ጉዳይ ሳላለችብኝ ነው… ደረስ እንልና እንደውም እዛው ኢሊሊ ራት በልተን ከዛ ወደምትፈልጉበት ጭፈራ ቤት እንሄዳለን..››
ጊፍቲ ፈገግ አለች….ቀጥታ ፒያሳ ወደሚገኙ መደዳ ወርቅ ቤቶች ነበር ይዟቸው የሄደው..ልዩ እራሱ ያልጠበቀችው ነገር ስለሆነ ግራ ተጋባች…እሱ ራሱ ቀድሞ ያሰበበት ጉዳይ አልነበረም..ሰጥሀለው የምትለዋ ቃል ከአንደበቷ ተስፈንጥራ ስትወጣ በውስጡ በተፈጠረ ፍንጠዛና በምርቃና ድንገት ብልጭ ያለለት ሀሳብ ነው፡፡
‹‹ምነው ምን መጣ..?››ጠየቀችው፡፡
‹‹ቀለበታችን ሳንመርጥ የቀለበቱ ቀን ደረሰ እኮ?››
‹‹እንዴ ገና ሁለት ወር ይቀረናል እኮ››
‹‹ሁለት ወር ምን አላት….አይደል ጊፍቲ፡፡›› አለ ወደ እሷ ዞሮ ድጋፍ እድትሰጠው በሚፈልግ ንግግር…
እሷ የሰማችው አይመስልም ቅዝዝ ብላ ጭልጥ ያለ ሀሳብ ውስጥ ገብታለች
‹‹ጊፍቲ፡፡››
‹‹እ..ታድላችሁ…አዎ ትክክል ነው..ሁለት ወር በጣም አጭር ጊዜ ነው…››አለችና ተያይዘው ወደ ውስጥ ገቡ…ተገቢውን ቀለበት አማርጦ ለመግዛት ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ነው የፈጀባቸው….በመጨረሻ እንደውም ጊፍቲ አሪፍ ነው ብላ ያሳየቻቸውን የዳይመንድ ፈርጥ ያለበት ቀለበትን ነው ሁለቱም በአንድ ድምፅ ተስማምተው የተገዛው..የሁለቱንም ቀለበት ሰጣትና ቦርሳዋ ውስጥ በመክተት እየተሳሳቁ ተያይዘው ወጡ…
እንዳአለውም ኢልሌ ሆቴል ጎራ አሉና እራታቸውን በልተው ሲወጡ ሶስት ሰዐት አልፎል…
‹‹አሁን ጭፈራ ቤት ለመሄደ ትክክለኛው ሰዓት ነው››አለ መድሀኔ…ፍንድቅድቅ ባለ ድምፅ፡፡
‹‹አዎ ግን እናንተ ብትሄዱ ይሻላል ..ከዚህ በላይ ካመሸው አከራዬቼ የውጭ በራፍ አይከፍቱልኝም…››አለች ጊፍቲ
‹‹እኛም አይከፍቱልንም››ሲል መለሰላት መድህኔ
‹‹አይ ቢሆንም እናንተ የራሳችሁ ማለቴ የወላጆቻችሁ ቤት ነው..ጨክነው አይጨክኑባችሁም እኔ ግን ኪራይ ቤት..››
ክንዷን ያዘችና ‹‹ነይ ባክሽ እስከአራት እስከ ከአምስት ሰዓት ዘና እንልና አዲሱ ቤታችን ሄደን ነው የምናድረው…አይደል መድህኔ?››
‹‹እ አዎ..ጥሩ ሀሳብ ነው….››አለ…..እሱም ያላሰበው አዲስ ሀሳብ ነው ያመጣችው፡፡
መኪና ውስጥ ገብተው መድሀኒ መንዳት ከጀመረ በኃላ…‹‹እንዴ አዲስ ቤት ተከራያችሁ እንዴ ?›› ስትል ጠየቀች
‹‹ አይ የእኔ ፍቅር አሪፍ ቤት ገዝቶ ሰርፕራይዝ አደረገኝ፣››አለችና መልስ ሰጠቻት፡፡ ለቤት ያላትን ፍቅር እሷም ሆነች ቃል ደጋግመው ነግረዋታል፡፡ለዛም ነው አይን አይኗን እያየች አድምቃ እያወራች ያለችው፡፡
‹‹ለእናንተ እኔ ደስ ብሎኛል አለች››የንግግሯ መዝረክረክ ግን ደስ እንዳላላት ያስታውቅባታል፡፡
‹‹ሰዎች የተለየ ሀሳብ አለኝ››ልዩ ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ለምን የሚስፈልገውን መጠጥ ገዝተን ቀጥታ ወደቤታችን አንሄድም…..ግርግሩ ብቻ ነው የሚቀርብን …ሙዚቃው እንደሆነ እቤት አለ …እንቀውጠዋለን…››
መድህኔ ሁለቱንም እያፈራረቀ አያቸው…
‹‹ወይ በቃ ለካ ጊፍትዬ ጭፈራ ቤት ትወዳለች…››አለች ልዩ..አውቃነው እሷን ይሉኝታ ውስጥ ለመጨመር አስባ ይህቺን አረፍተ ነገር የሰነዘረችው፡፡
‹‹አረ በፍፅም.. አሪፍ እና የተለየ ሀሳብ ነው ያመጣሽው..እንደውም ጭፈራ ቤት አድሬ ነገ ጥዋት ተነስቼ ቢሮ መግባት ይከብደኛል.. እያልኩ እያሰብኩ ነው…››
መድህኔ ‹‹እንግዲያው ወደቤት ነዳሁት…››አለና አቅጣጫውን አስተካከለ…
ከሀያት ሪል እስቴት ወደተገዛው ግዙፍ ቪላ ነው የነዳው..መንገድ ላይ ቆሞ ሴቶቹን መኪና ውስጥ አስቀምጦ መአት አይነት መጠጦችንና የተወሰኑ የሚበሉ ነሮችን ገዝቶ ተመለሰ….እቤት ሲደርሱ አራት ሰዓት ተቃርቦ ነበር..የመኪናውን ጡሩንባ ቢያንጣጣም በቀላሉ ሊከፈት አልቻለም..ወርዶ በእጁ ጭምር መቀጥቀጥ የግድ ሆኖበት ነበር..ከዛ ዘበኛው በድንጋጤና በማለክለክ መጥቶ ከፈተና በተደናገጠ ደምፅ..‹‹ጋሺዬ ይመጣሉ ብዬ ስላላሰብኩ እንቅልፊቱ ጣለችኝ፣እንደው ይቅርታ››ተሽቆጠቆጠ፡፡
‹‹…ችግር የለውም…››ብሎ አረጋጋው…ኮፈኑን ከፈተና
‹‹ይህቺን እቃ ወደሳሎን ውሰድልኝ›› አለው…ዘበኛው በታዛዥነት አንከብክቦ ወደሳሎኑ ከነፈ…ጊፍቲ በግቢው ውበት ፈዛ ከግራ ወደቀኝ አይኗን እያስወነጨፈች ታያለች…የምታደርገውን እየተካታተለ እንዳልሆነ ሰው ችላ ብላ ክንዷን ያዘችና ወደቤት ይዛት ገባች…ከሳሎኑ ጀምራ እያንዳንዱን መኝታ ቤት…መታጠቢያ ቤቶችን… ኪችኑን አስጎበኘቻት….
‹‹እንግዲህ ልጅ እስኪመጣ ድረስ ለእኛ ይበቃናል?››አለቻት
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል?››
‹‹ምን እቀልዳለው..እኔና እናቴ ከሰራተኞቻችን ጋር የምንኖርበት ቤት እኮ የዚህን ሶስት እጥፍ ይሆናል…ከዛ ወጥቶ እዚህ መኖር..ብቻ ይሁን አሪፍ ነው››
‹‹እና ከሁለት ወር በኃላ ልትጋቡ ነዋ››ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ከሁለት ወር በኃላ ምርቃቴ ስለሆነ ቀለበቴ ነው በደባልነት የሚደረገው ሰርጋችን ከሶስት ወር ነው….ምን ይታወቃል… አብረን አንሞሸር ይሆናል?››
‹‹አይ!! ብለሽ ነው?››አለቻት… ትክዝና ቅዝዝ ብላ….፡፡አዎ የፈለገችውም እንዲህ ውስጧን መበጣጠስና ተስፋ ማስቆረጥ ….ወይንም ማስጎምዠት ነበረ…‹.እርግጠኛ ነኝ ይሄኔ ስንቴ ምን አለ ይሄ ቤት የግሌ በሆነ ብላ ተመኝታለች..እንግዲህ ይሄን ቤት ከፈለገች..የቃልዬን እጅ ለቃ የመድህኔን እጅ መያዝ አለባት ማለት ነው…ያንን እንደምታደርግ ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ምልክት ልትሰጠኝ ይገባል….ጊዜ የለንም፡፡››ስትል እሷን ከጎኗ አቁማ በውስጧ አብሰለሰለች፡፡
ጉብኝታቸውን ጨርሰው ወደሳሎን ሲመለስ መድህኔ ጠረጳዛውን በመጠጥና በሚበሉ ቀለል ባሉ ምግቦች ሞልቶት ግዙፍ እስፒከር ያለውን ቴፕ አዘጋጅቶ ጠበቃቸው…
‹‹የእኔ ፍቅር ምርጥ እኮ ነህ›› ብላ ተንጠልጥላበት ጉንጩን ሳመችው፡፡ ‹‹መቼስ ዛሬ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ ቁልትልት ብዬበታለሁ……››ስትል እራሷን ታዘበች
ጊፍቲ ሶፋ ላይ ቁጭ አለች……
‹‹ምን ልቅዳለችሁ?›› መድሀኔ ጠየቀ፡፡
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል…››መረጠች ጊፍቲ፡፡…
‹‹አዎ ከቀላል እንጀምር ለእኔም ወይን››ልዩም ከጊፍቲ ምርጫ ጋር ምርጫዋን አስማማች፡፡
እንግዲያው ቆንጆ የፈረንሳይ ወይን አለኝ….አለና ከተኮለኮሉት ጠርሙሶች መካከል አንዱን መዞ በእያንዳንዳቸው ብርጭቆ ቀዳላቸው …እና የራሱንም ይዞ ከፊት ለፊታቸው ቁጭ አለ፡፡
መጠጡ በወይን ቢጀመርም..ወደውስኪ ሲሸጋገር አንድ ሰዓት አልፈጀበትም። ስድስት ሰዓት ላይ ተኪላ ነበር ሻት እየተደረገ የነበረው ...ዳንስ ..ጭፈራው ቅውጥ ያለ ነበር፡፡ ልዩም ዛሬ እንደው የእነሱን ያህል ችሎታው እንደሌላት ብታወቅም ቁብ ሳይሰጠት ከእነሱ እኩል ስትቀውጠው አመሸች...ልዪነቱ መጠጡ ላይ እየጠጣች በማስመሰል ስትደፍው ..አንዳንዴ ወደእነሱ ስትገለብጥ በተቻለኝ መጠን የሰከረች በመምሰል ግን ሳትሰክር እራሷን ለማቆየት የተቻላትን ጣረች..እናም ተሳክቶላት ሰባት ሰዓት ሲሆን ሁለቱም በዳንስ ብዛት ውልቅልቅ ብለው በላብ ወርዝተው ከላይ የለበሱትን እያወለቁ ጥለው እሱ በነጭ ፓክ አውት እሷ ደግሞ በጥቁር ጡት ማስያዣ ነበሩ...ልዩም ያው እነሱን ለማበረታት በጡት መያዠ ብቻ ቀርታለች...በዳንሱ ሞቅታ መካከል ሁለቱንም አቅፍቸውና አንድላይ አጣብቃ ወዳራሷ ትጨምቃቸዋለች…እንደዛ ሲሆን እርስ በርስ አንዲፍተጉ እያደረገች ቅርበታቸውን እያጠናከረች ነው፡፡..አንዳንዴ ሞቅ ብሏቸው የጋለ የእርስ በርስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹ምነው…ፒያሳ ይሻላል እንዴ?››ልዩ ነች የጠየቀችው፡፡
‹‹አይ የሆነች ጉዳይ ሳላለችብኝ ነው… ደረስ እንልና እንደውም እዛው ኢሊሊ ራት በልተን ከዛ ወደምትፈልጉበት ጭፈራ ቤት እንሄዳለን..››
ጊፍቲ ፈገግ አለች….ቀጥታ ፒያሳ ወደሚገኙ መደዳ ወርቅ ቤቶች ነበር ይዟቸው የሄደው..ልዩ እራሱ ያልጠበቀችው ነገር ስለሆነ ግራ ተጋባች…እሱ ራሱ ቀድሞ ያሰበበት ጉዳይ አልነበረም..ሰጥሀለው የምትለዋ ቃል ከአንደበቷ ተስፈንጥራ ስትወጣ በውስጡ በተፈጠረ ፍንጠዛና በምርቃና ድንገት ብልጭ ያለለት ሀሳብ ነው፡፡
‹‹ምነው ምን መጣ..?››ጠየቀችው፡፡
‹‹ቀለበታችን ሳንመርጥ የቀለበቱ ቀን ደረሰ እኮ?››
‹‹እንዴ ገና ሁለት ወር ይቀረናል እኮ››
‹‹ሁለት ወር ምን አላት….አይደል ጊፍቲ፡፡›› አለ ወደ እሷ ዞሮ ድጋፍ እድትሰጠው በሚፈልግ ንግግር…
እሷ የሰማችው አይመስልም ቅዝዝ ብላ ጭልጥ ያለ ሀሳብ ውስጥ ገብታለች
‹‹ጊፍቲ፡፡››
‹‹እ..ታድላችሁ…አዎ ትክክል ነው..ሁለት ወር በጣም አጭር ጊዜ ነው…››አለችና ተያይዘው ወደ ውስጥ ገቡ…ተገቢውን ቀለበት አማርጦ ለመግዛት ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ነው የፈጀባቸው….በመጨረሻ እንደውም ጊፍቲ አሪፍ ነው ብላ ያሳየቻቸውን የዳይመንድ ፈርጥ ያለበት ቀለበትን ነው ሁለቱም በአንድ ድምፅ ተስማምተው የተገዛው..የሁለቱንም ቀለበት ሰጣትና ቦርሳዋ ውስጥ በመክተት እየተሳሳቁ ተያይዘው ወጡ…
እንዳአለውም ኢልሌ ሆቴል ጎራ አሉና እራታቸውን በልተው ሲወጡ ሶስት ሰዐት አልፎል…
‹‹አሁን ጭፈራ ቤት ለመሄደ ትክክለኛው ሰዓት ነው››አለ መድሀኔ…ፍንድቅድቅ ባለ ድምፅ፡፡
‹‹አዎ ግን እናንተ ብትሄዱ ይሻላል ..ከዚህ በላይ ካመሸው አከራዬቼ የውጭ በራፍ አይከፍቱልኝም…››አለች ጊፍቲ
‹‹እኛም አይከፍቱልንም››ሲል መለሰላት መድህኔ
‹‹አይ ቢሆንም እናንተ የራሳችሁ ማለቴ የወላጆቻችሁ ቤት ነው..ጨክነው አይጨክኑባችሁም እኔ ግን ኪራይ ቤት..››
ክንዷን ያዘችና ‹‹ነይ ባክሽ እስከአራት እስከ ከአምስት ሰዓት ዘና እንልና አዲሱ ቤታችን ሄደን ነው የምናድረው…አይደል መድህኔ?››
‹‹እ አዎ..ጥሩ ሀሳብ ነው….››አለ…..እሱም ያላሰበው አዲስ ሀሳብ ነው ያመጣችው፡፡
መኪና ውስጥ ገብተው መድሀኒ መንዳት ከጀመረ በኃላ…‹‹እንዴ አዲስ ቤት ተከራያችሁ እንዴ ?›› ስትል ጠየቀች
‹‹ አይ የእኔ ፍቅር አሪፍ ቤት ገዝቶ ሰርፕራይዝ አደረገኝ፣››አለችና መልስ ሰጠቻት፡፡ ለቤት ያላትን ፍቅር እሷም ሆነች ቃል ደጋግመው ነግረዋታል፡፡ለዛም ነው አይን አይኗን እያየች አድምቃ እያወራች ያለችው፡፡
‹‹ለእናንተ እኔ ደስ ብሎኛል አለች››የንግግሯ መዝረክረክ ግን ደስ እንዳላላት ያስታውቅባታል፡፡
‹‹ሰዎች የተለየ ሀሳብ አለኝ››ልዩ ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹ምንድነው?››
‹‹ለምን የሚስፈልገውን መጠጥ ገዝተን ቀጥታ ወደቤታችን አንሄድም…..ግርግሩ ብቻ ነው የሚቀርብን …ሙዚቃው እንደሆነ እቤት አለ …እንቀውጠዋለን…››
መድህኔ ሁለቱንም እያፈራረቀ አያቸው…
‹‹ወይ በቃ ለካ ጊፍትዬ ጭፈራ ቤት ትወዳለች…››አለች ልዩ..አውቃነው እሷን ይሉኝታ ውስጥ ለመጨመር አስባ ይህቺን አረፍተ ነገር የሰነዘረችው፡፡
‹‹አረ በፍፅም.. አሪፍ እና የተለየ ሀሳብ ነው ያመጣሽው..እንደውም ጭፈራ ቤት አድሬ ነገ ጥዋት ተነስቼ ቢሮ መግባት ይከብደኛል.. እያልኩ እያሰብኩ ነው…››
መድህኔ ‹‹እንግዲያው ወደቤት ነዳሁት…››አለና አቅጣጫውን አስተካከለ…
ከሀያት ሪል እስቴት ወደተገዛው ግዙፍ ቪላ ነው የነዳው..መንገድ ላይ ቆሞ ሴቶቹን መኪና ውስጥ አስቀምጦ መአት አይነት መጠጦችንና የተወሰኑ የሚበሉ ነሮችን ገዝቶ ተመለሰ….እቤት ሲደርሱ አራት ሰዓት ተቃርቦ ነበር..የመኪናውን ጡሩንባ ቢያንጣጣም በቀላሉ ሊከፈት አልቻለም..ወርዶ በእጁ ጭምር መቀጥቀጥ የግድ ሆኖበት ነበር..ከዛ ዘበኛው በድንጋጤና በማለክለክ መጥቶ ከፈተና በተደናገጠ ደምፅ..‹‹ጋሺዬ ይመጣሉ ብዬ ስላላሰብኩ እንቅልፊቱ ጣለችኝ፣እንደው ይቅርታ››ተሽቆጠቆጠ፡፡
‹‹…ችግር የለውም…››ብሎ አረጋጋው…ኮፈኑን ከፈተና
‹‹ይህቺን እቃ ወደሳሎን ውሰድልኝ›› አለው…ዘበኛው በታዛዥነት አንከብክቦ ወደሳሎኑ ከነፈ…ጊፍቲ በግቢው ውበት ፈዛ ከግራ ወደቀኝ አይኗን እያስወነጨፈች ታያለች…የምታደርገውን እየተካታተለ እንዳልሆነ ሰው ችላ ብላ ክንዷን ያዘችና ወደቤት ይዛት ገባች…ከሳሎኑ ጀምራ እያንዳንዱን መኝታ ቤት…መታጠቢያ ቤቶችን… ኪችኑን አስጎበኘቻት….
‹‹እንግዲህ ልጅ እስኪመጣ ድረስ ለእኛ ይበቃናል?››አለቻት
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል?››
‹‹ምን እቀልዳለው..እኔና እናቴ ከሰራተኞቻችን ጋር የምንኖርበት ቤት እኮ የዚህን ሶስት እጥፍ ይሆናል…ከዛ ወጥቶ እዚህ መኖር..ብቻ ይሁን አሪፍ ነው››
‹‹እና ከሁለት ወር በኃላ ልትጋቡ ነዋ››ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ከሁለት ወር በኃላ ምርቃቴ ስለሆነ ቀለበቴ ነው በደባልነት የሚደረገው ሰርጋችን ከሶስት ወር ነው….ምን ይታወቃል… አብረን አንሞሸር ይሆናል?››
‹‹አይ!! ብለሽ ነው?››አለቻት… ትክዝና ቅዝዝ ብላ….፡፡አዎ የፈለገችውም እንዲህ ውስጧን መበጣጠስና ተስፋ ማስቆረጥ ….ወይንም ማስጎምዠት ነበረ…‹.እርግጠኛ ነኝ ይሄኔ ስንቴ ምን አለ ይሄ ቤት የግሌ በሆነ ብላ ተመኝታለች..እንግዲህ ይሄን ቤት ከፈለገች..የቃልዬን እጅ ለቃ የመድህኔን እጅ መያዝ አለባት ማለት ነው…ያንን እንደምታደርግ ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ምልክት ልትሰጠኝ ይገባል….ጊዜ የለንም፡፡››ስትል እሷን ከጎኗ አቁማ በውስጧ አብሰለሰለች፡፡
ጉብኝታቸውን ጨርሰው ወደሳሎን ሲመለስ መድህኔ ጠረጳዛውን በመጠጥና በሚበሉ ቀለል ባሉ ምግቦች ሞልቶት ግዙፍ እስፒከር ያለውን ቴፕ አዘጋጅቶ ጠበቃቸው…
‹‹የእኔ ፍቅር ምርጥ እኮ ነህ›› ብላ ተንጠልጥላበት ጉንጩን ሳመችው፡፡ ‹‹መቼስ ዛሬ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ ቁልትልት ብዬበታለሁ……››ስትል እራሷን ታዘበች
ጊፍቲ ሶፋ ላይ ቁጭ አለች……
‹‹ምን ልቅዳለችሁ?›› መድሀኔ ጠየቀ፡፡
‹‹ወይን ቢሆን ደስ ይለኛል…››መረጠች ጊፍቲ፡፡…
‹‹አዎ ከቀላል እንጀምር ለእኔም ወይን››ልዩም ከጊፍቲ ምርጫ ጋር ምርጫዋን አስማማች፡፡
እንግዲያው ቆንጆ የፈረንሳይ ወይን አለኝ….አለና ከተኮለኮሉት ጠርሙሶች መካከል አንዱን መዞ በእያንዳንዳቸው ብርጭቆ ቀዳላቸው …እና የራሱንም ይዞ ከፊት ለፊታቸው ቁጭ አለ፡፡
መጠጡ በወይን ቢጀመርም..ወደውስኪ ሲሸጋገር አንድ ሰዓት አልፈጀበትም። ስድስት ሰዓት ላይ ተኪላ ነበር ሻት እየተደረገ የነበረው ...ዳንስ ..ጭፈራው ቅውጥ ያለ ነበር፡፡ ልዩም ዛሬ እንደው የእነሱን ያህል ችሎታው እንደሌላት ብታወቅም ቁብ ሳይሰጠት ከእነሱ እኩል ስትቀውጠው አመሸች...ልዪነቱ መጠጡ ላይ እየጠጣች በማስመሰል ስትደፍው ..አንዳንዴ ወደእነሱ ስትገለብጥ በተቻለኝ መጠን የሰከረች በመምሰል ግን ሳትሰክር እራሷን ለማቆየት የተቻላትን ጣረች..እናም ተሳክቶላት ሰባት ሰዓት ሲሆን ሁለቱም በዳንስ ብዛት ውልቅልቅ ብለው በላብ ወርዝተው ከላይ የለበሱትን እያወለቁ ጥለው እሱ በነጭ ፓክ አውት እሷ ደግሞ በጥቁር ጡት ማስያዣ ነበሩ...ልዩም ያው እነሱን ለማበረታት በጡት መያዠ ብቻ ቀርታለች...በዳንሱ ሞቅታ መካከል ሁለቱንም አቅፍቸውና አንድላይ አጣብቃ ወዳራሷ ትጨምቃቸዋለች…እንደዛ ሲሆን እርስ በርስ አንዲፍተጉ እያደረገች ቅርበታቸውን እያጠናከረች ነው፡፡..አንዳንዴ ሞቅ ብሏቸው የጋለ የእርስ በርስ
👍84❤7😁5🥰3👎1🔥1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከሶስት አመት በኃላ..
እናትዬውን አሳምና ከደሎ ለቃ ስትወጣ አንድ ሻንጣ ልብሷን ይዛ በትራንስፖርት ሳይሆን በንስሯ አማካይነት እየበረረች ነበር የተጓዘችው..በእጇ እናቷ ያስጨበጠቻትን 2000 ሺ ብር እና አጎቷ የሰጣትን 5 ሺ ብር .. በቃ ይሄንን ነው የያዘችው፡፡ግን ሻንጣዋ ውስጥ ከአመታት በፊት ኪኒማጀሮን ለመጓብኘት በሄደች ጊዜ ንስሯ ከባህር ወንበዴዎች ነጥቆ የሰጣት ዳይመንድ እንደቀልድ እንዳስቀመጠችው ስለነበረ ይዛው ነበር.። አዲስ አበባ እንደገቡ በደላላ 45 ሚሊዬን ብር ተሸጠ.
በ25 ሚሊዬን ብር ለገጣፎ ከተማ አካባቢ ምታርፍበት የራሷ የሆነ 2ሺ ካ.ሬ ሜትር ግቢ ላይ ጥጉን ይዞ የታነፀ ባለአምስት ክፍል ቢላ ቤት ገዝታ ከንስሯ ጋር የብቸኝነት ኑሮ መኖር ጀመረች፡፡
እንደመጣች ሰሞን ብቸኝነቱ በጣም ከብዷት ነበር.. የምታውቀው ሰው በዙያዋ ካለመኖሩም በተጨማሪ ከደንና ጫካ ውስጥ ወጥቶ በፎቅና በመኪና የታጠረ አካባቢ መኖር በጣም ሚረብሽ ሆኖባት ነበር…ቆይቶ ግን እየለመደችው መጣች፡የገዛችውንም ጊቢ እንደምትፈልገው አደረገችው….እነሆ አሁን ከሶስት አመት በኃላ ከቤቱ ይልቅ በግቢ ውስጥ ያሉ ዛፎች ዕጻዋቶች እና ፍራፍሬዎች ይበልጥ ያስደምማሉ፡፡ በግቢዋ ውስጥ ከ1140 በላይ የዕፅዋት አይነቶች ይገኛሉ፡፡ከነዚህ ውስጥ 83ቱን ከተለያዩ አህጉራት በዞረችባቸው ወቅት ቀልቧን ስበውት ወይም አስደምመዋት አምጥታ የተከለቻቸው ናቸው፡፡እርግጥ አምጥታ የተከለቻቸው ከዚህ አሁን ከተጠቀሰው ቁጥር በሶስት እጥፍ ከፍ ያለ ነበር..ከአዲስ አበባ የአየር ፀባይ ጋር ተላምደው መጽደቅ የቻሉት ግን እነዚህ ብቻ ናቸው፡፡
ግቢዋ ውስጥ ያሉ ዕጽዋቶች ሁሉ አስደማሚነታቸው ለአይን መስብ ከመሆናቸው እና ንጽህ አየር ሚያመርቱ መንፈሳዊ ማሽኖች ስለሆኑ ብቻ አይደለም እዚህ ግቢ የመትከል ተተክሎም የመብቀል እድል ያገኙት…እያንዳንዱ የተለየ ሚስጥር እና ጥበብ የሚገለጽባቸው የእግዚያብሄርን ሚስጥራዊ ሹክሹክታ በቅጠሎቻቸው እና በስሮቻቸው ነስለሚተነፍሱ ነው…::መድሀኒት ናቸው… ታአምራትን የሚሰራባቸው ናቸው..ብዙ ብዙ ነገር…በየዛፎች ቅርንጫፍች ላይ ቁጥራቸውን የማይታወቅ የወፍ ጎጆዎች ሞልተውባቸዋል፤ሶስት ጉሬዛ እና አራት ዝንጀሮዎችም አሏት ..ሁሉንም ያመጣቻው ከሀገሯ ጫካ ነው… ከደሎ መና፡፡እንደዛ ያደረገችው..ልጅነቷን ስለሚያስታውሷት ነው.እንደዛ ያደረገችው..አብራቸው እነሱን እያየች ከእነሱ እየተጫወተች ስላደገች ዘመዷቾ ስለሚመስሏት ነው… ስለምትወዳቸውና ከእነሱ ውጭ ህይወት ስለማይታያት ነው.. ስለምትወዳቸውና የሚወዷትም ስለሚመስላት ነው፡፡
አብረዋት የሚኖሩ አንድ የስልሳ ሁለት አመት አዛውንት ሰውዬ አሉ፡፡ጋሽ ተክለወልድ ይማም ይባላሉ፡፡ይሄንን ጊቢ እንዲህ ያሳመረችውም የምታስተዳድረውም ከእሳቸው ጋር ነው፡፡
እሷ ያው አብዝታ ከአንድ የምድር ጫፍ ወደሌላው መስፈንጠር የዘወትር ድርጊቷ ስለሆነ በሌለችበት ጊዜ እሳቸው ናቸው ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስዱላት፡፡ ዘበኛ ወይም አትክልተኛ አይደሉም፡፡ከዕጽዋቶች ጋር በፍቅር የወደቁ ከሀለማያ ዩኒቨርሲቲ ለ32 ዓመት ያስተማሩና በቅርቡ ጡረታ የወጡ የዕጽዋት ሳይንስ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡
ሌላው በዋናነት ለብቸኝነቷ መድሀኒት የሆናት ንስሯ ነው ፡፡ የንስሯ እና የእሷ ግንኙነት ለሌላ ሰው ለማስረዳት ቀላል መንገድ የለም፡፡ እያንዳንዱ የሰው ልጅ እንዲጠብቀው እንዲንከባከበው እና ከክፉ ነገር እንዲከልለው ከፈጣሪው የተመደበለት ጠባቂ መልዐክ አለው ተብሎ በአብዛኛው ሰው ይታመናል፡፡ግን እነዚህ ጠባቂ መላዕክቶች አካል አልባ መንፈስ ናቸው ፡፡አይታዩም፤መታየት ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ሰውም ጠባቂ መልአኩን በትከሻው ላይ ተሸክሞ እንደሚዞር አያውቅም… አያምንምም፡፡ስለዚህ አይገለገልባቸውም …አያዳምጣቸውም፡፡ሰው በጨለማ ውስጥ ሲጓዝ ማጅራት መቺ ከኃላው ካለ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳይሰማ ትከሻዬን ከበደኝ ይላል፤ያ ምን ማለት ነው? ለሚያምንበት ሰው ጠባቂ መላዕክ የማስጠንቂያ ደውል ነው…. እሱ ያልተመለከተውን በጭለማ ውስጥ የተሸሸገውን አጥቂውን ጠባቂ መልአኩ አይቶት ሹክ ብሎታል ማለት ነው፡፡እንግዲህ ያ ሰው ብልህ ከሆነ ማድረግ ያለበት መልዕክቱን አምኖ ተፈትልኮ በመሮጥ ማምለጥ ወይም ጥቃቱን ለመመከት እራሱን ማዘጋጀት ነው፡፡አይ ዝም ብሎ ተራ ፍራቻ ነው ብሎ የደረሰውን መልዕክት ችላ ብሎ በእንዝላልነቱ ከገፋበት ግን ማጃራቱን ተመቶ ይዘረራልም..ይዘረፋልም ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
እና ለእሷ ይሄ ንስር አሞራ ጠባቂ መላዕኳ በሉት፡፡በአካል አብሯት የሚንቀሳቀስ የሚያወራት የምታወራው ጠባቂ መልአክ ስላለት፡፡የፈለገችበት የአለም ጥግ አንጠልጥሎ የሚወስዳት...ከሚንቀለቀል እቶን እሳት ውስጥ ብትገባ እንኳን አንጠልጥሎ በማውጣት ሀይቅ ውስጥ ጨምሮ የሚያቀዘቅዘት፡፡ካለሀሪ በረሀ ላይ ወስዶ በጥም ጉሮሮዋ ከደረቀ ከመንቁሩ ወይን አመንጭቶ የሚያጠጣት…..ከፈለገች የሲ.አይ .ኤን የስለላ መረብ በጣጥሶ የዋይት ሀውስ ራት ግብዝ ላይ አስገብቶ የሚጥላት፡፡ሱፐር ሂዩማን እንድትሆን ሱፐር ሆኖ ሱፐር የሚያደርጋት መልዐኳ ነው፡፡የማታውቀው አባቷ ስጦታ፡ከሀገሯ አብሮት የተሰደ የደስታዋም ሆነ የሀዘኗ ጊዜ ተጋሪዋ፡፡
በንስራ አካል ውስጥ ባለው የነቃና የበቃ ነፍስ እገዛ እሱ ያየውን አንደምታይ እና ያሰበውን እንዳምታስብ ታውቃለች፡፡ልክ በአንድ ዲኮደር እንደሚሰራ ሁለት ቴሌቪዝን በሉን….እሷ ቤቷ ቁጭ ብላ እሱ አየሩን ሰንጥቆ በሚበርበት የምድር ጥግ ሁሉ እያየ ያለውን ነገር ጥርት ባለ ምስል በአዕምሮዋ ታያለች…የንስርን አይን ደግሞ የሚታውቅ ነው..እያንዳንዱ ንስር ቅንጣት በቀላሉ በአይኑ ሌንስ ይቀልባታል፡፡ይሄ ገለጻ ለብዙዎችን ግራ ሊያጋባ ይችላል፡፡
ይሄ መልአክ ነው ሰይጣን የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል፡፡መልአክ ከሆነ ለምን በእርግብ አካል ውስጥ አላደረም ወይንም እንደተለመደው ለምን የበግ ስጋና ቆዳ አለበሰም፡፡እሱን የሚያውቀው ይሄ እንዲሆን ያደረገው የማታውቀውና የሌላ አለም ፍጡር የሆነው አባቷ ነው፡፡ለእሷ ግን ምንም ግድም አይሰጣትም፡፡ዋናው በእርግጠኝነት የምታውቀው ነገር የእሷ እኔነት እና የንስሩ ነፍስ የተሳሰረ መሆኑን ነው፡፡ የኖረውን ያህል ኖራ በሚሞትበት ቀን የምትሞት እንደሆነም ይሰማታል፡፡ወይንም የእሱ ነፍስ ከንስር አካሉ ውስጥ ተንጠፍጥበፎ በሚወጣበት ቅጽበት የእሷም ነፍስ ከዚህ የሰው ሰውነት ወይም አካል ውስጥ ተንጠፍጥፎ በመውጣት ከእሱ ነፍስ ጋር በመተቃቀፍ ወደሚሄድበት ሚስጥራዊ ቦታ አብሮት እንደሚነጉድ ታውቃለች… የመዳረሻቸው ፍጻሜም የአምላክ እቅፍ ይሆን የሉሲፈር ጓዲያ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡
አሁን ባሉበት ቦታ ሁለቱምን ደስተኞች ናቸው ፡፡በዚህች ምድር ሚስጥር እየተደመሙበት ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከሶስት አመት በኃላ..
እናትዬውን አሳምና ከደሎ ለቃ ስትወጣ አንድ ሻንጣ ልብሷን ይዛ በትራንስፖርት ሳይሆን በንስሯ አማካይነት እየበረረች ነበር የተጓዘችው..በእጇ እናቷ ያስጨበጠቻትን 2000 ሺ ብር እና አጎቷ የሰጣትን 5 ሺ ብር .. በቃ ይሄንን ነው የያዘችው፡፡ግን ሻንጣዋ ውስጥ ከአመታት በፊት ኪኒማጀሮን ለመጓብኘት በሄደች ጊዜ ንስሯ ከባህር ወንበዴዎች ነጥቆ የሰጣት ዳይመንድ እንደቀልድ እንዳስቀመጠችው ስለነበረ ይዛው ነበር.። አዲስ አበባ እንደገቡ በደላላ 45 ሚሊዬን ብር ተሸጠ.
በ25 ሚሊዬን ብር ለገጣፎ ከተማ አካባቢ ምታርፍበት የራሷ የሆነ 2ሺ ካ.ሬ ሜትር ግቢ ላይ ጥጉን ይዞ የታነፀ ባለአምስት ክፍል ቢላ ቤት ገዝታ ከንስሯ ጋር የብቸኝነት ኑሮ መኖር ጀመረች፡፡
እንደመጣች ሰሞን ብቸኝነቱ በጣም ከብዷት ነበር.. የምታውቀው ሰው በዙያዋ ካለመኖሩም በተጨማሪ ከደንና ጫካ ውስጥ ወጥቶ በፎቅና በመኪና የታጠረ አካባቢ መኖር በጣም ሚረብሽ ሆኖባት ነበር…ቆይቶ ግን እየለመደችው መጣች፡የገዛችውንም ጊቢ እንደምትፈልገው አደረገችው….እነሆ አሁን ከሶስት አመት በኃላ ከቤቱ ይልቅ በግቢ ውስጥ ያሉ ዛፎች ዕጻዋቶች እና ፍራፍሬዎች ይበልጥ ያስደምማሉ፡፡ በግቢዋ ውስጥ ከ1140 በላይ የዕፅዋት አይነቶች ይገኛሉ፡፡ከነዚህ ውስጥ 83ቱን ከተለያዩ አህጉራት በዞረችባቸው ወቅት ቀልቧን ስበውት ወይም አስደምመዋት አምጥታ የተከለቻቸው ናቸው፡፡እርግጥ አምጥታ የተከለቻቸው ከዚህ አሁን ከተጠቀሰው ቁጥር በሶስት እጥፍ ከፍ ያለ ነበር..ከአዲስ አበባ የአየር ፀባይ ጋር ተላምደው መጽደቅ የቻሉት ግን እነዚህ ብቻ ናቸው፡፡
ግቢዋ ውስጥ ያሉ ዕጽዋቶች ሁሉ አስደማሚነታቸው ለአይን መስብ ከመሆናቸው እና ንጽህ አየር ሚያመርቱ መንፈሳዊ ማሽኖች ስለሆኑ ብቻ አይደለም እዚህ ግቢ የመትከል ተተክሎም የመብቀል እድል ያገኙት…እያንዳንዱ የተለየ ሚስጥር እና ጥበብ የሚገለጽባቸው የእግዚያብሄርን ሚስጥራዊ ሹክሹክታ በቅጠሎቻቸው እና በስሮቻቸው ነስለሚተነፍሱ ነው…::መድሀኒት ናቸው… ታአምራትን የሚሰራባቸው ናቸው..ብዙ ብዙ ነገር…በየዛፎች ቅርንጫፍች ላይ ቁጥራቸውን የማይታወቅ የወፍ ጎጆዎች ሞልተውባቸዋል፤ሶስት ጉሬዛ እና አራት ዝንጀሮዎችም አሏት ..ሁሉንም ያመጣቻው ከሀገሯ ጫካ ነው… ከደሎ መና፡፡እንደዛ ያደረገችው..ልጅነቷን ስለሚያስታውሷት ነው.እንደዛ ያደረገችው..አብራቸው እነሱን እያየች ከእነሱ እየተጫወተች ስላደገች ዘመዷቾ ስለሚመስሏት ነው… ስለምትወዳቸውና ከእነሱ ውጭ ህይወት ስለማይታያት ነው.. ስለምትወዳቸውና የሚወዷትም ስለሚመስላት ነው፡፡
አብረዋት የሚኖሩ አንድ የስልሳ ሁለት አመት አዛውንት ሰውዬ አሉ፡፡ጋሽ ተክለወልድ ይማም ይባላሉ፡፡ይሄንን ጊቢ እንዲህ ያሳመረችውም የምታስተዳድረውም ከእሳቸው ጋር ነው፡፡
እሷ ያው አብዝታ ከአንድ የምድር ጫፍ ወደሌላው መስፈንጠር የዘወትር ድርጊቷ ስለሆነ በሌለችበት ጊዜ እሳቸው ናቸው ሙሉ ሀላፊነቱን የሚወስዱላት፡፡ ዘበኛ ወይም አትክልተኛ አይደሉም፡፡ከዕጽዋቶች ጋር በፍቅር የወደቁ ከሀለማያ ዩኒቨርሲቲ ለ32 ዓመት ያስተማሩና በቅርቡ ጡረታ የወጡ የዕጽዋት ሳይንስ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡
ሌላው በዋናነት ለብቸኝነቷ መድሀኒት የሆናት ንስሯ ነው ፡፡ የንስሯ እና የእሷ ግንኙነት ለሌላ ሰው ለማስረዳት ቀላል መንገድ የለም፡፡ እያንዳንዱ የሰው ልጅ እንዲጠብቀው እንዲንከባከበው እና ከክፉ ነገር እንዲከልለው ከፈጣሪው የተመደበለት ጠባቂ መልዐክ አለው ተብሎ በአብዛኛው ሰው ይታመናል፡፡ግን እነዚህ ጠባቂ መላዕክቶች አካል አልባ መንፈስ ናቸው ፡፡አይታዩም፤መታየት ብቻ ሳይሆን አብዛኛው ሰውም ጠባቂ መልአኩን በትከሻው ላይ ተሸክሞ እንደሚዞር አያውቅም… አያምንምም፡፡ስለዚህ አይገለገልባቸውም …አያዳምጣቸውም፡፡ሰው በጨለማ ውስጥ ሲጓዝ ማጅራት መቺ ከኃላው ካለ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳይሰማ ትከሻዬን ከበደኝ ይላል፤ያ ምን ማለት ነው? ለሚያምንበት ሰው ጠባቂ መላዕክ የማስጠንቂያ ደውል ነው…. እሱ ያልተመለከተውን በጭለማ ውስጥ የተሸሸገውን አጥቂውን ጠባቂ መልአኩ አይቶት ሹክ ብሎታል ማለት ነው፡፡እንግዲህ ያ ሰው ብልህ ከሆነ ማድረግ ያለበት መልዕክቱን አምኖ ተፈትልኮ በመሮጥ ማምለጥ ወይም ጥቃቱን ለመመከት እራሱን ማዘጋጀት ነው፡፡አይ ዝም ብሎ ተራ ፍራቻ ነው ብሎ የደረሰውን መልዕክት ችላ ብሎ በእንዝላልነቱ ከገፋበት ግን ማጃራቱን ተመቶ ይዘረራልም..ይዘረፋልም ማለት ሊሆን ይችላል፡፡
እና ለእሷ ይሄ ንስር አሞራ ጠባቂ መላዕኳ በሉት፡፡በአካል አብሯት የሚንቀሳቀስ የሚያወራት የምታወራው ጠባቂ መልአክ ስላለት፡፡የፈለገችበት የአለም ጥግ አንጠልጥሎ የሚወስዳት...ከሚንቀለቀል እቶን እሳት ውስጥ ብትገባ እንኳን አንጠልጥሎ በማውጣት ሀይቅ ውስጥ ጨምሮ የሚያቀዘቅዘት፡፡ካለሀሪ በረሀ ላይ ወስዶ በጥም ጉሮሮዋ ከደረቀ ከመንቁሩ ወይን አመንጭቶ የሚያጠጣት…..ከፈለገች የሲ.አይ .ኤን የስለላ መረብ በጣጥሶ የዋይት ሀውስ ራት ግብዝ ላይ አስገብቶ የሚጥላት፡፡ሱፐር ሂዩማን እንድትሆን ሱፐር ሆኖ ሱፐር የሚያደርጋት መልዐኳ ነው፡፡የማታውቀው አባቷ ስጦታ፡ከሀገሯ አብሮት የተሰደ የደስታዋም ሆነ የሀዘኗ ጊዜ ተጋሪዋ፡፡
በንስራ አካል ውስጥ ባለው የነቃና የበቃ ነፍስ እገዛ እሱ ያየውን አንደምታይ እና ያሰበውን እንዳምታስብ ታውቃለች፡፡ልክ በአንድ ዲኮደር እንደሚሰራ ሁለት ቴሌቪዝን በሉን….እሷ ቤቷ ቁጭ ብላ እሱ አየሩን ሰንጥቆ በሚበርበት የምድር ጥግ ሁሉ እያየ ያለውን ነገር ጥርት ባለ ምስል በአዕምሮዋ ታያለች…የንስርን አይን ደግሞ የሚታውቅ ነው..እያንዳንዱ ንስር ቅንጣት በቀላሉ በአይኑ ሌንስ ይቀልባታል፡፡ይሄ ገለጻ ለብዙዎችን ግራ ሊያጋባ ይችላል፡፡
ይሄ መልአክ ነው ሰይጣን የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል፡፡መልአክ ከሆነ ለምን በእርግብ አካል ውስጥ አላደረም ወይንም እንደተለመደው ለምን የበግ ስጋና ቆዳ አለበሰም፡፡እሱን የሚያውቀው ይሄ እንዲሆን ያደረገው የማታውቀውና የሌላ አለም ፍጡር የሆነው አባቷ ነው፡፡ለእሷ ግን ምንም ግድም አይሰጣትም፡፡ዋናው በእርግጠኝነት የምታውቀው ነገር የእሷ እኔነት እና የንስሩ ነፍስ የተሳሰረ መሆኑን ነው፡፡ የኖረውን ያህል ኖራ በሚሞትበት ቀን የምትሞት እንደሆነም ይሰማታል፡፡ወይንም የእሱ ነፍስ ከንስር አካሉ ውስጥ ተንጠፍጥበፎ በሚወጣበት ቅጽበት የእሷም ነፍስ ከዚህ የሰው ሰውነት ወይም አካል ውስጥ ተንጠፍጥፎ በመውጣት ከእሱ ነፍስ ጋር በመተቃቀፍ ወደሚሄድበት ሚስጥራዊ ቦታ አብሮት እንደሚነጉድ ታውቃለች… የመዳረሻቸው ፍጻሜም የአምላክ እቅፍ ይሆን የሉሲፈር ጓዲያ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ፡፡
አሁን ባሉበት ቦታ ሁለቱምን ደስተኞች ናቸው ፡፡በዚህች ምድር ሚስጥር እየተደመሙበት ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍140👏13❤10😁9👎2🥰1😢1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ወደ ሲዊዘርላንድ ሊበር ከ3ዐ ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቢቀረውም ከመሄዱ በፊት የውብዳርን እና ልጆቹን መሰናበት ስለፈለገ ወደ እነሱ እየሄደ ነው፡፡ ትናንትና የሽኝት ዝግጅቱ ላይ ልጆቹን ይዛ እንድትገኝ በስልክ ደውሎ ነግሯት ነበር፤እሷም እንደምትገኝ ቃሏን ስጥታው ነበር፤ነገር ግን አልተገኘችም፡፡ ያው ከድሮ ባሏ እና ከጣውንቷ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ መፍጠጥ ደብሯት እንደሆነ ስለገባው ባለመምጣቷ ብዙም ቅር አላለውም፡፡
እንደውም በተቀራኒው ከስልክ ግንኙነት ውጭ በአካል ሳያገኛት አራት ወራቶች በማሳለፉ ፀፀት ነገር ሽው ብሎበታል፡፡
ዛሬም እንደሚመጣ ሲደውልላት ቀዝቀዝ ባለ ስሜት ነበር ‹‹..በቃ ና... ቤት ነኝ፡፡››ያለችው፡፡
ደርሶ የመኪናውን ክላክስ ሲያስጮህ ዘበኛው የውጪን በራፍ ከፈተለት፡፡ መኪናውን ወደ ግቢ ውስጥ አስገባና ምቹ ቦታ ፈልጐ በማቆም ሞተሩን አጥፍቶ ወደ ውስጥ ገባ፡፡የውብዳር ሳሎን ብቻዋን ቁጭ ብላ ነበር፡፡
ሲያያት ደነገጠ.፡፡ጉስቁልቁል ብላለች፡፡የሆነ ጭምድድ ያለ ቢጃማ ቀሚስ ለብሳለች፣የፀጉሯ መንጨፍረር በየጫካው በመሽሎክሎክ ለዓመታት የተንከራተተ ያልተሳካለት አርበኛ አስመስሏታል፡፡ወደ ውበት ሳሎን ጎራ ካለች ወራቶች እንዳለፏት ለሰከንድ ብቻ ሁኔታዋን በማየት ማወቅ ይቻላል ፤ በሜካፕ ያሸበርቅ የነበረው ፊቷ ወይቧል፡፡
በአንድ እጁ አቅፎ ጉንጮቾን እየሳመ‹‹ሃይ.. የውብ ሰላም ነሽ?››አላት ::
‹‹አለው..ይመስገነው…ተቀመጥ፡፡››
ከጎኗ ተቀመጠ::
‹‹እሺ...ትንግርት ሰላም ነች?››
‹‹ሰላም ነች::››
‹‹ስራዎቿን አልፎ አልፎ ጋዜጣችሁ ላይ አነባለሁ፤እንዴት ነው አላረገዘችም እንዴ?››
‹‹አላረገዘችም፡፡››
‹‹አይ ይደርሳል፤ውጭ ትቆያለህ እንዴ?››
‹‹አዎ ትንሽ ስለምቆይ እኮ ነው ሳልሰናበትሽ መሄድ ያልፈለኩት::››
‹‹አይ ጥሩ አደረግክ ፡፡››አለችው በበረደ ስሜት::
ሁኔታዎን ሲያይ ምኗም አላማረው‹‹የውብ .ጤናሽን ሰላም ነሽ ግን?››
‹‹እኔ እንጃ ባክህ..አዎ ሰላም ነኝ መሰለኝ፡፡››ያለችበት ሁኔታ ለራሷም የተምታታባት እንደሆነ በቀላሉ ተረዳ::
‹‹እንዴት እንዴት ነው...?ችግር ካለ ንገሪኝ?››
‹‹ችግር ካለ አልክ..!!!ምን ብነግርህ ምን ይገባሀል?የቱንስ ነግሬህ የቱን እተወዋለው?
እቤቱ በሙሉ ችግር በችግር ሆኗል፡፡ ሲያመጣው ደራርቦ አይደል..?››
ሁሴን ገና እንደገባ ነበር የውብዳር ጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳልሆነች ያወቀው <<የውብ ግዴለሽም በቅደም ተከተል ዋና ዋናውን ንገሪኝ::››
‹‹እሱማ ውሎ ያሳድረናል፤ያ ደግሞ ከመንገድህ ቀረህ ማለት ነው፡፡››
‹‹አትቀልጂ ..መስማት እፈልጋለው፡፡ ንገሪኝ፡፡››
‹‹አይ ጓደኛዬ... እኔና ቀልድ ከተቆራረጥን እኮ ሰነባበትን፡፡››እንባዋ ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ኃይል እስገዳጅነት ዝርግፍ አለ፡፡ሁሴን ተረበሸ፡፡የውብ ዳር እንዲህ ስትሆን አይቶ አያውቅም፡፡
እንደምንም ተረጋጋችና መናገር ጀመረች‹‹በቃ ኑሮ ሁሉ ዝብርቅርቅ ብሎብኛል፡፡ሰው ያልሰራውን ምን አይነት ክፉ ሀጥያት እንደሰራው አላውቅም?››
‹‹የምን ሀጥያት ነው፡፡እንደማንኛውም ሰው የሆነ ስህተት ሰራሽ አከተመ ፡፡እራስሽንማ በትናንት ስህተት ላይ አጣብቀሽ አትጨናነቂ፡፡ ህይወት ትቀጥላለች፡፡ ሁሉን ነገር እንደ አዲስ ጀምሪ፡፡››
‹‹እንደምትለው ቀላል አይደለም፡፡ጓደኛህ ከወንድ ጋር ስትቀብጥ አየኋት ብሎ ቤቱን ጥሎ ከወጣ በኃላ ሁሉ ነገር ብልሽትሽት
ብሎብኛል፡፡ይገርምሀል ከልጁ ጋር ፍቅር ስጀምር ተሳስቼ አልነበረም፤አውቄና አቅጄበት ነበር፡፡እሱ እኔን አሰልሎ መረጃ ከማግኘቱ
በፊት እኔ ቢያንስ ከአምስት ሴቶች በላይ ጋር ሲማግጥ በተለያየ ጊዜ ማረጋገጥ ችዬ ነበር፡፡
በወቅቱ እሱ እንዳደረገው
አላደረግኩም፡፡.ፍቅራችን ቢያበቃለትም ትዳራችን እንዲፈረካከስ ስላልፈለኩ ዝም ነበር ያልኩት፡፡እንዲህ አድርገሀል እንኳን ብዬ
ጠይቄው አላውቅም ፣ምክንያቱም እንዲበረግግ ስልፈለኩም፡፡ግን ደግሞ ሰው ነኝ ፤በምግብ ብቻ አልኖርም፡፡ስለዚህ እሱ
ሚያደርገውን በጥቂቱ ለማድረግ ተንቀሳቀስኩ፡፡ቀልቤ ያረፈበትን አንድ ሰው አፈቀርኩ፡፡ያንን ፍቅር እሱ ሲደርስበት ሁለት ወር እንኳን አላጣጠምኩትም ነበር፡፡በቃ ይሄው ነው የእኔ ሀጥያት፡፡››
‹‹በግልፅ ልጠይቅሽ፡፡ቆይ እንዳልሽው መሆን የሌለበት ሆኖ ከሰሎሞን ጋር ከተፋታችሁ በኃላ ከዛ ከልጁ ጋር እንደቀጠልሽ እርግጠኛ ነኝ፡፡››
አቋረጠችው <<አንድ ሳምንት እንኳን አብሮኝ ሊዘልቅ አልደፈረም፡፡ባልሽ ሀብታም ስለሆነ ገዳይ የሚገዛበት በቂ ብር አለው፤ቢያስገድለኝስ›› ብሎ ጥሎኝ ጠፋ፡፡
‹‹ይገርማል››አለ ሁሴን የሚለው ጠፍቶት‹‹... ግን ሰሎሞን አስፈራርቶት ነበር እንዴ?››
‹‹አይመስለኝም ..ግን አንድ ሁለት ቀን መንገድ ላይ ሲገናኙ ገለማምጦታል መሰለኝ፤ለማንኛውም ትዳሬንም ፍቅሬንም ተነጠቅኩ፡፡ይሄስ ይሁን
እቋቋመዋለው፤የልጆቼን ጥያቄ እና ጭቅጭቅ ግን እንዴት ልቻለው?››
<<ማለት?>>
ለጠየቃት ጥያቄ መልስ ከመስጠቷ በፊት ሰራተኛዋ ከልጆቹ መኝታ ቤት ወጥታ ወደ እነሱ ቀረበችና‹‹ እትዬ ተነስተዋል፡፡››አለቻት፡፡
‹‹ተነሱ?›› አለችና ከመቀመጫዋ በርግጋ ተነሳች፡፡
‹‹ምነው..?ችግር አለ እንዴ?
‹‹ልጆቹ ትንሽ አሟቸዋል›› ብላ ወደ መኝታ ቤቱ በፍጥነት መራመድ ጀመረች፡፡ ተከተላት፡፡
መኝታ ቤት እንደገቡ ሁለቱም መንታዎች አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተዋል..‹‹ምን ሆነው ነው?››በድጋሚ ጠየቀ ሁሴን ፡፡
‹‹ባክህ ማታ ነው የጀመራቸው፡፡በጣም ያተኩሳሉ፡፡ጥዋት ሀኪም ቤት ወስጄያቸው
ነበር ፤መድሀኒት ተሰጥቶቸዋል፡፡እኔ እኮ ግራ ገባኝ..… እሱ ከዚህ ቤት ከወጣ በኃላ ቢያንስ በሳምንት ሶስት ቀን ይታመማሉ››ዳግመኛ እንባዎን ዘረገፈች ፡፡ሁሴን ወደ ልጆቹ ተጠጋና እጆቹን ጭንቅላታቸው ላይ ጭኖ ሙቀታቸውን ተመለከተ፡፡ያተኩሳሉ፡፡ጠይም ፊታቸው ቸፍ ብሎ በላብ ተጠምቋል፡፡
አንደኛዋን‹‹ዕፀ‐ህይወት ምንሽን ነው የሚያምሽ ?›› ብሎ ጠየቃት፡፡
እጇን ወደ ጭንቅላቷ በመጠቆም አሳየችው፡፡
‹‹አንቺስ ምንሽን ነው የሚያምሽ?››ሌለኛውን ጠየቃት፡፡
ግራ ገባው‹‹የሚያምሽን ቦታ እኮ ነው የጠየቅኩሽ ?እንደ ዕፀ‐ህይወት እራስሽን ነው ያመመሽ?››ጥያቄው ያልገባት መስሎት አብራራላት፡፡
‹‹አይደለም፡፡አባቴን ነው የሚያመኝ፡፡አባቴን እፈልጋለሁ››አለችው፡፡ በድንጋጤ ልቡ ቀጥ ልትል ትንሽ ነበር የቀራት ፡፡አይኖቹን ወደ የውብዳር አሽከረከረ፡፡በፀጥታ እያለቀሰች ነው፡፡
‹‹ዕፀ-ህይወትም መናገር ጀመረች‹‹እኔም አባቴን ነው የሚያመኝ›› በማለት የቀድሞ መልሷን አስተካከለች፡፡
‹‹የውብ አንዴ ላናግርሽ?›› ብሎ ይዞት ወጣ፡፡
<<ምነው?>>
‹‹እንቢ እንዳትይኝ...ይዤያቸው ልውጣና ትንሽ ላዝናናቸው፡፡እርግጠኛ ነኝ ይሻላቸዋል፡፡›› አላት፡፡
እንደማሰብ አለችና ‹‹እንዳልክ፤ልብስ ልቀይርላቸው ፡፡››ብላ ተመለሰች፡፡
ከአስር ደቂቃ በኋላ ሰባት አመት ዕድሜ ያላቸውን መንትዬቹን ይዟቸው ከግቢ ወጣ፡፡
ወደ ኤድናሞል ጉዞ ጀመረ፡፡
መንገድ ላይ ሞባይሉን አወጣና ሰሎሞን ጋር ደወለ‹‹እሺ ሰላም ነህ?››
‹‹ምንም ሰላም አይደለሁ..በአስቸኳይ ኤድናሞል ና፡፡››
‹‹ምነው? ችግር አለ እንዴ?››
‹‹ስትመጣ ነግርሀለው…ከአስራ አምስት ደቂቃ
በኃላ እዛ እንገናኝ፡፡››ብሎት ስልኩን ዘጋና መኪናውን በትኩረት ማሽከርከር ጀመረ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ወደ ሲዊዘርላንድ ሊበር ከ3ዐ ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቢቀረውም ከመሄዱ በፊት የውብዳርን እና ልጆቹን መሰናበት ስለፈለገ ወደ እነሱ እየሄደ ነው፡፡ ትናንትና የሽኝት ዝግጅቱ ላይ ልጆቹን ይዛ እንድትገኝ በስልክ ደውሎ ነግሯት ነበር፤እሷም እንደምትገኝ ቃሏን ስጥታው ነበር፤ነገር ግን አልተገኘችም፡፡ ያው ከድሮ ባሏ እና ከጣውንቷ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ መፍጠጥ ደብሯት እንደሆነ ስለገባው ባለመምጣቷ ብዙም ቅር አላለውም፡፡
እንደውም በተቀራኒው ከስልክ ግንኙነት ውጭ በአካል ሳያገኛት አራት ወራቶች በማሳለፉ ፀፀት ነገር ሽው ብሎበታል፡፡
ዛሬም እንደሚመጣ ሲደውልላት ቀዝቀዝ ባለ ስሜት ነበር ‹‹..በቃ ና... ቤት ነኝ፡፡››ያለችው፡፡
ደርሶ የመኪናውን ክላክስ ሲያስጮህ ዘበኛው የውጪን በራፍ ከፈተለት፡፡ መኪናውን ወደ ግቢ ውስጥ አስገባና ምቹ ቦታ ፈልጐ በማቆም ሞተሩን አጥፍቶ ወደ ውስጥ ገባ፡፡የውብዳር ሳሎን ብቻዋን ቁጭ ብላ ነበር፡፡
ሲያያት ደነገጠ.፡፡ጉስቁልቁል ብላለች፡፡የሆነ ጭምድድ ያለ ቢጃማ ቀሚስ ለብሳለች፣የፀጉሯ መንጨፍረር በየጫካው በመሽሎክሎክ ለዓመታት የተንከራተተ ያልተሳካለት አርበኛ አስመስሏታል፡፡ወደ ውበት ሳሎን ጎራ ካለች ወራቶች እንዳለፏት ለሰከንድ ብቻ ሁኔታዋን በማየት ማወቅ ይቻላል ፤ በሜካፕ ያሸበርቅ የነበረው ፊቷ ወይቧል፡፡
በአንድ እጁ አቅፎ ጉንጮቾን እየሳመ‹‹ሃይ.. የውብ ሰላም ነሽ?››አላት ::
‹‹አለው..ይመስገነው…ተቀመጥ፡፡››
ከጎኗ ተቀመጠ::
‹‹እሺ...ትንግርት ሰላም ነች?››
‹‹ሰላም ነች::››
‹‹ስራዎቿን አልፎ አልፎ ጋዜጣችሁ ላይ አነባለሁ፤እንዴት ነው አላረገዘችም እንዴ?››
‹‹አላረገዘችም፡፡››
‹‹አይ ይደርሳል፤ውጭ ትቆያለህ እንዴ?››
‹‹አዎ ትንሽ ስለምቆይ እኮ ነው ሳልሰናበትሽ መሄድ ያልፈለኩት::››
‹‹አይ ጥሩ አደረግክ ፡፡››አለችው በበረደ ስሜት::
ሁኔታዎን ሲያይ ምኗም አላማረው‹‹የውብ .ጤናሽን ሰላም ነሽ ግን?››
‹‹እኔ እንጃ ባክህ..አዎ ሰላም ነኝ መሰለኝ፡፡››ያለችበት ሁኔታ ለራሷም የተምታታባት እንደሆነ በቀላሉ ተረዳ::
‹‹እንዴት እንዴት ነው...?ችግር ካለ ንገሪኝ?››
‹‹ችግር ካለ አልክ..!!!ምን ብነግርህ ምን ይገባሀል?የቱንስ ነግሬህ የቱን እተወዋለው?
እቤቱ በሙሉ ችግር በችግር ሆኗል፡፡ ሲያመጣው ደራርቦ አይደል..?››
ሁሴን ገና እንደገባ ነበር የውብዳር ጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳልሆነች ያወቀው <<የውብ ግዴለሽም በቅደም ተከተል ዋና ዋናውን ንገሪኝ::››
‹‹እሱማ ውሎ ያሳድረናል፤ያ ደግሞ ከመንገድህ ቀረህ ማለት ነው፡፡››
‹‹አትቀልጂ ..መስማት እፈልጋለው፡፡ ንገሪኝ፡፡››
‹‹አይ ጓደኛዬ... እኔና ቀልድ ከተቆራረጥን እኮ ሰነባበትን፡፡››እንባዋ ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ኃይል እስገዳጅነት ዝርግፍ አለ፡፡ሁሴን ተረበሸ፡፡የውብ ዳር እንዲህ ስትሆን አይቶ አያውቅም፡፡
እንደምንም ተረጋጋችና መናገር ጀመረች‹‹በቃ ኑሮ ሁሉ ዝብርቅርቅ ብሎብኛል፡፡ሰው ያልሰራውን ምን አይነት ክፉ ሀጥያት እንደሰራው አላውቅም?››
‹‹የምን ሀጥያት ነው፡፡እንደማንኛውም ሰው የሆነ ስህተት ሰራሽ አከተመ ፡፡እራስሽንማ በትናንት ስህተት ላይ አጣብቀሽ አትጨናነቂ፡፡ ህይወት ትቀጥላለች፡፡ ሁሉን ነገር እንደ አዲስ ጀምሪ፡፡››
‹‹እንደምትለው ቀላል አይደለም፡፡ጓደኛህ ከወንድ ጋር ስትቀብጥ አየኋት ብሎ ቤቱን ጥሎ ከወጣ በኃላ ሁሉ ነገር ብልሽትሽት
ብሎብኛል፡፡ይገርምሀል ከልጁ ጋር ፍቅር ስጀምር ተሳስቼ አልነበረም፤አውቄና አቅጄበት ነበር፡፡እሱ እኔን አሰልሎ መረጃ ከማግኘቱ
በፊት እኔ ቢያንስ ከአምስት ሴቶች በላይ ጋር ሲማግጥ በተለያየ ጊዜ ማረጋገጥ ችዬ ነበር፡፡
በወቅቱ እሱ እንዳደረገው
አላደረግኩም፡፡.ፍቅራችን ቢያበቃለትም ትዳራችን እንዲፈረካከስ ስላልፈለኩ ዝም ነበር ያልኩት፡፡እንዲህ አድርገሀል እንኳን ብዬ
ጠይቄው አላውቅም ፣ምክንያቱም እንዲበረግግ ስልፈለኩም፡፡ግን ደግሞ ሰው ነኝ ፤በምግብ ብቻ አልኖርም፡፡ስለዚህ እሱ
ሚያደርገውን በጥቂቱ ለማድረግ ተንቀሳቀስኩ፡፡ቀልቤ ያረፈበትን አንድ ሰው አፈቀርኩ፡፡ያንን ፍቅር እሱ ሲደርስበት ሁለት ወር እንኳን አላጣጠምኩትም ነበር፡፡በቃ ይሄው ነው የእኔ ሀጥያት፡፡››
‹‹በግልፅ ልጠይቅሽ፡፡ቆይ እንዳልሽው መሆን የሌለበት ሆኖ ከሰሎሞን ጋር ከተፋታችሁ በኃላ ከዛ ከልጁ ጋር እንደቀጠልሽ እርግጠኛ ነኝ፡፡››
አቋረጠችው <<አንድ ሳምንት እንኳን አብሮኝ ሊዘልቅ አልደፈረም፡፡ባልሽ ሀብታም ስለሆነ ገዳይ የሚገዛበት በቂ ብር አለው፤ቢያስገድለኝስ›› ብሎ ጥሎኝ ጠፋ፡፡
‹‹ይገርማል››አለ ሁሴን የሚለው ጠፍቶት‹‹... ግን ሰሎሞን አስፈራርቶት ነበር እንዴ?››
‹‹አይመስለኝም ..ግን አንድ ሁለት ቀን መንገድ ላይ ሲገናኙ ገለማምጦታል መሰለኝ፤ለማንኛውም ትዳሬንም ፍቅሬንም ተነጠቅኩ፡፡ይሄስ ይሁን
እቋቋመዋለው፤የልጆቼን ጥያቄ እና ጭቅጭቅ ግን እንዴት ልቻለው?››
<<ማለት?>>
ለጠየቃት ጥያቄ መልስ ከመስጠቷ በፊት ሰራተኛዋ ከልጆቹ መኝታ ቤት ወጥታ ወደ እነሱ ቀረበችና‹‹ እትዬ ተነስተዋል፡፡››አለቻት፡፡
‹‹ተነሱ?›› አለችና ከመቀመጫዋ በርግጋ ተነሳች፡፡
‹‹ምነው..?ችግር አለ እንዴ?
‹‹ልጆቹ ትንሽ አሟቸዋል›› ብላ ወደ መኝታ ቤቱ በፍጥነት መራመድ ጀመረች፡፡ ተከተላት፡፡
መኝታ ቤት እንደገቡ ሁለቱም መንታዎች አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተዋል..‹‹ምን ሆነው ነው?››በድጋሚ ጠየቀ ሁሴን ፡፡
‹‹ባክህ ማታ ነው የጀመራቸው፡፡በጣም ያተኩሳሉ፡፡ጥዋት ሀኪም ቤት ወስጄያቸው
ነበር ፤መድሀኒት ተሰጥቶቸዋል፡፡እኔ እኮ ግራ ገባኝ..… እሱ ከዚህ ቤት ከወጣ በኃላ ቢያንስ በሳምንት ሶስት ቀን ይታመማሉ››ዳግመኛ እንባዎን ዘረገፈች ፡፡ሁሴን ወደ ልጆቹ ተጠጋና እጆቹን ጭንቅላታቸው ላይ ጭኖ ሙቀታቸውን ተመለከተ፡፡ያተኩሳሉ፡፡ጠይም ፊታቸው ቸፍ ብሎ በላብ ተጠምቋል፡፡
አንደኛዋን‹‹ዕፀ‐ህይወት ምንሽን ነው የሚያምሽ ?›› ብሎ ጠየቃት፡፡
እጇን ወደ ጭንቅላቷ በመጠቆም አሳየችው፡፡
‹‹አንቺስ ምንሽን ነው የሚያምሽ?››ሌለኛውን ጠየቃት፡፡
ግራ ገባው‹‹የሚያምሽን ቦታ እኮ ነው የጠየቅኩሽ ?እንደ ዕፀ‐ህይወት እራስሽን ነው ያመመሽ?››ጥያቄው ያልገባት መስሎት አብራራላት፡፡
‹‹አይደለም፡፡አባቴን ነው የሚያመኝ፡፡አባቴን እፈልጋለሁ››አለችው፡፡ በድንጋጤ ልቡ ቀጥ ልትል ትንሽ ነበር የቀራት ፡፡አይኖቹን ወደ የውብዳር አሽከረከረ፡፡በፀጥታ እያለቀሰች ነው፡፡
‹‹ዕፀ-ህይወትም መናገር ጀመረች‹‹እኔም አባቴን ነው የሚያመኝ›› በማለት የቀድሞ መልሷን አስተካከለች፡፡
‹‹የውብ አንዴ ላናግርሽ?›› ብሎ ይዞት ወጣ፡፡
<<ምነው?>>
‹‹እንቢ እንዳትይኝ...ይዤያቸው ልውጣና ትንሽ ላዝናናቸው፡፡እርግጠኛ ነኝ ይሻላቸዋል፡፡›› አላት፡፡
እንደማሰብ አለችና ‹‹እንዳልክ፤ልብስ ልቀይርላቸው ፡፡››ብላ ተመለሰች፡፡
ከአስር ደቂቃ በኋላ ሰባት አመት ዕድሜ ያላቸውን መንትዬቹን ይዟቸው ከግቢ ወጣ፡፡
ወደ ኤድናሞል ጉዞ ጀመረ፡፡
መንገድ ላይ ሞባይሉን አወጣና ሰሎሞን ጋር ደወለ‹‹እሺ ሰላም ነህ?››
‹‹ምንም ሰላም አይደለሁ..በአስቸኳይ ኤድናሞል ና፡፡››
‹‹ምነው? ችግር አለ እንዴ?››
‹‹ስትመጣ ነግርሀለው…ከአስራ አምስት ደቂቃ
በኃላ እዛ እንገናኝ፡፡››ብሎት ስልኩን ዘጋና መኪናውን በትኩረት ማሽከርከር ጀመረ፡፡
👍88❤8👏2😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ ሰለነበረች አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..
ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ ስራ ቦታውንም ሆነ አሁን ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ ነበራት፡፡ቢያንስ ለሚቀጥለው አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤ ለቀጣዩ አንድ ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ መቶ ሚሊዬን ብሮችን ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ ሰላሳ ሺ ብር ይሰጣጥና ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን የወሬ ወሬ ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ ግን በእሷ ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ ነሽ..ያለፉትን አንድ ወር ከስራ በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››
ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም እየተቀራረብ ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ በኩል በጥልቀት ታስጠናና መረጃዎችን በመሰብሰብ የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው ሰገን ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ ደግማ እንኳን አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ ነጠላ መረጃ ፖሊስ እጅ ከገባ እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና ምስክር አለኝ፡፡››ብሎ ኩም ያደርጋትና ፅፎ የፈረመውን ቼክ ቀዳዶ ይልክላታል…ከዛ ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ አንድ ሚሊዬን ብር ባንክ ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም ብላ አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ አላስቻላትም...ከዛ ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ ማየት የጀመረችበት ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ ምክንያት እንደሆነ ሰባ በሙሉ ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች ማጥፋት ሆኖ የኖረው፡፡››ሳባ ከሀሳቧ ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ ሰለነበረች አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..
ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ ስራ ቦታውንም ሆነ አሁን ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ ነበራት፡፡ቢያንስ ለሚቀጥለው አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤ ለቀጣዩ አንድ ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ መቶ ሚሊዬን ብሮችን ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ ሰላሳ ሺ ብር ይሰጣጥና ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን የወሬ ወሬ ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ ግን በእሷ ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ ነሽ..ያለፉትን አንድ ወር ከስራ በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››
ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም እየተቀራረብ ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ በኩል በጥልቀት ታስጠናና መረጃዎችን በመሰብሰብ የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው ሰገን ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ ደግማ እንኳን አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ ነጠላ መረጃ ፖሊስ እጅ ከገባ እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና ምስክር አለኝ፡፡››ብሎ ኩም ያደርጋትና ፅፎ የፈረመውን ቼክ ቀዳዶ ይልክላታል…ከዛ ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ አንድ ሚሊዬን ብር ባንክ ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም ብላ አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ አላስቻላትም...ከዛ ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ ማየት የጀመረችበት ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ ምክንያት እንደሆነ ሰባ በሙሉ ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች ማጥፋት ሆኖ የኖረው፡፡››ሳባ ከሀሳቧ ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
👍62❤9👏1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
#የመጨረሻ_ክፍል
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹በል አስወጣቸው››ዳግላስ አንቦረቀ፡፡
‹‹ምን እየሆነ ነው ምን አጠፋን?››ኑሀሚ በተመሳሳይ የድምፅ ቃና ጠየቀችው፡፡
‹‹ጠላቶቼ ይሄንን ቦታ እንዴት ሊያውቁት ቻሉ?››
‹‹እኛ ታዲያ ምን እናውቃለን? የራስህን ሰዎች አትመረምርም››
‹‹መሳሪያውን ወደ ግንባሯ ደቀነና‹‹እንደንዴቴ ሶስታችሁንም እዚህ ግንባር ግንባረችሁን ደፍቼያችሁ እሄድ ነበር፡፡ግን እንዳደረሳችሁብኝ ኪሳራ በሰላም እና በቀላሉ መሞት አይገባችሁም…ሶስታችሁም እባክህ ግደለን እያላችው በየቀኑ እንድትለምኑኝ ነው የማደርገው…በተለይ አንቺን…በሉ ያዟቸው..››
እሱን ከበው የነበሩ ጋንግስተሮች ወደቤት ውስጥ ገቡን ሶስቱንም እየገፈተሩ ወደውጭ አስወጣቸው…..በኮሪደሩ አልፈው ሳሎን ገቡ …ከዛ በደረጃው ወደግራውንድ ይዘዋቸው ሄዱ…ሰው ሁሉ ይተረማመሳል….መሳሪያዎች ከመጋዘን እየወጡ ይታደላሉ..ሀገር ወራሪ መጥቶ ለፊልሚያ እየተሰናዱ ነው የሚመስለው….ወደምድር ቤት ይዘዋቸው ወረዱ….ምድር ቤት ያለው ትርምስ ከግራውንዱም ይብሳል….የተመረቱትን ኮኬይን አሰተካክለው ካርቶን ውስጥ በማስገባት ያሽጋሉ… ሌሎች ደግሞ የታሸገውን ወደጥግ እየወሰዱ ይደረድራሉ….ዳግላስ እነኑሀሚን ለጠባቂዎቹ ተዋቸውና እያንቧረቀ ትእዛዝ በመስጠት ወደሰራተኞቹ ሄደ፡፡
‹‹እንዴ ይሄን ሁሉ ኮኬይን የሚደረድሩት እንዴት ሊየደርጉት ነው?››ምስራቅ ነች በሹክሹክታ የጠየቀችው፡፡
ኑሀሚን‹‹አልገባኝም ….ምን አልባት…..››ብላ ግምቷን መናገር ስትጀምር ያልጠበቁት ነገር ከፊት ለፊታቸው ተመለከቱ፡፡ የምድር ቤቱ ጥግ ላይ ያለ ወለል እንዴት አድርገውት እንደሆነ አይታወቅም ሲከፈት አዩ…
‹‹እንዴ!! ከዚህ በታች እቤት አለ እንዴ?››ናኦል ነው በገረሜታ የተናገረው፡፡
‹‹አይ እቤት አይመስለኝም….ከዚህ አካባቢ ማምለጫ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ነው፡፡
‹‹አንቺ እውነትሽን ሳይሆን አይቀርም…››
ስትል ሰዎች በካርቶን የታሸገውን ካርቶን እየተሸከሙ በተከፈተው ወለል በመሄድ እንደመሰላል ባለ ብረት እየተንጠለጠሉ ወደታች መውረድ ጀመሩ፡፡፡
‹‹ሰዎች ትክክል ነኝ…ይሄ ከዚህ ስፍራ ማምለጫ የምድር ውስጥ መንገድ ነው….እናም እኛንም በዛ ውስጥ ይዘውን ሊሄዱ ነው››ኑሀሚ ነች ተናጋሪዋ፡፡
ምስራቅ‹‹የሆነ ነገር ማድረግ አለብን ..እዛ ውስጥ ይዘውን ገብተው ከዚህ ካስመለጡን እንዳለው ለወራት አስቃይቶ ነው የሚገድለን..መሞታችን ካልቀረ ደግሞ እዚሁ ለማምለጥ እየሞከርን ብንሞት ይሻላል››
‹‹ትክክል ነሽ ለማምለጥ መሞከሪያ ጊዜው አሁን ነው››ናኦልም በምስራቅ ሀሳብ ተስማማች፡፡
ምስራቅ ‹‹ናኦል››ስትል ተጣራች፡፡
‹‹በጣም ነው የምወድህ እሺ፣ማለቴ አፈቅርሀለው››አለችው፡፡
‹‹አውቃለው እኔም አፈቅርሻለው…ግን እያስፈራሺኝ ነው››
‹‹አትፍራ….ኑሀሚ አንቺንም ወድሻለው››
አቦ አንቺ ደግሞ አትረብሺኝ …ኑዛዜ አስመሰልሺው….ትኩረቴን እየበታተንሺው ነው…..ተመልከቱ እነዛ ሁለት ሰዎች ለእያንዳንዱ ሰው የእጅ ቦንብ እያደሉ ነው….ሲቀርብን በፍጥነት የተወሰነ ቦንብ በእጃችን ማስገባት አለብን…ከዛ…..››ኑሀሚ ንግግሯን ሳታገባድድ ምስራቅ ወደጎን ተስፈንጥራ ጠረጴዛ ስር ሾልካ በመግባት ስትሰወር እነሱን ሲጠብቁ የነበሩ ጠባቂዎች የሚወስዱት እርምጃ ግራ ገብቷቸው ወዲህ ወዲያ ሲራወጡ ኑሀሚ የናኦልን ክን ድ ይዛ በግራ በኩል ስትሮጥ ከጠባቂዎቹ አንዱ ተወርውሮ የናኦል እግር ላይ ተጠምጥሞ አስቀረው….ኑሀሚ ወንድሟን ለቃ ሩጫዋን ቀጠለችና ከኮኬይኑ ካርቶን ጀርባ ተሰወረች….አንዱ መሳሪየውን ደቅኖ ተከተላት…በአየር ላይ ተንሳፈፈችን ጉሮሮውን ዘጋችለት…እጥፍጥፍ ብሎ ስሯ ወደቀ..መሳሪያውን ተቀበለችና ምላጩን ተጭና ዝም ብላ አንደቀደቀችው…እቅዷ ትርምስ መፍጠር ነው…ያሰበችው ተሳካላት፡፡ ሰው በፊትም ስጋትና ድንጋጤ ላይ የነበሩ ሰራተኞች የመሳሪያ መንደቅደቅ ሲሰሙ ሚይዙት የሚጨብጡት ጠፍቷቸው ከወዲህ ወዲያ መተረማመስ ጀመሩ ፡፡ይህ ደግሞ ለነኑሀሚ ጥሩ ሁኔታ ፈጠረላቸው፡፡
///
ወደቀኝ ታጥፋ ጠረጴዛ ተከልላ የተሰወረችው ምስራቅ ተንሸራታ ቦንብ የምታድለው እንስት ላይ ነው የተከመረችባት …ልጅቷ በድንጋጤ ቦንብ ያለበትን ካርቶን ለቀቀችው፡፡ መሬት ወድቆ ተዘረገፈ….ምስራቅ ልጅቷን በአንድ እጇ ይዛ በሌላ እጆሶስት ሚሆኑ ቦንቦችን ያዘች….ከግራ በኩል ይተኮስባት ጀመር..ምርጫ ስላልነበራት ልጅቶን ከፊት ለፊቷ አቆመቻት…የሚተኮሰው ጥይት ሁሉ ልጅቷ ሰውነት ውስጥ ተሰገሰገ….ምስራቅ ወደኃላ አፈገፈገችና ቦታዋን ለቀቀች….ተኳሹ መሬት ላይ ከተዘረገፍት ቦንቦች አንድን አገኘው….አካባቢው ባልተጠበቀ ፍንዳታ ተናጋ…ዋና ዋና መብራቶቹ ጠፉና ጭላንጭል ድንግዝግዝ ብርሀን ብቻ ቀረ… ምድር ቤቱ በጥቁር ጭስ ተዋጠ…ምስራቅም ኑሀሚም በየፊናቸው ናኦልን ሲፈልጉ ድንገት ተገናኙ….
‹‹ናኦልን አይተሸዋል…?››ኑሀሚ ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹አላየሁትም እየፈለኩት ነው፡፡ወደውጭ ይዘውት ወጥተው ሊሆን ይችላል›››ምስራቅ መለሰች፡
‹‹አይ በምድር ውስጥ ይዘውት ገብተው ከሆነስ..?እኔ ወደእዛ ልሂድ አንቺ ወደውጭ ውጪና ፈልጊው፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነሽ….?››
‹‹አዎ ጊዜ አናጥፋ…››ተስማሙ……
ምስራቅ ወደውጭ መውጫው ከሚራኮቱት ሰዎች ጋር እየተጋፋች ስትሄድ ኑሀሚ ደግሞ ወደውስጠኛው የምድር ውስጥ መሹለኩያ ሮጠች…..፡፡
ኑሀሚ አስር ሜትር ርቀት ሲቀራት ወደእሷ ተተኮሰባት… ወደግራዋ ተስፈነጠረችና የሆነ የብረት ካዝና ስር ከለላ ይዛ እራሷን ለመከላከከል መተኮስ ጀመረች…
‹‹አንቺ ሸርሙጣ..ነይ ውጪ››የዳግላስ ድምፅ መሆኑን ለየች….እልክ ተናነቃት፡
‹‹እየተኮሰች ተሸለክልካ በመሀከላቸው ያለውን ርቀት ወደሳባት ሜትር አጠበበች…፡፡አሁን በግልፅ እየታያት ነው….አልማ ተኮሰች…ሆዱን ቦተረፈችው…አጎራና መሬት ተዘረረ…..፡፡ከግራና ከቀኝ ጠባቂዎች ወጡና ግማሹ ወደእሷ እየተኮሱ ለጓደኞቻቸው ሽፋን መስጠት ጀመሩ፡፡ ሁለቱ ደግሞ በደም የጨቀየውን ዳግላስን እየጎተቱ ወደተከፈተው ጉድጎድ አስገቡት…ወደታች ይዘውት ወረዱ.፡፡ከዛ እነሱ ተከተሉ…አንዱን ግንባሩን ብላ አስቀረችው፡፡ወደጉድጓዱ ተስፈነጠረች…ወንድሟን ይዘውት ሄደው ከሆነ መከተል አለባት…አንድ እርምጃ ሲቀራት እንዴት እንደሆነ በማታውቀው ዘዴ ወለሉ ተመልሶ ተዘጋ ፡፡ወደውስጥ የሚያሾልክ ምንም አይነት ቀዳዳ ሆነ ክፍተት በአካባቢው የለም፡፡መሳረያውን በወለሉ ላይ አርከፈከፈች…በንዴትና ተስፋ መቁረጥ በጉልበቷ ተናበረከከች…በዚህ ጊዜ ከኃላዋ አንድ በጣም ደስ የሚል ከገነት የመሰላ የጥሪ ድምፅ ሰማች‹‹…ኑሀም ኑሀሚ››
‹‹ዞር አለች››
‹‹ኑሀሚ ካርሎስ ነኝ››
ተንደርድራ ድምፅ ወደሰማችበት አካባቢ ተስፈነጠረች…..ኦ እራሱ ነው….በወገቡ ዙሪያ ቦንብ ደርድሮ እንደዘንዶ የተጠመዘዘ ዝናር በጀርባው አንጠልጥሎ ዘመናዊ አውቶማቲክ መሳሪውን ደቅኖ አገኘችው…ተጠመጠመችበትና ከንፈሩ ላይ ተጣበቀች….
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
#የመጨረሻ_ክፍል
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹በል አስወጣቸው››ዳግላስ አንቦረቀ፡፡
‹‹ምን እየሆነ ነው ምን አጠፋን?››ኑሀሚ በተመሳሳይ የድምፅ ቃና ጠየቀችው፡፡
‹‹ጠላቶቼ ይሄንን ቦታ እንዴት ሊያውቁት ቻሉ?››
‹‹እኛ ታዲያ ምን እናውቃለን? የራስህን ሰዎች አትመረምርም››
‹‹መሳሪያውን ወደ ግንባሯ ደቀነና‹‹እንደንዴቴ ሶስታችሁንም እዚህ ግንባር ግንባረችሁን ደፍቼያችሁ እሄድ ነበር፡፡ግን እንዳደረሳችሁብኝ ኪሳራ በሰላም እና በቀላሉ መሞት አይገባችሁም…ሶስታችሁም እባክህ ግደለን እያላችው በየቀኑ እንድትለምኑኝ ነው የማደርገው…በተለይ አንቺን…በሉ ያዟቸው..››
እሱን ከበው የነበሩ ጋንግስተሮች ወደቤት ውስጥ ገቡን ሶስቱንም እየገፈተሩ ወደውጭ አስወጣቸው…..በኮሪደሩ አልፈው ሳሎን ገቡ …ከዛ በደረጃው ወደግራውንድ ይዘዋቸው ሄዱ…ሰው ሁሉ ይተረማመሳል….መሳሪያዎች ከመጋዘን እየወጡ ይታደላሉ..ሀገር ወራሪ መጥቶ ለፊልሚያ እየተሰናዱ ነው የሚመስለው….ወደምድር ቤት ይዘዋቸው ወረዱ….ምድር ቤት ያለው ትርምስ ከግራውንዱም ይብሳል….የተመረቱትን ኮኬይን አሰተካክለው ካርቶን ውስጥ በማስገባት ያሽጋሉ… ሌሎች ደግሞ የታሸገውን ወደጥግ እየወሰዱ ይደረድራሉ….ዳግላስ እነኑሀሚን ለጠባቂዎቹ ተዋቸውና እያንቧረቀ ትእዛዝ በመስጠት ወደሰራተኞቹ ሄደ፡፡
‹‹እንዴ ይሄን ሁሉ ኮኬይን የሚደረድሩት እንዴት ሊየደርጉት ነው?››ምስራቅ ነች በሹክሹክታ የጠየቀችው፡፡
ኑሀሚን‹‹አልገባኝም ….ምን አልባት…..››ብላ ግምቷን መናገር ስትጀምር ያልጠበቁት ነገር ከፊት ለፊታቸው ተመለከቱ፡፡ የምድር ቤቱ ጥግ ላይ ያለ ወለል እንዴት አድርገውት እንደሆነ አይታወቅም ሲከፈት አዩ…
‹‹እንዴ!! ከዚህ በታች እቤት አለ እንዴ?››ናኦል ነው በገረሜታ የተናገረው፡፡
‹‹አይ እቤት አይመስለኝም….ከዚህ አካባቢ ማምለጫ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ነው፡፡
‹‹አንቺ እውነትሽን ሳይሆን አይቀርም…››
ስትል ሰዎች በካርቶን የታሸገውን ካርቶን እየተሸከሙ በተከፈተው ወለል በመሄድ እንደመሰላል ባለ ብረት እየተንጠለጠሉ ወደታች መውረድ ጀመሩ፡፡፡
‹‹ሰዎች ትክክል ነኝ…ይሄ ከዚህ ስፍራ ማምለጫ የምድር ውስጥ መንገድ ነው….እናም እኛንም በዛ ውስጥ ይዘውን ሊሄዱ ነው››ኑሀሚ ነች ተናጋሪዋ፡፡
ምስራቅ‹‹የሆነ ነገር ማድረግ አለብን ..እዛ ውስጥ ይዘውን ገብተው ከዚህ ካስመለጡን እንዳለው ለወራት አስቃይቶ ነው የሚገድለን..መሞታችን ካልቀረ ደግሞ እዚሁ ለማምለጥ እየሞከርን ብንሞት ይሻላል››
‹‹ትክክል ነሽ ለማምለጥ መሞከሪያ ጊዜው አሁን ነው››ናኦልም በምስራቅ ሀሳብ ተስማማች፡፡
ምስራቅ ‹‹ናኦል››ስትል ተጣራች፡፡
‹‹በጣም ነው የምወድህ እሺ፣ማለቴ አፈቅርሀለው››አለችው፡፡
‹‹አውቃለው እኔም አፈቅርሻለው…ግን እያስፈራሺኝ ነው››
‹‹አትፍራ….ኑሀሚ አንቺንም ወድሻለው››
አቦ አንቺ ደግሞ አትረብሺኝ …ኑዛዜ አስመሰልሺው….ትኩረቴን እየበታተንሺው ነው…..ተመልከቱ እነዛ ሁለት ሰዎች ለእያንዳንዱ ሰው የእጅ ቦንብ እያደሉ ነው….ሲቀርብን በፍጥነት የተወሰነ ቦንብ በእጃችን ማስገባት አለብን…ከዛ…..››ኑሀሚ ንግግሯን ሳታገባድድ ምስራቅ ወደጎን ተስፈንጥራ ጠረጴዛ ስር ሾልካ በመግባት ስትሰወር እነሱን ሲጠብቁ የነበሩ ጠባቂዎች የሚወስዱት እርምጃ ግራ ገብቷቸው ወዲህ ወዲያ ሲራወጡ ኑሀሚ የናኦልን ክን ድ ይዛ በግራ በኩል ስትሮጥ ከጠባቂዎቹ አንዱ ተወርውሮ የናኦል እግር ላይ ተጠምጥሞ አስቀረው….ኑሀሚ ወንድሟን ለቃ ሩጫዋን ቀጠለችና ከኮኬይኑ ካርቶን ጀርባ ተሰወረች….አንዱ መሳሪየውን ደቅኖ ተከተላት…በአየር ላይ ተንሳፈፈችን ጉሮሮውን ዘጋችለት…እጥፍጥፍ ብሎ ስሯ ወደቀ..መሳሪያውን ተቀበለችና ምላጩን ተጭና ዝም ብላ አንደቀደቀችው…እቅዷ ትርምስ መፍጠር ነው…ያሰበችው ተሳካላት፡፡ ሰው በፊትም ስጋትና ድንጋጤ ላይ የነበሩ ሰራተኞች የመሳሪያ መንደቅደቅ ሲሰሙ ሚይዙት የሚጨብጡት ጠፍቷቸው ከወዲህ ወዲያ መተረማመስ ጀመሩ ፡፡ይህ ደግሞ ለነኑሀሚ ጥሩ ሁኔታ ፈጠረላቸው፡፡
///
ወደቀኝ ታጥፋ ጠረጴዛ ተከልላ የተሰወረችው ምስራቅ ተንሸራታ ቦንብ የምታድለው እንስት ላይ ነው የተከመረችባት …ልጅቷ በድንጋጤ ቦንብ ያለበትን ካርቶን ለቀቀችው፡፡ መሬት ወድቆ ተዘረገፈ….ምስራቅ ልጅቷን በአንድ እጇ ይዛ በሌላ እጆሶስት ሚሆኑ ቦንቦችን ያዘች….ከግራ በኩል ይተኮስባት ጀመር..ምርጫ ስላልነበራት ልጅቶን ከፊት ለፊቷ አቆመቻት…የሚተኮሰው ጥይት ሁሉ ልጅቷ ሰውነት ውስጥ ተሰገሰገ….ምስራቅ ወደኃላ አፈገፈገችና ቦታዋን ለቀቀች….ተኳሹ መሬት ላይ ከተዘረገፍት ቦንቦች አንድን አገኘው….አካባቢው ባልተጠበቀ ፍንዳታ ተናጋ…ዋና ዋና መብራቶቹ ጠፉና ጭላንጭል ድንግዝግዝ ብርሀን ብቻ ቀረ… ምድር ቤቱ በጥቁር ጭስ ተዋጠ…ምስራቅም ኑሀሚም በየፊናቸው ናኦልን ሲፈልጉ ድንገት ተገናኙ….
‹‹ናኦልን አይተሸዋል…?››ኑሀሚ ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹አላየሁትም እየፈለኩት ነው፡፡ወደውጭ ይዘውት ወጥተው ሊሆን ይችላል›››ምስራቅ መለሰች፡
‹‹አይ በምድር ውስጥ ይዘውት ገብተው ከሆነስ..?እኔ ወደእዛ ልሂድ አንቺ ወደውጭ ውጪና ፈልጊው፡፡››
‹‹እርግጠኛ ነሽ….?››
‹‹አዎ ጊዜ አናጥፋ…››ተስማሙ……
ምስራቅ ወደውጭ መውጫው ከሚራኮቱት ሰዎች ጋር እየተጋፋች ስትሄድ ኑሀሚ ደግሞ ወደውስጠኛው የምድር ውስጥ መሹለኩያ ሮጠች…..፡፡
ኑሀሚ አስር ሜትር ርቀት ሲቀራት ወደእሷ ተተኮሰባት… ወደግራዋ ተስፈነጠረችና የሆነ የብረት ካዝና ስር ከለላ ይዛ እራሷን ለመከላከከል መተኮስ ጀመረች…
‹‹አንቺ ሸርሙጣ..ነይ ውጪ››የዳግላስ ድምፅ መሆኑን ለየች….እልክ ተናነቃት፡
‹‹እየተኮሰች ተሸለክልካ በመሀከላቸው ያለውን ርቀት ወደሳባት ሜትር አጠበበች…፡፡አሁን በግልፅ እየታያት ነው….አልማ ተኮሰች…ሆዱን ቦተረፈችው…አጎራና መሬት ተዘረረ…..፡፡ከግራና ከቀኝ ጠባቂዎች ወጡና ግማሹ ወደእሷ እየተኮሱ ለጓደኞቻቸው ሽፋን መስጠት ጀመሩ፡፡ ሁለቱ ደግሞ በደም የጨቀየውን ዳግላስን እየጎተቱ ወደተከፈተው ጉድጎድ አስገቡት…ወደታች ይዘውት ወረዱ.፡፡ከዛ እነሱ ተከተሉ…አንዱን ግንባሩን ብላ አስቀረችው፡፡ወደጉድጓዱ ተስፈነጠረች…ወንድሟን ይዘውት ሄደው ከሆነ መከተል አለባት…አንድ እርምጃ ሲቀራት እንዴት እንደሆነ በማታውቀው ዘዴ ወለሉ ተመልሶ ተዘጋ ፡፡ወደውስጥ የሚያሾልክ ምንም አይነት ቀዳዳ ሆነ ክፍተት በአካባቢው የለም፡፡መሳረያውን በወለሉ ላይ አርከፈከፈች…በንዴትና ተስፋ መቁረጥ በጉልበቷ ተናበረከከች…በዚህ ጊዜ ከኃላዋ አንድ በጣም ደስ የሚል ከገነት የመሰላ የጥሪ ድምፅ ሰማች‹‹…ኑሀም ኑሀሚ››
‹‹ዞር አለች››
‹‹ኑሀሚ ካርሎስ ነኝ››
ተንደርድራ ድምፅ ወደሰማችበት አካባቢ ተስፈነጠረች…..ኦ እራሱ ነው….በወገቡ ዙሪያ ቦንብ ደርድሮ እንደዘንዶ የተጠመዘዘ ዝናር በጀርባው አንጠልጥሎ ዘመናዊ አውቶማቲክ መሳሪውን ደቅኖ አገኘችው…ተጠመጠመችበትና ከንፈሩ ላይ ተጣበቀች….
👍77❤13
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
የባልና ሚስቶቹ የምክር አገልግሎት እንደቀጠለ ነው…ዛሬ ወንጪ ከከተሙ አስራአራተኛው ቀን ላይ ሲሆኑ በዚህ የ14 ቀን ጉዞቸው ከፍተኛ ለውጥ ላይ ደርሰዋል…
አሁን በዚህ ሰአት ከሁለቱም ፊት ለፊት ተቀምጦ ተራ በተራ እያያቸው እያተናገረ ነው..
‹‹ሰው ምን ጊዜም ከስህተት ጋር ሚኖር ፍጡር ነው፡፡ከሰው ጋር ስንኖር ስህተት ፈላጊ ከሆን በማንኛውም ሰው ላይ ከመጠን ያለፈ ስህተቶችን በቀላሉ ማግኘት እንችላለን…..ያ ደግሞ ከሰው ጋር አያኖረንም…አንዳችን የሌላችንን ክፍተት ለመድፈን መፈጠራችንን እስካላሰብን
ድረስ ምንም ነገር ሰላም ሊሆን አይችልም፡፡ደግሞ አስቡት የጋብቻ ዋናው አስፈላጊነትም ይህ ነው ፡፡ወንድ ልጅ በራሱ ፍፅም ወንድ ብቻ አይደለም..75 ፐርሰንት የወንድነት ሆርሞን ሲኖረው 25 ፐርሰንት ግን የሴት ሆርሞን በውስጡ ይዞል..ሴቷም በተመሳሳይ 75 ፐርሰንት የሴት ሆርሞን ሲኖራት 25 ፐርሰንት የወንድ ሆርሞን ይዛለች…አያችሁ የተፈጥሮን ረቅቂነት ..ሁለቱ ሲጣመሩ ...አንድ ሙሉ ወንድና አንድ ሙሉ ሴት ይገኛል ማለት ነው፡፡ለመዋሀድ ደግሞ ፍቅር ዋናው አገኛኝ መሰላል ነው፡፡››
‹‹ግልፅ ነኝ አይደል?››
‹‹አዎ .. ቀጥል››ሲሉ የተናገሩት አቶ ኃይለ ልኡል ናቸው
ሰለሞን ንግሩን ቀጠለ‹‹በአንድ መንደር ውስጥ ትኖር የነበረች ሴት ሶስት ሽማግሌዎች ከቤቷ አካባቢ ከውጭ በፀጥታ ተቀምጠው ተመለከተች። ሴትዬዎም ከቤቷ ወጣችና ወደሽማግሌዎቹ ቀርባ" እናንተን ከዚህ በፊት አይቼያችሁ አላውቅም።ግን እዚህ በደጃፌ ለረጅም ጊዜ ተቀምጣችኋል። እርግጠኛ ነኝ እርቦችኋል። እባካችሁ ወደቤቴ ዘልቃችሁ ግብና ቤት ያፈራውን ቅመሱ››አለቻቸው።
ከመካከላቸው አንደኛው ሽማግሌ‹‹የቤቱ አባወራ በቤት አለ?››ሲሉ ጠየቋት። እሷም መለሰች‹‹አይ የለም››ስትል መለሰች።
ሽማግሌውም"ስለዚህ ወደቤት መግባት አንችልም።"ሲሉ መለሱላት።
ሴትዬዋም ወደውስጥ ተመልሳ ገባች ።መሸቶ ባሏ እንደመጣ ስለሰዎቹ ነገረችው። ባሏም
‹‹በይ አሁን ሂጂና ወደውስጥ እንዲገብ ጋብዢያቸው››አላት።
እሷም ወጣችና ወደውስጥ እንዲገብ በድጋሚ ጠየቀቻቸው‹‹ባለቤቴ ቤት ነው ያለው..ወደውስጥ እንድትገብም ጋብዛችኋል...እባካችሁ ወደ ውስጥ ዝለቁና የሆነ ነገር ቅመሱ››
‹‹እኛ በአንድ ላይ ወደውስጥ መግባት አንችልም››አሏት
‹‹ለምን ?››ግራ ገብቷት ጠየቀች።
ከሽማግሌዎቹ አንድ መመለስ ጀመረ "ይሄውልሽ ..."ወደአንደኛው ጓደኛው በጣቱ እየጠቆመ "..እሱ አቶ ሀብት ነው ወደቤትሽ ከገባ ቤትሽ በሀብት ለዘላለም እንደተሞላ ይዘልቃል።...ይሄኛው ደግሞ አቶ ስኬት ነው ከአንቺ ጋር ተከትሎ ወደውስጥ የሚገባው እሱ ከሆነ ቤትሽ በስኬት ይሞላል።እኔ ደግሞ አያ ፍቅር እባላለሁ። እኔ ከገባሁ ደግሞ በዘመንሽ ሁሉ በቤትሽ ፍቅር ሞልቶ ይፈሳል።ክፍቱ ግን አስቀድመን እንደነገርንሽ ሶስታችንም በአንድ ላይ ወደውስጥ መግባት አንችልም። ስለዚህ ወደቤትሽ ተመለሺና ከባልሽ ጋር በመማከር ከሶስታችን ማንኛችንን ወደውስጥ እንደምታስገብ ወስኑ "በማለት አብራሩላት።
እሷም እንደተባለችው ወደውስጥ ተመልሳ የሰማችውን ሁሉ ለባሏ አስረዳችው። ባሏ በሰማው ነገር ፈነጠዘ‹‹አቶ ሀብትን እንጋብዘው ፤ይግባና ቤታችን በሀብት ይሙላው፤ከእሱ የሚበልጥ ምን አለ?።››አላት።
ሚስትዬው ግን ውሳኔውን ተቃወመች"ለምን ስኬትን አንጋብዘውም፤ከሀብት ይልቅ ስኬት ነው የሚጠቅመን"አለች። እቤት ውስጥ የነበረች የልጃቸው ሚስት ወሬቸውን ስታዳምጥ ስለነበረ ወደእነሱ ቀረበችና‹‹ለምን ፍቅርን አንጋብዘውም..ከሁሉም በላይ በቤታችን ፍቅር ቢሞላ ይሻላል››የሚል ሀሳብ አቀረበች።
ጥቂት ካሠላሠሉ እና ከተከራከሩ በኃላ ባልና ሚስቶቹም በሀሳቧ ተስማሙ ፤ሚስትም ተመልሳ ወጣችና ወደእንግዶቹ ሄደች። ‹‹ከመካከላችው ፍቅርን ለመጋበዝ ወስነናል፤አያ ፍቅር እባክህ ተነስና ወደቤታችን ዘልቀህ ግባ...የተዘጋጀውን መአድም አብረኸን ተቋደስ..ሌሎቻችሁ ስላልመረጥናችሁ ይቅርታ "ስትል ተናገረች።
ፍቅር ተነሳና ወደቤት ለመግባት መንቀሳቀስ ሲጀምር ስኬትና ሀብትም ከተቀመጡበት ተነስተው ከኃላው ተከተሉት። ሴትዬዋ ግራ ገባት ‹‹አብረን መግባት አንችልም.. ከመሀላችን አንዳችንን ምረጪ አላላችሁኝም ነበር እንዴ?"ስትል ጠየቀች።
ከመሀከላቸው አንደኛው ማስረዳት ጀመረ‹‹ልጄ ስትመርጪ ስኬትን ወይም ሀብትን መርጠሽ ቢሆን ኖሮ አንዳችን ብቻ ነበር ወደቤትሽ የምንገባው።አሁን ግን የመረጥሽው ፍቅርን ነው። እኛ ደግሞ ፍቅር በገባበት ሁሉ ተከትለን መግባት ግዴታችን ነው።እኛም እራሳችን የፍቅር ምርኮኞች ነን።በዚህ ምክንያት ሶስታችንም የግድ ወደቤትሽ እንገባለን። ካዘጋጀሽውም መአድ እንቋደሳለን።ቤትሽንም ዘላለም በሚትረፈረፍ ሀብት ፤ስኬትና ፍቅር እንሞላዋለን።"አሏት። እሷም በደስታ እየፈነጠዘች ወደቤቷ ይዛቸው ገባች።
አያችሁ እናነት ሀብታም ናችሁ ስኬታማም ናችሁ…አሁን እየጣርን ያለነው ከመሀከሏችሁ ሾልኮ ተሰዶ ነበረውን ዋናውን ፍቅር ለመመለስ ነው..ፍቅር ከተመለሰ ሁሉ ነገር ሙሉ ይሆናል››
ዛሬ በዚህ በሰጠኋችሁ ምሳሌ በመሀከላችሁ፤በቤታችሁና በአካባቢያችሁ ፍቅር ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ እያሰላሰላችሁ እንድታድሩ እፈልጋለው…ነገ እዚህ የምናሳልፍበት የመጨረሻ ቀናችን ነው…ተነገ ወዲያ ወደአዲስ አበባ እንመለሳለን….አሁን ዋናውን ነገር አጠናቀናል…በቀጣይ ቤታችሁ ሆናችሁ ልጃችሁም ተመልሳ ስራችሁን እየሰራች የምናደርገው ይሆናል…››በማለት የእለቱን ፕሮግራም አገባደደ
ባልና ሚስቶቹ ክፍላቸው ተያይዘው ሲገቡ የጠበቃቸው የተለየ ነገር ነበር፡፡የመኝታ ክፍላቸውን ግራና ቀኝ ግድግዳ ታኮ የነበረው ሁለት አልጋ ሁለቱም ወደመሀል ተስቦና አንድ ላይ እንዲገጥም ተደርጎ አንድ አልጋ ሆኗል….ግዙፉ የተዋሀደው አልጋ በነጭ ውብ አልጋ ልብስ ተሸፍኗል.. አልጋ ልብሱ መሀል ላይ በልዩ ዲዛይን የተሰራ ባለቀይ ቀለም የልብ ቅርፅ ይታያል..ሙሉ ወለሉ በቀይ ፅጌረዳ አበባ ከመሞላቱም በተጫማሪ ባለቆርቆሮ ልዩ ሻማ በመሀከል መሀከል ጣልቃ በማስገባት የተለያ ቀለም ያው ብርሀን እየረጩ ነው፡፡አደኛውን ግድግዳ ተጠግቶ በሚታይ ጠረጴዛ ላይ ሻማፓኝ መጠጥ ከውብ ብርጭቆዎች ጋር ይታያል…በሚገፋ ተሸከርካሪ ጠረጴዛ ላይ አስጎምዢ ምግቦች ተደርድረዋል…
ሁለቱም ባልና ሚስት በመጀመሪያ የተሳሳተ ክፍል የገቡ ነበር የመሰላቸው….የገዛ ሻንጣቸውንና ሌሎች የግል እቃዎችን ሲያዩ ተረጋጉና ወደውስጥ ዘልቀው በራፉን ዘጉት፡፡
‹‹ስንድ ይሄ ጉደኛ ልጅ የ20 አመት ጎረምሳ አደረገን እኮ..››
ወ.ሮ ስንዱ እንባቸው እየረገፈ ተናገሩ‹‹ያበቃልኝ መስሎኝ ነበር….እድሜ ለልጄ ይሄው ዳግመኛ ልጃገረድ ሆንኩ››
‹‹እንዴ ስንድ ዛሬ ሳቅና ፈንጠዝያ ነው እንጂ የምን ለቅሶ?››አሉን እጃቸውን ወደባለቤታቸው ጉንጮች በመላክ እንባቸውን ጠረጉላቸውና አቅፈው ሳሞቸው….‹‹በይ ዛሬ ምሽቱ የእኛ መሰለኝ..እንቀመጥ››
‹‹መጀመሪያ ልብሴን ልቀይርና ቀለል ያለ ልብስ ልልበስ…እስከዛ እንተ ቁጭ በል››
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
የባልና ሚስቶቹ የምክር አገልግሎት እንደቀጠለ ነው…ዛሬ ወንጪ ከከተሙ አስራአራተኛው ቀን ላይ ሲሆኑ በዚህ የ14 ቀን ጉዞቸው ከፍተኛ ለውጥ ላይ ደርሰዋል…
አሁን በዚህ ሰአት ከሁለቱም ፊት ለፊት ተቀምጦ ተራ በተራ እያያቸው እያተናገረ ነው..
‹‹ሰው ምን ጊዜም ከስህተት ጋር ሚኖር ፍጡር ነው፡፡ከሰው ጋር ስንኖር ስህተት ፈላጊ ከሆን በማንኛውም ሰው ላይ ከመጠን ያለፈ ስህተቶችን በቀላሉ ማግኘት እንችላለን…..ያ ደግሞ ከሰው ጋር አያኖረንም…አንዳችን የሌላችንን ክፍተት ለመድፈን መፈጠራችንን እስካላሰብን
ድረስ ምንም ነገር ሰላም ሊሆን አይችልም፡፡ደግሞ አስቡት የጋብቻ ዋናው አስፈላጊነትም ይህ ነው ፡፡ወንድ ልጅ በራሱ ፍፅም ወንድ ብቻ አይደለም..75 ፐርሰንት የወንድነት ሆርሞን ሲኖረው 25 ፐርሰንት ግን የሴት ሆርሞን በውስጡ ይዞል..ሴቷም በተመሳሳይ 75 ፐርሰንት የሴት ሆርሞን ሲኖራት 25 ፐርሰንት የወንድ ሆርሞን ይዛለች…አያችሁ የተፈጥሮን ረቅቂነት ..ሁለቱ ሲጣመሩ ...አንድ ሙሉ ወንድና አንድ ሙሉ ሴት ይገኛል ማለት ነው፡፡ለመዋሀድ ደግሞ ፍቅር ዋናው አገኛኝ መሰላል ነው፡፡››
‹‹ግልፅ ነኝ አይደል?››
‹‹አዎ .. ቀጥል››ሲሉ የተናገሩት አቶ ኃይለ ልኡል ናቸው
ሰለሞን ንግሩን ቀጠለ‹‹በአንድ መንደር ውስጥ ትኖር የነበረች ሴት ሶስት ሽማግሌዎች ከቤቷ አካባቢ ከውጭ በፀጥታ ተቀምጠው ተመለከተች። ሴትዬዎም ከቤቷ ወጣችና ወደሽማግሌዎቹ ቀርባ" እናንተን ከዚህ በፊት አይቼያችሁ አላውቅም።ግን እዚህ በደጃፌ ለረጅም ጊዜ ተቀምጣችኋል። እርግጠኛ ነኝ እርቦችኋል። እባካችሁ ወደቤቴ ዘልቃችሁ ግብና ቤት ያፈራውን ቅመሱ››አለቻቸው።
ከመካከላቸው አንደኛው ሽማግሌ‹‹የቤቱ አባወራ በቤት አለ?››ሲሉ ጠየቋት። እሷም መለሰች‹‹አይ የለም››ስትል መለሰች።
ሽማግሌውም"ስለዚህ ወደቤት መግባት አንችልም።"ሲሉ መለሱላት።
ሴትዬዋም ወደውስጥ ተመልሳ ገባች ።መሸቶ ባሏ እንደመጣ ስለሰዎቹ ነገረችው። ባሏም
‹‹በይ አሁን ሂጂና ወደውስጥ እንዲገብ ጋብዢያቸው››አላት።
እሷም ወጣችና ወደውስጥ እንዲገብ በድጋሚ ጠየቀቻቸው‹‹ባለቤቴ ቤት ነው ያለው..ወደውስጥ እንድትገብም ጋብዛችኋል...እባካችሁ ወደ ውስጥ ዝለቁና የሆነ ነገር ቅመሱ››
‹‹እኛ በአንድ ላይ ወደውስጥ መግባት አንችልም››አሏት
‹‹ለምን ?››ግራ ገብቷት ጠየቀች።
ከሽማግሌዎቹ አንድ መመለስ ጀመረ "ይሄውልሽ ..."ወደአንደኛው ጓደኛው በጣቱ እየጠቆመ "..እሱ አቶ ሀብት ነው ወደቤትሽ ከገባ ቤትሽ በሀብት ለዘላለም እንደተሞላ ይዘልቃል።...ይሄኛው ደግሞ አቶ ስኬት ነው ከአንቺ ጋር ተከትሎ ወደውስጥ የሚገባው እሱ ከሆነ ቤትሽ በስኬት ይሞላል።እኔ ደግሞ አያ ፍቅር እባላለሁ። እኔ ከገባሁ ደግሞ በዘመንሽ ሁሉ በቤትሽ ፍቅር ሞልቶ ይፈሳል።ክፍቱ ግን አስቀድመን እንደነገርንሽ ሶስታችንም በአንድ ላይ ወደውስጥ መግባት አንችልም። ስለዚህ ወደቤትሽ ተመለሺና ከባልሽ ጋር በመማከር ከሶስታችን ማንኛችንን ወደውስጥ እንደምታስገብ ወስኑ "በማለት አብራሩላት።
እሷም እንደተባለችው ወደውስጥ ተመልሳ የሰማችውን ሁሉ ለባሏ አስረዳችው። ባሏ በሰማው ነገር ፈነጠዘ‹‹አቶ ሀብትን እንጋብዘው ፤ይግባና ቤታችን በሀብት ይሙላው፤ከእሱ የሚበልጥ ምን አለ?።››አላት።
ሚስትዬው ግን ውሳኔውን ተቃወመች"ለምን ስኬትን አንጋብዘውም፤ከሀብት ይልቅ ስኬት ነው የሚጠቅመን"አለች። እቤት ውስጥ የነበረች የልጃቸው ሚስት ወሬቸውን ስታዳምጥ ስለነበረ ወደእነሱ ቀረበችና‹‹ለምን ፍቅርን አንጋብዘውም..ከሁሉም በላይ በቤታችን ፍቅር ቢሞላ ይሻላል››የሚል ሀሳብ አቀረበች።
ጥቂት ካሠላሠሉ እና ከተከራከሩ በኃላ ባልና ሚስቶቹም በሀሳቧ ተስማሙ ፤ሚስትም ተመልሳ ወጣችና ወደእንግዶቹ ሄደች። ‹‹ከመካከላችው ፍቅርን ለመጋበዝ ወስነናል፤አያ ፍቅር እባክህ ተነስና ወደቤታችን ዘልቀህ ግባ...የተዘጋጀውን መአድም አብረኸን ተቋደስ..ሌሎቻችሁ ስላልመረጥናችሁ ይቅርታ "ስትል ተናገረች።
ፍቅር ተነሳና ወደቤት ለመግባት መንቀሳቀስ ሲጀምር ስኬትና ሀብትም ከተቀመጡበት ተነስተው ከኃላው ተከተሉት። ሴትዬዋ ግራ ገባት ‹‹አብረን መግባት አንችልም.. ከመሀላችን አንዳችንን ምረጪ አላላችሁኝም ነበር እንዴ?"ስትል ጠየቀች።
ከመሀከላቸው አንደኛው ማስረዳት ጀመረ‹‹ልጄ ስትመርጪ ስኬትን ወይም ሀብትን መርጠሽ ቢሆን ኖሮ አንዳችን ብቻ ነበር ወደቤትሽ የምንገባው።አሁን ግን የመረጥሽው ፍቅርን ነው። እኛ ደግሞ ፍቅር በገባበት ሁሉ ተከትለን መግባት ግዴታችን ነው።እኛም እራሳችን የፍቅር ምርኮኞች ነን።በዚህ ምክንያት ሶስታችንም የግድ ወደቤትሽ እንገባለን። ካዘጋጀሽውም መአድ እንቋደሳለን።ቤትሽንም ዘላለም በሚትረፈረፍ ሀብት ፤ስኬትና ፍቅር እንሞላዋለን።"አሏት። እሷም በደስታ እየፈነጠዘች ወደቤቷ ይዛቸው ገባች።
አያችሁ እናነት ሀብታም ናችሁ ስኬታማም ናችሁ…አሁን እየጣርን ያለነው ከመሀከሏችሁ ሾልኮ ተሰዶ ነበረውን ዋናውን ፍቅር ለመመለስ ነው..ፍቅር ከተመለሰ ሁሉ ነገር ሙሉ ይሆናል››
ዛሬ በዚህ በሰጠኋችሁ ምሳሌ በመሀከላችሁ፤በቤታችሁና በአካባቢያችሁ ፍቅር ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ እያሰላሰላችሁ እንድታድሩ እፈልጋለው…ነገ እዚህ የምናሳልፍበት የመጨረሻ ቀናችን ነው…ተነገ ወዲያ ወደአዲስ አበባ እንመለሳለን….አሁን ዋናውን ነገር አጠናቀናል…በቀጣይ ቤታችሁ ሆናችሁ ልጃችሁም ተመልሳ ስራችሁን እየሰራች የምናደርገው ይሆናል…››በማለት የእለቱን ፕሮግራም አገባደደ
ባልና ሚስቶቹ ክፍላቸው ተያይዘው ሲገቡ የጠበቃቸው የተለየ ነገር ነበር፡፡የመኝታ ክፍላቸውን ግራና ቀኝ ግድግዳ ታኮ የነበረው ሁለት አልጋ ሁለቱም ወደመሀል ተስቦና አንድ ላይ እንዲገጥም ተደርጎ አንድ አልጋ ሆኗል….ግዙፉ የተዋሀደው አልጋ በነጭ ውብ አልጋ ልብስ ተሸፍኗል.. አልጋ ልብሱ መሀል ላይ በልዩ ዲዛይን የተሰራ ባለቀይ ቀለም የልብ ቅርፅ ይታያል..ሙሉ ወለሉ በቀይ ፅጌረዳ አበባ ከመሞላቱም በተጫማሪ ባለቆርቆሮ ልዩ ሻማ በመሀከል መሀከል ጣልቃ በማስገባት የተለያ ቀለም ያው ብርሀን እየረጩ ነው፡፡አደኛውን ግድግዳ ተጠግቶ በሚታይ ጠረጴዛ ላይ ሻማፓኝ መጠጥ ከውብ ብርጭቆዎች ጋር ይታያል…በሚገፋ ተሸከርካሪ ጠረጴዛ ላይ አስጎምዢ ምግቦች ተደርድረዋል…
ሁለቱም ባልና ሚስት በመጀመሪያ የተሳሳተ ክፍል የገቡ ነበር የመሰላቸው….የገዛ ሻንጣቸውንና ሌሎች የግል እቃዎችን ሲያዩ ተረጋጉና ወደውስጥ ዘልቀው በራፉን ዘጉት፡፡
‹‹ስንድ ይሄ ጉደኛ ልጅ የ20 አመት ጎረምሳ አደረገን እኮ..››
ወ.ሮ ስንዱ እንባቸው እየረገፈ ተናገሩ‹‹ያበቃልኝ መስሎኝ ነበር….እድሜ ለልጄ ይሄው ዳግመኛ ልጃገረድ ሆንኩ››
‹‹እንዴ ስንድ ዛሬ ሳቅና ፈንጠዝያ ነው እንጂ የምን ለቅሶ?››አሉን እጃቸውን ወደባለቤታቸው ጉንጮች በመላክ እንባቸውን ጠረጉላቸውና አቅፈው ሳሞቸው….‹‹በይ ዛሬ ምሽቱ የእኛ መሰለኝ..እንቀመጥ››
‹‹መጀመሪያ ልብሴን ልቀይርና ቀለል ያለ ልብስ ልልበስ…እስከዛ እንተ ቁጭ በል››
👍86❤11
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን
===================
ቀለል ያሉ ሌሎች ጫወታዎችን ሲጫወቱ አመሹና እቤቷ ድረስ ሸኝቷት በብዙ ነገር ተወስውሶ ወደቤት ተመልሶ ገባና የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ባዶ ቤት ውስጥ ባዶ አልጋ ላይ ብቻውን ተኝቶ ማሰላሰል ጀመረ፡፡
ሰሎሜ ደጋግማ እንደጠየቀችው..ከተማውንም ሆነ ሁሉንም ጓደኞቹን ድንገት ጣጥሎ ፖሊስ ማሰልጠኛ የገባበት የራሱ የሆነ ምክንያት አለው..በቂና ጠንካራ ምክንያት ነበረው::
አለማየው የፈራረሰና ጣሪያው የዛገ ባለአንድ ክፍል ቤት ውስጥ ከእናትና አባቱ እና ከታናሽ ወንድሙ እና የሴት አያቱ ጋር የድህነት ግን ደግሞ ጣፋጭ ሳቅና ደስታ የሞላበት ኑሮ ይኖር ነበር፡፡ነበር እንዲህ ህልም ሆኖ አይን ጨፍኖ ሲገልጡ እንደሚበን ማሰብ ይከብደል፡፡ያ ሞቀትና የደመቀ… በፍቅር ሀውልት የተገናባ የቤተሰብ ትስስር በአንድ ወር ውስጥ ነው ድርምስምሱ ወጥቶ የፈረሰው፡፡በወቅቱ እሱ የ13 አመት ወጣት እና የ7 ክፍል ተማሪ ነበር፡፡ድንገት አባትዬው ታመምኩ አለና አልጋ ያዘ፡፡በሶስተኛው ቀን ሰፈር ያለ ጤና ጣቢያ ወሰዱት ፡፡አንድ ቀን አድሮ እስከወዲያኛው አሸለበ፡፡ ያልተጠበቀ ስለነበረ ሁኔታው ጠቅላላ ለቤተሰቡ እንደመቅሰፍት ነበር ፡፡በተለይ ለእናቱ…፡፡አባትዬው በሞተ በማግስቱ ተቀበረ፡፡ከቀብር መልስ እናትዬው ወደ ድንኳን ውስጥ ገብታ በተነጠፈላት የሀዘንተኛ ፍራሽ ላይ ተቀምጣ ሊያስተዛዝኗት የመጣውን የሩቅም ሆነ የቅርብ እንግዶችን በመቀበል ፋንታ ወደቤት ገብታ ከባሏ ጋር ትተኛበት የነበረበት አልጋዋ ላይ ገብታ ጥቅልል ብላ ተኛች፡፡.በሶስተኛው ቀን እስትንፋሷ በውስጧ አልነበረም…፡፡ጉድ ተባለ..፡፡ፍቅር እስከመቃብር….ማለት ይሄ ነው ተባለ…፡፡
የአለማየሁና የወንድሙ እጣ ፋንታ ግን በደካማና እድሜዋ በጋፋ ተጦሪ አያቱ እጅ ነበር የወደቀው፡፡፡ድሮም የድህነት መቀመቅ ላይ የነበረ ቤተሰብ ውሉ የጠፋበት ሆነ፡፡ ምርጫ አልነበረም፡፡አለማየሁና ታናሹ ለመለያየት ተገደዱ፡፡አያትዬው ጎንደር ለሚኖር ሌለኛው ልጃቸው..‹‹ቢያንስ አንደኛውን ልጅ ውሰድልኝ ››ብለው ተማፀኑት..አጎትዬው ታናሹ ይሻለኛል ብለው መረጡና እሱን ወሰዱት፡፡አለማየሁና አያትዬው ቀሩ..፡፡ይሄ ሁሉ ሲሆን ግድግዳ ሚጋሩት ቀጥሎ ካለው የቀበሌ ቤት የሚኖሩት ሰሎሜና እናትዬው ከጎናቸው ነበሩ፡፡በማፅናናቱም ካላቸው ላይ ቆረስ እያደረጉ በማጉረሱም አልተለዬቸውም ነበር፡፡ከዛ አያትዬው ሁለመናው ጭልምልም ሲልባቸው.የሰሎሜ እናት እቴቴን ፊት ለፊታቸው አስቀምጠው‹‹ …እኔ በቃኝ፡፡ ለራሴ ማልሆን ሰው የልጅ ልጄን ጠቅመዋለው ብዬ እዚህ አልቀመጥም…፡፡ጭራሽ ሸክም ነው የምሆንበት፡፡አንቺ ለእናቱ ጎደኛዋ ነበርሽ…አለማየሁንም ልክ ከሰሎሜ እኩል አንቺም አሳድገሽዋል ፡፡..ልጅሽ ነው…፡፡አሁንም አንቺው ነሽ ምታጎርሺን.. ስለዚህ እኔ የልጅ ልጄን ላንቺ ጥዬ ወደ ገዳም መሄዴ ነው…ባይሆን እዛ ሄጄ ፀልይልሻለሁ››በማለት አለማየሁን ለሰሎሜ እናት ጥለውት ጠቅልለው ገዳም ገቡ፡፡አለማየሁ ብቻውን ቀረ …፡፡
ከዛ ሁሉ ከሞላ ቤተሰብ አመት ባልሞላ ጊዜ ቀስ በቀስ እየበነኑ ጥለውት በመሄዳ ባዶውን አስቀሩት፡፡ በቃ ባዶውን…፡፡ግን ሰሎሜና እናትዬው ከመጠን በላይ እንዲሰበርና አልፈቀዱለትም፡፡ለሰሎሜም እህት ለእሳቸውም ሁለተኛ ልጅ ሆነ ፡፡በመሀከል የሚያዋስናቸውን ግድግዳ ቀደው የውስጥ ለውስጥ በር አበጁለትና አንደኛውን በር ዘጉት፡፡ሁለት የተለያ ክፍል የነበረው ቤት ሁለት ክፍል ያለው አንድ ቤት ሆነ፡፡
እሱ ከትምህርት ቤት በተረፈው ጊዜ ሰፈር ውስጥ እየተሯሯጠና እየተላላከ በሚያገኘው ብር እራሱን መደጎም ቀጠለ፡፡የሰሎሜ እናት በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የመዝገብ ቤት ሰራተኛ ስለሆኑና ቆሚ ደሞዝ ስላላቸው..ምንም እንኳን የተትረፈረፈ ኑሮ ባይኖራቸውም ለሁለቱ ልጆችና ለእራሳቸው ለለት ጉርስ የሚቸግራቸው አይነት ሰው እልነበሩም…አለማየሁን ከልጃቸው እኩል ለማኖር የእለት ጉርስንና የአመት ልብሱን ለመሸፈን ቸግሯቸው አያውቅም፡፡በዛ ላይ አለማየሁን ከልጅነት ጀምሮ ሚወዱትና ከእናትዬው ጋር ካላቸው ቅርበት የተነሳ ብቸኛ ልጃቸውን ክርስትና የነሳቸው የእሱ እናት ስለሆነች ልጄ ወንድም ይሆናታል በሚል አመለካከት ከልባቸው ነበር የተቀበሉት፡፡በዛ ላይ ከዚህ በፊት ልጃቸው በህይወትና በሞት መካከል ሆና ሆሲፒታል በገባች ጊዜ ከጓደኞቹ ጋር ሆኖ እሷን ለማትረፍ ያደረጉትን ታሪካዊ ድርጊት መቼም አይረሱትም…እናም ደግሞ ለሌላ ለማንም ሰው የማይነግሩት ተጨማሪ ዋና ምክንያትም ነበራቸው፡፡
.ከዛ ቀስ በቀን ከሰሎሜ ጋር ያለውን ግንኙነት እያላላ ከእናትዬውን ግን በወጉና በስርኣቱ በስልክ እየጠየቀ ስልጠናውን ጨርሶ በምክትል መቶ ሀለቅነት ተመረቀ..ከዛ አዲስ አበባ አካባቢ የመመደብ እድል ቢኖረውም በራሱ ምርጫ ድሬደዋ እንዲመድቡት አድርጎ እርቆ ሄደ፡፡ይሄንን ታሪክ ሰሎሜ ሆነች ሌሎች ጓደኞቹ አያውቁም..አይደለም በዛ ጊዜ ዛሬም እንዲህ ነበር ብሎ ሊነግራትና ሊያብራራላት አይችልም….ከባድ ነው፡፡በሀሳብ ሰውነቱ ስለዛለ ለመተኛት ወደ መኝታ ቤቱ ሄዶ …ድንገት ሳያስበው የአላዛር ምስል በአእምሮ ተሰነቀረ፡፡
‹‹አሁን አላዛር ህክምናው ባይሳካለትስ…?ሰሎሜ ወደፍርድ ቤት ጉዳዩን ይዛ እንድትሄድ መክራታለው ወይስ ምን አደርጋለው….? ፍርድ ቤቱ እንዲፋቱ ከወሰነስ በኋላ ከእሷ ጋር ያለኝ ግንኙነት እንዴት ነው የሚሆነው…?አሁን ሳይቸግረኝ ሳፈቅራት እንደኖርኩና አሁንም እንደማፈቅራት ነገሬታለሁ…እና በቀጣይ ፡፡ ርቃታለሁ ወይስ የበለጠ ከእሷ ጋር ያለኝን ጓደኝነት አጠናክራለሁ….?እና ከዛስ…አሁን ተራው የእኔ ነው አግቢኝ እላታለሁ? ወይስ ?››..እራሱን አመመው፡፡
ስለምንም ነገር ማሰብ አቁሞ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ለመተኛት በመፈለግ የለበሰውን ልብስ አውልቆ ቢጃማ እየቀያየረ ሳለ ስልኩ ድምጽ አሰማ..አነሳውና አየው… መልዕክት ነው፡፡ሰሎሜ ነች የላከችው፡፡
‹‹አሌክሶ ..በሰላም እቤት ገባህ..?››ይላል፡፡
‹‹አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አለና መልስ ፅፎ ላከላት‹‹አዎ….ቢራ ቢሮዋ ሰላም ገብቼለሁ?››
ከልጅቷ ጀምሮ በጣም ቀጭን እና በንፋስ ግፊት በአየር ላይ ተንሳፋ የምትበር ስለምትመስል ቢራቢሮ የሚል ቅፅል ስም አላት…ብዙውን ጊዜ እሱ በዚህ ስም ነው የሚጠራት፡፡
‹‹ጥሩ…ደስ የሚል ምሽት ነበር ያሳለፍነው…አመሰግናለሁ››
‹‹እኔም የልጅነት ጊዜዬን ወደኋላ ተመልሼ እንዳስታውስ ስላደረግሺኝ ደስ ቢለኝም የተዳፈነ የልጅነት ፍቅሬን ስለቀሰቀሺብኝ ችግር ላይ ነኝ፡፡››ብሎ ፃፍላና ላከላት፡፡
‹‹አንተ ባለትዳር እኮ ነኝ…ለምን ታሽኮረምመኛለህ?››
‹‹ይቅርታ ምን ላድረግ..?እንደምታውቂው ፍቅር ይሉኝታ ቢስ ስሜት ነው፤ለማንኛውም አላዛርን ሰላም በይልኝ››
‹‹አይ …እራስ ደውለህ ሰላም በለው፤.ሌላ ነገር እንዲያስብ አልፈልግም…በመጀመሪያ ጉዳዩን ስለነገርኩህ እራሱ በጣም ቅር ብሎታል?፡፡››
‹‹አይ ታዲያ ምን ማድረግ ትችይ ነበር..?እስከመቼ ለብቻሽ በጉዳዩ መሰቃየት ትችያለሽ?››
‹‹አየህ አንተ ከልጅነቱ ጀምሮ የምታውቀው ጓደኛው ነህ.. ሁለታችሁም በጋራ የምታውቋቸው በርካታ ሰዎች አሉ ....ይሄንን ጉዳይ አንተ አወቅከው ማለት ሌሎች እሱንና አንተን የሚያውቁ ሰዎችም የማወቅ እድል ይኖራቸዋል ማለት ነው. .ይሄ ደግሞ ስነልቦናውን ይበልጥ ይጎዳል…..በዛ ላይ እንደምታውቀው የእናንተ የወንዶች ኢጎ ከፍተኛ ነው፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን
===================
ቀለል ያሉ ሌሎች ጫወታዎችን ሲጫወቱ አመሹና እቤቷ ድረስ ሸኝቷት በብዙ ነገር ተወስውሶ ወደቤት ተመልሶ ገባና የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ባዶ ቤት ውስጥ ባዶ አልጋ ላይ ብቻውን ተኝቶ ማሰላሰል ጀመረ፡፡
ሰሎሜ ደጋግማ እንደጠየቀችው..ከተማውንም ሆነ ሁሉንም ጓደኞቹን ድንገት ጣጥሎ ፖሊስ ማሰልጠኛ የገባበት የራሱ የሆነ ምክንያት አለው..በቂና ጠንካራ ምክንያት ነበረው::
አለማየው የፈራረሰና ጣሪያው የዛገ ባለአንድ ክፍል ቤት ውስጥ ከእናትና አባቱ እና ከታናሽ ወንድሙ እና የሴት አያቱ ጋር የድህነት ግን ደግሞ ጣፋጭ ሳቅና ደስታ የሞላበት ኑሮ ይኖር ነበር፡፡ነበር እንዲህ ህልም ሆኖ አይን ጨፍኖ ሲገልጡ እንደሚበን ማሰብ ይከብደል፡፡ያ ሞቀትና የደመቀ… በፍቅር ሀውልት የተገናባ የቤተሰብ ትስስር በአንድ ወር ውስጥ ነው ድርምስምሱ ወጥቶ የፈረሰው፡፡በወቅቱ እሱ የ13 አመት ወጣት እና የ7 ክፍል ተማሪ ነበር፡፡ድንገት አባትዬው ታመምኩ አለና አልጋ ያዘ፡፡በሶስተኛው ቀን ሰፈር ያለ ጤና ጣቢያ ወሰዱት ፡፡አንድ ቀን አድሮ እስከወዲያኛው አሸለበ፡፡ ያልተጠበቀ ስለነበረ ሁኔታው ጠቅላላ ለቤተሰቡ እንደመቅሰፍት ነበር ፡፡በተለይ ለእናቱ…፡፡አባትዬው በሞተ በማግስቱ ተቀበረ፡፡ከቀብር መልስ እናትዬው ወደ ድንኳን ውስጥ ገብታ በተነጠፈላት የሀዘንተኛ ፍራሽ ላይ ተቀምጣ ሊያስተዛዝኗት የመጣውን የሩቅም ሆነ የቅርብ እንግዶችን በመቀበል ፋንታ ወደቤት ገብታ ከባሏ ጋር ትተኛበት የነበረበት አልጋዋ ላይ ገብታ ጥቅልል ብላ ተኛች፡፡.በሶስተኛው ቀን እስትንፋሷ በውስጧ አልነበረም…፡፡ጉድ ተባለ..፡፡ፍቅር እስከመቃብር….ማለት ይሄ ነው ተባለ…፡፡
የአለማየሁና የወንድሙ እጣ ፋንታ ግን በደካማና እድሜዋ በጋፋ ተጦሪ አያቱ እጅ ነበር የወደቀው፡፡፡ድሮም የድህነት መቀመቅ ላይ የነበረ ቤተሰብ ውሉ የጠፋበት ሆነ፡፡ ምርጫ አልነበረም፡፡አለማየሁና ታናሹ ለመለያየት ተገደዱ፡፡አያትዬው ጎንደር ለሚኖር ሌለኛው ልጃቸው..‹‹ቢያንስ አንደኛውን ልጅ ውሰድልኝ ››ብለው ተማፀኑት..አጎትዬው ታናሹ ይሻለኛል ብለው መረጡና እሱን ወሰዱት፡፡አለማየሁና አያትዬው ቀሩ..፡፡ይሄ ሁሉ ሲሆን ግድግዳ ሚጋሩት ቀጥሎ ካለው የቀበሌ ቤት የሚኖሩት ሰሎሜና እናትዬው ከጎናቸው ነበሩ፡፡በማፅናናቱም ካላቸው ላይ ቆረስ እያደረጉ በማጉረሱም አልተለዬቸውም ነበር፡፡ከዛ አያትዬው ሁለመናው ጭልምልም ሲልባቸው.የሰሎሜ እናት እቴቴን ፊት ለፊታቸው አስቀምጠው‹‹ …እኔ በቃኝ፡፡ ለራሴ ማልሆን ሰው የልጅ ልጄን ጠቅመዋለው ብዬ እዚህ አልቀመጥም…፡፡ጭራሽ ሸክም ነው የምሆንበት፡፡አንቺ ለእናቱ ጎደኛዋ ነበርሽ…አለማየሁንም ልክ ከሰሎሜ እኩል አንቺም አሳድገሽዋል ፡፡..ልጅሽ ነው…፡፡አሁንም አንቺው ነሽ ምታጎርሺን.. ስለዚህ እኔ የልጅ ልጄን ላንቺ ጥዬ ወደ ገዳም መሄዴ ነው…ባይሆን እዛ ሄጄ ፀልይልሻለሁ››በማለት አለማየሁን ለሰሎሜ እናት ጥለውት ጠቅልለው ገዳም ገቡ፡፡አለማየሁ ብቻውን ቀረ …፡፡
ከዛ ሁሉ ከሞላ ቤተሰብ አመት ባልሞላ ጊዜ ቀስ በቀስ እየበነኑ ጥለውት በመሄዳ ባዶውን አስቀሩት፡፡ በቃ ባዶውን…፡፡ግን ሰሎሜና እናትዬው ከመጠን በላይ እንዲሰበርና አልፈቀዱለትም፡፡ለሰሎሜም እህት ለእሳቸውም ሁለተኛ ልጅ ሆነ ፡፡በመሀከል የሚያዋስናቸውን ግድግዳ ቀደው የውስጥ ለውስጥ በር አበጁለትና አንደኛውን በር ዘጉት፡፡ሁለት የተለያ ክፍል የነበረው ቤት ሁለት ክፍል ያለው አንድ ቤት ሆነ፡፡
እሱ ከትምህርት ቤት በተረፈው ጊዜ ሰፈር ውስጥ እየተሯሯጠና እየተላላከ በሚያገኘው ብር እራሱን መደጎም ቀጠለ፡፡የሰሎሜ እናት በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የመዝገብ ቤት ሰራተኛ ስለሆኑና ቆሚ ደሞዝ ስላላቸው..ምንም እንኳን የተትረፈረፈ ኑሮ ባይኖራቸውም ለሁለቱ ልጆችና ለእራሳቸው ለለት ጉርስ የሚቸግራቸው አይነት ሰው እልነበሩም…አለማየሁን ከልጃቸው እኩል ለማኖር የእለት ጉርስንና የአመት ልብሱን ለመሸፈን ቸግሯቸው አያውቅም፡፡በዛ ላይ አለማየሁን ከልጅነት ጀምሮ ሚወዱትና ከእናትዬው ጋር ካላቸው ቅርበት የተነሳ ብቸኛ ልጃቸውን ክርስትና የነሳቸው የእሱ እናት ስለሆነች ልጄ ወንድም ይሆናታል በሚል አመለካከት ከልባቸው ነበር የተቀበሉት፡፡በዛ ላይ ከዚህ በፊት ልጃቸው በህይወትና በሞት መካከል ሆና ሆሲፒታል በገባች ጊዜ ከጓደኞቹ ጋር ሆኖ እሷን ለማትረፍ ያደረጉትን ታሪካዊ ድርጊት መቼም አይረሱትም…እናም ደግሞ ለሌላ ለማንም ሰው የማይነግሩት ተጨማሪ ዋና ምክንያትም ነበራቸው፡፡
.ከዛ ቀስ በቀን ከሰሎሜ ጋር ያለውን ግንኙነት እያላላ ከእናትዬውን ግን በወጉና በስርኣቱ በስልክ እየጠየቀ ስልጠናውን ጨርሶ በምክትል መቶ ሀለቅነት ተመረቀ..ከዛ አዲስ አበባ አካባቢ የመመደብ እድል ቢኖረውም በራሱ ምርጫ ድሬደዋ እንዲመድቡት አድርጎ እርቆ ሄደ፡፡ይሄንን ታሪክ ሰሎሜ ሆነች ሌሎች ጓደኞቹ አያውቁም..አይደለም በዛ ጊዜ ዛሬም እንዲህ ነበር ብሎ ሊነግራትና ሊያብራራላት አይችልም….ከባድ ነው፡፡በሀሳብ ሰውነቱ ስለዛለ ለመተኛት ወደ መኝታ ቤቱ ሄዶ …ድንገት ሳያስበው የአላዛር ምስል በአእምሮ ተሰነቀረ፡፡
‹‹አሁን አላዛር ህክምናው ባይሳካለትስ…?ሰሎሜ ወደፍርድ ቤት ጉዳዩን ይዛ እንድትሄድ መክራታለው ወይስ ምን አደርጋለው….? ፍርድ ቤቱ እንዲፋቱ ከወሰነስ በኋላ ከእሷ ጋር ያለኝ ግንኙነት እንዴት ነው የሚሆነው…?አሁን ሳይቸግረኝ ሳፈቅራት እንደኖርኩና አሁንም እንደማፈቅራት ነገሬታለሁ…እና በቀጣይ ፡፡ ርቃታለሁ ወይስ የበለጠ ከእሷ ጋር ያለኝን ጓደኝነት አጠናክራለሁ….?እና ከዛስ…አሁን ተራው የእኔ ነው አግቢኝ እላታለሁ? ወይስ ?››..እራሱን አመመው፡፡
ስለምንም ነገር ማሰብ አቁሞ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ለመተኛት በመፈለግ የለበሰውን ልብስ አውልቆ ቢጃማ እየቀያየረ ሳለ ስልኩ ድምጽ አሰማ..አነሳውና አየው… መልዕክት ነው፡፡ሰሎሜ ነች የላከችው፡፡
‹‹አሌክሶ ..በሰላም እቤት ገባህ..?››ይላል፡፡
‹‹አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አለና መልስ ፅፎ ላከላት‹‹አዎ….ቢራ ቢሮዋ ሰላም ገብቼለሁ?››
ከልጅቷ ጀምሮ በጣም ቀጭን እና በንፋስ ግፊት በአየር ላይ ተንሳፋ የምትበር ስለምትመስል ቢራቢሮ የሚል ቅፅል ስም አላት…ብዙውን ጊዜ እሱ በዚህ ስም ነው የሚጠራት፡፡
‹‹ጥሩ…ደስ የሚል ምሽት ነበር ያሳለፍነው…አመሰግናለሁ››
‹‹እኔም የልጅነት ጊዜዬን ወደኋላ ተመልሼ እንዳስታውስ ስላደረግሺኝ ደስ ቢለኝም የተዳፈነ የልጅነት ፍቅሬን ስለቀሰቀሺብኝ ችግር ላይ ነኝ፡፡››ብሎ ፃፍላና ላከላት፡፡
‹‹አንተ ባለትዳር እኮ ነኝ…ለምን ታሽኮረምመኛለህ?››
‹‹ይቅርታ ምን ላድረግ..?እንደምታውቂው ፍቅር ይሉኝታ ቢስ ስሜት ነው፤ለማንኛውም አላዛርን ሰላም በይልኝ››
‹‹አይ …እራስ ደውለህ ሰላም በለው፤.ሌላ ነገር እንዲያስብ አልፈልግም…በመጀመሪያ ጉዳዩን ስለነገርኩህ እራሱ በጣም ቅር ብሎታል?፡፡››
‹‹አይ ታዲያ ምን ማድረግ ትችይ ነበር..?እስከመቼ ለብቻሽ በጉዳዩ መሰቃየት ትችያለሽ?››
‹‹አየህ አንተ ከልጅነቱ ጀምሮ የምታውቀው ጓደኛው ነህ.. ሁለታችሁም በጋራ የምታውቋቸው በርካታ ሰዎች አሉ ....ይሄንን ጉዳይ አንተ አወቅከው ማለት ሌሎች እሱንና አንተን የሚያውቁ ሰዎችም የማወቅ እድል ይኖራቸዋል ማለት ነው. .ይሄ ደግሞ ስነልቦናውን ይበልጥ ይጎዳል…..በዛ ላይ እንደምታውቀው የእናንተ የወንዶች ኢጎ ከፍተኛ ነው፡፡››
👍65❤5👏2
#ቋጠሮ_ሲፈታ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
እሱ በራፉን ለመክፈት ሲሄድ አለም ቶሎ ብላ ቦርሳዋ ውስጥ ገባች እና በጣም የሚያምር ውድና ጌጠኛ ብእር አወጣችና ወደቤቱ በራፉ ፊት ለፊት በመወርወር ወደፊት ራመድ ብላ እስኪመለሱ መጠበቅ ጀመረች፡፡
‹‹እ..ሰላም ነው..?ስልክህ አይነሳም፡፡››አቶ ፍሰሀ ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹ውስጥ ቻርጅ ላይ እርጌው አላየሁትም…ግባ››ኩማንደሩ መለሰለት፡፡ ወደውስጥ ሲገባ አለምን ስላያት ነገሩ ገባው፡፡
‹‹እንዴት ነህ አቶ ፍሰሀ?››
‹‹ሰላም ነኝ…አንቺስ?››
‹‹አለሁ..››አላችና ‹‹በሉ እንግዲህ መሄዴ ነው››ስትል አከለችበት፡፡
‹‹ምነው ..እኔ ስመጣ ነው እንዴ ምትሄጂው?››
‹‹አይ መጀመሪያውኑም ለመሄድ ስል ነው የመጣሀው…ጉዳዬን ጨርሼለው..ተራውን ለአንተ ልልቀቅ፡፡››አለችና ሁለቱንም ተሰናብታ ወጣች፡፡
ገመዶ እና አቶ ፍሰሀን አስከትሎ ወደውስጥ ለመግባት ሲራመድ በራፉ ጋር ሲደርሱ አቶ ፍሰሀ ጎንበስ አለና አይኑ የገባውን ብዕር አነሳ፡፡
‹‹ይሄን የመሰለ ብዕር ትጥላልህ እንዴ?››ብሎ ወደ ኩማንደሩ ዘረጋለት፡፡ኩማንደሩ ተቀብሎ አገላብጦ ተመለከተውና‹‹ወይ የእኔ አይደለም…የአለም መሰለኝ›››አለና ስልኩን አውጥቶ ደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ››
‹‹ ምነው ከአሁኑ ናፈቅኩህ እንዴ?››
‹‹ባክሽ ሌላ ቦታ ጥዬዋለው ብለሽ እንዳትፈልጊ ነው…አንድ ብዕር ጥለሽ ሄደሻል..ካልራቅሽ ተመለሺና ውሰጂው››
‹‹ወይ እንዴት ጣልኩት…?ለማንኛውም በጣም ከምወደው ሰው የተሰጠኝ ስጦታ ነው…ከኪስህ እንዳይወጣ …ስንናኝ ትሰጠኛለህ››አለቸው፡፡
‹‹እሺ ቻው››አለና ስልኩን በመዝጋት ብእሩን ደረት ኪሱ ውስጥ ሻጠውና ከአቶ ፍሰሀ ጋር ተያይዘው ወደውስጥ ገቡ….
‹‹ቢራ ልክፈትልህ››
‹‹በጣም ደስ ይለኛል››
ለሁለቱም ቢራ ከፈተና ፊት ለፊት ተቀመጠ፡፡
‹‹መጥፎ ሰዓት ነው እንዴ የመጣሁት?››አቶ ፍሰሐ ጠየቀ፡፡
‹‹አይ እንደውም በተቃራኒው ጥሩ ሰዓት ላይ ነው የመጣሀው..በጣም አደጋ ላይ ነን››
‹‹ማለት››
‹‹ይህቺ ልጅ ከጠበቅኳት በላይ አደገኛ ነች…ሳታጠፋን አርፋ አትቀመጥም….››
‹‹ማለት….አንተ እንዲህ ካልክ ነገሮች ከባድ ናቸው ማለት ነው››
‹‹አዎ…ስለእያንንድ የሶሌ ኢንተርፕራይዝ የአክሲዬን ድርሻ…ማን ስንት ፐርሰንት እንዳለው…አክሲዬኑ መቼ እንዳገኘነው….ዝርዝር መረጀ አላት፡፡››
አቶ ፍሰሀ ልብ ምቱ በደቂቃ ውስጥ ሲጨምር ታወቀው….
‹‹ምን እያልከኝ ነው?››
‹‹አዎ….የእናቴን ሞት ተከትሎ የአንዳችሁ አክሲዬን ተቀንሶ ለሌሎቻችሁ የተጨመረው ለምንድነው ብላ ጠየቀችኝ…?፡፡››
‹‹ይሄ እኮ ወደእውነት እየቀረበች መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡››
‹‹አዎ…አንድ ውሳኔ መወሰን አለብን፡፡››
አቶ ፍሰሀ ወዲያው ስልኩን አወጣ…መጀመሪያ ዳኛ ዋልልኝ ጋር ደወል…አሁኑኑ ወደቤት እንዲመጣ ነገረውና ስልኩን ዘግቶ መልሶ ልጁ ጁኒዬር ጋር ደወለ..ቤት እንደሆነ ነገረው…ሳይወጣ እንዲጠብቀው ነግሮ ዘጋውና‹‹በል ተነስ እንሂድ….አሁኑኑ ተነጋግረን አንድ ነገር ማድረግ አለብን፡፡››
///
ከምሽቱ አራት ሰዓት አራቱ ሰዎች ምድር ቤት በሚገኘው የአቶ ፍሰሀ ቢሮ ውስጥ ተቀምጠው ፊት ለፊት ተፋጠዋል…በጠረጴዛው መሀከል ሙሉ የውስኪ ጠርሙስ ሲኖር በመሀከላቸው ግማሽ ድረስ የተሞላ ብርጭቆ አለ….
‹‹እኔ ከመጀመሪያውም ነግሬችሁ ነበር..ይህቺን ሴት አንድ ነገር አድርጓት ስላችሁ ነበር››ዳኛው በንዴት ደነፉ፡፡
‹‹አሁን ያለፈውን ገር እያነሳን ልንወቃቀስ አይደለም የተገናኘው…አሁን እንዴት አድርገን እናሳቁማት የሚለው ነው ወሳኙ ነገር፡፡››
‹‹ለምን ሁችንም ባለንበት አግኝተናት ይሄንን ጉዳይ እንድታቆም ለመጨረሻ ጊዜ አናሳጠነቅቃትም››አለ ጁኒዬር፡፡
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ….መቼስ ልጅቷን ግትርነት ከአንተ በላይ የሚያውቅ ያለ አይመስለኝም፡፡ እኔ በበክሌ እዚህ እግሯ ከረገጠበት ቀን አንስቶ በሰላምም በማስፈራራትም ይህንን ጉዳይ እንዳታቆም ያልጠየቅኳት ቀን የለም…አንድም ቀን ሽብርክ ስትል አልሰማዋትም…ዛሬም የነገረችኝ ጉዳዩን ከማቆም መሞትን እንደምትመርጥ ነው፡፡››ሲል አስተያየቱን ያቀረበው ኩማንደሩ ነበር፡፡
‹‹እሱማ ትክክል ነህ …እኔም ያልሞከርኩበት ቀን የለም…›አለ ጁኒዬር፡፡
‹‹አዎ…ይሄ ጉዳይ አይሰራም፡፡››
ዳኛው ትእግስት አልባ በሆነ ንግግራቸው‹‹በቃ በንግግር ማስቆሙ ካልሰራ …አስወግዷታ
…መቼስ ይሄንን ስታደርጉ የመጀመሪያችሁ አይደለም››አለ ፡፡
በገመዶና በጂኒዬር ላይ የተከሰተው ድንጋጤ የተለየ ነበር…..እርስ በእርስ ተያዩ….ከዛ ሁለቱም በእኩል ጊዜ ወደአቶ ፍሰሀ ዞሩ….አቶ ፍሰሀ አይናቸው ተጉረጥርጧል…ለመናገር እየፈለጉ እየተናነቃቸው ነው፡፡ከአንደበታቸው ቃል ማውጣት የከበዳቸው መሆኑን ያስታውቃል…ከዛ እንደምንም አሉና መናገር ጀመሩ፡፡
‹‹ይሄንን ለሁላችሁም ነው የምናገረው…ለሁላችሁም….እዚህች ልጅ ላይ የመግደል ሀሳብ አይደለም አንዲት ፀጉሯን ለመንቀል ብታስቡ ቀጥታ ፀባችሁ ከእኔ ጋር ነው፡፡ማንም እጣቱን በእሷ ላይ ሊያነሳ አይችልም፡፡››
ዳኛው አይናቸውን አጉረጠረጡ‹‹ለምን ተብሎ..ለአንድ ዲቃላ ልጅ ሲባል የእኛ ህይወት መመሰቃቀል አለበት፡፡.እናንተ ማድረግ ካልፈለጋችሁ እኔ አደርገዋለው፡፡››
አቶ ፍሰሀ ልክ እንደጎረምሳ ከተቀመጡበት ተስፈንጥረው ተነሳና ከወገቡ ያለውን ሽጉጥ መዞ ሽማግሌው ዳኛ መላጣ ጭንቅላት ላይ ደቀነው፡፡
ገመዶና ጁኒዬር በርግገው ከተቀመጡበት ተነሱ‹‹እንዴ አባዬ ….!ምን እያደረክ ነው?››
‹‹አንተ ፈርሳም ሽማግሌ….ከዛሬ ጀምሮ እንደውም ለልጅቷ ጠባቂ ቀጥረህ እንቅፋት እንኳን እንዳይነካት ብታስጠብቃት ይሻልሀል….በማንም ሆነ በማን አንድ ነገር ገጠማት ሲባል ብሰማ ይሄንን ምላጭ በአንተ ጭንቅላት ላይ ለመሳብ ለሰከንድ እንኳን አላቅማማም፡፡››
‹‹ጋሼ በቃ…..ወደመቀመጫህ ተመለስ..ተረጋጋ…››አለ ገመዶ፡፡
አቶ ፍሰሀ የደቀነውን ሽጉጥ መልሶ ወደ ወገብ ሻጠው እና መደመቀመጫው ተመለሰ
…..ሁሉም በፀጥታ ማሰላሰል ውስጥ ገባ…ገመዶ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደመስኮቱ ተጠግቶ ሲጋራውን ለኮሰና እያጬሰ ማሰብ ጀመረ፡፡ሲጋራውን እንደጨረሰ ወደመቀመጫው ተመለሰና ከውስኪው አንዴ ጠቀም አድርጎ ከተጎነጨ በኃላ ‹‹እኔ አንድ ሀሳብ አለኝ››ሲል የሁሉንም ቀልብ ሳበ፡፡
‹‹ምንድነው እንስማው››ሁሉም ተነቃቁና ኩማንደሩ የሚለውን ለመስማት ዝግጁ ሆነ፡፡
‹‹የሚቀጥሉት ስድስት ወራት ወሳኝ ጊዜዎች ናቸው..ማለቴ ከጂኒዬር የምርጫ ጉዳይ ጋር ተያይዞ ይሄ የክስ ጉዳይ ወደፊት ከገፋና እንዲህ አይነት ወሬዎች ህዝቡና ሚዲያው ጆሮ መግባት ከጀመሩ ነገሮች ድብልቅልቃቸው ነው ሚወጣው፡፡እንደእኔ ለተወሰነ ጊዜ ወደሆነ ቦት ዞር አድርገን ብናስቀምጣት፡፡››
‹‹ዞር አድርገን ስትል….?ግልፅ አድርገው?፡፡››
‹‹በቃ ከሰው እያታ ውጭ የሆነ ቤት ወሰድን እዛ ሁሉ ነገር እንዲሞላላት እድርገን ግን ደግሞ ከማንም የማትገናኝበትን ሁኔታ ብናመቻች ጥሩ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ጥሩ…እኔም እስከዛ ጡረታ ወጣና ከዚህ ከተማ ዞር እላለሁ››በማለት ዳኛው ቅድሚያ ተስማማ፡፡
አቶ ፍሰሀ ‹‹ጥሩ ሀሳብ ይመስላል….እንደውም ይርጋ ጨፌ የቡና እርሻችን ያለበት ቦታ ብንወስዳት ማንም ሊያገኛት አይችልም……እዛ ሁሉን ነገር እናሟላላታለን…እኛም በየተራ እየሄድን እንጠይቃታለን..መጥፎ ሰዎች እንዳልሆን እንድታምን እናደርጋለን፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
እሱ በራፉን ለመክፈት ሲሄድ አለም ቶሎ ብላ ቦርሳዋ ውስጥ ገባች እና በጣም የሚያምር ውድና ጌጠኛ ብእር አወጣችና ወደቤቱ በራፉ ፊት ለፊት በመወርወር ወደፊት ራመድ ብላ እስኪመለሱ መጠበቅ ጀመረች፡፡
‹‹እ..ሰላም ነው..?ስልክህ አይነሳም፡፡››አቶ ፍሰሀ ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹ውስጥ ቻርጅ ላይ እርጌው አላየሁትም…ግባ››ኩማንደሩ መለሰለት፡፡ ወደውስጥ ሲገባ አለምን ስላያት ነገሩ ገባው፡፡
‹‹እንዴት ነህ አቶ ፍሰሀ?››
‹‹ሰላም ነኝ…አንቺስ?››
‹‹አለሁ..››አላችና ‹‹በሉ እንግዲህ መሄዴ ነው››ስትል አከለችበት፡፡
‹‹ምነው ..እኔ ስመጣ ነው እንዴ ምትሄጂው?››
‹‹አይ መጀመሪያውኑም ለመሄድ ስል ነው የመጣሀው…ጉዳዬን ጨርሼለው..ተራውን ለአንተ ልልቀቅ፡፡››አለችና ሁለቱንም ተሰናብታ ወጣች፡፡
ገመዶ እና አቶ ፍሰሀን አስከትሎ ወደውስጥ ለመግባት ሲራመድ በራፉ ጋር ሲደርሱ አቶ ፍሰሀ ጎንበስ አለና አይኑ የገባውን ብዕር አነሳ፡፡
‹‹ይሄን የመሰለ ብዕር ትጥላልህ እንዴ?››ብሎ ወደ ኩማንደሩ ዘረጋለት፡፡ኩማንደሩ ተቀብሎ አገላብጦ ተመለከተውና‹‹ወይ የእኔ አይደለም…የአለም መሰለኝ›››አለና ስልኩን አውጥቶ ደወለላት፡፡
‹‹ሄሎ››
‹‹ ምነው ከአሁኑ ናፈቅኩህ እንዴ?››
‹‹ባክሽ ሌላ ቦታ ጥዬዋለው ብለሽ እንዳትፈልጊ ነው…አንድ ብዕር ጥለሽ ሄደሻል..ካልራቅሽ ተመለሺና ውሰጂው››
‹‹ወይ እንዴት ጣልኩት…?ለማንኛውም በጣም ከምወደው ሰው የተሰጠኝ ስጦታ ነው…ከኪስህ እንዳይወጣ …ስንናኝ ትሰጠኛለህ››አለቸው፡፡
‹‹እሺ ቻው››አለና ስልኩን በመዝጋት ብእሩን ደረት ኪሱ ውስጥ ሻጠውና ከአቶ ፍሰሀ ጋር ተያይዘው ወደውስጥ ገቡ….
‹‹ቢራ ልክፈትልህ››
‹‹በጣም ደስ ይለኛል››
ለሁለቱም ቢራ ከፈተና ፊት ለፊት ተቀመጠ፡፡
‹‹መጥፎ ሰዓት ነው እንዴ የመጣሁት?››አቶ ፍሰሐ ጠየቀ፡፡
‹‹አይ እንደውም በተቃራኒው ጥሩ ሰዓት ላይ ነው የመጣሀው..በጣም አደጋ ላይ ነን››
‹‹ማለት››
‹‹ይህቺ ልጅ ከጠበቅኳት በላይ አደገኛ ነች…ሳታጠፋን አርፋ አትቀመጥም….››
‹‹ማለት….አንተ እንዲህ ካልክ ነገሮች ከባድ ናቸው ማለት ነው››
‹‹አዎ…ስለእያንንድ የሶሌ ኢንተርፕራይዝ የአክሲዬን ድርሻ…ማን ስንት ፐርሰንት እንዳለው…አክሲዬኑ መቼ እንዳገኘነው….ዝርዝር መረጀ አላት፡፡››
አቶ ፍሰሀ ልብ ምቱ በደቂቃ ውስጥ ሲጨምር ታወቀው….
‹‹ምን እያልከኝ ነው?››
‹‹አዎ….የእናቴን ሞት ተከትሎ የአንዳችሁ አክሲዬን ተቀንሶ ለሌሎቻችሁ የተጨመረው ለምንድነው ብላ ጠየቀችኝ…?፡፡››
‹‹ይሄ እኮ ወደእውነት እየቀረበች መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡››
‹‹አዎ…አንድ ውሳኔ መወሰን አለብን፡፡››
አቶ ፍሰሀ ወዲያው ስልኩን አወጣ…መጀመሪያ ዳኛ ዋልልኝ ጋር ደወል…አሁኑኑ ወደቤት እንዲመጣ ነገረውና ስልኩን ዘግቶ መልሶ ልጁ ጁኒዬር ጋር ደወለ..ቤት እንደሆነ ነገረው…ሳይወጣ እንዲጠብቀው ነግሮ ዘጋውና‹‹በል ተነስ እንሂድ….አሁኑኑ ተነጋግረን አንድ ነገር ማድረግ አለብን፡፡››
///
ከምሽቱ አራት ሰዓት አራቱ ሰዎች ምድር ቤት በሚገኘው የአቶ ፍሰሀ ቢሮ ውስጥ ተቀምጠው ፊት ለፊት ተፋጠዋል…በጠረጴዛው መሀከል ሙሉ የውስኪ ጠርሙስ ሲኖር በመሀከላቸው ግማሽ ድረስ የተሞላ ብርጭቆ አለ….
‹‹እኔ ከመጀመሪያውም ነግሬችሁ ነበር..ይህቺን ሴት አንድ ነገር አድርጓት ስላችሁ ነበር››ዳኛው በንዴት ደነፉ፡፡
‹‹አሁን ያለፈውን ገር እያነሳን ልንወቃቀስ አይደለም የተገናኘው…አሁን እንዴት አድርገን እናሳቁማት የሚለው ነው ወሳኙ ነገር፡፡››
‹‹ለምን ሁችንም ባለንበት አግኝተናት ይሄንን ጉዳይ እንድታቆም ለመጨረሻ ጊዜ አናሳጠነቅቃትም››አለ ጁኒዬር፡፡
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ….መቼስ ልጅቷን ግትርነት ከአንተ በላይ የሚያውቅ ያለ አይመስለኝም፡፡ እኔ በበክሌ እዚህ እግሯ ከረገጠበት ቀን አንስቶ በሰላምም በማስፈራራትም ይህንን ጉዳይ እንዳታቆም ያልጠየቅኳት ቀን የለም…አንድም ቀን ሽብርክ ስትል አልሰማዋትም…ዛሬም የነገረችኝ ጉዳዩን ከማቆም መሞትን እንደምትመርጥ ነው፡፡››ሲል አስተያየቱን ያቀረበው ኩማንደሩ ነበር፡፡
‹‹እሱማ ትክክል ነህ …እኔም ያልሞከርኩበት ቀን የለም…›አለ ጁኒዬር፡፡
‹‹አዎ…ይሄ ጉዳይ አይሰራም፡፡››
ዳኛው ትእግስት አልባ በሆነ ንግግራቸው‹‹በቃ በንግግር ማስቆሙ ካልሰራ …አስወግዷታ
…መቼስ ይሄንን ስታደርጉ የመጀመሪያችሁ አይደለም››አለ ፡፡
በገመዶና በጂኒዬር ላይ የተከሰተው ድንጋጤ የተለየ ነበር…..እርስ በእርስ ተያዩ….ከዛ ሁለቱም በእኩል ጊዜ ወደአቶ ፍሰሀ ዞሩ….አቶ ፍሰሀ አይናቸው ተጉረጥርጧል…ለመናገር እየፈለጉ እየተናነቃቸው ነው፡፡ከአንደበታቸው ቃል ማውጣት የከበዳቸው መሆኑን ያስታውቃል…ከዛ እንደምንም አሉና መናገር ጀመሩ፡፡
‹‹ይሄንን ለሁላችሁም ነው የምናገረው…ለሁላችሁም….እዚህች ልጅ ላይ የመግደል ሀሳብ አይደለም አንዲት ፀጉሯን ለመንቀል ብታስቡ ቀጥታ ፀባችሁ ከእኔ ጋር ነው፡፡ማንም እጣቱን በእሷ ላይ ሊያነሳ አይችልም፡፡››
ዳኛው አይናቸውን አጉረጠረጡ‹‹ለምን ተብሎ..ለአንድ ዲቃላ ልጅ ሲባል የእኛ ህይወት መመሰቃቀል አለበት፡፡.እናንተ ማድረግ ካልፈለጋችሁ እኔ አደርገዋለው፡፡››
አቶ ፍሰሀ ልክ እንደጎረምሳ ከተቀመጡበት ተስፈንጥረው ተነሳና ከወገቡ ያለውን ሽጉጥ መዞ ሽማግሌው ዳኛ መላጣ ጭንቅላት ላይ ደቀነው፡፡
ገመዶና ጁኒዬር በርግገው ከተቀመጡበት ተነሱ‹‹እንዴ አባዬ ….!ምን እያደረክ ነው?››
‹‹አንተ ፈርሳም ሽማግሌ….ከዛሬ ጀምሮ እንደውም ለልጅቷ ጠባቂ ቀጥረህ እንቅፋት እንኳን እንዳይነካት ብታስጠብቃት ይሻልሀል….በማንም ሆነ በማን አንድ ነገር ገጠማት ሲባል ብሰማ ይሄንን ምላጭ በአንተ ጭንቅላት ላይ ለመሳብ ለሰከንድ እንኳን አላቅማማም፡፡››
‹‹ጋሼ በቃ…..ወደመቀመጫህ ተመለስ..ተረጋጋ…››አለ ገመዶ፡፡
አቶ ፍሰሀ የደቀነውን ሽጉጥ መልሶ ወደ ወገብ ሻጠው እና መደመቀመጫው ተመለሰ
…..ሁሉም በፀጥታ ማሰላሰል ውስጥ ገባ…ገመዶ ከተቀመጠበት ተነሳና ወደመስኮቱ ተጠግቶ ሲጋራውን ለኮሰና እያጬሰ ማሰብ ጀመረ፡፡ሲጋራውን እንደጨረሰ ወደመቀመጫው ተመለሰና ከውስኪው አንዴ ጠቀም አድርጎ ከተጎነጨ በኃላ ‹‹እኔ አንድ ሀሳብ አለኝ››ሲል የሁሉንም ቀልብ ሳበ፡፡
‹‹ምንድነው እንስማው››ሁሉም ተነቃቁና ኩማንደሩ የሚለውን ለመስማት ዝግጁ ሆነ፡፡
‹‹የሚቀጥሉት ስድስት ወራት ወሳኝ ጊዜዎች ናቸው..ማለቴ ከጂኒዬር የምርጫ ጉዳይ ጋር ተያይዞ ይሄ የክስ ጉዳይ ወደፊት ከገፋና እንዲህ አይነት ወሬዎች ህዝቡና ሚዲያው ጆሮ መግባት ከጀመሩ ነገሮች ድብልቅልቃቸው ነው ሚወጣው፡፡እንደእኔ ለተወሰነ ጊዜ ወደሆነ ቦት ዞር አድርገን ብናስቀምጣት፡፡››
‹‹ዞር አድርገን ስትል….?ግልፅ አድርገው?፡፡››
‹‹በቃ ከሰው እያታ ውጭ የሆነ ቤት ወሰድን እዛ ሁሉ ነገር እንዲሞላላት እድርገን ግን ደግሞ ከማንም የማትገናኝበትን ሁኔታ ብናመቻች ጥሩ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ጥሩ…እኔም እስከዛ ጡረታ ወጣና ከዚህ ከተማ ዞር እላለሁ››በማለት ዳኛው ቅድሚያ ተስማማ፡፡
አቶ ፍሰሀ ‹‹ጥሩ ሀሳብ ይመስላል….እንደውም ይርጋ ጨፌ የቡና እርሻችን ያለበት ቦታ ብንወስዳት ማንም ሊያገኛት አይችልም……እዛ ሁሉን ነገር እናሟላላታለን…እኛም በየተራ እየሄድን እንጠይቃታለን..መጥፎ ሰዎች እንዳልሆን እንድታምን እናደርጋለን፡፡
❤51👍8😱2
#ቋጠሮ_ሲፈታ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹በተሰቀለው…አሁን ምንድነው የምናደርገው?››
‹‹አላውቅም…ለአባትህ ደውልለትና በአስቸኳይ ይምጣ…እዛ ይርጋጨፌ ምንም አያደርግም››
‹‹ደውዬለታለው… እየመጣነው››ሲል መለሰ ጁኑየር
‹‹ዳኛውም እየደወለልኝ ነበር››
‹‹እሱን ተወው ባክህ..ከአሁኑ በልብ ድካም እስከወዲያኛው ማንቀላፋቱ አይቀርም..ለማንኛውም እዚህ ምንም አንሰራም ..ወደቤት እንሄድ›› ተባባሉና ሁለቱም ወደ መኪናቸው በመግባት ተከታትለው ወደእነ ጁኒዬር ቤት መጓዝ ጀመሩ፡፡
በማግስቱ ጥዋት አንድ ሰዓት በሶሌ ኢንተርፕራይዝ ህንፃ የአቶ ፍሰሀ ቢሮ ውስጥ ቁጭ ብለው እየተወያዩ ነው፡፡
‹‹ያሰማራናቸውን ሰዎች ምንም ፍንጭ አላገኙም››አቶ ፍሰሀ ናቸው ጠያቂው፡፡
‹‹እዚህ ከተማ ውስጥ ያለች አይመስለኝም….እያንዳንዱን ሆቴል እና ፔንሲዬን አሳስሼለው….የለችም፡፡››ገመዶ መለሰ፡፡
‹‹ወደ አዲስአበባ ተመልሳ ሊሆን ይችላል?››
‹‹ወደዛም ሰው ልኬለው…..እንግዲህ የሚሆነውን እናያለን፡፡››
‹‹ጥሩ …ዩቲዬብ ባለቤትስ ማግኘት ችለናል…..?››አቶ ፍሰሀ ናቸው ሌላ ጥያቄ የጠየቁት፡፡
‹‹አዎ አናግሬው ነበር…የፈለገውን ያህል ብር እንደምንከፍለውና ቀጣዩን ስራ እንዳይለቅ ጠይቄው ነበር…››
‹‹እና?››
‹‹እናማ…ቀጣዩን አልሰጠችኝም…እራሷ ቀርፃ ነው የምትልክልኝ ….››የሚል መልስ ነው የሰጠኝ፡፡
እንደዛ ከሆነ እኮ አሪፍ ነው…ለልጁ ደህና ብር ስጡትና ቀጣዩን ታሪክ ልታስረክበው ስትቀጥረው ይደውልልን እና እናገኛታለን ማለት ነው››ዳኛው በአዲስ ተስፋ ተሞልተው ተናገሩት፡፡
ኩማንደር ፈገግ አለና‹‹ክቡር ዳኛ….ይሄንን ማሰብ የሚያቅተኝ ይመስልሀል?››
‹‹አይ በፍጹም እንደዛ አላልኩም….ውይይት ላይ ስለሆን የተሰማኝን በግልፅ ነው የተናገርኩት››
‹‹ጥሩ…ለልጁ ይሄንን ሀሳብ አቅርቤለት ነበር….ወዲያው ይሄንን መልእክት አሳየኝ፡፡››
‹‹ምንድነው?››
በዩቲዬብ የተለቀቀውን የወንጀል ታሪካችሁን መንደርደሪያ ስትሰሙ መጀመሪያ ምታደርጉት ወደእዚህ ዩቲዩበሩ ልጅ ጋር ሄዳችሁ በገንዘብም በማስፈራራትም ቀጣዩን እንዳይለቀውና በእሱ አማካይነት እኔን ለመያዝ እንደምትሞክሩ አውቃለው….ለዛም ነው ቀድሜ ይሄንን መልዕክት ልጁ ጋር የተውኩት፡፡አንደኛ ከአሁን በኃላ ቀጥታ ልጁን አላገኘውም .. የተቀረፀውን በሌላ መንገድ ነው ምልክለት፡፡ሁለተኛ ልጅን የምታቆሙት ከሆነ እየተቆራረጠ በአምስት ክፍል ይለቀቅ የነበረውን ለሌላ ዩቲዬበር አንዴ ሰጥቼው በአንዴ እንዲለቀቅና ነገሮች ፍርጥርጥ እንዲሉ አደርጋለው ….ያ ማለት ደግሞ ለማሰቢያ እና የተሻለውን መንገድ መምረጫ ጊዜ ያሳጣችኋላ..እንግዲህ ምርጫው የእናንተ ነው፡፡››ይላል፡፡
‹‹ምን አይነት ጉድ ልጅ ነች?››አቶ ፍሰሀ ነው የተናገረው፡፡
‹‹ብዬችሁ ነበር..አልሰማ ብላችሁ ሁላችንንም መቀመቅ ውስጥ ከተታችሁኝ….በጊዜ ትወገድ ብያችሁ ነበር፡፡››ዳኛው ተወራጩ፡፡
‹‹አንተ ቀበተት ሽማግሌ…በዚህ እድሜህ አንድ ፍሬ ልጅ ትገደል ስትል ትንሽ አይቀፍህም?››አቶ ፍሰሀ በንዴት መለሰ፡፡
‹‹አሁንማ እንድትገደል ብንስማማስ የት እናገኛታለን?በዚህ ሁሉ እድሜዬ አንተንና ኩማንደሩን በእንደዚህ አይነት ጫወታ የበለጠች ብቸኛዋ ሴት እሷ ብቻ ነች፡፡በጣም ብጠላትም በጣም የምትደነቅ ጀግና የሆነች ልጅ ነች››ሲል ዳኛው ተናገረ፡፡
በዚህ ሰዓት ድንገት የኩማንደሩ ስልክ ጠራ ..ከኪሱ አወጣና አየው…..የማያውቀው ቁጥር ነው፡፡አነሳው‹‹ውዴ በጣም ናፍቀኸኛል››
በስልኩ በእግር በፈረስ የሚፈልጋትን የአለም ድምፅ እየሰማ መሆኑን ማመን አልቻለም
‹‹አንቺ…የትነሽ ያለሽው?››
‹‹ቅርብህ ነኝ….ጁኒዬርም አብሮህ ነው አይደል?››
‹‹ምን እያወራሽ ነው?››
‹‹ሁለችሁም ናፍቃችሁኛል?››
‹‹ቀለድሽብን ማለት ነው?››
‹‹አይደለም…መቼስ ሁለታችሁንም እንደምወዳችሁ አትጠራጠሩም አይደል..?ልክ እንደእናቴ… እኔም አፈቅራኋላው፡፡››
ሁሉም አፍጥጠው ይመለከቱት ነበር‹‹እና ምንድነው የምትፈልጊው?፡፡››
‹‹ምፈልገውንማ መጀመሪያ ከተገናኘንበት ቀን አንስቶ መች ደብቄችሁ አውቃለው››
‹‹እና አሁን ምን ይሁን ነው የምትይው?››
‹‹ምንም ….እኔ አሁን እየፈለኩት ስላላው ፍትህ ወይም በቀል ላወራችሁ አይደለም የደወልኩት ..ድምፃችሁን ልሰማ ነው..እባክህ ስልኩን ለጁኒዬር ትሰጠዋለህ፣በጣም ነፍቆኛል…››
‹‹ገደል ግቢ››አለና ስልኩን ጠረቀመው፡፡
‹‹ምንድነው ..ስልኩን ለምን ዘጋህባት?››ጁኒዬር በንዴት ጠየቀው፡፡
‹‹እሷ ኮመዲ እየሰራችብን ነው..እንደናፈቅካት ተናግራ ካንተ እንዳገናኛት ነው የምትፈልገው››
‹‹ታዲያ ለምን ሳታገኛኘን?››
‹‹ምነው ?አንተም ናፍቃሀለች እንዴ?››
‹‹ተረጋጉ…ሁላችም ወደመቀመጫችሁ ተመለሱ››አቶ ፍሰሀ በመሀከል ጣልቃ ገብተው ሁሉም ወደቀልባቸው እንዲመለሱ አደረጉ፡፡
‹‹ልጆች አይታያችሁም እንዴ..?ይሄ እኮ የበቀሏአንዱ አካል ነው፡፡››
‹‹ማለት..?››ገመዶም ሆነ ጁኒዬር በአንድነት አቶ ፍሰሀ ላይ አፈጠጡ፡፡
‹‹በሁለታችሁ መካከል ቅሬታ በመፍጠር ኃይላችንን ለመበታተን እየጣረች ነው….›› ጁኒዬር ባለማመን ‹‹እንደዛ አስባ ይመስልሀል?፡፡››ሲል በጥርጣሬ ጠየቀ፡፡
‹‹ታዲያ ያንተን ስልክ እያወቀች ለምን ብላ ነው ለገመዶ ደውላ ከጁኒዬር ጋር አገናኘኝ ናፍቆኝ ነው የምትለው?››
‹‹አባዬ እውነትህን ነው….››
///
በተሰጣቸው ሶስት ቀን ውስጥ እሷን አድነው መያዝ አልቻሉም…እሷንም ቀጣዩን ክፍል በተመሳሳይ በዩቲዩብ ገፅ እንዳትለቅ ማድረግ አልቻሉም…ይሄ ሁለተኛው ግን ከመጀመሪያው በበለጠ ጫና ውስጥ ከተታቸው፡፡የከተማው የገዢው ፓርቲ ፅህፈት ቤትም ጁኒዬርን አስጠርቶ በሶሻል ሚዲያው ስለሚዘዋወረው ነገር ማብራሪያ እንዲያቀርብና በአፋጣኝ እየተሰነዘረበት ካለው ክስ ራሱ ነፃ እንዲያደርግ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው፡፡
‹‹አባዬ..ይህ ምርጫ ለምን አይቀርብኝም?››
‹‹ለምን እንደዛ አልክ?››
‹‹የፓርቲው ሰዎች እኮ ቁም ስቅሌን እያሳዩኝ ነው፡፡በአንድ ሳምንት ውስጥ በእኔና በቤተሰቦቼ ላይ እየተነዛ ያለውን ሀሚት ማጥራት ካልቻልኩ በእኔ ጉዳይ ላይ አቋም እንደሚወስዱ ነግረውኛል››
‹‹ምን አይነት አቋም››
‹‹ይመስለኛል..እጩ መቀየር የሚችሉት እስከዚህ ወር መጨረሻ ድረስ ነው፡፡እዚህ ከተማ ላይ በተቃዋሚዎች መሸነፍ አይፈልጉም ..ስለዚህ በሌላ እጩ ሊተኩኝ እያሰቡ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ወይ ነዶ..ያን ሁሉ ብር ከስክሰን እንደዚህ ጉድ እንሁን…የክልል ወዳጆቻችንም ለእኔ ደጋግመው እየደወሉልኝ ነው፡፡ልጅቷን መያዝ ካልቻላችሁ እኛ እናግዛችሁ እያሉ ነው፡፡››
‹‹እንዴት አድርገው ነው የሚያግዙን››ጁኒዬር ጠየቀ፡፡
‹‹በአካባቢው ያሉትን የከተማ የፀጥታ አካላት በማነጋገር ፍላጋው ላይ እንዲሰማሩ በማድረግ ነዋ››
‹‹ታዲያ አሪፍ እድል አይደል?››
‹‹አሪፍ እድል ነው..ግን ደግሞ እገዛቸውን አልተቀበልኩም››
‹‹ለምን?››
‹‹ምክንያቱም እሷን በማደኑ ላይ የመንግስት የፀጥታ አካላት ከገቡበት ድንገት ባልታሰበ ሁኔታ ልትጎዳ ትችላለች…ያንን ሪስክ መውሰድ አልችልም››
‹‹አባዬ..እዚህች ልጅ ላይ የምታሳየው የርህራሄ ስሜት ከእለት ወደእለት እያስደመመኝ ነው፡፡የተለየ ምክንያት አለህ እንዴ?››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹በተሰቀለው…አሁን ምንድነው የምናደርገው?››
‹‹አላውቅም…ለአባትህ ደውልለትና በአስቸኳይ ይምጣ…እዛ ይርጋጨፌ ምንም አያደርግም››
‹‹ደውዬለታለው… እየመጣነው››ሲል መለሰ ጁኑየር
‹‹ዳኛውም እየደወለልኝ ነበር››
‹‹እሱን ተወው ባክህ..ከአሁኑ በልብ ድካም እስከወዲያኛው ማንቀላፋቱ አይቀርም..ለማንኛውም እዚህ ምንም አንሰራም ..ወደቤት እንሄድ›› ተባባሉና ሁለቱም ወደ መኪናቸው በመግባት ተከታትለው ወደእነ ጁኒዬር ቤት መጓዝ ጀመሩ፡፡
በማግስቱ ጥዋት አንድ ሰዓት በሶሌ ኢንተርፕራይዝ ህንፃ የአቶ ፍሰሀ ቢሮ ውስጥ ቁጭ ብለው እየተወያዩ ነው፡፡
‹‹ያሰማራናቸውን ሰዎች ምንም ፍንጭ አላገኙም››አቶ ፍሰሀ ናቸው ጠያቂው፡፡
‹‹እዚህ ከተማ ውስጥ ያለች አይመስለኝም….እያንዳንዱን ሆቴል እና ፔንሲዬን አሳስሼለው….የለችም፡፡››ገመዶ መለሰ፡፡
‹‹ወደ አዲስአበባ ተመልሳ ሊሆን ይችላል?››
‹‹ወደዛም ሰው ልኬለው…..እንግዲህ የሚሆነውን እናያለን፡፡››
‹‹ጥሩ …ዩቲዬብ ባለቤትስ ማግኘት ችለናል…..?››አቶ ፍሰሀ ናቸው ሌላ ጥያቄ የጠየቁት፡፡
‹‹አዎ አናግሬው ነበር…የፈለገውን ያህል ብር እንደምንከፍለውና ቀጣዩን ስራ እንዳይለቅ ጠይቄው ነበር…››
‹‹እና?››
‹‹እናማ…ቀጣዩን አልሰጠችኝም…እራሷ ቀርፃ ነው የምትልክልኝ ….››የሚል መልስ ነው የሰጠኝ፡፡
እንደዛ ከሆነ እኮ አሪፍ ነው…ለልጁ ደህና ብር ስጡትና ቀጣዩን ታሪክ ልታስረክበው ስትቀጥረው ይደውልልን እና እናገኛታለን ማለት ነው››ዳኛው በአዲስ ተስፋ ተሞልተው ተናገሩት፡፡
ኩማንደር ፈገግ አለና‹‹ክቡር ዳኛ….ይሄንን ማሰብ የሚያቅተኝ ይመስልሀል?››
‹‹አይ በፍጹም እንደዛ አላልኩም….ውይይት ላይ ስለሆን የተሰማኝን በግልፅ ነው የተናገርኩት››
‹‹ጥሩ…ለልጁ ይሄንን ሀሳብ አቅርቤለት ነበር….ወዲያው ይሄንን መልእክት አሳየኝ፡፡››
‹‹ምንድነው?››
በዩቲዬብ የተለቀቀውን የወንጀል ታሪካችሁን መንደርደሪያ ስትሰሙ መጀመሪያ ምታደርጉት ወደእዚህ ዩቲዩበሩ ልጅ ጋር ሄዳችሁ በገንዘብም በማስፈራራትም ቀጣዩን እንዳይለቀውና በእሱ አማካይነት እኔን ለመያዝ እንደምትሞክሩ አውቃለው….ለዛም ነው ቀድሜ ይሄንን መልዕክት ልጁ ጋር የተውኩት፡፡አንደኛ ከአሁን በኃላ ቀጥታ ልጁን አላገኘውም .. የተቀረፀውን በሌላ መንገድ ነው ምልክለት፡፡ሁለተኛ ልጅን የምታቆሙት ከሆነ እየተቆራረጠ በአምስት ክፍል ይለቀቅ የነበረውን ለሌላ ዩቲዬበር አንዴ ሰጥቼው በአንዴ እንዲለቀቅና ነገሮች ፍርጥርጥ እንዲሉ አደርጋለው ….ያ ማለት ደግሞ ለማሰቢያ እና የተሻለውን መንገድ መምረጫ ጊዜ ያሳጣችኋላ..እንግዲህ ምርጫው የእናንተ ነው፡፡››ይላል፡፡
‹‹ምን አይነት ጉድ ልጅ ነች?››አቶ ፍሰሀ ነው የተናገረው፡፡
‹‹ብዬችሁ ነበር..አልሰማ ብላችሁ ሁላችንንም መቀመቅ ውስጥ ከተታችሁኝ….በጊዜ ትወገድ ብያችሁ ነበር፡፡››ዳኛው ተወራጩ፡፡
‹‹አንተ ቀበተት ሽማግሌ…በዚህ እድሜህ አንድ ፍሬ ልጅ ትገደል ስትል ትንሽ አይቀፍህም?››አቶ ፍሰሀ በንዴት መለሰ፡፡
‹‹አሁንማ እንድትገደል ብንስማማስ የት እናገኛታለን?በዚህ ሁሉ እድሜዬ አንተንና ኩማንደሩን በእንደዚህ አይነት ጫወታ የበለጠች ብቸኛዋ ሴት እሷ ብቻ ነች፡፡በጣም ብጠላትም በጣም የምትደነቅ ጀግና የሆነች ልጅ ነች››ሲል ዳኛው ተናገረ፡፡
በዚህ ሰዓት ድንገት የኩማንደሩ ስልክ ጠራ ..ከኪሱ አወጣና አየው…..የማያውቀው ቁጥር ነው፡፡አነሳው‹‹ውዴ በጣም ናፍቀኸኛል››
በስልኩ በእግር በፈረስ የሚፈልጋትን የአለም ድምፅ እየሰማ መሆኑን ማመን አልቻለም
‹‹አንቺ…የትነሽ ያለሽው?››
‹‹ቅርብህ ነኝ….ጁኒዬርም አብሮህ ነው አይደል?››
‹‹ምን እያወራሽ ነው?››
‹‹ሁለችሁም ናፍቃችሁኛል?››
‹‹ቀለድሽብን ማለት ነው?››
‹‹አይደለም…መቼስ ሁለታችሁንም እንደምወዳችሁ አትጠራጠሩም አይደል..?ልክ እንደእናቴ… እኔም አፈቅራኋላው፡፡››
ሁሉም አፍጥጠው ይመለከቱት ነበር‹‹እና ምንድነው የምትፈልጊው?፡፡››
‹‹ምፈልገውንማ መጀመሪያ ከተገናኘንበት ቀን አንስቶ መች ደብቄችሁ አውቃለው››
‹‹እና አሁን ምን ይሁን ነው የምትይው?››
‹‹ምንም ….እኔ አሁን እየፈለኩት ስላላው ፍትህ ወይም በቀል ላወራችሁ አይደለም የደወልኩት ..ድምፃችሁን ልሰማ ነው..እባክህ ስልኩን ለጁኒዬር ትሰጠዋለህ፣በጣም ነፍቆኛል…››
‹‹ገደል ግቢ››አለና ስልኩን ጠረቀመው፡፡
‹‹ምንድነው ..ስልኩን ለምን ዘጋህባት?››ጁኒዬር በንዴት ጠየቀው፡፡
‹‹እሷ ኮመዲ እየሰራችብን ነው..እንደናፈቅካት ተናግራ ካንተ እንዳገናኛት ነው የምትፈልገው››
‹‹ታዲያ ለምን ሳታገኛኘን?››
‹‹ምነው ?አንተም ናፍቃሀለች እንዴ?››
‹‹ተረጋጉ…ሁላችም ወደመቀመጫችሁ ተመለሱ››አቶ ፍሰሀ በመሀከል ጣልቃ ገብተው ሁሉም ወደቀልባቸው እንዲመለሱ አደረጉ፡፡
‹‹ልጆች አይታያችሁም እንዴ..?ይሄ እኮ የበቀሏአንዱ አካል ነው፡፡››
‹‹ማለት..?››ገመዶም ሆነ ጁኒዬር በአንድነት አቶ ፍሰሀ ላይ አፈጠጡ፡፡
‹‹በሁለታችሁ መካከል ቅሬታ በመፍጠር ኃይላችንን ለመበታተን እየጣረች ነው….›› ጁኒዬር ባለማመን ‹‹እንደዛ አስባ ይመስልሀል?፡፡››ሲል በጥርጣሬ ጠየቀ፡፡
‹‹ታዲያ ያንተን ስልክ እያወቀች ለምን ብላ ነው ለገመዶ ደውላ ከጁኒዬር ጋር አገናኘኝ ናፍቆኝ ነው የምትለው?››
‹‹አባዬ እውነትህን ነው….››
///
በተሰጣቸው ሶስት ቀን ውስጥ እሷን አድነው መያዝ አልቻሉም…እሷንም ቀጣዩን ክፍል በተመሳሳይ በዩቲዩብ ገፅ እንዳትለቅ ማድረግ አልቻሉም…ይሄ ሁለተኛው ግን ከመጀመሪያው በበለጠ ጫና ውስጥ ከተታቸው፡፡የከተማው የገዢው ፓርቲ ፅህፈት ቤትም ጁኒዬርን አስጠርቶ በሶሻል ሚዲያው ስለሚዘዋወረው ነገር ማብራሪያ እንዲያቀርብና በአፋጣኝ እየተሰነዘረበት ካለው ክስ ራሱ ነፃ እንዲያደርግ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው፡፡
‹‹አባዬ..ይህ ምርጫ ለምን አይቀርብኝም?››
‹‹ለምን እንደዛ አልክ?››
‹‹የፓርቲው ሰዎች እኮ ቁም ስቅሌን እያሳዩኝ ነው፡፡በአንድ ሳምንት ውስጥ በእኔና በቤተሰቦቼ ላይ እየተነዛ ያለውን ሀሚት ማጥራት ካልቻልኩ በእኔ ጉዳይ ላይ አቋም እንደሚወስዱ ነግረውኛል››
‹‹ምን አይነት አቋም››
‹‹ይመስለኛል..እጩ መቀየር የሚችሉት እስከዚህ ወር መጨረሻ ድረስ ነው፡፡እዚህ ከተማ ላይ በተቃዋሚዎች መሸነፍ አይፈልጉም ..ስለዚህ በሌላ እጩ ሊተኩኝ እያሰቡ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ወይ ነዶ..ያን ሁሉ ብር ከስክሰን እንደዚህ ጉድ እንሁን…የክልል ወዳጆቻችንም ለእኔ ደጋግመው እየደወሉልኝ ነው፡፡ልጅቷን መያዝ ካልቻላችሁ እኛ እናግዛችሁ እያሉ ነው፡፡››
‹‹እንዴት አድርገው ነው የሚያግዙን››ጁኒዬር ጠየቀ፡፡
‹‹በአካባቢው ያሉትን የከተማ የፀጥታ አካላት በማነጋገር ፍላጋው ላይ እንዲሰማሩ በማድረግ ነዋ››
‹‹ታዲያ አሪፍ እድል አይደል?››
‹‹አሪፍ እድል ነው..ግን ደግሞ እገዛቸውን አልተቀበልኩም››
‹‹ለምን?››
‹‹ምክንያቱም እሷን በማደኑ ላይ የመንግስት የፀጥታ አካላት ከገቡበት ድንገት ባልታሰበ ሁኔታ ልትጎዳ ትችላለች…ያንን ሪስክ መውሰድ አልችልም››
‹‹አባዬ..እዚህች ልጅ ላይ የምታሳየው የርህራሄ ስሜት ከእለት ወደእለት እያስደመመኝ ነው፡፡የተለየ ምክንያት አለህ እንዴ?››
❤51👍7😁1