😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አምስት (5)
ማይክ ከኒውዮርክ ከመነሳቱ በፊት ወደ ናንሲ ስልክ ደውሎ በዘጠኝ ደቂቃ ውስጥ እንደሚደርስና ተዘጋጅታ እንድትጠብቀው ነገራት ። ከጥቂት ምልልሶች በኋላ የምትዘጋጀው በሰርግ ሊጋቡ እንደሆነ ሲገልፅላት ፤
«ለምን ዛሬ ማታ? ለምን ?» አለችው
«ደመነፍሴ የሆነ ነገር ነገረኝ ። ብቻ ነገሩ የተገባ ነው» አላት ። በቃ ልታገባ ነው ። ትዳር ልትመሰርት! ማይክልና እሷ የሕግ ባልና ሚስት ሊሆኑ ! በፈገግታ ተመላች።
«መጣሁ ፣ ዘጠኝ ደቂቃ ብቻ. . . እና ደሞ ናንሲ!»
«እ ?»
«በጣም እወድሻለሁ !» ይህን ብሎ ስልኩን ዘጋውና እየሮጠ አውሮፕላኑ ላይ ተሳፈረ።
ግው! ግው !ግው !
እየደጋገመ በሩን ይጠልዘው ገባ ። ይህን በር ሲደበድብ ሶስት ደቂቃ ያህል አልፏል። ግን ተስፋ ቆርጦ ሊሄድ አልፈለገም። የቤን አቭሪን ጠባይ ያውቃል ። እቤት ውስጥ እንዳለም በደንብ ይገባዋል ።
‹‹ቤን ! ስማ ፤ ቤን !»
ግው!ግው ! ግው!
« ቤን ! በስላሴ ስማኝ ! ትሰማኛለህ ሰውዬው !...»
ግው! ግው? ግው! ..ግው ግው! ግው!.....
«ቤን ..›..»
ግው! ግው! ግው!..
በመጨረሻ ኮቴ ተሰማው ፤ የተደናበረ ኮቴ ። ቀጥሎ አንድ ነገር መታና ተንኳኳ ። የመደነቃቀፍ ድምፅ ተሰማው ። በሩ ሲከፈት እንቅልፍ ያናወዘው ቤን አቭሪ ብቅ አለ ፤ ግራ ተጋብቶ ፤ በከነቴራና ሙታንታ ብቻ ።
«ገና በአምስት ሰዓት የተኛኸው ምን ነካኝ ብለህ ነው ፣ በክርስቶስ ?» አለ ማይክል ። ቤን ግን አልመለሰለትም ። ማይክ ፊቱን ሲመለከት ነገሩ ሁሉ ገባው።
«አረ በስላሴ ! ቤን ፤ ጥምብዝ ብለህ ሰክረሃልና ?»
«ከራስ ፀጉሬ እስከ እግር ጥፍሬ » አለ ቤን ቁልቁል እግሩን እየተመለከተ ፤ የስካር ፈገግታ ፈገግ ብሎ። እግሩ ሲብረከረክ ይታይ ነበር ።
«ስካርህን በቶሎ ማብረድ አለብኝ። ለብርቱ ጉዳይ እፈልግሀለሁ
«ተባለ እንዴ ስድስት ቢፍ- ኢተር ጂን ቶኒክ ውሀ ሲበላው ታየኝ ኮ!ያን ሁሉ ስጠጣ ያመሸሁት ፤ባንተ መምጣት ብቻ ላበላሸው ነዋ፤ ቡልሽት››
«ስድቡም ይቆይ፣ ስካሩም ቢበላሽ አይጐዳ ፤ ይልቅስ ቶሎ ነቃ በልና ልብስህን ለባብስ»
«የለበስኩት በቃኝ!» ቤን ይህን ሲል ማይክል አልፎት ገብቶ ነበረና መብራቱን አበራው ። ቤን አቭሪ ግን አይኑን ሊገልጥ ተቸግሮ ማጨናበስ ጀመረ ። «ሄይ ! ... ምን ማድረግህ ነው›› አለ ቤን ። መብራቱን አብርቶ ወደ ኩሽና መንገዱን ቀጠለ ። ‹‹ምን እያደረክ ነው?» አለ ቤን ።
«አንተ ብትሆን እኩሽና ውስጥ ምንድነው እምታደርገው !! የቦምብ ከምሱር ትነቅላለህ ?» አለ ማይክል። «አትጠራጠር ። እነቅልና እወረውር …
‹‹ይልቅ ወሬውን ተውና አንድ ትልቅ ፌሽታ ለማድረግ ዝግጁ ሁን» አለ ማይክ ፈገግ ብሎ። ቤን ነቃ አለ " እፊቱም ላይ አንድ ነገር ለማግኝት ተስፋ የማድረግ ስሜት ታየበት፡፡ «ፌሽታው ምንድነው? ልንጠጣ ያስችለናል ? ››
‹‹የፈለግነዉን ማድረግ እንችላለን ግን አሁን አይደለም፡፡ ሁሉም በኋላ ያደርሰናል»
‹‹ባዶ ተስፋ ጅልህን ብላ›› አለና እወንበሩ ላይ ሄዶ ተወዘፈ
«ጉዳዩ ምን እንደሆነ አውቀሃል ?» አለ ማይክ ።
«እሚያስጠጣ ጉዳይ ካልሆነ ላውቀውም አልፈልግ ፤ ልትነግረኝም አልሻ ። አኔ ጌታዬ ፤ ዶክትሬቴን ልቀበል ነው ። ሌላ ባጣ እሱን እያሰብኩ መጠጣት እችላለሁ ።
« እኔ ደግሞ ዛሬ እሱኑ አሳብቤ ሚስት ላገባ ነው »
«እሱም አይክፋም » አለ ቤን። እና ድንገት ቀና ፣ ነቃ ብሎ « ምናልክ ? ምን መሆኔ ነው አልክ ?» አለ ።
«ሰምተኽኛል ፤ ምን ትጠይቀኛለህ ናንሲ እና እኔ ልንጋባ ነው አልኩህ » ማይክል ይህን ሲናገር በኩራትና ያለው ነገር እንደሚፈፀም በተማመነ ድምፅ ነበር።
«የቀለበት ማሰሪያ ፌስታ መሆኑ ነዋ!» አለ ቤን በጣም ነቃ ብሎ።« ይኸ ከሆነማ ብዙ ቢፍ - ኢተር ጂን ሊያስጨምር ይችላል ።። ቢያንስ ሌላ ስድስት ወይም ሰባት ስምንትም ያስጨምራል አትለኝም !››
«ቀለበት አይደለም ፤ ሰርግ ። ሰርግ አልኩህ « ሰርግ ታወቃለሀ፣ ቤን»
«ዛሬ? ሰርግ ?» አለ ቤን ግራ ተጋብቶ «ለምን ዛሬ "ለምን ?»
«ምክንያቱም ዛሬውኑ እንዲሆን ፈለግና ። ዛሬ መጋባት ደስ አለና !» አለ ማይክል ። «ያም ሆነ ይህ እንዲህ ደንዝዘህ ቢነግሩህም ስለማይገባህ ይቅር ። ግን ሚዜ አንደኛ ሚዜው አንተ ነህ ብልህ ያን ያሀል ሰምተህ መረዳት ትችላለህ››
«በደንብ ነዋ!-የውሻ ልጅ።ደሞ ይኸን ልጣ ግን እውነት ዛሬ ልትጋቡ ነው” እንደ እዞ ብድግ ብሎ ከወንበሩ ላይ ዘሎ ሲወርድ አደናቀፈውና ጀበናውን በእግሩ መታው ። «የተረገመ እንቅፋት»
«እየው። እንዲህ ከሆንክ ራስሀን ታጠፋለህ ። ስለዚህ ቀስ ብለህ ሂድና የሆነ ልብስ...» አለ ማይክል። .
«ልክ ብለሃል...»
እያጉተመተመ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ ። ሲመለስ ትንሽ ስውነቱን ሰብሰብ ለማድረግ ሞክሮ ነበር ። ትንሽ ነቃ ብሎ ልብሱንም ለብሶ ነበር። አንዲያውም ሰማያዊና ነጭ ነጠብጣብ ባለው ቲሸርት ላይ ክራሻት አስሮ ነበር ። ማይክል ሁኔታውን ካዬ በኋላ ፈገግ ብሎና ራሱን ነቅንቆ ፤ «ምናለበት ባይሆን ቆለሙ ወደ ቲሸርቱ የሚጠጋ ክራቫት ብታስር ! መቼም ቲሸርቱ ይሁን እንበል» አለ ። ክራቫቱ ጥቁር ሲሆን አልፎ አልፎ ቤዥ ጣልጣል ያለበት ነበር። «ለመሆኑ ክራሻች ያስፈልገኛል እንዴ ?» አለ ቤን ። «ለዚህ ቲሸርት የሚሆን ቀለም ያለው የማገኝ አይመስለኝም» ሲል ጨመረ እየተጨነቀ ።
«ተወው አትጨነቅ ፤ ይቅር ። ግን ለጊዜው ሱሪህን ቆልፍ። ከዚያ አለቀ። እንሄዳለን ። ደሞ ጫማ ያደረግከው ባንድ እግርህ ነው? ያኛው እግርሀም ጫማ ሳያስፈልገው አይቀርምና በል አንደኛውን ጫማ ፈልገው» ቤን እግሩን አየና ባንድ እግሩ ብቻ ጫማ እንዳደረገ ሲገነዘብ ሳቁን ለቀቀው ።
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አምስት (5)
ማይክ ከኒውዮርክ ከመነሳቱ በፊት ወደ ናንሲ ስልክ ደውሎ በዘጠኝ ደቂቃ ውስጥ እንደሚደርስና ተዘጋጅታ እንድትጠብቀው ነገራት ። ከጥቂት ምልልሶች በኋላ የምትዘጋጀው በሰርግ ሊጋቡ እንደሆነ ሲገልፅላት ፤
«ለምን ዛሬ ማታ? ለምን ?» አለችው
«ደመነፍሴ የሆነ ነገር ነገረኝ ። ብቻ ነገሩ የተገባ ነው» አላት ። በቃ ልታገባ ነው ። ትዳር ልትመሰርት! ማይክልና እሷ የሕግ ባልና ሚስት ሊሆኑ ! በፈገግታ ተመላች።
«መጣሁ ፣ ዘጠኝ ደቂቃ ብቻ. . . እና ደሞ ናንሲ!»
«እ ?»
«በጣም እወድሻለሁ !» ይህን ብሎ ስልኩን ዘጋውና እየሮጠ አውሮፕላኑ ላይ ተሳፈረ።
ግው! ግው !ግው !
እየደጋገመ በሩን ይጠልዘው ገባ ። ይህን በር ሲደበድብ ሶስት ደቂቃ ያህል አልፏል። ግን ተስፋ ቆርጦ ሊሄድ አልፈለገም። የቤን አቭሪን ጠባይ ያውቃል ። እቤት ውስጥ እንዳለም በደንብ ይገባዋል ።
‹‹ቤን ! ስማ ፤ ቤን !»
ግው!ግው ! ግው!
« ቤን ! በስላሴ ስማኝ ! ትሰማኛለህ ሰውዬው !...»
ግው! ግው? ግው! ..ግው ግው! ግው!.....
«ቤን ..›..»
ግው! ግው! ግው!..
በመጨረሻ ኮቴ ተሰማው ፤ የተደናበረ ኮቴ ። ቀጥሎ አንድ ነገር መታና ተንኳኳ ። የመደነቃቀፍ ድምፅ ተሰማው ። በሩ ሲከፈት እንቅልፍ ያናወዘው ቤን አቭሪ ብቅ አለ ፤ ግራ ተጋብቶ ፤ በከነቴራና ሙታንታ ብቻ ።
«ገና በአምስት ሰዓት የተኛኸው ምን ነካኝ ብለህ ነው ፣ በክርስቶስ ?» አለ ማይክል ። ቤን ግን አልመለሰለትም ። ማይክ ፊቱን ሲመለከት ነገሩ ሁሉ ገባው።
«አረ በስላሴ ! ቤን ፤ ጥምብዝ ብለህ ሰክረሃልና ?»
«ከራስ ፀጉሬ እስከ እግር ጥፍሬ » አለ ቤን ቁልቁል እግሩን እየተመለከተ ፤ የስካር ፈገግታ ፈገግ ብሎ። እግሩ ሲብረከረክ ይታይ ነበር ።
«ስካርህን በቶሎ ማብረድ አለብኝ። ለብርቱ ጉዳይ እፈልግሀለሁ
«ተባለ እንዴ ስድስት ቢፍ- ኢተር ጂን ቶኒክ ውሀ ሲበላው ታየኝ ኮ!ያን ሁሉ ስጠጣ ያመሸሁት ፤ባንተ መምጣት ብቻ ላበላሸው ነዋ፤ ቡልሽት››
«ስድቡም ይቆይ፣ ስካሩም ቢበላሽ አይጐዳ ፤ ይልቅስ ቶሎ ነቃ በልና ልብስህን ለባብስ»
«የለበስኩት በቃኝ!» ቤን ይህን ሲል ማይክል አልፎት ገብቶ ነበረና መብራቱን አበራው ። ቤን አቭሪ ግን አይኑን ሊገልጥ ተቸግሮ ማጨናበስ ጀመረ ። «ሄይ ! ... ምን ማድረግህ ነው›› አለ ቤን ። መብራቱን አብርቶ ወደ ኩሽና መንገዱን ቀጠለ ። ‹‹ምን እያደረክ ነው?» አለ ቤን ።
«አንተ ብትሆን እኩሽና ውስጥ ምንድነው እምታደርገው !! የቦምብ ከምሱር ትነቅላለህ ?» አለ ማይክል። «አትጠራጠር ። እነቅልና እወረውር …
‹‹ይልቅ ወሬውን ተውና አንድ ትልቅ ፌሽታ ለማድረግ ዝግጁ ሁን» አለ ማይክ ፈገግ ብሎ። ቤን ነቃ አለ " እፊቱም ላይ አንድ ነገር ለማግኝት ተስፋ የማድረግ ስሜት ታየበት፡፡ «ፌሽታው ምንድነው? ልንጠጣ ያስችለናል ? ››
‹‹የፈለግነዉን ማድረግ እንችላለን ግን አሁን አይደለም፡፡ ሁሉም በኋላ ያደርሰናል»
‹‹ባዶ ተስፋ ጅልህን ብላ›› አለና እወንበሩ ላይ ሄዶ ተወዘፈ
«ጉዳዩ ምን እንደሆነ አውቀሃል ?» አለ ማይክ ።
«እሚያስጠጣ ጉዳይ ካልሆነ ላውቀውም አልፈልግ ፤ ልትነግረኝም አልሻ ። አኔ ጌታዬ ፤ ዶክትሬቴን ልቀበል ነው ። ሌላ ባጣ እሱን እያሰብኩ መጠጣት እችላለሁ ።
« እኔ ደግሞ ዛሬ እሱኑ አሳብቤ ሚስት ላገባ ነው »
«እሱም አይክፋም » አለ ቤን። እና ድንገት ቀና ፣ ነቃ ብሎ « ምናልክ ? ምን መሆኔ ነው አልክ ?» አለ ።
«ሰምተኽኛል ፤ ምን ትጠይቀኛለህ ናንሲ እና እኔ ልንጋባ ነው አልኩህ » ማይክል ይህን ሲናገር በኩራትና ያለው ነገር እንደሚፈፀም በተማመነ ድምፅ ነበር።
«የቀለበት ማሰሪያ ፌስታ መሆኑ ነዋ!» አለ ቤን በጣም ነቃ ብሎ።« ይኸ ከሆነማ ብዙ ቢፍ - ኢተር ጂን ሊያስጨምር ይችላል ።። ቢያንስ ሌላ ስድስት ወይም ሰባት ስምንትም ያስጨምራል አትለኝም !››
«ቀለበት አይደለም ፤ ሰርግ ። ሰርግ አልኩህ « ሰርግ ታወቃለሀ፣ ቤን»
«ዛሬ? ሰርግ ?» አለ ቤን ግራ ተጋብቶ «ለምን ዛሬ "ለምን ?»
«ምክንያቱም ዛሬውኑ እንዲሆን ፈለግና ። ዛሬ መጋባት ደስ አለና !» አለ ማይክል ። «ያም ሆነ ይህ እንዲህ ደንዝዘህ ቢነግሩህም ስለማይገባህ ይቅር ። ግን ሚዜ አንደኛ ሚዜው አንተ ነህ ብልህ ያን ያሀል ሰምተህ መረዳት ትችላለህ››
«በደንብ ነዋ!-የውሻ ልጅ።ደሞ ይኸን ልጣ ግን እውነት ዛሬ ልትጋቡ ነው” እንደ እዞ ብድግ ብሎ ከወንበሩ ላይ ዘሎ ሲወርድ አደናቀፈውና ጀበናውን በእግሩ መታው ። «የተረገመ እንቅፋት»
«እየው። እንዲህ ከሆንክ ራስሀን ታጠፋለህ ። ስለዚህ ቀስ ብለህ ሂድና የሆነ ልብስ...» አለ ማይክል። .
«ልክ ብለሃል...»
እያጉተመተመ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ ። ሲመለስ ትንሽ ስውነቱን ሰብሰብ ለማድረግ ሞክሮ ነበር ። ትንሽ ነቃ ብሎ ልብሱንም ለብሶ ነበር። አንዲያውም ሰማያዊና ነጭ ነጠብጣብ ባለው ቲሸርት ላይ ክራሻት አስሮ ነበር ። ማይክል ሁኔታውን ካዬ በኋላ ፈገግ ብሎና ራሱን ነቅንቆ ፤ «ምናለበት ባይሆን ቆለሙ ወደ ቲሸርቱ የሚጠጋ ክራቫት ብታስር ! መቼም ቲሸርቱ ይሁን እንበል» አለ ። ክራቫቱ ጥቁር ሲሆን አልፎ አልፎ ቤዥ ጣልጣል ያለበት ነበር። «ለመሆኑ ክራሻች ያስፈልገኛል እንዴ ?» አለ ቤን ። «ለዚህ ቲሸርት የሚሆን ቀለም ያለው የማገኝ አይመስለኝም» ሲል ጨመረ እየተጨነቀ ።
«ተወው አትጨነቅ ፤ ይቅር ። ግን ለጊዜው ሱሪህን ቆልፍ። ከዚያ አለቀ። እንሄዳለን ። ደሞ ጫማ ያደረግከው ባንድ እግርህ ነው? ያኛው እግርሀም ጫማ ሳያስፈልገው አይቀርምና በል አንደኛውን ጫማ ፈልገው» ቤን እግሩን አየና ባንድ እግሩ ብቻ ጫማ እንዳደረገ ሲገነዘብ ሳቁን ለቀቀው ።
👍21😁1
«እሺ ፤እሺ ። በቃ ዞሮብኛል ። ምንም ማድረግ አልችልም ። ወይ አስቀድመህ ዛሬ ማታ እፈልግሃለሁ ብትለኝ ደግ ። ዛሬ ጧት ተገናኝተን ነበር ፤አይደለም ?ያኔ ልትነግረኝ ትችል ነበር ቢያንስ» አለ ቤን አቭሪ ፤እየሳቀ ጀምሮ ወደ መጨረሻው ግን ከምር በሆነ አነጋገር።
«ጧት አላሰብኩትማ፤ይህ እንደሚሆን እላወቅኩም ነበርኮ»
«አላወቅኩም ነበር›› ቤን ይህን ጥያቄ የጠየቀው ስካር የሚባል ነገር በማይሰማበት ድምፅና በቁም ነገር ነበር ።
«በፍጹም ስልህ!›
«እውነትህን ነው? ወይስ ታሾፋለህ?››
«ምንም አላሾፍኩም ። አሁን በቃ ። እንዴት አላወክም ፤ ጭቅጭቅ ፤ ስብከት አልፈልግም ። አሁን ካንተ የምፈልገው የረሳኸውን ሁሉ አስተካክለህ እንድንሄድ ነው ። ናንሲ ትጠብቀናለች ማይክል ይህን ሲል ቤን እቭሪ ግራ በመጋባት ይመለከትው ነበር። ይኸኔ ማይክል ፣ «ስካሩ ትንሽ ለቀቅ እንዲያደርግህ ይሀን ጠጣበት» ብሎ ቡና ሰጠው። ቤን ቡናውን ትቀብሎ ፉ…ት እድርጎ ከጠጣለት በኋላ ፊቱን አኮፋተረና በመፀፀት ድምጽ…
«ያን የመሰለ ጂን እንዲህ ብላሽ ሆኖ ይቅር» አለ ።
«ግዴለህም ፤ ከሰርጉ ፍጥምጥም በኋላ ትተካበታለህ»
«በነገራችን ላይ የት ነው ፍጥምጥሙን የምታደርጉት?»-
«ልታየው እይደለም ? አይዞሀ ምንም ችግር የለም ። ሁል ጊዜም የማትረሳኝ አንዲት ትንሽ ከተማ አለች ። ከዚህ የአንድ ሰዓት መንገድ ያህል ብትሆን ነው ። በልጅነቴ እንድ ጊዜ ለእረፍት ወስደውኝ አይቻት እንደ ወደድኳት ቀረሁ ። ለሰርግ የምትስማማ ናት»
«እንዴት ነው ፤ የጋብቻ ፈቃድስ ?» አለ ቤን ። (ያገባ ሰው በጋብቻ ላይ ጋብቻ እንዳይፈጽም በማሰብ ማንም ሰው እገሌ የተባለው ሰው ያላገባ ወይም ወዘተ ስለሆነ ሊያገባ ይችላል የሟል ፈቃድ ያስፈልገዋል ።)
«አያስፈልገኝም ። ከተማዋ ከዚህ አይነቱ ጣጣ ነፃ ናት። የፈለግከውን በፈለግከው ሰዓት ብታደርግ ማንም አይጠይቅህም ። ገለፃው ይበቃ መሰለኝ ። አሁን ዝግጁ ከሆንክ እንሂድ» ቤን ቡናውን ጨለጠና «አዎ መሄዱ ይሻላል። እረ በእግዚአብሔር ፤ ሁሉ ነገር እንግዳ ሆነብኝ አይደለም እንዴ ?፣ ተደነጋገርኩኩ ፤ ፍርሃት ፤ፍርሃት አይልህም ? »
«ቅንጣት ታህል!» |
‹‹ የምናልባት ነገሩን ደህና አርገህ ባታላምጠው ይሆናል ። እኔ እንጃ ... ሠርግ ፤ ጋብቻ ሲሉኝ… ህእ!» ቤን ይህን ተናግሮ ራሱን በአግራሞት እየነቀነቀ እንደገና ባንድ እግሩ ጫማ እንዳላደረገ እየ ።ጫማውን ሊፈልግ እየተነሳ «ምንም እንኳ ናንሲ ግሩም ልጅ ብቅሆን!» አለ ስለ ጋብቻ እንደማይገባው የተናገረውን በመቀጠል ።
«ከግሩምም በላይ ናት» አለ ማይክል። ቤን ይነሳ እንጂ ጫማውን ለመፈለግ አልሄደም ነበረና ማይክል ፈልጎ አመጣለት ። ከዚያም በአክብሮት ጎንበስ ብሎ በሁለት እጁ ጫማውን ለቤን አቀረበለት፡፡
«ተባረክ» አለ ቤንም ቀልዱን በመቀበል ። ደርሰው ለመሂድ እቆበቆቡ ። ከዚህ ዓይነቱ ጭቅጭቅ ሲወጡ የሚችሉት ቤቱን ሲለቁ መሆኑን የተገነዘቡ ይመስሉ ነበር… ከዚህ የቁም ነገር ምልልስ ለመላቀቅ ፤ ለመፈንጠዝ ፤ በደስታ ቴሞልቶ ለመሳቅ ።
“እንዴት ነው አሁን? ምንም የሚያሳፍር ነገር የለም ?» አለ ቤን ጫማውን ካደረገ በኋላ እሱሪው ኪስ እየገባ ። «የምን ማሳፈር፣ዝንጥ ብለሀልንጂ !»
«እሱን ተወው ! ያ የተረገመ ቁልፍ መያዣዬን ደሞ የት ጣልኩት ይባላል !» ማይክል እያየው ሲስቅ ግራ ተጋብቶ የተቀመጠበትን ቦታ እና አካባቢውን መቃኘት ጀመረ። ቁልፍ መያዣው እሱሪው የጎን የቀበቶ ማስገቢያ ጥብጣብ ላይ ተንጠልጥሎ ነበር ። «ያውልህ ቁልፉ ፤ ቶሎ በል። በቃ እንሂድ»
ከዚያም ክንድ ለክንድ ተያይዘው ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የመጠጥ ቤት ዘፈን እየዘፈኑ ወጡ ። እየዘፈኑ ጉዟቸውን ቀጠሉ። ማንም ሰው ወጥቶ አትረብሹን አላላቸውም። ያ አካባቢ በጠቅላላ የሀርቫርድ ተመላላሽ ተማሪዎች ተከራይተው የሚኖሩበት አካባቢ ስለሆነ በተለይ እንዲህ ትምህርት ቤት ለእረፍት ሊዘጋ አካባቢ ፤ ማለትም ከፈተና በኋላ ሁሉም የሚያደርገው በመሆኑ ማንም ማንን ረበሽከኝ ሲል አይችልም ። ወቅቱ የነፃነትና የመቦረቅ ነበር ።
እናንሲ ቤት አጠገብ ሲደርሱ መኪናቸውን አቆሙ ። ከዚያም ማይክል ጥሩምባውን አንዴ አምባረቀው። ናንሲ ዝግጁ ሆና ስትጠብቅ ዓመታት ያለፉ ሲመስላት ነበርና ጥሩንባውን ሲያንባርቀው ተንደርድራ ወጥታ በአፍታ አጠገባቸው ገጭ አለች ። ናንሲን ሲያዩ ሁለቱ ወንዶች መብረቅ የመታቸውን ያህል
ደነገጡ። ፀጥ አሉ። «የስላሴ ያለህ ናንሲ። እንዴት ነው እንደዚህ ቁንጅት ያልሽው በይ!-..ደሞ ይኽን ቀሚስ ከየት አመጣሽው?» አለ ማይክል ፀጥታውን እየገሰሰ። «ነበረኝ!» አለች ናንሲ ። ሁለቱም የፍቅርና የመነፋፋቅ ፈገግታን ተላበሱ ። በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ስሜቷ ሲራወጥ ተሰማት ። ድንገት ሁለንተናዋ የሙሽራ የሆነ መሰላት ። ለሱም ። ክእግር እስከራሷ ሙሽራ ሆና ታየችው።
አንገትጌው በሐር ጥልፍ የተጌጠ ነጭ ረጂም ቀሚስ ለብሳ ፤ ጥቁር ሐር ምስጋን ይንሳው በሚያሰኘው ፀጉሯ ላይ ሰማያዊ የሐር ኮፍያ አድርጋለች ። ነጭ ሰንደል ተጫምታ ፥ በእጇም ጥንታዊነት ያለው የሚመስል እጅግ የሚያምር የተጠለፈ መሀረብ ይዛለች። ቃላት ሊገልጹት በማይደፍሩት መጠን ተውባ ፤ ቆንጅታ ነበረና ለተወሰነ ጊዜ ማይክል ምንም ቃል ትንፍሽ ሊል አልቻለም። ቤን አቭሪ እንኳ እንዲያ ሆና ሲያያት ስካሩ ፈፅሞ ጥሎት የበረረ ይመስል ነበር ።
«ታያላችሁ ይህንን ? በጣም ውብ ፤ በጣም ጥንታዊ ነው» አለች መሀረቡን እያሳየቻቸው ፤«ከሴት አያቴ ያገኘሁት የውርስ እቃ ነው»
«ልእልት መስለሻል ኮ ናንሲ» አለ ቤን አቭሪ።
«እግዜር ይስጥልኝ ቤን»
«እንዴ!.›. ቆይ ...ስሚ ናንሲ። በውሰት የወሰድሽው አንድ እቃ ይዘሽ የል! »
«ምን ማለትህ ነው ቤን?»
«ውብ... ጥንታዊ የሆነ መሀረብ ይዘሻል፤ አይደለም? ጥሩ… አሁን ደግሞ አዲስ የሆነ ውብ እቃ መዋስ ያስፈልግሻል» አለ ቤን ፤ « ያ እቃ አለሽ?» ፣
«የለኝም» አለች እየሳቀች ።
«ደግ» አለና ካንገቱ አንድ ነገር ለማውለቅ መታገል ጀመረ ቆንጆ የወርቅ ሀብል አወለቀና፤ «ያዥ ። ይኸ ግን ስጦታ አይደለም ። ውሰት ነው። ለምረቃ በአል የደስ ደስ እህቴ የላከችልኝ ስጦታ ነው፡፡ ችኩል አይደለሁ! ከምረቃው በፊት አደረግሁት ። ስለዚህ ለሰርግሽ እለት ላውስሽ እችላለሁ» አለና ከመኪናው ወጥቶ እንገቷ ላይ አጠለቀላት ።
የወርቁ ሃብል ከአብረቅራቂው የቀሚስ ጥልፍ ጋር በጣም አደመቃት። «አሁን ሁሉ ነገር ድንቅ ሆነ» አለች ወርቁን እያየች ። «አንችም ድንቅ ልጅ ነሽ» አለ ማይክ እየወጣና የመኪናውን በር እየከፈተ ። «በል ቤን ወደ ኋላ እለፍ›› የኔ እመቤት ፤አንች ጋቢና ግቢ »
«ለምንድነው ኋላ እምሄደው? ለምን ? እጭኔ ላይ መቀመጥ አትችልም?» አለ ቤን እንደ ሀፃን ልጅ እየተነጫነጨ። ማይክል በቁጣ አፈጠጠበት ። በዚህ ጊዜ ቤን ወደኋላ ወንበር እየተሸጋገረ ፤
«እሺ ፤ በቃ አትቆጣ ! እኔ ደሞ አንደኛ ሚዜ ስለሆንኩ ምንም አይደል ...»
«ይህን ጠባይህን በጊዜ ካላረምክና ካልተጠነቀቅክ ...ዋ! ለነፍስህ ብታዝናላት ይሻልሀል »
«ጧት አላሰብኩትማ፤ይህ እንደሚሆን እላወቅኩም ነበርኮ»
«አላወቅኩም ነበር›› ቤን ይህን ጥያቄ የጠየቀው ስካር የሚባል ነገር በማይሰማበት ድምፅና በቁም ነገር ነበር ።
«በፍጹም ስልህ!›
«እውነትህን ነው? ወይስ ታሾፋለህ?››
«ምንም አላሾፍኩም ። አሁን በቃ ። እንዴት አላወክም ፤ ጭቅጭቅ ፤ ስብከት አልፈልግም ። አሁን ካንተ የምፈልገው የረሳኸውን ሁሉ አስተካክለህ እንድንሄድ ነው ። ናንሲ ትጠብቀናለች ማይክል ይህን ሲል ቤን እቭሪ ግራ በመጋባት ይመለከትው ነበር። ይኸኔ ማይክል ፣ «ስካሩ ትንሽ ለቀቅ እንዲያደርግህ ይሀን ጠጣበት» ብሎ ቡና ሰጠው። ቤን ቡናውን ትቀብሎ ፉ…ት እድርጎ ከጠጣለት በኋላ ፊቱን አኮፋተረና በመፀፀት ድምጽ…
«ያን የመሰለ ጂን እንዲህ ብላሽ ሆኖ ይቅር» አለ ።
«ግዴለህም ፤ ከሰርጉ ፍጥምጥም በኋላ ትተካበታለህ»
«በነገራችን ላይ የት ነው ፍጥምጥሙን የምታደርጉት?»-
«ልታየው እይደለም ? አይዞሀ ምንም ችግር የለም ። ሁል ጊዜም የማትረሳኝ አንዲት ትንሽ ከተማ አለች ። ከዚህ የአንድ ሰዓት መንገድ ያህል ብትሆን ነው ። በልጅነቴ እንድ ጊዜ ለእረፍት ወስደውኝ አይቻት እንደ ወደድኳት ቀረሁ ። ለሰርግ የምትስማማ ናት»
«እንዴት ነው ፤ የጋብቻ ፈቃድስ ?» አለ ቤን ። (ያገባ ሰው በጋብቻ ላይ ጋብቻ እንዳይፈጽም በማሰብ ማንም ሰው እገሌ የተባለው ሰው ያላገባ ወይም ወዘተ ስለሆነ ሊያገባ ይችላል የሟል ፈቃድ ያስፈልገዋል ።)
«አያስፈልገኝም ። ከተማዋ ከዚህ አይነቱ ጣጣ ነፃ ናት። የፈለግከውን በፈለግከው ሰዓት ብታደርግ ማንም አይጠይቅህም ። ገለፃው ይበቃ መሰለኝ ። አሁን ዝግጁ ከሆንክ እንሂድ» ቤን ቡናውን ጨለጠና «አዎ መሄዱ ይሻላል። እረ በእግዚአብሔር ፤ ሁሉ ነገር እንግዳ ሆነብኝ አይደለም እንዴ ?፣ ተደነጋገርኩኩ ፤ ፍርሃት ፤ፍርሃት አይልህም ? »
«ቅንጣት ታህል!» |
‹‹ የምናልባት ነገሩን ደህና አርገህ ባታላምጠው ይሆናል ። እኔ እንጃ ... ሠርግ ፤ ጋብቻ ሲሉኝ… ህእ!» ቤን ይህን ተናግሮ ራሱን በአግራሞት እየነቀነቀ እንደገና ባንድ እግሩ ጫማ እንዳላደረገ እየ ።ጫማውን ሊፈልግ እየተነሳ «ምንም እንኳ ናንሲ ግሩም ልጅ ብቅሆን!» አለ ስለ ጋብቻ እንደማይገባው የተናገረውን በመቀጠል ።
«ከግሩምም በላይ ናት» አለ ማይክል። ቤን ይነሳ እንጂ ጫማውን ለመፈለግ አልሄደም ነበረና ማይክል ፈልጎ አመጣለት ። ከዚያም በአክብሮት ጎንበስ ብሎ በሁለት እጁ ጫማውን ለቤን አቀረበለት፡፡
«ተባረክ» አለ ቤንም ቀልዱን በመቀበል ። ደርሰው ለመሂድ እቆበቆቡ ። ከዚህ ዓይነቱ ጭቅጭቅ ሲወጡ የሚችሉት ቤቱን ሲለቁ መሆኑን የተገነዘቡ ይመስሉ ነበር… ከዚህ የቁም ነገር ምልልስ ለመላቀቅ ፤ ለመፈንጠዝ ፤ በደስታ ቴሞልቶ ለመሳቅ ።
“እንዴት ነው አሁን? ምንም የሚያሳፍር ነገር የለም ?» አለ ቤን ጫማውን ካደረገ በኋላ እሱሪው ኪስ እየገባ ። «የምን ማሳፈር፣ዝንጥ ብለሀልንጂ !»
«እሱን ተወው ! ያ የተረገመ ቁልፍ መያዣዬን ደሞ የት ጣልኩት ይባላል !» ማይክል እያየው ሲስቅ ግራ ተጋብቶ የተቀመጠበትን ቦታ እና አካባቢውን መቃኘት ጀመረ። ቁልፍ መያዣው እሱሪው የጎን የቀበቶ ማስገቢያ ጥብጣብ ላይ ተንጠልጥሎ ነበር ። «ያውልህ ቁልፉ ፤ ቶሎ በል። በቃ እንሂድ»
ከዚያም ክንድ ለክንድ ተያይዘው ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የመጠጥ ቤት ዘፈን እየዘፈኑ ወጡ ። እየዘፈኑ ጉዟቸውን ቀጠሉ። ማንም ሰው ወጥቶ አትረብሹን አላላቸውም። ያ አካባቢ በጠቅላላ የሀርቫርድ ተመላላሽ ተማሪዎች ተከራይተው የሚኖሩበት አካባቢ ስለሆነ በተለይ እንዲህ ትምህርት ቤት ለእረፍት ሊዘጋ አካባቢ ፤ ማለትም ከፈተና በኋላ ሁሉም የሚያደርገው በመሆኑ ማንም ማንን ረበሽከኝ ሲል አይችልም ። ወቅቱ የነፃነትና የመቦረቅ ነበር ።
እናንሲ ቤት አጠገብ ሲደርሱ መኪናቸውን አቆሙ ። ከዚያም ማይክል ጥሩምባውን አንዴ አምባረቀው። ናንሲ ዝግጁ ሆና ስትጠብቅ ዓመታት ያለፉ ሲመስላት ነበርና ጥሩንባውን ሲያንባርቀው ተንደርድራ ወጥታ በአፍታ አጠገባቸው ገጭ አለች ። ናንሲን ሲያዩ ሁለቱ ወንዶች መብረቅ የመታቸውን ያህል
ደነገጡ። ፀጥ አሉ። «የስላሴ ያለህ ናንሲ። እንዴት ነው እንደዚህ ቁንጅት ያልሽው በይ!-..ደሞ ይኽን ቀሚስ ከየት አመጣሽው?» አለ ማይክል ፀጥታውን እየገሰሰ። «ነበረኝ!» አለች ናንሲ ። ሁለቱም የፍቅርና የመነፋፋቅ ፈገግታን ተላበሱ ። በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ስሜቷ ሲራወጥ ተሰማት ። ድንገት ሁለንተናዋ የሙሽራ የሆነ መሰላት ። ለሱም ። ክእግር እስከራሷ ሙሽራ ሆና ታየችው።
አንገትጌው በሐር ጥልፍ የተጌጠ ነጭ ረጂም ቀሚስ ለብሳ ፤ ጥቁር ሐር ምስጋን ይንሳው በሚያሰኘው ፀጉሯ ላይ ሰማያዊ የሐር ኮፍያ አድርጋለች ። ነጭ ሰንደል ተጫምታ ፥ በእጇም ጥንታዊነት ያለው የሚመስል እጅግ የሚያምር የተጠለፈ መሀረብ ይዛለች። ቃላት ሊገልጹት በማይደፍሩት መጠን ተውባ ፤ ቆንጅታ ነበረና ለተወሰነ ጊዜ ማይክል ምንም ቃል ትንፍሽ ሊል አልቻለም። ቤን አቭሪ እንኳ እንዲያ ሆና ሲያያት ስካሩ ፈፅሞ ጥሎት የበረረ ይመስል ነበር ።
«ታያላችሁ ይህንን ? በጣም ውብ ፤ በጣም ጥንታዊ ነው» አለች መሀረቡን እያሳየቻቸው ፤«ከሴት አያቴ ያገኘሁት የውርስ እቃ ነው»
«ልእልት መስለሻል ኮ ናንሲ» አለ ቤን አቭሪ።
«እግዜር ይስጥልኝ ቤን»
«እንዴ!.›. ቆይ ...ስሚ ናንሲ። በውሰት የወሰድሽው አንድ እቃ ይዘሽ የል! »
«ምን ማለትህ ነው ቤን?»
«ውብ... ጥንታዊ የሆነ መሀረብ ይዘሻል፤ አይደለም? ጥሩ… አሁን ደግሞ አዲስ የሆነ ውብ እቃ መዋስ ያስፈልግሻል» አለ ቤን ፤ « ያ እቃ አለሽ?» ፣
«የለኝም» አለች እየሳቀች ።
«ደግ» አለና ካንገቱ አንድ ነገር ለማውለቅ መታገል ጀመረ ቆንጆ የወርቅ ሀብል አወለቀና፤ «ያዥ ። ይኸ ግን ስጦታ አይደለም ። ውሰት ነው። ለምረቃ በአል የደስ ደስ እህቴ የላከችልኝ ስጦታ ነው፡፡ ችኩል አይደለሁ! ከምረቃው በፊት አደረግሁት ። ስለዚህ ለሰርግሽ እለት ላውስሽ እችላለሁ» አለና ከመኪናው ወጥቶ እንገቷ ላይ አጠለቀላት ።
የወርቁ ሃብል ከአብረቅራቂው የቀሚስ ጥልፍ ጋር በጣም አደመቃት። «አሁን ሁሉ ነገር ድንቅ ሆነ» አለች ወርቁን እያየች ። «አንችም ድንቅ ልጅ ነሽ» አለ ማይክ እየወጣና የመኪናውን በር እየከፈተ ። «በል ቤን ወደ ኋላ እለፍ›› የኔ እመቤት ፤አንች ጋቢና ግቢ »
«ለምንድነው ኋላ እምሄደው? ለምን ? እጭኔ ላይ መቀመጥ አትችልም?» አለ ቤን እንደ ሀፃን ልጅ እየተነጫነጨ። ማይክል በቁጣ አፈጠጠበት ። በዚህ ጊዜ ቤን ወደኋላ ወንበር እየተሸጋገረ ፤
«እሺ ፤ በቃ አትቆጣ ! እኔ ደሞ አንደኛ ሚዜ ስለሆንኩ ምንም አይደል ...»
«ይህን ጠባይህን በጊዜ ካላረምክና ካልተጠነቀቅክ ...ዋ! ለነፍስህ ብታዝናላት ይሻልሀል »
👍15
እንዲህ እየተቀላለዱ ቦታ ቦታቸውን ያዙ። ናንሲ ማይክልን በጉጉት አየት አደረገችው። ወዲያው ማሪዮን ምን ብላው ይሆን ? የሚል ጥያቄ መጣባት ።ግን በሀሳቧ አልገፋችበትም ። አሁን ስለሷና ስለማይክል ብቻ ማሰብ ያለባት ጊዜ ነው። «ምን አይነቱ ሌሊት ነው? ምስቅልቅሉ የወጣ ፤ ጅል የሚያደርግ ! ግን ደስ ይላል» አለች። ከዚያም እየቀለዱ ፤ እየተበሻሸቁ ፤ የውሸት እየተጣሉ ጉዟቸውን ቀጠሉ። ከጊዜ በኋላ ድንገት ጸጥ አሉ። ሁሉም በየግል ሐሳባቸው ውስጥ ሰመጡ። ማይክል ከእናቱ ጋር ስለተለዋወጣቸው ንግግሮች ሲያሰላስል ፤ ናንሲ ደግሞ ይህች ዕለት በሕይወቷ ውስጥ ተመዝግባ ለዘለዓለም የምትኖር ልዩ ሌሊት እንደሆነች ታስብ ነበር ። በዚህ ሁኔታ ብዙ ተጓዙ ።
« ገና ብዙ መንገድ ቀረን ፤ ማይክ ፣ » እለች ናንሲ ።ደርሶ ጭንቅ ፣ ጭንቅ ይላት ጀምሮ ነበር ። መሐረቧም መጨማደድ ጀምሯል። «ይደርሰናል ። አምስት ማይል ያህል ቢቅረን ነው» አለ ማይክል አንድ እጁን ሰደድ አድርጐ የናንሲን እጅ ጭብጥ እያደረገ ። እጅዋን እንደያዘ ፣ « በቃ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የሕግ ባልና ሚስት ነን። ሚስ ማክአሊስትር ሚስዝ ሂልያርድ ትሆናለች » አለ ።
« እንደሱ ካልክ ታዲያ ምን ትንቆራዘዛለህ ። ቤንዚን ስጠዋ ለመኪናው። እኔ 'ኮ እዚሀ ብቻየን ተቆራምጄ ብርድ ወደ በረዶነት ሊቀይረኝ ምንም ያህል አልቀረኝ አለ ቤንጃሚን አቭሪ ከኋላ ወንበር በቀልድ የእሮሮ ድምፅ ። በዚሀ ጊዜ ሦስቱም አንዴ ሳቁ፡፤ እወኩ ። እየሳቁ ሲጠመዝዝ መኪናው ተወንጭፎ ሲዞር ሳቁ ባንዴ ቀጥ አለ … ወደ ፍርሃት ትንፋሽ ተቀይሮ አንድ የጭነት መኪና መንገዱን ግጥም አድርጎ ያላንዳች ማመንታት ወደነሱ ሲምዘገዘግ ያየው ማይክል በሆነ መንገድ ሾልኮ ለማምለጥ ከመሪው ጋር በብዙ ታገለ ። ሆኖም የመጣባቸው ካምዮን ፍጥነት ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ ፍሬኑ የተበጠሰ ይመስል ነበር። ወይም ነጂው እንቅልፍ ተጭኖት ሊሆን ይችላል አይታወቅም ። ሁሉ ነገር ባዶ ሆነ ። በዚያች ቅፅበት ኖንሲ የሰማችው ድምፅ ቢኖር «አህ ! እምላኬ »- የሚለውን የቤን እቭሪን ድምፅና የራሷን ጭርር… ያለ ጩኸት ነበር «ከዚያ ቀጠለ ፤የመስታወት መሰበር ድምፅ… ከሽ…..ጥርቁስ...ከሽ…ቃቃ.. ከሽ…ከሽ... ብረት ቋ ድቅቅ. . . ጥርምስ. ጥርምስምስምስ የሞተር ማጓራት ፤ ድርርር ጥዝርር . . እጅ ሲወናጨፍ ፣፤ እግር ሽቅብ ሲነሳ ፤ የመቀመጫው ሶፋ ቆዳ ሲሰረጠጥ . . ፕላስቲክ ሲቀረደድ ታያት ። ቀጥሎም ሁሉ ነገር የመስታወት አቧራ ሆኖ ታያት። በመጨረሻ ሁሉም ነገር ፀጥ፤ቀጥ አለ። ፡ አለም ባዶ.ሆነች ። ጨለማ ሆነች ።
ቤን አቭሪ ነፍሱ መለስ ስትልና ሲነቃ አያሌ ዓመታት ያለፉ መሰለው ። ራሱን እንደ ታምቡር ይወቅጠዋል ፤ ሁሉ ነገር ጨለማ መሰለው ። አፉ ውስጥ እፍኝ አሸዋ የተጠቀጠቀ መስሎ ተሰማው ። ካያሌ ዓመታት በኋላ ዓይኑን የገለጠው ደግሞ ከበርካታ ሰዓቶች በኋላ ሆኖ ተሰማው ። በዚህ ረጂም ጊዜ ውስጥ ዓይኑን በመግለጥ ያደረገው ትግል ከማድከም አልፎ' የሕመም ስሜት አሳደረበት ። ዓይኑን እንደገለጠ ያየውን ነገር ምንነት ለመ ገንዘብ አልቻለም ። እየቆየ የሚያየው ነገር ዓይን መሆኑን ተገነዘበ። ቆይቶ ማይክል መሆኑን አወቀ ። በመጀመሪያ ያየው የማይክልን ቀኝ ዓይን ነበር ። ይሀን ሲያይ ጋቢና ውስጥ መሆኑንና ከማይክል ጎን መውደቁን ትረዳ ። ቀስ እያለ የማይክልን ሙሉ ፊት ሳይሆን በስተጎን እንደሚያየው ሲረዳና ከማይክል ከቅንጡ ወይም ከጆሮ ግንዱ አካባቢ ደም ኮለለለለ… እያለ በእንገቱ ላይ ሲወርድ ተመለከት ። ምንም እንኳ ደም ከጓደኛው ላይ ሲወርድ ዝም ብሎ በመደነቅ መመልከት የሌለ እንገዳ ነገር ቢሆን በዚያች ቅፅበት ቤን አቭሪ የፈጾመው ግን ይሀንኑ ነበር። ቆይቶ ተመለከተ…. ማይክልዋ ነው |...» ደሙ እየፈሰሰ ቱ ነው ! የየሱስ ክርስቶስ ያለህ ! ማይክ እየደማ...ደማ።.... ቢያንስ የማይክል ደም እየፈሰሰ መሆኑ ትውር አለለት። ምን? አደጋ ፤?... አደጋ ደርሶ ነበር… ትዝታ በቀስታ ። ማይክ ነበር መኪናውን ይነዳ የነበረው ። ቀና ብሎ ሁኔታውን ለመመርመር ሲሞክር የሆነ ነገር ቀወረው እንደመዶሻ ። ወደነበረበት ተመለሰ ። ዓይኑም ተከደነ ። ደቂቃዎች አለፉ ። እንደገና ዓይኑን ገለጠ ። ማይክል አሁንም አለ። አሁንም ደሙ እየፈሰሰ ነው። ማይክል ቅድም እንዳየው ፀጥ ብሎ ወድቋል ። በደንብ ተመለከተው ። ሲተነፍስ ታየው። አልሞተም፣ ሕይወቱ አላለፈችም ። እንደገና ሊነሳ ሞከረ አሁን ራሱን ምንም ነገር አልመታውም ። እንደ ምንም ብሎ ቀና አለ ፡፡
ከማይክል ጐን የገጫቸው ካሚዮን ተገልብጦ ጎማዎቹ ተንጠልጥለው አየ ። ያኔ ያላየው ነገር ቢኖር የካሚዮኑን ሾፌር ነበር ። ያ ሾፌር እጋቢናው ሥር ወድቆ መኪናው ተጭኖ ገድሎት ነበር ። ምናልባትም ያን ሰው ማንም ሳያየው በርካታ ሰዓቶች ሊያልፉ ይችሉ ይሆናል ። አካባቢውን ቀስ እያለ ሲመለከት ወደ ውጭ የሚያየው በክፍት ቦታ አሳልፎ መሆኑን ተገነዘበ የአቶሞቢሏ መስትዋት እንዳለ የለም። ረግፏል ። አቧራ ሆኖ አልብሷቸዋል አፉ ውስጥ አሸዋ የመሰለው የደቀቀ መስታወት ኖሯል። በማይክል በኩል ያለው በር ተገንጥሏል ። ይህን ጊዜ አንድ ነገር ትዝ እለው። ምን? ምን ? አዎ አንድ ሰው አብሯቸው ነበር። አዎ ነበረ ።ማን?.... ናንሲ!... ናንሲ አብራን ነበረች !.... የት ነበር የሚሄዱት? የት . ?ሊያስታውስ አልቻለም ። ከባድ ራስ ምታት ይወቅረዋል ። ናንሲ ! ተገላበጠ ። ጠቅ አደረገው ራሱን ። ተንቀሳቀሰ ። እንደጦር የሚወጋ የሕመም ስሜት በአካሉ ዳር እስከ ዳር የተሰመጠጠ መሰለው። ያ ሕመም ሽቅብ ወገቡ ድረስ ዘልቆ ተገላበጠ። ከሕመሙ ለመሸሽ ተንቀሳቀለ ። ያኔ አያት ናንሲን ። የሆነ ነጭና ቀይ ቀለም ያለው ዝንጉርጉር ቀሚስ ለብሳ ፤ የፊት መስታወት በነበረበት በኩል ዘልቃ ፣፤ እኮፈኑ ላይ በፊቷ ተደፍታ ። ናንሲ ! ሞታለች ማለት ነው ! አሁን ስለ ሕመሙ አልተጨነቀም ። እግሩ እንደጦር ቢወጋውም አልተሰማውም ። ወዳለችበት እንደምንም ተገላብጦ እየተጎተተ ሄደና ወጣ። አዎ መሄድ አለበት... እንደምንም ብሎ መገልበጥ አለበት
ናንሲ… ወይኔ ናንሲ ! . . ሲጠጋ ፀጉሯ ላይ የተበተነው የደቀቀ መስታወት ታየው ። ለብሳዋለች። የፊት መስታወቱን በጠቅላላ በአካሏ ለብሳዋለች ። ደቃቅ ዱቄት ሆኖ ልብስ ሆኗታል ። ፀጉሯ፤ ልብሷ ፤ ጠቅላላ አካላቷ - - አምላኬ ምነው!.. ምነው! .. ያለውን ኃይል አጠራቅሞ ቀስ ብሎ ገለበጣት ። ከዚህ በኋላ በሚያሳዝን ሁኔታ በጨለማ ብቻውን እንደተዉትና እንደፈራ ልጅ ያምቧቅስ ጀመረ ።
«ምነው አምላኬ !..ምነው!»
ፊቷ!.. ወይኔ ናንሲ ?. . . ፊቷ ፈፅሞ ጠፍቶ ነበረ። ሞታ ይሆን ! ? ርግጠኛ መሆን አልቻለም ። ሆኖም ላንዲት አስፈሪ ቅፅበትም ቢሆን ብትሞት ሲል ተመኘ ። ጭካኔ አልነበረም ይህን ያስመኘው ። ተርፋም ሰው እንደማትሆን ስለተገነዘበ ነበር ። ድንገት ስለገባው ነበር ። ውብ ፊቷ ምንም ቅሬታ ሳይተው ሞቷል ። ሌላ የተተፈተፈ ፤ የተጠቀጠቀ ፤ የተተለተለ ፊት ሆኗል። ናንሲ አልነበረችም ናንሲ የለችም። ይህን ሲያስብ መንፈሱ እጅግ ተጨነቀ ። ከዚያም ምህረት ወረደለት ። በሷ ደምና በሱ እምባ እንደራሰ ተዝለፈለፈና አሸለበ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
« ገና ብዙ መንገድ ቀረን ፤ ማይክ ፣ » እለች ናንሲ ።ደርሶ ጭንቅ ፣ ጭንቅ ይላት ጀምሮ ነበር ። መሐረቧም መጨማደድ ጀምሯል። «ይደርሰናል ። አምስት ማይል ያህል ቢቅረን ነው» አለ ማይክል አንድ እጁን ሰደድ አድርጐ የናንሲን እጅ ጭብጥ እያደረገ ። እጅዋን እንደያዘ ፣ « በቃ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የሕግ ባልና ሚስት ነን። ሚስ ማክአሊስትር ሚስዝ ሂልያርድ ትሆናለች » አለ ።
« እንደሱ ካልክ ታዲያ ምን ትንቆራዘዛለህ ። ቤንዚን ስጠዋ ለመኪናው። እኔ 'ኮ እዚሀ ብቻየን ተቆራምጄ ብርድ ወደ በረዶነት ሊቀይረኝ ምንም ያህል አልቀረኝ አለ ቤንጃሚን አቭሪ ከኋላ ወንበር በቀልድ የእሮሮ ድምፅ ። በዚሀ ጊዜ ሦስቱም አንዴ ሳቁ፡፤ እወኩ ። እየሳቁ ሲጠመዝዝ መኪናው ተወንጭፎ ሲዞር ሳቁ ባንዴ ቀጥ አለ … ወደ ፍርሃት ትንፋሽ ተቀይሮ አንድ የጭነት መኪና መንገዱን ግጥም አድርጎ ያላንዳች ማመንታት ወደነሱ ሲምዘገዘግ ያየው ማይክል በሆነ መንገድ ሾልኮ ለማምለጥ ከመሪው ጋር በብዙ ታገለ ። ሆኖም የመጣባቸው ካምዮን ፍጥነት ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ ፍሬኑ የተበጠሰ ይመስል ነበር። ወይም ነጂው እንቅልፍ ተጭኖት ሊሆን ይችላል አይታወቅም ። ሁሉ ነገር ባዶ ሆነ ። በዚያች ቅፅበት ኖንሲ የሰማችው ድምፅ ቢኖር «አህ ! እምላኬ »- የሚለውን የቤን እቭሪን ድምፅና የራሷን ጭርር… ያለ ጩኸት ነበር «ከዚያ ቀጠለ ፤የመስታወት መሰበር ድምፅ… ከሽ…..ጥርቁስ...ከሽ…ቃቃ.. ከሽ…ከሽ... ብረት ቋ ድቅቅ. . . ጥርምስ. ጥርምስምስምስ የሞተር ማጓራት ፤ ድርርር ጥዝርር . . እጅ ሲወናጨፍ ፣፤ እግር ሽቅብ ሲነሳ ፤ የመቀመጫው ሶፋ ቆዳ ሲሰረጠጥ . . ፕላስቲክ ሲቀረደድ ታያት ። ቀጥሎም ሁሉ ነገር የመስታወት አቧራ ሆኖ ታያት። በመጨረሻ ሁሉም ነገር ፀጥ፤ቀጥ አለ። ፡ አለም ባዶ.ሆነች ። ጨለማ ሆነች ።
ቤን አቭሪ ነፍሱ መለስ ስትልና ሲነቃ አያሌ ዓመታት ያለፉ መሰለው ። ራሱን እንደ ታምቡር ይወቅጠዋል ፤ ሁሉ ነገር ጨለማ መሰለው ። አፉ ውስጥ እፍኝ አሸዋ የተጠቀጠቀ መስሎ ተሰማው ። ካያሌ ዓመታት በኋላ ዓይኑን የገለጠው ደግሞ ከበርካታ ሰዓቶች በኋላ ሆኖ ተሰማው ። በዚህ ረጂም ጊዜ ውስጥ ዓይኑን በመግለጥ ያደረገው ትግል ከማድከም አልፎ' የሕመም ስሜት አሳደረበት ። ዓይኑን እንደገለጠ ያየውን ነገር ምንነት ለመ ገንዘብ አልቻለም ። እየቆየ የሚያየው ነገር ዓይን መሆኑን ተገነዘበ። ቆይቶ ማይክል መሆኑን አወቀ ። በመጀመሪያ ያየው የማይክልን ቀኝ ዓይን ነበር ። ይሀን ሲያይ ጋቢና ውስጥ መሆኑንና ከማይክል ጎን መውደቁን ትረዳ ። ቀስ እያለ የማይክልን ሙሉ ፊት ሳይሆን በስተጎን እንደሚያየው ሲረዳና ከማይክል ከቅንጡ ወይም ከጆሮ ግንዱ አካባቢ ደም ኮለለለለ… እያለ በእንገቱ ላይ ሲወርድ ተመለከት ። ምንም እንኳ ደም ከጓደኛው ላይ ሲወርድ ዝም ብሎ በመደነቅ መመልከት የሌለ እንገዳ ነገር ቢሆን በዚያች ቅፅበት ቤን አቭሪ የፈጾመው ግን ይሀንኑ ነበር። ቆይቶ ተመለከተ…. ማይክልዋ ነው |...» ደሙ እየፈሰሰ ቱ ነው ! የየሱስ ክርስቶስ ያለህ ! ማይክ እየደማ...ደማ።.... ቢያንስ የማይክል ደም እየፈሰሰ መሆኑ ትውር አለለት። ምን? አደጋ ፤?... አደጋ ደርሶ ነበር… ትዝታ በቀስታ ። ማይክ ነበር መኪናውን ይነዳ የነበረው ። ቀና ብሎ ሁኔታውን ለመመርመር ሲሞክር የሆነ ነገር ቀወረው እንደመዶሻ ። ወደነበረበት ተመለሰ ። ዓይኑም ተከደነ ። ደቂቃዎች አለፉ ። እንደገና ዓይኑን ገለጠ ። ማይክል አሁንም አለ። አሁንም ደሙ እየፈሰሰ ነው። ማይክል ቅድም እንዳየው ፀጥ ብሎ ወድቋል ። በደንብ ተመለከተው ። ሲተነፍስ ታየው። አልሞተም፣ ሕይወቱ አላለፈችም ። እንደገና ሊነሳ ሞከረ አሁን ራሱን ምንም ነገር አልመታውም ። እንደ ምንም ብሎ ቀና አለ ፡፡
ከማይክል ጐን የገጫቸው ካሚዮን ተገልብጦ ጎማዎቹ ተንጠልጥለው አየ ። ያኔ ያላየው ነገር ቢኖር የካሚዮኑን ሾፌር ነበር ። ያ ሾፌር እጋቢናው ሥር ወድቆ መኪናው ተጭኖ ገድሎት ነበር ። ምናልባትም ያን ሰው ማንም ሳያየው በርካታ ሰዓቶች ሊያልፉ ይችሉ ይሆናል ። አካባቢውን ቀስ እያለ ሲመለከት ወደ ውጭ የሚያየው በክፍት ቦታ አሳልፎ መሆኑን ተገነዘበ የአቶሞቢሏ መስትዋት እንዳለ የለም። ረግፏል ። አቧራ ሆኖ አልብሷቸዋል አፉ ውስጥ አሸዋ የመሰለው የደቀቀ መስታወት ኖሯል። በማይክል በኩል ያለው በር ተገንጥሏል ። ይህን ጊዜ አንድ ነገር ትዝ እለው። ምን? ምን ? አዎ አንድ ሰው አብሯቸው ነበር። አዎ ነበረ ።ማን?.... ናንሲ!... ናንሲ አብራን ነበረች !.... የት ነበር የሚሄዱት? የት . ?ሊያስታውስ አልቻለም ። ከባድ ራስ ምታት ይወቅረዋል ። ናንሲ ! ተገላበጠ ። ጠቅ አደረገው ራሱን ። ተንቀሳቀሰ ። እንደጦር የሚወጋ የሕመም ስሜት በአካሉ ዳር እስከ ዳር የተሰመጠጠ መሰለው። ያ ሕመም ሽቅብ ወገቡ ድረስ ዘልቆ ተገላበጠ። ከሕመሙ ለመሸሽ ተንቀሳቀለ ። ያኔ አያት ናንሲን ። የሆነ ነጭና ቀይ ቀለም ያለው ዝንጉርጉር ቀሚስ ለብሳ ፤ የፊት መስታወት በነበረበት በኩል ዘልቃ ፣፤ እኮፈኑ ላይ በፊቷ ተደፍታ ። ናንሲ ! ሞታለች ማለት ነው ! አሁን ስለ ሕመሙ አልተጨነቀም ። እግሩ እንደጦር ቢወጋውም አልተሰማውም ። ወዳለችበት እንደምንም ተገላብጦ እየተጎተተ ሄደና ወጣ። አዎ መሄድ አለበት... እንደምንም ብሎ መገልበጥ አለበት
ናንሲ… ወይኔ ናንሲ ! . . ሲጠጋ ፀጉሯ ላይ የተበተነው የደቀቀ መስታወት ታየው ። ለብሳዋለች። የፊት መስታወቱን በጠቅላላ በአካሏ ለብሳዋለች ። ደቃቅ ዱቄት ሆኖ ልብስ ሆኗታል ። ፀጉሯ፤ ልብሷ ፤ ጠቅላላ አካላቷ - - አምላኬ ምነው!.. ምነው! .. ያለውን ኃይል አጠራቅሞ ቀስ ብሎ ገለበጣት ። ከዚህ በኋላ በሚያሳዝን ሁኔታ በጨለማ ብቻውን እንደተዉትና እንደፈራ ልጅ ያምቧቅስ ጀመረ ።
«ምነው አምላኬ !..ምነው!»
ፊቷ!.. ወይኔ ናንሲ ?. . . ፊቷ ፈፅሞ ጠፍቶ ነበረ። ሞታ ይሆን ! ? ርግጠኛ መሆን አልቻለም ። ሆኖም ላንዲት አስፈሪ ቅፅበትም ቢሆን ብትሞት ሲል ተመኘ ። ጭካኔ አልነበረም ይህን ያስመኘው ። ተርፋም ሰው እንደማትሆን ስለተገነዘበ ነበር ። ድንገት ስለገባው ነበር ። ውብ ፊቷ ምንም ቅሬታ ሳይተው ሞቷል ። ሌላ የተተፈተፈ ፤ የተጠቀጠቀ ፤ የተተለተለ ፊት ሆኗል። ናንሲ አልነበረችም ናንሲ የለችም። ይህን ሲያስብ መንፈሱ እጅግ ተጨነቀ ። ከዚያም ምህረት ወረደለት ። በሷ ደምና በሱ እምባ እንደራሰ ተዝለፈለፈና አሸለበ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍21👎4
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
በቢዝነስ ዓለም ውስጥ ያለ ሰው በሌላ ሰው መናደድ ገንዘቡ አይደለም፡፡
ይህን ከረጅም ጊዜ በፊት ተምራለች፡፡ ‹‹ቦስተን በጊዜው አልደርስም፧ ነገር
ግን የኩባንያውን ሽያጭ እዚህ ሆኜ ማስቆም እችላለሁ›› ስትል አሰበች፡፡
ወደ ስልኩ ዞረችና አሁን ቦስተን ውስጥ አንድ ሰዓት ነው፡፡ ጠበቃዋ ፓትሪክ ማክ ብራይድ ይሄኔ ቤቱ ነው የሚሆነው፡ ለስልከኛው የጠበቃዋን ስልክ ሰጠች.
ማክ የወንድም ያህል ነው ለእሷ ባሏ የሞተ ጊዜ ሁሉን ነገር አድርጎላታል፤ ቀብሩን ማስፈፀም፣ የባሏን ኑዛዜ እና የግል ገንዘቧን
መቆጣጠርና መከታተል፣ ልጆቿንም ወደ መጫወቻ ቦታ በመውሰድ በትምህርት ቤት የተወኑትን ድራማ በማየት፣ ኮሌጅ ሲገቡ የሚመርጡትን
ትምህርትና ኮሌጅ ካጠናቀቁም በኋላ የሚይዙትን የስራ አይነት በማማከር በኩል የአባት ያህል ሚና ተጫውቷል፡፡ ስለወሲብ ማወቅ የሚገባቸውን ነገር
እንኳን አልደበቃቸውም፡፡ የፒተርና የናንሲ አባት የሞተ ጊዜ ፒተር የኩባንያው ሊቀ መንበር እንዳይሆን የተቻላትን ማድረግ እንዳለባት መክሯት
ነበር፡፡ እሷ ግን የነገራትን በወቅቱ አልተቀበለችውም፡ አሁን የደረሰው ነገር ታዲያ ማክ በዚያ ጊዜ ያለው ትክክል መሆኑን አሳይቷታል ማክ እንደሚወዳትም ታውቃለች፡፡ ማክ አጥባቂ ካቶሊክ ሲሆን ለሚስቱ ታማኝ አይደለም ለፈስፈስ ያለና ራሰ በራ ነው፡፡ እሷ የምትፈልገው ቆፍጣናና
ፀጉረ ሙሉ ወንዶችን ነው ልክ እንደ ናት ሪጅ ዌይ ያሉ፡፡
የስልክ ግንኙነት እስከሚገኝ ድረስ ያለችበትን ሁኔታ ማውጠንጠን ጀመረች፡፡ ከፒተር ጋር አብሮ ሴራ የሚያውጠነጥነው የአባቷ ምክትልና የአንድ ወቅት ፍቅረኛዋ የነበረው ናት ሪጅ ዌይ ነው፡፡ ናት የኩባንያውን ዋና ኃላፊነት ቦታ ሲያጣ ኩባንያውንና ናንሲን እርግፍ አድርጎ እብስ አለ፡ አሁን ደግሞ የጄኔራል ቴክስታይልስ ኩባንያ ፕሬዚዳንት በመሆኑ የብላክ ጫማ ኩባንያን ለራሱ ለማድረግ ይመኛል፡፡
ናት የጫማ ሳምፕሎች ሊሰበስብ ፓሪስ መምጣቱን ታውቃለች፧ ምንም እንኳን ባታገኘውም፡፡ ፒተር ከእሱ ጋር ተገናኝቶ ስምምነት እንዳደረጉ ገምታለች፡፡ ናንሲ ደግሞ ይህን አልጠረጠረችም ምን ያህል በቀላሉ እንደተታለለች ስታውቅ በፒተርም በናትም በጣም ተናደደች በይበልጥ ግን በራሷ።
ስልኩ ጮኸና አነሳችው፡፡ ዛሬ የስልክ እድሏ ሰምሮላታል፡
ማክ አፉን በምግብ ሞልቶ ሃሎ አላት፡፡
‹‹ማክ ናንሲ ነኝ››
የጎረሰውን ዋጥ አደረገና ‹‹ይመስገነው መደወልሽ፡፡ አውሮፓ ውስጥ አንቺን በስልክ ያልፈለኩበት ቦታ የለም፡፡ ፒተር. አለ፡፡
‹‹አውቄያለሁ አሁን ሰማሁ›› ስትል አቋረጠችው ‹‹ምንድን ነው
ስምምነታቸው?››
‹‹ለብላክ ጫማ አምስት አክሲዮኖች ከጄኔራል ቴክስታይልስ አንድ አክሲዮን ከ27 ሳንቲም ጋር››
‹‹በኢየሱስ ይሄማ በነፃ መስጠት ነው!››
‹‹አሁን ከምታገኙት ትርፍ አንፃር ፒተር ያቀረበው ዋጋ ትንሽ አይደለም፡፡››
‹‹ታዲያ የእኛ የቋሚ ንብረት ዋጋ እኮ ከፍተኛ ነው›› አለች ናንሲ ጮሃ።
‹‹እንዴ ከእኔ ጋር እኮ አይደለም ጠብሽ›› አላት ለስለስ ብሎ
‹‹ይቅርታ ማክዬ ተናድጄ ነው››
‹‹ይገባኛል፡፡››
በስልኩ ውስጥ ልጆቹ ሲንጫጩ ይሰማታል፡፡ አምስት ልጆች አሉት ሁሉም ሴቶች ናቸው፡፡ ሬዲዮና ጀበና ሲያፏጭ ይሰማታል፡፡
‹‹ፒተር ያቀረበው ዋጋ ዝቅተኛ እንደሆነ አሁን ገብቶኛል፡ ብላክ ጫማዎች ኩባንያው የሚገኘውን ትርፍ እንዲህ ያለውን ቋሚ ንብረትና የወደፊት እምቅ ሃይል ግምት ውስጥ አላስገባም›› አለ ‹‹ሌላም ነገር አለ››
‹‹ምንድን ነው?››
‹‹ጄኔራል ቴክስታይልስ የእናንተን ኩባንያ ከተረከበ በኋላ አምስት አመት ድረስ ፒተር እንደሚያስተዳድረውና አንቺም ቦታ እንደሌለሽ
ተስማምተዋል፡››
ናንሲ ዓይኗን ጨፈነች፡፡ እንደዚህ አይነት ጥቃት ደርሶባት አያውቅም፡፡
ህመም ተሰማት፡፡እስከዛሬም ወንድሟ ደካማነቱ እንዳይታወቅ በኃላፊነት እንዲቆይ ስትረዳውና ኩባንያውም ከስሮ ከገበያ እንዳይወጣ ስትለፋ ኖራ እሷ ከስራ ትባረር! ‹‹እንዴት ይሄንን ደባ በእኔ ላይ ይፈፅማል?›› አለች፡፡
‹‹ወንድሜ አይደለም?››
‹‹ናን በደረሰብሽ ዱብ ዕዳ አዝናለሁ››
‹‹አመሰግናለሁ ማክ›› አለች፡፡
‹‹እኔ መቼም ከድሮም ፒተርን አላምነውም ነበር››
‹‹አባታችን ይህን ቢዝነስ ለዓመታት ሲገነባ ኖረ›› ስትል አለቀሰች፡:
‹‹ፒተር ይህን ኩባንያ ማጥፋት የለበትም››
‹‹ምን ላድርግልሽ እኔ ታዲያ?›› አለ ማክ
‹‹ይህን ደባ ማስቆም እንችላለን?››
‹‹የቦርድ ስብሰባው ላይ ብትደርሺ የአክስትሽና የዳኒ ሪሌይን ሃሳብ ማስለወጥ የምትችይ ይመስልሻል?››
‹‹በሰዓቱ መድረስ አልችልም ችግሬ ይሄ ነው፡፡ አንተ ልታሳምናቸው አትችልም?››
‹‹እችል ይሆናል ነገር ግን ምን ሊፈይድ፡፡ ፒተር ባለው የአክሲዮን ድርሻ የአክስቱን ሃሳብ ውድቅ ማድረግ ይችላል፡ የአክስቱና የዳኒ አክሲዮን ቢደመር 20 በመቶ የእሱ ደግሞ 40 በመቶ ነው፡፡››
‹‹አንተ እኔን ወክለህ ድምፅ መስጠት አትችልም?›
‹‹የአንቺ ውክልና የለኝም››
‹‹በስልክ ድምፅ መስጠት እችላለሁ?››
‹‹ይሄ ሃሳብ ምናልባት ያስኬድ ይሆናል፡፡ የቦርዱ ውሳኔ ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ፒተር ባለው ሃይል ሃሳቡን ውድቅ ማድረግ ይችላል፡››
ሁለቱም አዕምሮዋቸው በሃሳብ ሲርመሰመስ ለጥቂት ጊዜ ፀጥታ ሰፈነ፤
በዚህ ጊዜ ይሉኝታ ማጣቷ ታወሳትና ‹‹ቤተሰብ እንዴት ነው?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ልጆቹ ደህና ናቸው፤ ቤቲም አርግዛለች››
‹‹አሁንም?›› ልጅ መውለድ ያቆሙ መስሏት ነበር፡ ‹‹የመጨረሻው ልጅ ገና አምስት አመቱ አይደለም እንዴ?›› ስትል ጠየቀችው:
‹‹የችግሩን መፍትሄ አሁን ገና ነው ያገኘሁት›› አለ፡፡
ናንሲ ሳቀች ‹‹እንኳን ደስ አለህ!››
‹‹አመሰግናለሁ፡ ቤቲ ደስታም ሀዘንም ተሰምቷታል››
‹‹ደመወዝህ ግን ቤተሰብ ለማስተዳደር ይበቃሃል?››
‹‹ይበቃኛል፡፡ አይሮፕላን እንደማታገኚ ግን አረጋግጠሻል?››
ናንሲ ጫን ጫን ተነፈሰችና ‹‹አሁን ያለሁት ሊቨርፑል ነው፡ ሳውዝ ሃምፕተን ከሊቨርፑል 200 ኪ.ሜ ላይ ነው የሚገኘው፡፡ እናም አይሮፕላኑ ሊነሳ የቀረው ሰዓት ከ2 ሰዓት አይበልጥም፡፡ አይቻልም››
‹‹ሊቨርፑል ከአየርላንድ እኮ ብዙ አይርቅም››
‹‹እባክህ ተወኝ ጂኦግራፊውን›› አለች፡፡
‹‹በራሪ ጀልባው አየርላንድ ያርፍ የለም እንዴ?››
የናንሲ ልብ ዘለለ ‹‹እርግጠኛ ነህ?››
‹‹ጋዜጣ ላይ አንብቤያለሁ››
ማክ የሰጣት አስተያየት ልቧን አነሳሳው፡ ተስፋዋም ለመለመ፡፡ ‹‹የት ነው የሚያርፈው ደብሊን ነው?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹አይደለም፡፡ በምዕራብ የባህር ዳርቻ የሆነ ቦታ፧ ስሙን ረሳሁት ያም
ሆነ ይህ ትደርሻለሽ›› አላት
‹‹አረጋግጬ እደውልልሃለሁ ባይ ባይ››
‹‹ናንሲ››
‹‹ምንድን ነው?››
‹‹መልካም ልደት››
ናንሲ ፈገግ አለች ‹‹አንተ የምትገርም ነህ፤ መቼም አትረሳም፡፡››
‹‹መልካም ዕድል››
‹‹ደህና ሁን›› አለችና ስልኩን ዘጋች፡ ወደ እንግዳ ተቀባዩም ሄደች ሰውዬውን ልክ ልኩን ልትነግረው ፈልጋ ነበር፤ ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት እርዳታውን ስለምትፈልግ የባሰ እንዳይተበትባት ማድረግ ነው ያለባት፡
‹‹በራሪ ጀልባው አየርላንድ ውስጥ ያርፋል አይደል?›› አለች ተለሳልሳ፡፡
‹ልክ ነው የኔ እመቤት፡፡ ፎየንስ የሚባል ቦታ፡››
‹ለምንድን ነው ታዲያ ቅድም ይህን ያልነገርከኝ አንተ ጉረኛ› ልትለው ፈልጋ ነበር ነገር ግን ፈገግ ብላ በስንት ሰዓት?› ስትል ጠየቀች፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
በቢዝነስ ዓለም ውስጥ ያለ ሰው በሌላ ሰው መናደድ ገንዘቡ አይደለም፡፡
ይህን ከረጅም ጊዜ በፊት ተምራለች፡፡ ‹‹ቦስተን በጊዜው አልደርስም፧ ነገር
ግን የኩባንያውን ሽያጭ እዚህ ሆኜ ማስቆም እችላለሁ›› ስትል አሰበች፡፡
ወደ ስልኩ ዞረችና አሁን ቦስተን ውስጥ አንድ ሰዓት ነው፡፡ ጠበቃዋ ፓትሪክ ማክ ብራይድ ይሄኔ ቤቱ ነው የሚሆነው፡ ለስልከኛው የጠበቃዋን ስልክ ሰጠች.
ማክ የወንድም ያህል ነው ለእሷ ባሏ የሞተ ጊዜ ሁሉን ነገር አድርጎላታል፤ ቀብሩን ማስፈፀም፣ የባሏን ኑዛዜ እና የግል ገንዘቧን
መቆጣጠርና መከታተል፣ ልጆቿንም ወደ መጫወቻ ቦታ በመውሰድ በትምህርት ቤት የተወኑትን ድራማ በማየት፣ ኮሌጅ ሲገቡ የሚመርጡትን
ትምህርትና ኮሌጅ ካጠናቀቁም በኋላ የሚይዙትን የስራ አይነት በማማከር በኩል የአባት ያህል ሚና ተጫውቷል፡፡ ስለወሲብ ማወቅ የሚገባቸውን ነገር
እንኳን አልደበቃቸውም፡፡ የፒተርና የናንሲ አባት የሞተ ጊዜ ፒተር የኩባንያው ሊቀ መንበር እንዳይሆን የተቻላትን ማድረግ እንዳለባት መክሯት
ነበር፡፡ እሷ ግን የነገራትን በወቅቱ አልተቀበለችውም፡ አሁን የደረሰው ነገር ታዲያ ማክ በዚያ ጊዜ ያለው ትክክል መሆኑን አሳይቷታል ማክ እንደሚወዳትም ታውቃለች፡፡ ማክ አጥባቂ ካቶሊክ ሲሆን ለሚስቱ ታማኝ አይደለም ለፈስፈስ ያለና ራሰ በራ ነው፡፡ እሷ የምትፈልገው ቆፍጣናና
ፀጉረ ሙሉ ወንዶችን ነው ልክ እንደ ናት ሪጅ ዌይ ያሉ፡፡
የስልክ ግንኙነት እስከሚገኝ ድረስ ያለችበትን ሁኔታ ማውጠንጠን ጀመረች፡፡ ከፒተር ጋር አብሮ ሴራ የሚያውጠነጥነው የአባቷ ምክትልና የአንድ ወቅት ፍቅረኛዋ የነበረው ናት ሪጅ ዌይ ነው፡፡ ናት የኩባንያውን ዋና ኃላፊነት ቦታ ሲያጣ ኩባንያውንና ናንሲን እርግፍ አድርጎ እብስ አለ፡ አሁን ደግሞ የጄኔራል ቴክስታይልስ ኩባንያ ፕሬዚዳንት በመሆኑ የብላክ ጫማ ኩባንያን ለራሱ ለማድረግ ይመኛል፡፡
ናት የጫማ ሳምፕሎች ሊሰበስብ ፓሪስ መምጣቱን ታውቃለች፧ ምንም እንኳን ባታገኘውም፡፡ ፒተር ከእሱ ጋር ተገናኝቶ ስምምነት እንዳደረጉ ገምታለች፡፡ ናንሲ ደግሞ ይህን አልጠረጠረችም ምን ያህል በቀላሉ እንደተታለለች ስታውቅ በፒተርም በናትም በጣም ተናደደች በይበልጥ ግን በራሷ።
ስልኩ ጮኸና አነሳችው፡፡ ዛሬ የስልክ እድሏ ሰምሮላታል፡
ማክ አፉን በምግብ ሞልቶ ሃሎ አላት፡፡
‹‹ማክ ናንሲ ነኝ››
የጎረሰውን ዋጥ አደረገና ‹‹ይመስገነው መደወልሽ፡፡ አውሮፓ ውስጥ አንቺን በስልክ ያልፈለኩበት ቦታ የለም፡፡ ፒተር. አለ፡፡
‹‹አውቄያለሁ አሁን ሰማሁ›› ስትል አቋረጠችው ‹‹ምንድን ነው
ስምምነታቸው?››
‹‹ለብላክ ጫማ አምስት አክሲዮኖች ከጄኔራል ቴክስታይልስ አንድ አክሲዮን ከ27 ሳንቲም ጋር››
‹‹በኢየሱስ ይሄማ በነፃ መስጠት ነው!››
‹‹አሁን ከምታገኙት ትርፍ አንፃር ፒተር ያቀረበው ዋጋ ትንሽ አይደለም፡፡››
‹‹ታዲያ የእኛ የቋሚ ንብረት ዋጋ እኮ ከፍተኛ ነው›› አለች ናንሲ ጮሃ።
‹‹እንዴ ከእኔ ጋር እኮ አይደለም ጠብሽ›› አላት ለስለስ ብሎ
‹‹ይቅርታ ማክዬ ተናድጄ ነው››
‹‹ይገባኛል፡፡››
በስልኩ ውስጥ ልጆቹ ሲንጫጩ ይሰማታል፡፡ አምስት ልጆች አሉት ሁሉም ሴቶች ናቸው፡፡ ሬዲዮና ጀበና ሲያፏጭ ይሰማታል፡፡
‹‹ፒተር ያቀረበው ዋጋ ዝቅተኛ እንደሆነ አሁን ገብቶኛል፡ ብላክ ጫማዎች ኩባንያው የሚገኘውን ትርፍ እንዲህ ያለውን ቋሚ ንብረትና የወደፊት እምቅ ሃይል ግምት ውስጥ አላስገባም›› አለ ‹‹ሌላም ነገር አለ››
‹‹ምንድን ነው?››
‹‹ጄኔራል ቴክስታይልስ የእናንተን ኩባንያ ከተረከበ በኋላ አምስት አመት ድረስ ፒተር እንደሚያስተዳድረውና አንቺም ቦታ እንደሌለሽ
ተስማምተዋል፡››
ናንሲ ዓይኗን ጨፈነች፡፡ እንደዚህ አይነት ጥቃት ደርሶባት አያውቅም፡፡
ህመም ተሰማት፡፡እስከዛሬም ወንድሟ ደካማነቱ እንዳይታወቅ በኃላፊነት እንዲቆይ ስትረዳውና ኩባንያውም ከስሮ ከገበያ እንዳይወጣ ስትለፋ ኖራ እሷ ከስራ ትባረር! ‹‹እንዴት ይሄንን ደባ በእኔ ላይ ይፈፅማል?›› አለች፡፡
‹‹ወንድሜ አይደለም?››
‹‹ናን በደረሰብሽ ዱብ ዕዳ አዝናለሁ››
‹‹አመሰግናለሁ ማክ›› አለች፡፡
‹‹እኔ መቼም ከድሮም ፒተርን አላምነውም ነበር››
‹‹አባታችን ይህን ቢዝነስ ለዓመታት ሲገነባ ኖረ›› ስትል አለቀሰች፡:
‹‹ፒተር ይህን ኩባንያ ማጥፋት የለበትም››
‹‹ምን ላድርግልሽ እኔ ታዲያ?›› አለ ማክ
‹‹ይህን ደባ ማስቆም እንችላለን?››
‹‹የቦርድ ስብሰባው ላይ ብትደርሺ የአክስትሽና የዳኒ ሪሌይን ሃሳብ ማስለወጥ የምትችይ ይመስልሻል?››
‹‹በሰዓቱ መድረስ አልችልም ችግሬ ይሄ ነው፡፡ አንተ ልታሳምናቸው አትችልም?››
‹‹እችል ይሆናል ነገር ግን ምን ሊፈይድ፡፡ ፒተር ባለው የአክሲዮን ድርሻ የአክስቱን ሃሳብ ውድቅ ማድረግ ይችላል፡ የአክስቱና የዳኒ አክሲዮን ቢደመር 20 በመቶ የእሱ ደግሞ 40 በመቶ ነው፡፡››
‹‹አንተ እኔን ወክለህ ድምፅ መስጠት አትችልም?›
‹‹የአንቺ ውክልና የለኝም››
‹‹በስልክ ድምፅ መስጠት እችላለሁ?››
‹‹ይሄ ሃሳብ ምናልባት ያስኬድ ይሆናል፡፡ የቦርዱ ውሳኔ ነው፡፡ ነገር ግን አሁን ፒተር ባለው ሃይል ሃሳቡን ውድቅ ማድረግ ይችላል፡››
ሁለቱም አዕምሮዋቸው በሃሳብ ሲርመሰመስ ለጥቂት ጊዜ ፀጥታ ሰፈነ፤
በዚህ ጊዜ ይሉኝታ ማጣቷ ታወሳትና ‹‹ቤተሰብ እንዴት ነው?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ልጆቹ ደህና ናቸው፤ ቤቲም አርግዛለች››
‹‹አሁንም?›› ልጅ መውለድ ያቆሙ መስሏት ነበር፡ ‹‹የመጨረሻው ልጅ ገና አምስት አመቱ አይደለም እንዴ?›› ስትል ጠየቀችው:
‹‹የችግሩን መፍትሄ አሁን ገና ነው ያገኘሁት›› አለ፡፡
ናንሲ ሳቀች ‹‹እንኳን ደስ አለህ!››
‹‹አመሰግናለሁ፡ ቤቲ ደስታም ሀዘንም ተሰምቷታል››
‹‹ደመወዝህ ግን ቤተሰብ ለማስተዳደር ይበቃሃል?››
‹‹ይበቃኛል፡፡ አይሮፕላን እንደማታገኚ ግን አረጋግጠሻል?››
ናንሲ ጫን ጫን ተነፈሰችና ‹‹አሁን ያለሁት ሊቨርፑል ነው፡ ሳውዝ ሃምፕተን ከሊቨርፑል 200 ኪ.ሜ ላይ ነው የሚገኘው፡፡ እናም አይሮፕላኑ ሊነሳ የቀረው ሰዓት ከ2 ሰዓት አይበልጥም፡፡ አይቻልም››
‹‹ሊቨርፑል ከአየርላንድ እኮ ብዙ አይርቅም››
‹‹እባክህ ተወኝ ጂኦግራፊውን›› አለች፡፡
‹‹በራሪ ጀልባው አየርላንድ ያርፍ የለም እንዴ?››
የናንሲ ልብ ዘለለ ‹‹እርግጠኛ ነህ?››
‹‹ጋዜጣ ላይ አንብቤያለሁ››
ማክ የሰጣት አስተያየት ልቧን አነሳሳው፡ ተስፋዋም ለመለመ፡፡ ‹‹የት ነው የሚያርፈው ደብሊን ነው?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹አይደለም፡፡ በምዕራብ የባህር ዳርቻ የሆነ ቦታ፧ ስሙን ረሳሁት ያም
ሆነ ይህ ትደርሻለሽ›› አላት
‹‹አረጋግጬ እደውልልሃለሁ ባይ ባይ››
‹‹ናንሲ››
‹‹ምንድን ነው?››
‹‹መልካም ልደት››
ናንሲ ፈገግ አለች ‹‹አንተ የምትገርም ነህ፤ መቼም አትረሳም፡፡››
‹‹መልካም ዕድል››
‹‹ደህና ሁን›› አለችና ስልኩን ዘጋች፡ ወደ እንግዳ ተቀባዩም ሄደች ሰውዬውን ልክ ልኩን ልትነግረው ፈልጋ ነበር፤ ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት እርዳታውን ስለምትፈልግ የባሰ እንዳይተበትባት ማድረግ ነው ያለባት፡
‹‹በራሪ ጀልባው አየርላንድ ውስጥ ያርፋል አይደል?›› አለች ተለሳልሳ፡፡
‹ልክ ነው የኔ እመቤት፡፡ ፎየንስ የሚባል ቦታ፡››
‹ለምንድን ነው ታዲያ ቅድም ይህን ያልነገርከኝ አንተ ጉረኛ› ልትለው ፈልጋ ነበር ነገር ግን ፈገግ ብላ በስንት ሰዓት?› ስትል ጠየቀች፡
👍16
የበረራ ፕሮግራሙን አየና ‹‹ከቀኑ በ9፡30 ያርፍና 10:30 ላይ ይነሳል››
‹‹ታዲያ በሰዓቱ የምደርስ ይመስልሃል?›› ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹ትንሽ አይሮፕላን የሁለት ሰዓት መንገድ ነው ፓይለት የሚያገኙ ከሆነ የሚሆንልዎት ይመስለኛል፡››
የልብ ምቷ ጨመረ፡፡ የሚቻል ነገር ይመስላል፤ ‹‹ወደ አየር ማረፊያው
የሚወስደኝ ታክሲ ጥራልኝ፡፡›› ጣቱን ፈትሎ በማስጮህ ተላላኪ ጠራና
‹‹ለእሜቴ ታክሲ ጥራላቸው›› አለው፡፡
‹‹ሻንጣዎችዎስ?አይሮፕላኗ ትንሽ በመሆኗ ይህን ሁሉ ሻንጣ አትችልም››
‹‹በመርከብ ላክልኝ፡፡ ደግሞ የሆቴሉን ክፍያ ተቀበለኝና ደረሰኝ ቶሎ
አምጣልኝ›› አለች፡፡
‹‹መልካም›› አለ እንግዳ ተቀባዩ
ናንሲ ወደ አልቤርጎዋ ተመልሳ በትንሽ ሻንጣ ውስጥ በጣም አስፈላጊ
የሆኑ እቃዎችን ብቻ ጠቀጠቀች፡፡ በእጇ ለብርድ የሚሆን ሹራብ ያዘች፡፡
‹‹እሜቴ ይሄውሎት ደረሰኙ›› አለ ስትመለስ፡፡
ያለባትን ወጪ ለመክፈል ቼክ ፃፈችና ከቲፕ ጋር ሰጠችው
‹‹አመሰግናለሁ እሜቴ፤ ታክሲ እየጠበቆት ነው››
ከሆቴሉ በጥድፊያ ወጣችና ታክሲ ውስጥ ጥልቅ አለች፡፡ እንግዳ ተቀባዩ ሻንጣውን ታክሲው ውስጥ አስገባና ታክሲ ነጂው ሴትዮዋን
የሚወስድበትን ቦታ ነገረው፡፡
‹‹በተቻለህ መጠን ፍጠንልኝ›› አለችው ናንሲ፡፡
መኪናው በትራፊክ መጨናነቅ ምክንያት መፈትለክ አልቻለም፡፡
ጫማዋን በብሽቀት ትጠበጥባለች፡፡ የትራፊክ እንቅስቃሴው የተጎተተው
የመንገዱ መሐል በቀለም እየተሰመረ ስለሆነ ነው፡፡ ይህም የሚደረገው ማታ
ማታ መብራት ስለሚጠፋ ለባለመኪኖች ምልክት እንዲሆናቸው መሆኑ
ገብቷታል፡፡
ታክሲው ከከተማ እንደወጣ መፍጠን ጀመረ፡፡ ይህ ቦታ ገጠር በመሆኑ የጦርነት ዝግጅት አይታይበትም፡፡ ጀርመኖችም በአጋጣሚ ካልሆነ የእርሻ ቦታዎችን በቦንብ አይደበድቡም፡፡ ሰዓቷን አሁንም አሁንም ታያለች፡ስድስት ሰዓት ከሰላሳ ሆኗል፡ የግል አይሮፕላንና ፓይለት አግኝታ ዋጋ ከተስማማች በሰባት ሰዓት ላይ ትበራለች፡፡ የእንግዳ ተቀባዩ በረራው ሁለት ሰዓት ይፈጃል ስላላት በዘጠኝ ሰዓት ትደርሳለች፡፡ ከዚያ በኋላ ከአየር ማረፊያው ወደ ፎየንስ (አየርላንድ) ትበራለች፡፡ ፎየንስ ርቀቱ ብዙም
ስላልሆነ እድል ከቀናት በጊዜ ትደርሳለች፡፡ እዚያ ከደረሰች በኋላ እስከ ባህር
ዳርቻው የሚደርስ መኪና ታገኝ ይሆን? ራሷን አረጋጋች፡፡
ወደ ኒውዮርክ የሚበረው የአየር በራሪ ጀልባ ቦታ በሙሉ ቢያዝስ አለች በሆዷ
የመርከቦች ቦታ በሙሉ ተይዟል፡
ይህን ሀሳብ ከአዕምሮዋ አወጣች፡፡
ለመድረስ ምን ያህል እንደቀረ ባለታክሲውን ልትጠይቅ ስትል ታክሲው
ወደ አየር ሜዳው በር ሲጠመዘዝ ‹‹እፎይ›› አለች፡፡ ታክሲው ግቢው ውስጥ ሲገባ በርካታ ትንንሽ አይሮፕላኖች ስታይ ልቧ በደስታ ዘለለ፡
የአይሮፕላኖቹ ቁጥር ቢያረካትም ፓይለት ማግኘት የግድ ይላታል፡በአካባቢው ደግሞ የፓይለት ዘር አይታይም፡፡
እዚህ መጉላላት አትፈልግም፡፡
ማረፊያው ላይ ሶስት አይሮፕላኖች ቢኖሩም ፓይለት ግን የለም መቼም የሆነ ፓይለት በአካባቢው መኖር አለበት አለበለዚያ በር ይዘጋ ነበር ወደ አይሮፕላኖቹ መጠለያ ጀርባ ስትሄድ ሶስት ሰዎች አንድ ትንሽ አይሮፕላን አጠገብ ቆመዋል፡፡
አይሮፕላኗ ከላይና ከታች በእንጨት ምሰሶ የተደገፉ ሁለት ክንፎች ያሏት ሲሆን አፍንጫዋ ላይ አንድ ሞተር ተሰክቷል፡፡
አይሮፕላኗ ነዳጅ እየሞላች ነው፡፡ በዘይትና በግራሶ የታጀለ ቱታ የለበሰ
አንድ ሰው አይሮፕላኗ መሰላል ላይ ቆሞ የነዳጅ ጋኑ ውስጥ ነዳጅ ይሞላል፡፡ መሬት ላይ በናንሲ ዕድሜ የሆነ አንድ መልከ መልካም ረጅም ሰው ራሱ ላይ የብረት ቆብ ደፍቶ ቆሟል፡፡ እሱም ከሌላ ሶስተኛ ሰው ጋር ወሬ ይዟል፡፡
ናንሲ ወደ ሰዎቹ ጠጋ ብላ ‹‹ይቅርታ ወንድሞቼ›› አለቻቸው፡፡ሁለቱ ሰዎች ድምጿን ሲሰሙ ዞር ብለው አይዋትና ፊታቸውን
መልሰው ወሬያቸውን ቀጠሉ፡፡
‹‹ወሬያችሁን ስላቋረጥኩ ይቅርታ፤ አይሮፕላን መከራየት ፈልጌ ነበር
አለች ናንሲ፡፡
ረጅሙ ሰው ወሬውን አቋረጠና ‹የለንም›› አላት፡፡
‹‹እባካችሁ አስቸኳይ ጉዳይ ገጥሞኝ ነው›› አለች ናንሲ፡
‹‹እኔ ታክሲ ነጂ አይደለሁም›› አለና መልሶ ፊቱን አዙሮ ወሬውን ቀጠለ፡፡
ናንሲም በጣም ተናደደችና ‹‹ሰውዬ ምን እንዲህ ያደርግሃል? አለችው።
ሰውየው ወደ ናንሲ ፊቱን አዞረና በዓይኑ ገረመማት፡፡ ጥቋቁር ቅንድቦቹ ያምራሉ፡፡ ‹‹ለዛ ብዬ ሳይሆን አይሮፕላኔ አትከራይም፡፡ እኔም ተከፍሎኝ የምነዳ ፓይለት አይደለሁም›› አላት፡፡
ተስፋዋ ሊሟጠጥ ትንሽ ቀርቶታል ‹‹እንደ ስድብ ካልቆጠርክብኝ ገንዘብ ከሆነ ያልከውን ዋጋ እከፍልሃለሁ. .
ሰውዬው ይህን ሲሰማ በንዴት ፊቱን ወደ ናንሲ አዞረ፡፡
ሰውዬው ነጭ መስመሮች ያሉት ጠቆር ያለ ሱፍ ልብስ የለበሰ ሲሆን ውድ ጫማ ተጫምቷል፡ ለመዝናናት ሲል የራሱን አይሮፕላን የሚያበር ሀብታም ሰው ለመሆኑ ሁኔታው ያሳያል፡
‹‹ሌላ ፓይለት አገኝ ይሆን?›› ስትል ጠየቀች።
መሰላሉ ላይ ቆሞ ነዳጅ የሚሞላው መካኒክ ‹‹ዛሬ ማንም የለም›› አለ፡
ናንሲ በተስፋ መቁረጥ ልታለቅስ ምንም አልቀራት፡፡ እዚህ ጥሩ አይሮፕላንና ፓይለት እያለ ደህና ገንዘብ እንኳን ብትከፍል የሚወስዳት የለም፡
‹‹ፎየንስ ልሄድ ፈልጌ ነበር›› አለች በደከመ ድምፅ፡ አይኖቿ እምባ አቆርዝዘዋል፡
ረጅሙ ሰው ፊቱን ወደ እሷ አዞረና ‹‹ፎየንስ ነው ያልሽኝ?›› ሲል ጠየቃት
‹‹አዎ››
‹‹ለምንድነው እዚያ የምትሄጂው?››
ሰውዬው አሁን ጆሮ እየሰጣት ነው፡፡ ‹‹የፓን አሜሪካን የአየር በራሪ
ጀልባ ላይ ለመሳፈር››
‹‹የሚገርም ነው›› አለ ‹‹እኔም ወደዚያው እየሮጥኩ ነው››
ተስፋዋ እንደገና አቆጠቆጠ ‹‹ወይ አምላኬ!ወደ ፎየንስ ነው የምትሄደው?››
‹‹አዎ›› አለ ፊቱን ቅጭም አድርጎ ‹‹ሚስቴን እያሳደድኩ ነው›› አላት፡
አባባሉ አስገረማት፡ አንድ ሰው ስለእንደዚህ አይነት ነገር ለሌላ ሰው ከተናዘዘ ወይ ደካማ ነው ወይ ደግሞ በራሱ በጣም ይተማመናል፡
አይሮፕላኗ ከፊትና ከኋላ ሁለት መቀመጫዎች አሏት፡
‹‹ሁለት መቀመጫዎች አሏት አይሮፕላንህ›› አለች በጉጉት ሰውዬው ገልመጥ አደረጋትና ‹‹አዎ ሁለት መቀመጫ አላት›› አለ፡፡
‹‹እባህክ ካንተ ጋር ልሂድ›› አለችው በሚያሳዝን ሁኔታ:
ለአፍታ ከራሱ ጋር መከረና ‹‹ምናለ እንሂድ›› አላት ትከሻውን ነቅንቆ፡፡
በደስታ ራሷን ልትስት ምንም አልቀራት ‹‹እግዚአብሔር ይስጥህ የኔ ወንድም›› አለች በእፎይታ፡፡
‹‹ምንም አይደል›› አለና አንዳች የሚያክል እጁን ለትውውቅ ዘረጋ
‹‹መርቪን ላቭሴይ እባላለሁ››
እጁን ጨበጠችና ‹‹ናንሲ ሌኔሃን›› ብላ መለሰች፡፡...
✨ይቀጥላል✨
‹‹ታዲያ በሰዓቱ የምደርስ ይመስልሃል?›› ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹ትንሽ አይሮፕላን የሁለት ሰዓት መንገድ ነው ፓይለት የሚያገኙ ከሆነ የሚሆንልዎት ይመስለኛል፡››
የልብ ምቷ ጨመረ፡፡ የሚቻል ነገር ይመስላል፤ ‹‹ወደ አየር ማረፊያው
የሚወስደኝ ታክሲ ጥራልኝ፡፡›› ጣቱን ፈትሎ በማስጮህ ተላላኪ ጠራና
‹‹ለእሜቴ ታክሲ ጥራላቸው›› አለው፡፡
‹‹ሻንጣዎችዎስ?አይሮፕላኗ ትንሽ በመሆኗ ይህን ሁሉ ሻንጣ አትችልም››
‹‹በመርከብ ላክልኝ፡፡ ደግሞ የሆቴሉን ክፍያ ተቀበለኝና ደረሰኝ ቶሎ
አምጣልኝ›› አለች፡፡
‹‹መልካም›› አለ እንግዳ ተቀባዩ
ናንሲ ወደ አልቤርጎዋ ተመልሳ በትንሽ ሻንጣ ውስጥ በጣም አስፈላጊ
የሆኑ እቃዎችን ብቻ ጠቀጠቀች፡፡ በእጇ ለብርድ የሚሆን ሹራብ ያዘች፡፡
‹‹እሜቴ ይሄውሎት ደረሰኙ›› አለ ስትመለስ፡፡
ያለባትን ወጪ ለመክፈል ቼክ ፃፈችና ከቲፕ ጋር ሰጠችው
‹‹አመሰግናለሁ እሜቴ፤ ታክሲ እየጠበቆት ነው››
ከሆቴሉ በጥድፊያ ወጣችና ታክሲ ውስጥ ጥልቅ አለች፡፡ እንግዳ ተቀባዩ ሻንጣውን ታክሲው ውስጥ አስገባና ታክሲ ነጂው ሴትዮዋን
የሚወስድበትን ቦታ ነገረው፡፡
‹‹በተቻለህ መጠን ፍጠንልኝ›› አለችው ናንሲ፡፡
መኪናው በትራፊክ መጨናነቅ ምክንያት መፈትለክ አልቻለም፡፡
ጫማዋን በብሽቀት ትጠበጥባለች፡፡ የትራፊክ እንቅስቃሴው የተጎተተው
የመንገዱ መሐል በቀለም እየተሰመረ ስለሆነ ነው፡፡ ይህም የሚደረገው ማታ
ማታ መብራት ስለሚጠፋ ለባለመኪኖች ምልክት እንዲሆናቸው መሆኑ
ገብቷታል፡፡
ታክሲው ከከተማ እንደወጣ መፍጠን ጀመረ፡፡ ይህ ቦታ ገጠር በመሆኑ የጦርነት ዝግጅት አይታይበትም፡፡ ጀርመኖችም በአጋጣሚ ካልሆነ የእርሻ ቦታዎችን በቦንብ አይደበድቡም፡፡ ሰዓቷን አሁንም አሁንም ታያለች፡ስድስት ሰዓት ከሰላሳ ሆኗል፡ የግል አይሮፕላንና ፓይለት አግኝታ ዋጋ ከተስማማች በሰባት ሰዓት ላይ ትበራለች፡፡ የእንግዳ ተቀባዩ በረራው ሁለት ሰዓት ይፈጃል ስላላት በዘጠኝ ሰዓት ትደርሳለች፡፡ ከዚያ በኋላ ከአየር ማረፊያው ወደ ፎየንስ (አየርላንድ) ትበራለች፡፡ ፎየንስ ርቀቱ ብዙም
ስላልሆነ እድል ከቀናት በጊዜ ትደርሳለች፡፡ እዚያ ከደረሰች በኋላ እስከ ባህር
ዳርቻው የሚደርስ መኪና ታገኝ ይሆን? ራሷን አረጋጋች፡፡
ወደ ኒውዮርክ የሚበረው የአየር በራሪ ጀልባ ቦታ በሙሉ ቢያዝስ አለች በሆዷ
የመርከቦች ቦታ በሙሉ ተይዟል፡
ይህን ሀሳብ ከአዕምሮዋ አወጣች፡፡
ለመድረስ ምን ያህል እንደቀረ ባለታክሲውን ልትጠይቅ ስትል ታክሲው
ወደ አየር ሜዳው በር ሲጠመዘዝ ‹‹እፎይ›› አለች፡፡ ታክሲው ግቢው ውስጥ ሲገባ በርካታ ትንንሽ አይሮፕላኖች ስታይ ልቧ በደስታ ዘለለ፡
የአይሮፕላኖቹ ቁጥር ቢያረካትም ፓይለት ማግኘት የግድ ይላታል፡በአካባቢው ደግሞ የፓይለት ዘር አይታይም፡፡
እዚህ መጉላላት አትፈልግም፡፡
ማረፊያው ላይ ሶስት አይሮፕላኖች ቢኖሩም ፓይለት ግን የለም መቼም የሆነ ፓይለት በአካባቢው መኖር አለበት አለበለዚያ በር ይዘጋ ነበር ወደ አይሮፕላኖቹ መጠለያ ጀርባ ስትሄድ ሶስት ሰዎች አንድ ትንሽ አይሮፕላን አጠገብ ቆመዋል፡፡
አይሮፕላኗ ከላይና ከታች በእንጨት ምሰሶ የተደገፉ ሁለት ክንፎች ያሏት ሲሆን አፍንጫዋ ላይ አንድ ሞተር ተሰክቷል፡፡
አይሮፕላኗ ነዳጅ እየሞላች ነው፡፡ በዘይትና በግራሶ የታጀለ ቱታ የለበሰ
አንድ ሰው አይሮፕላኗ መሰላል ላይ ቆሞ የነዳጅ ጋኑ ውስጥ ነዳጅ ይሞላል፡፡ መሬት ላይ በናንሲ ዕድሜ የሆነ አንድ መልከ መልካም ረጅም ሰው ራሱ ላይ የብረት ቆብ ደፍቶ ቆሟል፡፡ እሱም ከሌላ ሶስተኛ ሰው ጋር ወሬ ይዟል፡፡
ናንሲ ወደ ሰዎቹ ጠጋ ብላ ‹‹ይቅርታ ወንድሞቼ›› አለቻቸው፡፡ሁለቱ ሰዎች ድምጿን ሲሰሙ ዞር ብለው አይዋትና ፊታቸውን
መልሰው ወሬያቸውን ቀጠሉ፡፡
‹‹ወሬያችሁን ስላቋረጥኩ ይቅርታ፤ አይሮፕላን መከራየት ፈልጌ ነበር
አለች ናንሲ፡፡
ረጅሙ ሰው ወሬውን አቋረጠና ‹የለንም›› አላት፡፡
‹‹እባካችሁ አስቸኳይ ጉዳይ ገጥሞኝ ነው›› አለች ናንሲ፡
‹‹እኔ ታክሲ ነጂ አይደለሁም›› አለና መልሶ ፊቱን አዙሮ ወሬውን ቀጠለ፡፡
ናንሲም በጣም ተናደደችና ‹‹ሰውዬ ምን እንዲህ ያደርግሃል? አለችው።
ሰውየው ወደ ናንሲ ፊቱን አዞረና በዓይኑ ገረመማት፡፡ ጥቋቁር ቅንድቦቹ ያምራሉ፡፡ ‹‹ለዛ ብዬ ሳይሆን አይሮፕላኔ አትከራይም፡፡ እኔም ተከፍሎኝ የምነዳ ፓይለት አይደለሁም›› አላት፡፡
ተስፋዋ ሊሟጠጥ ትንሽ ቀርቶታል ‹‹እንደ ስድብ ካልቆጠርክብኝ ገንዘብ ከሆነ ያልከውን ዋጋ እከፍልሃለሁ. .
ሰውዬው ይህን ሲሰማ በንዴት ፊቱን ወደ ናንሲ አዞረ፡፡
ሰውዬው ነጭ መስመሮች ያሉት ጠቆር ያለ ሱፍ ልብስ የለበሰ ሲሆን ውድ ጫማ ተጫምቷል፡ ለመዝናናት ሲል የራሱን አይሮፕላን የሚያበር ሀብታም ሰው ለመሆኑ ሁኔታው ያሳያል፡
‹‹ሌላ ፓይለት አገኝ ይሆን?›› ስትል ጠየቀች።
መሰላሉ ላይ ቆሞ ነዳጅ የሚሞላው መካኒክ ‹‹ዛሬ ማንም የለም›› አለ፡
ናንሲ በተስፋ መቁረጥ ልታለቅስ ምንም አልቀራት፡፡ እዚህ ጥሩ አይሮፕላንና ፓይለት እያለ ደህና ገንዘብ እንኳን ብትከፍል የሚወስዳት የለም፡
‹‹ፎየንስ ልሄድ ፈልጌ ነበር›› አለች በደከመ ድምፅ፡ አይኖቿ እምባ አቆርዝዘዋል፡
ረጅሙ ሰው ፊቱን ወደ እሷ አዞረና ‹‹ፎየንስ ነው ያልሽኝ?›› ሲል ጠየቃት
‹‹አዎ››
‹‹ለምንድነው እዚያ የምትሄጂው?››
ሰውዬው አሁን ጆሮ እየሰጣት ነው፡፡ ‹‹የፓን አሜሪካን የአየር በራሪ
ጀልባ ላይ ለመሳፈር››
‹‹የሚገርም ነው›› አለ ‹‹እኔም ወደዚያው እየሮጥኩ ነው››
ተስፋዋ እንደገና አቆጠቆጠ ‹‹ወይ አምላኬ!ወደ ፎየንስ ነው የምትሄደው?››
‹‹አዎ›› አለ ፊቱን ቅጭም አድርጎ ‹‹ሚስቴን እያሳደድኩ ነው›› አላት፡
አባባሉ አስገረማት፡ አንድ ሰው ስለእንደዚህ አይነት ነገር ለሌላ ሰው ከተናዘዘ ወይ ደካማ ነው ወይ ደግሞ በራሱ በጣም ይተማመናል፡
አይሮፕላኗ ከፊትና ከኋላ ሁለት መቀመጫዎች አሏት፡
‹‹ሁለት መቀመጫዎች አሏት አይሮፕላንህ›› አለች በጉጉት ሰውዬው ገልመጥ አደረጋትና ‹‹አዎ ሁለት መቀመጫ አላት›› አለ፡፡
‹‹እባህክ ካንተ ጋር ልሂድ›› አለችው በሚያሳዝን ሁኔታ:
ለአፍታ ከራሱ ጋር መከረና ‹‹ምናለ እንሂድ›› አላት ትከሻውን ነቅንቆ፡፡
በደስታ ራሷን ልትስት ምንም አልቀራት ‹‹እግዚአብሔር ይስጥህ የኔ ወንድም›› አለች በእፎይታ፡፡
‹‹ምንም አይደል›› አለና አንዳች የሚያክል እጁን ለትውውቅ ዘረጋ
‹‹መርቪን ላቭሴይ እባላለሁ››
እጁን ጨበጠችና ‹‹ናንሲ ሌኔሃን›› ብላ መለሰች፡፡...
✨ይቀጥላል✨
👍16😱2❤1👎1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ስድስት (6)
እንዲያ ደሙ ምጥጥ ብሎ እሆስፒታል አልጋ ላይ ስታየው የእናት ልቧ በሐዘን ፍላፃ ተወጋ ። ሆስፒታሉ የደረሰችው ከሌሊቱ አሥራ አንድ ሰዓት ላይ ነበር ። አደጋው መድረሱን እንደሰማች ባለው መንገድ በርራ ደረሰች ። መጓጓዣ ቢጠፋ በእግሯም ቢሆን መንገድ መቀጠሏ አይቀርም ነበር ። ግን ደግሞ ችግር አልነበረም ፤ ቢሆን ለማለት እንጂ ። በዚች ዓለም ያለሱ ማን አላት ። ያለሱና ያለ ድርጅቱ ኑሮ ለሷ ምኗም አይደለም ። ድርጅቱን የምትንከባከበው ይበልጥ እንዲደረጅ ፣ እንዲበለፅግ ያላንዳች ዕረፍት የምትደክመው ደግሞ ለሱ ለማውረስ ነው። እንድ ያላት እሱ ነው ። ለሱ ደግሞ ተራ ነገር ልትሰጠው ፤ ተራ ነገር ልታበረክትለት አትፈልግም ። ያዘጋጀችለት በረከት ኮተር ሂልያርድን ያህል ግዙፍ ድርጅት ነው ። ይሆን ስጦታዋን ታዲያ እንደቀላል ነገር ወርውሮላት ሊሄድ! ሊሞት!... የክርስቶስ ያለህ ! ዘገነናት ።. . . ያች መናጢ ናት ይኸን ሁሉ ችግር ያመጣችው. .. ያቺ ርጉም ሴት ናት እሷ መሆን አለባት ይህን ሁሉ እንዲያደርግ የገፋፋችው ።
አየችው-። ትናንት ሌሊት ላይ አደጋው ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ነፍሱን አያውቅም ። አንዴም ቀና አላለም ማሪዮን ሂልያርድ ክፍሉን ቃኘችው-። ያን ክፍል በደንብ ታውቀዋለች ። ከዚሀ በፊትም እዚህ ቦታ ተቀምጣ እንዲህ ሆኖ አይታዋለች ። ሐሳቧ ጠለፋት። የለም እሱ አይደለም ። ያኔ የታመመው ማይክል እልነበረም ። ሪቻርድ ነበር ። ሪቻርድ ሂልያርድ ፣ ሟች ባለቤቷ የማይክል አባት ትዝ አላት፡፡ ሆስፒታሉ ይህ አልነበረም ። ግን ያው ነው ፤ተመሳሳይ ነው አለች በሐሳቧ ።
ሪቻርድ ሂልያርድ በደም ሥሩ ውስጥ የረጋ ዶም አጣድፎ ሲገድለው-… ዕንባ አነቃት ። እንደምንም ታግላ መለሰችው ። ግን... ግን ማይክል አልሞተም ። አይሞትም ።እንዲሞት አልፈቅድለትም። እኔ እያለሁ አይሞትም ። ለማይክል የተመደበችው ነርስ ስትመለከታት አየች ። በነርሷ ፊት ላይ ምንም ዓይነት የተለየ ስሜት አይታይባትም ነበር። ከተቀመጠችበት ተነስታ ማይክል ወደተኛበት ሄደች ። ዓይኑን ገልጣ ተመለከተች ። ይህን ስታይ ማሪዮን ሐሳቧን አቋርጣ ወደ አልጋው ቀረበች ። ነርሷ ቀና ብላ አየቻትና
«ያው ነው ምንም ለውጥ አያሳይም » አለቻት ። ቀኑን ሙሉ እንዲህ ስትላት ነው የዋለችው… ምንም የተለየ ሁኔታ የለም ! ነርሷ ይህን ብላ ማሪዮንን በሥጋት አየቻት። ከማይክ ይልቅ ለማሪዮን ያዘነች ትመስላለች ።
« ዶክተር ዊክፊልድ አሥራ አንድ ሰዓት ሲሆን ዕረፍት እንድታደርግ ንገሪያት ብሎኝ ነበር » አለችና ሰዓቷን አየች ።
«አሁን አሥራ አንድ ከሩብ ሆኗል » አለች በጊዜው መልዕክቷን ባለማድረሷ እያፈረች ።
« ስላሰባችሁልኝ አመሰግናለሁ ። ትንሽ ዘወር ዘወር ብዬ እመጣለሁ ። እስከማረፊያ ክፍል ድረስ ብሄድ ይበቃል ? » አለች ማሪዮን ።
ከመጣች ጊዜ ጀምሮ ካጠገቡ አልተለየችም ። ሙሉ አሥራ ሁለት ሰዓት አልተለየችውም ። ይህን ያህል ጊዜ ስትቆይ ነፍስ ከሥጋዋ ጋር እንድትቆይ ለማድረግ ብቻ ሁለት ሲኒ ሻይ ጠጣች እንጂ ሌላ አልቀመሰችም ። አሁንም ልትለየው አትፈልግም ። አጠገቡ ሆና ትጠብቀዋለች ። እሷ አጠገቡ ካለች ኦይሞትም ፤ ምንም አይደርስበትም ። ሂጂ ሂጂ ፣እረፊ እረፊ ብለዋት ስትወጣ ነበር ሪቻርድም የሞተው ። ያን ያህል ሰዓት አጠገቡ ስትቀመጥ አልሞተም ። እንደወጣች ሞተ ብለው ነገሯት ። ማይክልን ግን ትጠብቀዋለች ። ካጠገቡ ንቅንቅ አትልም ።
« ሚስዝ ሂልያርድ » አለች ነርሷ የማረዮንን ክንድ በለዘብታ ነካ እያደረገች ። « ትንሽ ማረፍ አለብሽኮ ። ዶክተር ዊክፊፈልድ የምታርፊበት ክፍል እንዲዘጋጅ አድርጓል »
« የለም አልደከመኝም » አለች ማሪዮን ፈገግ ለማለት እየሞከረች ። «ሆኖም» አለችና ተነስታ ወደ ማረፊያ ክፍሉ ሄዳ ራቅ ብላ አንድ ማዕዘን ይዛ ተቀመጠች ። አሁንም ፤ አሁንም የምትለኩሰውን ሲጋራ እንኳ ለረጂም ሰዓት ረስታው ኖሯል ። አንድ ሲጋራ አውጥታ ለኮሰች ። በመስኮት ትንሺን የዩኒቨርስቲ ከተማ ስትመለከት የሆነ ነገር ተሰማት ። ክበር ተመስገን ጌታዬ፤ ይች ከተማ እንደትንሽነቷ ደህና ሆስፒታል ባይኖራትና ለቦስተን በጣም ቅርብ ባትሆን ምን ይውጠኝ ነበር ? ተመስገን ፤ ለቦስተን በመቅረቧ ታዋቂ ዶክተሮችን ማስመጣት ቻልን አለች በሐሳቧ።
በማሪዮን ሂልያርድ አስተሳሰብ ከማንኛቸውም ፤ ማለት ከሶስቱም ይበልጥ በአደጋው የተጎዳው ማይክል ነበር። ምንም እንኳ የጎላ የሚታይ ቁስል ባይኖር አብዛኛው ውስጣዊ ሊሆን ይችላል ። ያ ይበልጥ አደገኛ ነው ። ስለሁለቱ ማሰብ ቀጠለች ። ቤን ምንም እንኳ ሰውነቱ ብዙ ቅጥቅጣት ቢደርስበት ምንም አይልም። ግን ሁኔታው ሁሉ ደህና ነው ። ነፍሱን ሊስት ቀርቶ ዓይኑን እንኳ ገርበብ አላደረገም ነበር ። እሷ ከደረሰች በኋላ ነበር አባትዬው መጥቶ ባምቡላንስ ወደ ቦስተን እንዲዛወር ያደረገው ፤ ከቀትር በኋላ ላይ ።
እጁ ሳይሰበር አልቀረም ። እንዲሁም ቅልጥሙና ጭኑም ተሰብሯል ። ትከሻው ላይም ቢሆንም ወጣት ነው ። ባንዴ ይጠገናል
ልጅቱ ምንም ቢደርስባት በጥፋቷ ነው ። ያለምንም ምክንያት እንደዚያ ዓይነት ነገር… ማሪዮን ይህን ሐሳብ አንጠልጥላ ሲጋራዋን ጣለችና በእግሯ በኃይል ረገጠችው ። ምንም ቢሆን አትሞትም ። ያው መኖሯ አይቀርም ።ምን ሆነች ? ፈቷ ብቻ ነው ከጥቅም ውጭ የሆነው ። እንዲያ መሆኑ ደግሞ ማለፊያ ነው። ይህን ስታስብ ትንሽ እረፍት ተሰማት ። ለትንሽ ጊዜ ደግሞ ከስሜቷ ጋር ተጣላች ። በናንሲ ላይ ያላትን ቅሬታ ለውጣ ትንሽ ልታዝንላት ፈለገች ። ሰውን ውደድ ፤ የተቸገሩትን መፅውት የሚለውን በማሰብ ርህራሄና ሐዘኔታ ስለተሰማት ልትመጸውታት ፈለገች ። ልጅዋን ይገድልና ይበቀላት ይሆን ? ይህን በማለት ለናንሲ ሐዘኔታ ልትመጸውት ከጀለች። ግን አልቻለችም ። ማሪዮን ለናንሲ ያላት ጥላቻ እነፍሷ ውስጥ ዘልቆ የገባና ሥር የሰደደ ነበር ። ልጅዋን ፤ አንድ ያላትን ልትቀማት ልታሳጣት !
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ስድስት (6)
እንዲያ ደሙ ምጥጥ ብሎ እሆስፒታል አልጋ ላይ ስታየው የእናት ልቧ በሐዘን ፍላፃ ተወጋ ። ሆስፒታሉ የደረሰችው ከሌሊቱ አሥራ አንድ ሰዓት ላይ ነበር ። አደጋው መድረሱን እንደሰማች ባለው መንገድ በርራ ደረሰች ። መጓጓዣ ቢጠፋ በእግሯም ቢሆን መንገድ መቀጠሏ አይቀርም ነበር ። ግን ደግሞ ችግር አልነበረም ፤ ቢሆን ለማለት እንጂ ። በዚች ዓለም ያለሱ ማን አላት ። ያለሱና ያለ ድርጅቱ ኑሮ ለሷ ምኗም አይደለም ። ድርጅቱን የምትንከባከበው ይበልጥ እንዲደረጅ ፣ እንዲበለፅግ ያላንዳች ዕረፍት የምትደክመው ደግሞ ለሱ ለማውረስ ነው። እንድ ያላት እሱ ነው ። ለሱ ደግሞ ተራ ነገር ልትሰጠው ፤ ተራ ነገር ልታበረክትለት አትፈልግም ። ያዘጋጀችለት በረከት ኮተር ሂልያርድን ያህል ግዙፍ ድርጅት ነው ። ይሆን ስጦታዋን ታዲያ እንደቀላል ነገር ወርውሮላት ሊሄድ! ሊሞት!... የክርስቶስ ያለህ ! ዘገነናት ።. . . ያች መናጢ ናት ይኸን ሁሉ ችግር ያመጣችው. .. ያቺ ርጉም ሴት ናት እሷ መሆን አለባት ይህን ሁሉ እንዲያደርግ የገፋፋችው ።
አየችው-። ትናንት ሌሊት ላይ አደጋው ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ነፍሱን አያውቅም ። አንዴም ቀና አላለም ማሪዮን ሂልያርድ ክፍሉን ቃኘችው-። ያን ክፍል በደንብ ታውቀዋለች ። ከዚሀ በፊትም እዚህ ቦታ ተቀምጣ እንዲህ ሆኖ አይታዋለች ። ሐሳቧ ጠለፋት። የለም እሱ አይደለም ። ያኔ የታመመው ማይክል እልነበረም ። ሪቻርድ ነበር ። ሪቻርድ ሂልያርድ ፣ ሟች ባለቤቷ የማይክል አባት ትዝ አላት፡፡ ሆስፒታሉ ይህ አልነበረም ። ግን ያው ነው ፤ተመሳሳይ ነው አለች በሐሳቧ ።
ሪቻርድ ሂልያርድ በደም ሥሩ ውስጥ የረጋ ዶም አጣድፎ ሲገድለው-… ዕንባ አነቃት ። እንደምንም ታግላ መለሰችው ። ግን... ግን ማይክል አልሞተም ። አይሞትም ።እንዲሞት አልፈቅድለትም። እኔ እያለሁ አይሞትም ። ለማይክል የተመደበችው ነርስ ስትመለከታት አየች ። በነርሷ ፊት ላይ ምንም ዓይነት የተለየ ስሜት አይታይባትም ነበር። ከተቀመጠችበት ተነስታ ማይክል ወደተኛበት ሄደች ። ዓይኑን ገልጣ ተመለከተች ። ይህን ስታይ ማሪዮን ሐሳቧን አቋርጣ ወደ አልጋው ቀረበች ። ነርሷ ቀና ብላ አየቻትና
«ያው ነው ምንም ለውጥ አያሳይም » አለቻት ። ቀኑን ሙሉ እንዲህ ስትላት ነው የዋለችው… ምንም የተለየ ሁኔታ የለም ! ነርሷ ይህን ብላ ማሪዮንን በሥጋት አየቻት። ከማይክ ይልቅ ለማሪዮን ያዘነች ትመስላለች ።
« ዶክተር ዊክፊልድ አሥራ አንድ ሰዓት ሲሆን ዕረፍት እንድታደርግ ንገሪያት ብሎኝ ነበር » አለችና ሰዓቷን አየች ።
«አሁን አሥራ አንድ ከሩብ ሆኗል » አለች በጊዜው መልዕክቷን ባለማድረሷ እያፈረች ።
« ስላሰባችሁልኝ አመሰግናለሁ ። ትንሽ ዘወር ዘወር ብዬ እመጣለሁ ። እስከማረፊያ ክፍል ድረስ ብሄድ ይበቃል ? » አለች ማሪዮን ።
ከመጣች ጊዜ ጀምሮ ካጠገቡ አልተለየችም ። ሙሉ አሥራ ሁለት ሰዓት አልተለየችውም ። ይህን ያህል ጊዜ ስትቆይ ነፍስ ከሥጋዋ ጋር እንድትቆይ ለማድረግ ብቻ ሁለት ሲኒ ሻይ ጠጣች እንጂ ሌላ አልቀመሰችም ። አሁንም ልትለየው አትፈልግም ። አጠገቡ ሆና ትጠብቀዋለች ። እሷ አጠገቡ ካለች ኦይሞትም ፤ ምንም አይደርስበትም ። ሂጂ ሂጂ ፣እረፊ እረፊ ብለዋት ስትወጣ ነበር ሪቻርድም የሞተው ። ያን ያህል ሰዓት አጠገቡ ስትቀመጥ አልሞተም ። እንደወጣች ሞተ ብለው ነገሯት ። ማይክልን ግን ትጠብቀዋለች ። ካጠገቡ ንቅንቅ አትልም ።
« ሚስዝ ሂልያርድ » አለች ነርሷ የማረዮንን ክንድ በለዘብታ ነካ እያደረገች ። « ትንሽ ማረፍ አለብሽኮ ። ዶክተር ዊክፊፈልድ የምታርፊበት ክፍል እንዲዘጋጅ አድርጓል »
« የለም አልደከመኝም » አለች ማሪዮን ፈገግ ለማለት እየሞከረች ። «ሆኖም» አለችና ተነስታ ወደ ማረፊያ ክፍሉ ሄዳ ራቅ ብላ አንድ ማዕዘን ይዛ ተቀመጠች ። አሁንም ፤ አሁንም የምትለኩሰውን ሲጋራ እንኳ ለረጂም ሰዓት ረስታው ኖሯል ። አንድ ሲጋራ አውጥታ ለኮሰች ። በመስኮት ትንሺን የዩኒቨርስቲ ከተማ ስትመለከት የሆነ ነገር ተሰማት ። ክበር ተመስገን ጌታዬ፤ ይች ከተማ እንደትንሽነቷ ደህና ሆስፒታል ባይኖራትና ለቦስተን በጣም ቅርብ ባትሆን ምን ይውጠኝ ነበር ? ተመስገን ፤ ለቦስተን በመቅረቧ ታዋቂ ዶክተሮችን ማስመጣት ቻልን አለች በሐሳቧ።
በማሪዮን ሂልያርድ አስተሳሰብ ከማንኛቸውም ፤ ማለት ከሶስቱም ይበልጥ በአደጋው የተጎዳው ማይክል ነበር። ምንም እንኳ የጎላ የሚታይ ቁስል ባይኖር አብዛኛው ውስጣዊ ሊሆን ይችላል ። ያ ይበልጥ አደገኛ ነው ። ስለሁለቱ ማሰብ ቀጠለች ። ቤን ምንም እንኳ ሰውነቱ ብዙ ቅጥቅጣት ቢደርስበት ምንም አይልም። ግን ሁኔታው ሁሉ ደህና ነው ። ነፍሱን ሊስት ቀርቶ ዓይኑን እንኳ ገርበብ አላደረገም ነበር ። እሷ ከደረሰች በኋላ ነበር አባትዬው መጥቶ ባምቡላንስ ወደ ቦስተን እንዲዛወር ያደረገው ፤ ከቀትር በኋላ ላይ ።
እጁ ሳይሰበር አልቀረም ። እንዲሁም ቅልጥሙና ጭኑም ተሰብሯል ። ትከሻው ላይም ቢሆንም ወጣት ነው ። ባንዴ ይጠገናል
ልጅቱ ምንም ቢደርስባት በጥፋቷ ነው ። ያለምንም ምክንያት እንደዚያ ዓይነት ነገር… ማሪዮን ይህን ሐሳብ አንጠልጥላ ሲጋራዋን ጣለችና በእግሯ በኃይል ረገጠችው ። ምንም ቢሆን አትሞትም ። ያው መኖሯ አይቀርም ።ምን ሆነች ? ፈቷ ብቻ ነው ከጥቅም ውጭ የሆነው ። እንዲያ መሆኑ ደግሞ ማለፊያ ነው። ይህን ስታስብ ትንሽ እረፍት ተሰማት ። ለትንሽ ጊዜ ደግሞ ከስሜቷ ጋር ተጣላች ። በናንሲ ላይ ያላትን ቅሬታ ለውጣ ትንሽ ልታዝንላት ፈለገች ። ሰውን ውደድ ፤ የተቸገሩትን መፅውት የሚለውን በማሰብ ርህራሄና ሐዘኔታ ስለተሰማት ልትመጸውታት ፈለገች ። ልጅዋን ይገድልና ይበቀላት ይሆን ? ይህን በማለት ለናንሲ ሐዘኔታ ልትመጸውት ከጀለች። ግን አልቻለችም ። ማሪዮን ለናንሲ ያላት ጥላቻ እነፍሷ ውስጥ ዘልቆ የገባና ሥር የሰደደ ነበር ። ልጅዋን ፤ አንድ ያላትን ልትቀማት ልታሳጣት !
👍7
« ዕረፍት እንድታደርጊ እንዲነግሩሽ ትዕዛዝ አስተላልፌ የሄድኩ መስሎኝ ነበር » ይሀን ድምፅ ስትሰማ ድንግጥ አለች ። ድምፁ ወደ መጣበት አካባቢ ብትት ብላ ዞር አለች ።። ዶክተር ዊክፊልድ ነበር ። በሚገባ ይተዋወቃሉ ። እንዲያውም በማቆላመጥ ዊስ ብላ ነው እምትጠራው ።
« ማሪዮን እንዲያው አንድ ቀን እንኳ ሳት ብሎሽ ሰው ያለሽን አትሰሚም ማለት ነው?» አለ ዶክተሩ ።
«ችግሩ ለኔ ካልተሰማኝ ሰው መስማት የለብኝም እንዴት ነው የማይክል ሁኔታ ?››
«ደህና ነው።ወዳንቺ የመጣሁት የሱን ሁኔታ ገብቼ ካየሁ በኋላ ነው ። ምንም መጨነቅ አያስፈልግም አሁን ይሻለዋል አደጋው ሲደርስ ድንጋጤ አንጎሉን ክፉኛ ነክቶታል
« እኔንም እንደዚያው » አለች ። ምን ይደረግ በሚል የማስተዛዘን ሁኔታ አንገቱን ነቀነቀ ።
«ለወደፊቱ በጤናው ላይ ጠንቅ ጥሎ የሚያልፍ ነገር ይኖር ይሆን ?» አለችና በፊቷ ላይ ጭንቀት ውልብ ሲል ታዬ። ቀጥሎም « የአንጐል መጎዳት ጠንቅ? » ስትል እየፈራች ተናገረች ። ዊክፊልድ ትከሻዋን መታ መታ አድርጐ በማረጋጋት ሁኔታ አጠገቧ እየተቀመጠ ፣
« ነገርኩሽ እኮ ማሪዮን ፤ በሚቻለኝ መጠን የማውቀውን ነገርኩሽ ። አሁን ባለበት ሁኔታ በጣም ረጅም ጊዜ ካልቆየ በስተቀር ምንም አይሆንም ። ይህ ደግሞ ይቆይበት አይመስለኝም ። ማለቴ ይቆይበታል ብሎ ልቤ አልፈራም አለ።
«የኔ ልብ ግን ፈርቷል » አለች ። ይህን ስትል ቀና ብሎ አያት ። ገረመው። ለካ እሷም ትፈራለች !አለ ። አንዳንድ ማንም ሰው የማያውቃቸው የማሪዮን የሆኑ የግል ባህርዮች አሉ ። እንዲህ ድንገት ካልሆነ በስተቀር ማንም አያውቃቸውም ።
« እሷስ እንዴት ናት ?» አለች ማሪዮን ። ይቺ ሁሌ እማውቃት ማሪዮን ናት ? አለ ዶክተር ዊክፊልድ ስለልጅቷ ስትጠይቀውና ስለናንሲ ሲያስብ ልቡ በሐዘን ስብር ብሎ ። « እሷ ያው ናት ፤ እንዳገኘናት ናት። ምንም ያህል ዕርዳታ ልናደርግላት አልቻልንም ። በርግጥ ነፍሷን ታውቃለች ። ከትናንት ጀምሮ ስትናገርም ፤ ምን ስትልም ደህና ናት ። ሚዛኗን የመሳት አዝማሚያ አይታይባትም ። በሕክምናው ረገድ ከሄድን ግን ምንም ዓይነት ነገር ልናደርግላት አልቻልንም ። አንደኛ ፤፡ ባሁኑ ደረጃ ላይ ዕርዳታ ሊደረግላት የሚያስችል አይደለም የደረሰባት አደጋ' ። ሁለተኛ ጊዜው ሲመጣም ያንን ዓይነት ርዳታ ሊያደርግላት የሚችል ባለሙያ ከመሐከላችን የለም ። የዚያ ዓይነቱን ሙሉ በሙሉ የፈረሰ ኣካል እንዳለ ለመመለስ የሚችሉ በመላው የዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሁለት ሰዎች ብቻ ናቸው ። ፊቷ ኮ ፈፅሞ የለም። አጥንቷ ተለብሯል ። የፊቷ ነርቮች ተበጣጥሰዋል ። ቆዳዋ ፈፅሞ የለም ። ባጠቃላይ በፊቷ ላይ ከሚገኙ አካላት በሚገርም ሁኔታ ምንም ጉዳት ያልደረሰባቸው ሁለቱ ዓይኖቿ ናቸው» አለ ዶክተር ዊክፈልድ ሐዘን በተመላ ድምፅ ።
« የተበላሸ ፊቷን ለማየት ይጠቅማታል ዓይኗ » አለች ማሪዮን ። ዊክፊልድ ይህን ሲሰማ በጣም ደነገጠ ። በተለይ ማሪዮን ይህን የተናገረችበት የድምፅ ቃና ነፍሱን አናወጣት ።
« ማሪዮን ምን ማለትሽ ነው ? መኪናውን ሲነዳ የነበረው ማይክል ነው እሷ ምናጠፋች...?» አለ መናገር ሲችል። ማሪዮን ግን መልስ አልሰጠችውም ። እውነትህን ነው ለማለት በሚመስል ሁኔታ አንገቷን ነቀነቀች ። ልጅቷ ጥፋተኛ መሆኗን ታውቃለች ። ወስናለች ። ለዚህ ሰው ግን ያንን ጥፋቷን ማሳየት እትችልም ። ስለዚህ ክርክር ውስጥ ልትገባ አልፈቀደችም ።
« እንዲህ ዓይነት አደጋ የደረሰበት ሰው ምንም ሕክምና ባይደረግለት ምን ይሆናል ? በሕይወት ሊኖር ይችላል ?» አለች ማሪዮን ።
« አለመታደል ሆኖ ለሞት አያበቃም » አለ ሐኪሙ
« ግን እንዲህ ሆኖ መኖር ምን ኑሮ ሊሆን ይችላል? የሃያ ሁለት ዓመት ጉብል ገፅታዋን ተገፍፋ ፤ ማስፈራሪያ ሆና ፤ አእምሮዋ እንዴት ሊስተካከል ይችላል? እንዴት ነው ፤ ለመሆነ መልከመልካም ነበረች ?»
« ይመስለኛል ።. አንተዋወቅም ። አይቻት አላውቅም " አለች ድምጺ በጭካኔ የጠጠረ ነበረ።
« እንዲያ ነው? ያም ሆነ ይህ ለሷ እንግዲህ ሕይወት ፈተና መሆኗ ነው።ትንሽ ቁስሉ መጠጥ ሲል የቻሉትን ያህል ርዳታ ያደርጉላታል ። ግን ዋጋ የለውም። ከዚያ በኋላ . .. ለመሆኑ ገንዘብ አላት ? »
«ምንም የላትም ? » አለች ምርር ብላ ።
« እንግዲያስ ያለቀለት ጉዳይ ነው ። የዚህ ዓይነቱን የፕላስፒክ ቀዶ ጥገና ሥራ የሚችሉ ባለሙያዎች ለነፍስ ብለው ሰው የሚረዱ ዓይነት አይደሉም ። ዋጋ የሌለው ልፋት ነው »
« ይህን ማድረግ የሚችል የምታውቀው ሰው አለ ?»
« አዎ ።ስማቸውን የማውቃቸው ሁለት ሐኪሞች አሉ። ከሁለቱ አንደኛው በሙያው እጅግ የተራቀቀ ነው ። ሳንፍራንሲስኮ ነው መኖሪያው » አለ ዶክተር ዊክፊልድ ። ትንሽ የተስፋ ጭላንጭል ልቡ ላይ ፍንጥቅ ስትል ታየው ። ማሪዮን ሂልያርድ የተረፋት ቱጃር ናት ። ልቧ ቢራራ ! « ስሙ ፒተር ግሬግሰን ይባላል ። ከብዙ ዓመታት በፊት ተገናኝተን ተዋውቀን ነበር ።መቼም የችሎታው ነገር የሚደንቅ ነው » አለ ተስፋው ስለገፋፋው ።
« ማሪዮን እንዲያው አንድ ቀን እንኳ ሳት ብሎሽ ሰው ያለሽን አትሰሚም ማለት ነው?» አለ ዶክተሩ ።
«ችግሩ ለኔ ካልተሰማኝ ሰው መስማት የለብኝም እንዴት ነው የማይክል ሁኔታ ?››
«ደህና ነው።ወዳንቺ የመጣሁት የሱን ሁኔታ ገብቼ ካየሁ በኋላ ነው ። ምንም መጨነቅ አያስፈልግም አሁን ይሻለዋል አደጋው ሲደርስ ድንጋጤ አንጎሉን ክፉኛ ነክቶታል
« እኔንም እንደዚያው » አለች ። ምን ይደረግ በሚል የማስተዛዘን ሁኔታ አንገቱን ነቀነቀ ።
«ለወደፊቱ በጤናው ላይ ጠንቅ ጥሎ የሚያልፍ ነገር ይኖር ይሆን ?» አለችና በፊቷ ላይ ጭንቀት ውልብ ሲል ታዬ። ቀጥሎም « የአንጐል መጎዳት ጠንቅ? » ስትል እየፈራች ተናገረች ። ዊክፊልድ ትከሻዋን መታ መታ አድርጐ በማረጋጋት ሁኔታ አጠገቧ እየተቀመጠ ፣
« ነገርኩሽ እኮ ማሪዮን ፤ በሚቻለኝ መጠን የማውቀውን ነገርኩሽ ። አሁን ባለበት ሁኔታ በጣም ረጅም ጊዜ ካልቆየ በስተቀር ምንም አይሆንም ። ይህ ደግሞ ይቆይበት አይመስለኝም ። ማለቴ ይቆይበታል ብሎ ልቤ አልፈራም አለ።
«የኔ ልብ ግን ፈርቷል » አለች ። ይህን ስትል ቀና ብሎ አያት ። ገረመው። ለካ እሷም ትፈራለች !አለ ። አንዳንድ ማንም ሰው የማያውቃቸው የማሪዮን የሆኑ የግል ባህርዮች አሉ ። እንዲህ ድንገት ካልሆነ በስተቀር ማንም አያውቃቸውም ።
« እሷስ እንዴት ናት ?» አለች ማሪዮን ። ይቺ ሁሌ እማውቃት ማሪዮን ናት ? አለ ዶክተር ዊክፊልድ ስለልጅቷ ስትጠይቀውና ስለናንሲ ሲያስብ ልቡ በሐዘን ስብር ብሎ ። « እሷ ያው ናት ፤ እንዳገኘናት ናት። ምንም ያህል ዕርዳታ ልናደርግላት አልቻልንም ። በርግጥ ነፍሷን ታውቃለች ። ከትናንት ጀምሮ ስትናገርም ፤ ምን ስትልም ደህና ናት ። ሚዛኗን የመሳት አዝማሚያ አይታይባትም ። በሕክምናው ረገድ ከሄድን ግን ምንም ዓይነት ነገር ልናደርግላት አልቻልንም ። አንደኛ ፤፡ ባሁኑ ደረጃ ላይ ዕርዳታ ሊደረግላት የሚያስችል አይደለም የደረሰባት አደጋ' ። ሁለተኛ ጊዜው ሲመጣም ያንን ዓይነት ርዳታ ሊያደርግላት የሚችል ባለሙያ ከመሐከላችን የለም ። የዚያ ዓይነቱን ሙሉ በሙሉ የፈረሰ ኣካል እንዳለ ለመመለስ የሚችሉ በመላው የዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ሁለት ሰዎች ብቻ ናቸው ። ፊቷ ኮ ፈፅሞ የለም። አጥንቷ ተለብሯል ። የፊቷ ነርቮች ተበጣጥሰዋል ። ቆዳዋ ፈፅሞ የለም ። ባጠቃላይ በፊቷ ላይ ከሚገኙ አካላት በሚገርም ሁኔታ ምንም ጉዳት ያልደረሰባቸው ሁለቱ ዓይኖቿ ናቸው» አለ ዶክተር ዊክፈልድ ሐዘን በተመላ ድምፅ ።
« የተበላሸ ፊቷን ለማየት ይጠቅማታል ዓይኗ » አለች ማሪዮን ። ዊክፊልድ ይህን ሲሰማ በጣም ደነገጠ ። በተለይ ማሪዮን ይህን የተናገረችበት የድምፅ ቃና ነፍሱን አናወጣት ።
« ማሪዮን ምን ማለትሽ ነው ? መኪናውን ሲነዳ የነበረው ማይክል ነው እሷ ምናጠፋች...?» አለ መናገር ሲችል። ማሪዮን ግን መልስ አልሰጠችውም ። እውነትህን ነው ለማለት በሚመስል ሁኔታ አንገቷን ነቀነቀች ። ልጅቷ ጥፋተኛ መሆኗን ታውቃለች ። ወስናለች ። ለዚህ ሰው ግን ያንን ጥፋቷን ማሳየት እትችልም ። ስለዚህ ክርክር ውስጥ ልትገባ አልፈቀደችም ።
« እንዲህ ዓይነት አደጋ የደረሰበት ሰው ምንም ሕክምና ባይደረግለት ምን ይሆናል ? በሕይወት ሊኖር ይችላል ?» አለች ማሪዮን ።
« አለመታደል ሆኖ ለሞት አያበቃም » አለ ሐኪሙ
« ግን እንዲህ ሆኖ መኖር ምን ኑሮ ሊሆን ይችላል? የሃያ ሁለት ዓመት ጉብል ገፅታዋን ተገፍፋ ፤ ማስፈራሪያ ሆና ፤ አእምሮዋ እንዴት ሊስተካከል ይችላል? እንዴት ነው ፤ ለመሆነ መልከመልካም ነበረች ?»
« ይመስለኛል ።. አንተዋወቅም ። አይቻት አላውቅም " አለች ድምጺ በጭካኔ የጠጠረ ነበረ።
« እንዲያ ነው? ያም ሆነ ይህ ለሷ እንግዲህ ሕይወት ፈተና መሆኗ ነው።ትንሽ ቁስሉ መጠጥ ሲል የቻሉትን ያህል ርዳታ ያደርጉላታል ። ግን ዋጋ የለውም። ከዚያ በኋላ . .. ለመሆኑ ገንዘብ አላት ? »
«ምንም የላትም ? » አለች ምርር ብላ ።
« እንግዲያስ ያለቀለት ጉዳይ ነው ። የዚህ ዓይነቱን የፕላስፒክ ቀዶ ጥገና ሥራ የሚችሉ ባለሙያዎች ለነፍስ ብለው ሰው የሚረዱ ዓይነት አይደሉም ። ዋጋ የሌለው ልፋት ነው »
« ይህን ማድረግ የሚችል የምታውቀው ሰው አለ ?»
« አዎ ።ስማቸውን የማውቃቸው ሁለት ሐኪሞች አሉ። ከሁለቱ አንደኛው በሙያው እጅግ የተራቀቀ ነው ። ሳንፍራንሲስኮ ነው መኖሪያው » አለ ዶክተር ዊክፊልድ ። ትንሽ የተስፋ ጭላንጭል ልቡ ላይ ፍንጥቅ ስትል ታየው ። ማሪዮን ሂልያርድ የተረፋት ቱጃር ናት ። ልቧ ቢራራ ! « ስሙ ፒተር ግሬግሰን ይባላል ። ከብዙ ዓመታት በፊት ተገናኝተን ተዋውቀን ነበር ።መቼም የችሎታው ነገር የሚደንቅ ነው » አለ ተስፋው ስለገፋፋው ።
👍3👏2😁2
« እንዲህ እንደሷ ከጥቅም ውጭ የሆነውን አካል በሚገባ ሊጠግን ይችል ይመስልሃል ?» ይህን ስትል ተስፋው እጅግ ገነነ ። ምን ዓይነት ደግ ሰው ናት ! ሲል በልቡ ማሪዮንን አደነቃት ። ቀጥሎም ፣
«የሚቻል ከሆነ የሚችለው እሱ ብቻ ነው።እንዴት ነው? ማለት ልሞክር ? ማለት እንዳነጋግረው ትፈልጊያለሽ ? » አለ እየፈራ ። ተናግሮ ሲጨርስ ቀና ብላ አየችው ። የምትመዝነው መስሎ ተሰማው። ምን ይሆን እምታስበው አለ በሀሳቡ ።
« ሐሳቤን እነግርሃለሁ » አለች ።
« ደግ » አለ ። እና አከታትሎ « አሁን ትንሽ ማረፍ አለብሽ ይበቃል ትጐጃለሽ ። ይህን የምልሽ ደግሞ ከልቤ ነው ።»
«አውቃለሁ » አለችና ፈገግ አለች ፤ ለደግነቱ ፈገግ እንደመመፅወት ። ቀጥላም « ሆኖም አላደርገውም። ይህ ደግሞ በሚገባ ይገባሀል ። ማይክልን ትቼ የትም ልሄድ አልችልም ላርፍም ወይም ሌላ ነገር ልሠራ»
«ሞትም አለኮ !. . ልትሞችም ትችያለሽ ኮ»
« የለም ፡ የለም አልሞትም ። በጣም ክፉ ሰው ስለሆንኩ አልሞትም ። በዚያም ላይ ከመሞቴ በፊት የማከናውነው ብዙ ብዙ ሥራ አለ… እና አትስጋ ዊክ »
‹‹እሺ እንዳልሽው ይሁን ። ሆኖም አንድ ሰዓት ብቻ ነው እምሰጥሽ «ከዚያ በኋላ አላርፍም ካልሽ መጥቼ በግድም ቢሆን የእንቅልፍ መርፌ ወግቼ እየጎተትኩ ወስጄ አስተኛሻለሁ ። ቀልዴን አይደለም ። በዚህ ተስማማን ? »
« ተስማምተናል » አለች ። ደጋግማ ከለኮሰቻቸው ሲጋራዎች በዚያ ሰዓት በእጅዋ ላይ የነበረውን ረግጣ ጉን ጩን ቆንጠጥ አደረገችው እና በተጨማሪ ዊክ አለችና ቀና ብላ አየችው። ለዚያች ቅፅበት ውብና ርህሩህ ሆና ታየችው ።በጥያቄ ዓይን ሲያያት «ለዚህ ሁሉ ነገር አመሰግንሀለሁ» አለች። ጎንበስ ብሎ ጉንጭን በለሆሳስ ሳም አደረጋት ። ክንዷን ጨበጥ አድርጎ አይዞሽ በሚል መንፈስ ለቀቅ አደረጋትና ትንሽ ፈንጠር ብሎ ቆመ።
« አይዞሽ ማሪዮን ። ምንም አትስጊ ። አሁን ይሻለዋል »አለ ። ከዚያ በኋላ ናንሲ በሀሳቡ ብትመጣም በፊቷ ሊያነሳት ድፍረት አላገኘም ። ሊቆይ ይችላል ። ሰዓቱ የዚያ ሲሆን ራሱ ይነሳ የለም ? ምን ያስጨንቃል ? በፈገግታ ብቻ ተሰናብቷት ሄደ ። የለም ያሰጋታል ። ቅድም ደዉሎ ጆርጅ ኮሎዎይን መጥራቱ ጥሩ ዘዴ ነው ። በዚህ ሁኔታ ባቻዋን አትችልም። የልቧን በመጠኑም ቢሆን የምትነግረው ያስፈልጋታል። ማሪዮን ዶክተሩ እስኪሰወር በአይኗ ከተከተለችው በኋላ ሁለቱ እየተጫወቱ ሳለ የመጣላትን ሀሳብ ትንሽ አሰብ አደረገችና የምታደርገውን ወሰነች ።
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ናንሲ እተኛችበት አካባቢ ደረሰች። በጠና የታመሙና በጥብቅ የሚጠበቁ በሽተኞች የሚተኙበት አካባቢ ስለሆነ ጸጥ ያለ ነበር። የለቅሶ ማንተግ አይነት ድምፅ ተሰማት ። ድምጹ በመጣበት አቅጣጫ ስትመለከት የክፍሉን ቁጥር አየች ። የናንሲ ክፍል ነበር። ቀስ ብላ ተጠጋች ። ለቅሶው አሁን በደንብ ተሰማት ። እበሩ ላይ ቆማ ለረጂም ጊዜ ፍዝዝ ብላ ቆየች ። ልግባና. . . ላድርገው? ... ግራ ገባት ። ለማይክል ነው። ለማይክል ስል ነው። ማይክልን ነፃ ማውጣት አለብኝ አለች ራሷን ለማበረታታት ። ቀስ እያለች እግሮቿን እየጐተተች ወደ ክፍሉ ውስጥ ገባች።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«የሚቻል ከሆነ የሚችለው እሱ ብቻ ነው።እንዴት ነው? ማለት ልሞክር ? ማለት እንዳነጋግረው ትፈልጊያለሽ ? » አለ እየፈራ ። ተናግሮ ሲጨርስ ቀና ብላ አየችው ። የምትመዝነው መስሎ ተሰማው። ምን ይሆን እምታስበው አለ በሀሳቡ ።
« ሐሳቤን እነግርሃለሁ » አለች ።
« ደግ » አለ ። እና አከታትሎ « አሁን ትንሽ ማረፍ አለብሽ ይበቃል ትጐጃለሽ ። ይህን የምልሽ ደግሞ ከልቤ ነው ።»
«አውቃለሁ » አለችና ፈገግ አለች ፤ ለደግነቱ ፈገግ እንደመመፅወት ። ቀጥላም « ሆኖም አላደርገውም። ይህ ደግሞ በሚገባ ይገባሀል ። ማይክልን ትቼ የትም ልሄድ አልችልም ላርፍም ወይም ሌላ ነገር ልሠራ»
«ሞትም አለኮ !. . ልትሞችም ትችያለሽ ኮ»
« የለም ፡ የለም አልሞትም ። በጣም ክፉ ሰው ስለሆንኩ አልሞትም ። በዚያም ላይ ከመሞቴ በፊት የማከናውነው ብዙ ብዙ ሥራ አለ… እና አትስጋ ዊክ »
‹‹እሺ እንዳልሽው ይሁን ። ሆኖም አንድ ሰዓት ብቻ ነው እምሰጥሽ «ከዚያ በኋላ አላርፍም ካልሽ መጥቼ በግድም ቢሆን የእንቅልፍ መርፌ ወግቼ እየጎተትኩ ወስጄ አስተኛሻለሁ ። ቀልዴን አይደለም ። በዚህ ተስማማን ? »
« ተስማምተናል » አለች ። ደጋግማ ከለኮሰቻቸው ሲጋራዎች በዚያ ሰዓት በእጅዋ ላይ የነበረውን ረግጣ ጉን ጩን ቆንጠጥ አደረገችው እና በተጨማሪ ዊክ አለችና ቀና ብላ አየችው። ለዚያች ቅፅበት ውብና ርህሩህ ሆና ታየችው ።በጥያቄ ዓይን ሲያያት «ለዚህ ሁሉ ነገር አመሰግንሀለሁ» አለች። ጎንበስ ብሎ ጉንጭን በለሆሳስ ሳም አደረጋት ። ክንዷን ጨበጥ አድርጎ አይዞሽ በሚል መንፈስ ለቀቅ አደረጋትና ትንሽ ፈንጠር ብሎ ቆመ።
« አይዞሽ ማሪዮን ። ምንም አትስጊ ። አሁን ይሻለዋል »አለ ። ከዚያ በኋላ ናንሲ በሀሳቡ ብትመጣም በፊቷ ሊያነሳት ድፍረት አላገኘም ። ሊቆይ ይችላል ። ሰዓቱ የዚያ ሲሆን ራሱ ይነሳ የለም ? ምን ያስጨንቃል ? በፈገግታ ብቻ ተሰናብቷት ሄደ ። የለም ያሰጋታል ። ቅድም ደዉሎ ጆርጅ ኮሎዎይን መጥራቱ ጥሩ ዘዴ ነው ። በዚህ ሁኔታ ባቻዋን አትችልም። የልቧን በመጠኑም ቢሆን የምትነግረው ያስፈልጋታል። ማሪዮን ዶክተሩ እስኪሰወር በአይኗ ከተከተለችው በኋላ ሁለቱ እየተጫወቱ ሳለ የመጣላትን ሀሳብ ትንሽ አሰብ አደረገችና የምታደርገውን ወሰነች ።
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ናንሲ እተኛችበት አካባቢ ደረሰች። በጠና የታመሙና በጥብቅ የሚጠበቁ በሽተኞች የሚተኙበት አካባቢ ስለሆነ ጸጥ ያለ ነበር። የለቅሶ ማንተግ አይነት ድምፅ ተሰማት ። ድምጹ በመጣበት አቅጣጫ ስትመለከት የክፍሉን ቁጥር አየች ። የናንሲ ክፍል ነበር። ቀስ ብላ ተጠጋች ። ለቅሶው አሁን በደንብ ተሰማት ። እበሩ ላይ ቆማ ለረጂም ጊዜ ፍዝዝ ብላ ቆየች ። ልግባና. . . ላድርገው? ... ግራ ገባት ። ለማይክል ነው። ለማይክል ስል ነው። ማይክልን ነፃ ማውጣት አለብኝ አለች ራሷን ለማበረታታት ። ቀስ እያለች እግሮቿን እየጐተተች ወደ ክፍሉ ውስጥ ገባች።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍7👏1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ትናንት ማታውን ሚስተር ካርላይል ትክ ብሎ ሲያስተውላት ነበርና አሁን
እንዳያውቃት ሰጋች " በበነጋው ጧት ሳቤላ ወደ ሳሎኑ የሚወስደውን መንገድ ከሚስተር ካርላይል ነጻ መሆኑን ለማረጋገጥ ከመኝታ ቤቷ በር ቁማ ታዳምጥ ጀመር
ሚስተር ካርላይልን ከምንጊዜም የበለጠ ወደደችው » እሱ ደግሞ የሌላይቱ ባል ስለሆነ ተንግዲህ እሱን አጥብቆ ማየቱ ከነውር የሚቆጠር መሆኑን በማሰብ ጭምር
ነበር እንዳታየው የፈራችው
እሷ በዚህ ሁኔታ ቁማ ሳለች መደ አምስት ዓመት የሚገመት አንድ ቆንጆ ልጅ
መጣ" የማድ ቤት መጥረጊያ በሁለቱ ጭኖቹ መኻል አድርጎ እንደ ፈረስ እየጋለበ በኮሪዶሩ በኩል ደረሰ ልጅዋ አርኪባልድ ለመሆኑ አስተዋዋቂ አላስፈለጋትም ሚስተር ካርላይልን ቁርጥ ነው መልኩ ልትቋቋመው ባልቻለችው የስሜት ግፊት
ተደፋፍራ እንዲያ ሶምሶማ እየረግጠ ዐልፋት ሊሔድ ሲል ከነመጥረጊያው እቅፍ
አድርጋ ወደ ክፍሏ ወሰደችው።
“ከአንተ ጋር እንድተዋወቅ ያስፈልጋል” አለችው እንደ ማባበል አድርጋ ትንንሽ ልጆችን እወዳለሁ።
ከአንድ ትንሽ ወንበር ላይ ተቀመጠች » ልጁን ጭኗ ላይ አስቀምጣ መላልሳ
ሳመችው " እንባዋ እንደ ምንጭ ውሃ መውረድ ጀመረ " በምንም መንገድ ልትገታው አልቻለችም መሳሙንም መተው አልሆነላትም ቀና ብላ ስታይ ዊልሰንን አየቻት " ስትገባ አልሰማቻትም » ሳቤላ ልክ ራሷን እንዳጋለጠች ሆኖ ተሰማት አሁን እንግዲህ አንድ የሆነ ምክንያት መስጠት ነበረባት
ልጆቼን አስታውሶኝ እኮ ነው አለቻት ለዊልሰን ይተናነቃት የነበረውን የስሜት ፍላት ለመዋጥ እየታገለች በተቻላት መጠን እንባዋን ለመደበቅ ተጣጣረች » ነገሩ የገረመው አርኪባልድ ጣቱን እየጠባ ዐይኖቹን አፍጥጦ ትልቁን ሰማያዊ መነጽሯ ይመለከት ጀመር።
“የወለድናቸውን ስናጣ ካጠገባችን የምናያቸውን ለመውደድ እንገደዳለን”
አለች ሳቤላ "
ዊልሰን ይህች አዲሲቱ የልጆች አስተማሪ ድንገተኛ ዕብደት ያልደረሰባት
መሆኑን ለማረጋገጥ ብላ አስተዋለቻት ከዚያ ወደ አርኪባልድ መለስ ብላ አንተ
ባለጌ እንዴት አባክ ብትደፍር ነው የሳራን መጥረጊያ ይዘህ የምትሮጠው ? የለም
የለም ዕብደቱን እያበዛኸው መጥተሃል ቆይ ለእእማማ ባልናገርልህ ” አለችና ጭምድድ አድርጋ ይዛ ደጋግማ ናጠችው " ሳቤላ እጆቿን ሽቅብ አንሥታ እያራገበች “ተይ ተይ እባክሽ አትምቺው ! ሲመታ ላየው አልችልም !” ብላ በሚያሳዝንና ልብ
በሚነካ ድምፅ ቁማ ለመነቻት "
"ሲመታ !” ብላ ጮኽች ዊልሰን በደንብ ቢገረፍማ ይሻለው ነበር" እስከ ዛሬ ትንሽ ቸብ ቸብ ከማድረግ ወይም ከመወዝወዝ በቀር ገርፌው አላውቅም እሱ ደሞ ይህን አምንም አልቆጠረውም አልጠቀመውም ብልግናውና አስቸጋሪነቱን ብነግርሽ አታምኚም " ሌሎቹ የሱን ያህል አያስቸግሩኝም"
አሁን ወዲህ ና አንተ ከይሲ ! ከልጆች ክፍል አስግብቸ ነው የምዘጋብህ" አሁን ብዘጋበትም እኮ በጉበኑ ተንጠልሎ ወጥቶ ለመክፈት ከመሞከር አያርፍም ” አለቻት " ልጁን እየገፈተረች ከገባበት ክፍል አስወጥታ በኮሪደሩ እያዳፋች ወደ ልጆቹ ክፍል ወሰደችው ፤ሳቤላ መንፈሷ እየተፋጨ ፡ ልቧ ታጥቦ እንደሚሰጣ ጨርቅ እየተጠመቀ ቁጭ አለች የገዛ ልጅዋን ሠራተኛይቱ ስታንገላታው ዐይኗ እያየ ልትከለክላት አልቻለችም "
ወደ ግራውጫው ሳሎን ወረደች "
ቁርስ ቀርቦ ሁለቱ ትልልቅ ልጆች ተቀምጠው ሲጠብቋት ገባች እሷ ስትገባ አብራቸው የነበረችው ጆይስ ወጣች
አንዲት የስምንት ዓመት ደርባባ ሴት ልጅና ከሷ አንድ ዓመት የሚያንስ
አንድ ስልል ያለ ደካማ ወንድ ልጅ ነበሩ ። ሁለቱም ልጆች የዱሮው የናታቸውን ቅርጽ ስልክክ ያለ መልክና ትልልቅ ለስላሳ ዐይኖችን በሚገባ ወርሰዋል እንደ እናትነቷና እንደ ናፍቆቷ ስሜቷን ለመግለጽ ብትችል ኖሮ ብዙ ማየትና መስማት ይቻል ነበር ። ሆኖም ብሶቷን በግድ እምቅ አድርጋ ይዛ ጐንበስ ብላ ሁለቱንም ሳመቻቸው ሉሊ ምንጊዜም የረጋችና ዝምተኛ ነበረች ዊልያም ግን ለፍላፊ ብጤ ስለ ነበር ወሬ ጀመረ ።
“አንቺ አዲሷ አስተማሪያችን ነሽ ? ” አላት
“ አዎን ፤ ጥሩ ወዳጆች መሆን አለብን ።
“ እንሆናለን አለ ልጁ ከሚስ ማኒንግ ጋርም ጥሩ ወዳጆች ነበርን አሁን ያለብኝ ሳል በቅርቡ እንደ ለቀቀኝ ላቲን መማር እጀምራለሁ አንች ላቲን
ታውቂያለሽ ?”
“የለም ለመምሀርነት የሚያስችል ዕውቀት የለኝም "
“አባባም እንደማታውቂ ነግሮኛል " ሴቶች እምብዛም ላቲን አያውቁም ። ስለዚህ ሚስተር ኬን እየመጣ ላቲን እንደሚያስተምረኝ ተነግሮኛል ”
ሚስተር ኬን ? ”አለች ሳቤላ ያ ስም ትዝ አላትና “ ሚስተር ኬን የሙዚቃ አስተማሪው ? ”
የሙዚቃ አስተማሪ መሆኑን በምን ዐወቅሽ ? ” አላት ብልሁ ልጅ ።እመቤት ሳቤላ ሳታስበው ስለ አመለጣት ነገር በመደንገጧ ፊቷ ፍም መሰለ የምትለው ጠፍቷት ጥቂት ግራ ከተጋባች በኋላ ከሚስዝ ላቲመር መስማቷን ነገረችው "
“ አዎን የሙዚቃ መምህር ነው ። ግን ብዙ ገንዘብ አያገኝበትም " ሚስ ማኒንግ ከሔደች ወዲህ እየመጣ ሙዚቃ ያስተምረናል " እማማም ተጠንቅቀን አንድንማር ትነግረናለች
“ ሁልጊዜ በቁርስ የምትመገቡት ዳቦና ወተት ነው ? አለች የቀረበላቸውን አይታ።
አንዳንድ ጌዜ ሲሰለቸን ወተትና ውሃ ዳቦና ቅቤ ወይም ማር ይሰጠናል
ከዚያ እንደገና ወደ ዳቦና ወተት እንመለሳለን አክስት ኮርኒሊያ ናት አባታችሁም
በልጅነቱ ሌላ ቁርስ አግኝቶ አያውቅም እያለች ዳቦና ወተት እንዲቀርብልን የም
ትናገር ።
ሉሲ ቀና ብላ አየቻትና ቁርሴን ከአባባ ጋር ስበላ በነበረ ጊዜ አንድ አንድ
ዕንቁላል ይሰጠኝ ነበር " አክስት ኮርኒሲያ ዕንቁላል ለኔ ጥሩ አይደለም ብትለውም ዝም ብሎ ዕንቈላሉን ይሰጠኝ ነበር ሁልጊዜ ከሱ ጋር ነበር ቁርሴን የምበላው ”
ታዲያ ዛሬስ ለምን አብረሺው አትበይም ?
እንጃ እማማ ከመጣች ወዲህ ቀርቤ አላውቅም "
የንጀራ ናት የሚለው ቃል ትውስ ሲላት ሳቤላ ልቧ ተንደፋደፈባት ሚስዝ ካርላይል ልጆቹን ካባታቸው እየለየቻቸው መሆኑን ተገነዘበች
ቀርስ ተበልቶ አቐቃና ስለ ትምህርታቸው ስለ መዝናኛ ስአታቸው ስለ ዕለት ከዕለት ኑሮዋቸው ስትጠይቃቸው ይኸ ኮ መማሪያ ክፍል አይደለም ” አላት
ዊልያም መማሪችን እላይ ነው እፎቅ ይህ ምግብ ቤታችን ማታ ማታ ደግሞ • ያንቼ ማፊያ ገው "
ከደጅ የሚስተር ካርይል ድምፅ ተሰማ ሉሲ ድምፅ ወደ ሰማችበት ልትንደረደር
ብድግ አለች » ሳቤላም ልጂቱን በበራፉ ስትዘልቅ ካየ እንዳይገባ ፈራችና
እጅዋን ለቀም አድርጋ አቆመቻት "
“ እዚህ ቆይ ሳቤላ
“ ሉሲ እኮ ነው ስሟ ” አለ ዊልያም ቶሎ ቀና ብሎ እያያት '“ ለምን ሳቤላ
ትያታለሽ?”
እኔማ - እኔማ ሳቤላ ብለው ሲጠሯት የሰማሁ መስሎኝ ነበር ” ብላ ተንተባተበች "
“ስሜ ሳቤላ ሎሲ ነው ” አለቻት ልጂቱ“ ግን ሳቤላ ተብዬ ስለማልጠራ ማን እንደ ነገረሽ ገርሞኛል
እ... እ..ልንገርሽ ? . . . እማማ ጥላን ከሔደች
ወዲህ ተጠርቸበት አላውቅም " ዱሮ የነበረችው እማማ ማለት እኮ ነው »"
“ ሔደች ? አለቻት ሳቤላ በስሜት ፍላት ስለ መልሱ ሳታስብ
"ተጠለፈች ” አለቻት በሹክሹክታ
“ ተጠለፈች ?” አለቻት አሁንም በመገረም "
“ አዎን ባትጠለፍማ መች ትሔድ ነበር አንድ ክፉ ሰው የአባባ እንግዳ ሆኖ መጥቶ ሰረቃት እማማ ስሟ ሳቤላ ነበር ከያኔ ጀምሮ ሳቤላ ተብዬ እንዳልጠራ አባባ ከለከለ "
“ ግን አባባ መከልከሉን በምን ዐወቅሽ ? አለቻት "
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ትናንት ማታውን ሚስተር ካርላይል ትክ ብሎ ሲያስተውላት ነበርና አሁን
እንዳያውቃት ሰጋች " በበነጋው ጧት ሳቤላ ወደ ሳሎኑ የሚወስደውን መንገድ ከሚስተር ካርላይል ነጻ መሆኑን ለማረጋገጥ ከመኝታ ቤቷ በር ቁማ ታዳምጥ ጀመር
ሚስተር ካርላይልን ከምንጊዜም የበለጠ ወደደችው » እሱ ደግሞ የሌላይቱ ባል ስለሆነ ተንግዲህ እሱን አጥብቆ ማየቱ ከነውር የሚቆጠር መሆኑን በማሰብ ጭምር
ነበር እንዳታየው የፈራችው
እሷ በዚህ ሁኔታ ቁማ ሳለች መደ አምስት ዓመት የሚገመት አንድ ቆንጆ ልጅ
መጣ" የማድ ቤት መጥረጊያ በሁለቱ ጭኖቹ መኻል አድርጎ እንደ ፈረስ እየጋለበ በኮሪዶሩ በኩል ደረሰ ልጅዋ አርኪባልድ ለመሆኑ አስተዋዋቂ አላስፈለጋትም ሚስተር ካርላይልን ቁርጥ ነው መልኩ ልትቋቋመው ባልቻለችው የስሜት ግፊት
ተደፋፍራ እንዲያ ሶምሶማ እየረግጠ ዐልፋት ሊሔድ ሲል ከነመጥረጊያው እቅፍ
አድርጋ ወደ ክፍሏ ወሰደችው።
“ከአንተ ጋር እንድተዋወቅ ያስፈልጋል” አለችው እንደ ማባበል አድርጋ ትንንሽ ልጆችን እወዳለሁ።
ከአንድ ትንሽ ወንበር ላይ ተቀመጠች » ልጁን ጭኗ ላይ አስቀምጣ መላልሳ
ሳመችው " እንባዋ እንደ ምንጭ ውሃ መውረድ ጀመረ " በምንም መንገድ ልትገታው አልቻለችም መሳሙንም መተው አልሆነላትም ቀና ብላ ስታይ ዊልሰንን አየቻት " ስትገባ አልሰማቻትም » ሳቤላ ልክ ራሷን እንዳጋለጠች ሆኖ ተሰማት አሁን እንግዲህ አንድ የሆነ ምክንያት መስጠት ነበረባት
ልጆቼን አስታውሶኝ እኮ ነው አለቻት ለዊልሰን ይተናነቃት የነበረውን የስሜት ፍላት ለመዋጥ እየታገለች በተቻላት መጠን እንባዋን ለመደበቅ ተጣጣረች » ነገሩ የገረመው አርኪባልድ ጣቱን እየጠባ ዐይኖቹን አፍጥጦ ትልቁን ሰማያዊ መነጽሯ ይመለከት ጀመር።
“የወለድናቸውን ስናጣ ካጠገባችን የምናያቸውን ለመውደድ እንገደዳለን”
አለች ሳቤላ "
ዊልሰን ይህች አዲሲቱ የልጆች አስተማሪ ድንገተኛ ዕብደት ያልደረሰባት
መሆኑን ለማረጋገጥ ብላ አስተዋለቻት ከዚያ ወደ አርኪባልድ መለስ ብላ አንተ
ባለጌ እንዴት አባክ ብትደፍር ነው የሳራን መጥረጊያ ይዘህ የምትሮጠው ? የለም
የለም ዕብደቱን እያበዛኸው መጥተሃል ቆይ ለእእማማ ባልናገርልህ ” አለችና ጭምድድ አድርጋ ይዛ ደጋግማ ናጠችው " ሳቤላ እጆቿን ሽቅብ አንሥታ እያራገበች “ተይ ተይ እባክሽ አትምቺው ! ሲመታ ላየው አልችልም !” ብላ በሚያሳዝንና ልብ
በሚነካ ድምፅ ቁማ ለመነቻት "
"ሲመታ !” ብላ ጮኽች ዊልሰን በደንብ ቢገረፍማ ይሻለው ነበር" እስከ ዛሬ ትንሽ ቸብ ቸብ ከማድረግ ወይም ከመወዝወዝ በቀር ገርፌው አላውቅም እሱ ደሞ ይህን አምንም አልቆጠረውም አልጠቀመውም ብልግናውና አስቸጋሪነቱን ብነግርሽ አታምኚም " ሌሎቹ የሱን ያህል አያስቸግሩኝም"
አሁን ወዲህ ና አንተ ከይሲ ! ከልጆች ክፍል አስግብቸ ነው የምዘጋብህ" አሁን ብዘጋበትም እኮ በጉበኑ ተንጠልሎ ወጥቶ ለመክፈት ከመሞከር አያርፍም ” አለቻት " ልጁን እየገፈተረች ከገባበት ክፍል አስወጥታ በኮሪደሩ እያዳፋች ወደ ልጆቹ ክፍል ወሰደችው ፤ሳቤላ መንፈሷ እየተፋጨ ፡ ልቧ ታጥቦ እንደሚሰጣ ጨርቅ እየተጠመቀ ቁጭ አለች የገዛ ልጅዋን ሠራተኛይቱ ስታንገላታው ዐይኗ እያየ ልትከለክላት አልቻለችም "
ወደ ግራውጫው ሳሎን ወረደች "
ቁርስ ቀርቦ ሁለቱ ትልልቅ ልጆች ተቀምጠው ሲጠብቋት ገባች እሷ ስትገባ አብራቸው የነበረችው ጆይስ ወጣች
አንዲት የስምንት ዓመት ደርባባ ሴት ልጅና ከሷ አንድ ዓመት የሚያንስ
አንድ ስልል ያለ ደካማ ወንድ ልጅ ነበሩ ። ሁለቱም ልጆች የዱሮው የናታቸውን ቅርጽ ስልክክ ያለ መልክና ትልልቅ ለስላሳ ዐይኖችን በሚገባ ወርሰዋል እንደ እናትነቷና እንደ ናፍቆቷ ስሜቷን ለመግለጽ ብትችል ኖሮ ብዙ ማየትና መስማት ይቻል ነበር ። ሆኖም ብሶቷን በግድ እምቅ አድርጋ ይዛ ጐንበስ ብላ ሁለቱንም ሳመቻቸው ሉሊ ምንጊዜም የረጋችና ዝምተኛ ነበረች ዊልያም ግን ለፍላፊ ብጤ ስለ ነበር ወሬ ጀመረ ።
“አንቺ አዲሷ አስተማሪያችን ነሽ ? ” አላት
“ አዎን ፤ ጥሩ ወዳጆች መሆን አለብን ።
“ እንሆናለን አለ ልጁ ከሚስ ማኒንግ ጋርም ጥሩ ወዳጆች ነበርን አሁን ያለብኝ ሳል በቅርቡ እንደ ለቀቀኝ ላቲን መማር እጀምራለሁ አንች ላቲን
ታውቂያለሽ ?”
“የለም ለመምሀርነት የሚያስችል ዕውቀት የለኝም "
“አባባም እንደማታውቂ ነግሮኛል " ሴቶች እምብዛም ላቲን አያውቁም ። ስለዚህ ሚስተር ኬን እየመጣ ላቲን እንደሚያስተምረኝ ተነግሮኛል ”
ሚስተር ኬን ? ”አለች ሳቤላ ያ ስም ትዝ አላትና “ ሚስተር ኬን የሙዚቃ አስተማሪው ? ”
የሙዚቃ አስተማሪ መሆኑን በምን ዐወቅሽ ? ” አላት ብልሁ ልጅ ።እመቤት ሳቤላ ሳታስበው ስለ አመለጣት ነገር በመደንገጧ ፊቷ ፍም መሰለ የምትለው ጠፍቷት ጥቂት ግራ ከተጋባች በኋላ ከሚስዝ ላቲመር መስማቷን ነገረችው "
“ አዎን የሙዚቃ መምህር ነው ። ግን ብዙ ገንዘብ አያገኝበትም " ሚስ ማኒንግ ከሔደች ወዲህ እየመጣ ሙዚቃ ያስተምረናል " እማማም ተጠንቅቀን አንድንማር ትነግረናለች
“ ሁልጊዜ በቁርስ የምትመገቡት ዳቦና ወተት ነው ? አለች የቀረበላቸውን አይታ።
አንዳንድ ጌዜ ሲሰለቸን ወተትና ውሃ ዳቦና ቅቤ ወይም ማር ይሰጠናል
ከዚያ እንደገና ወደ ዳቦና ወተት እንመለሳለን አክስት ኮርኒሊያ ናት አባታችሁም
በልጅነቱ ሌላ ቁርስ አግኝቶ አያውቅም እያለች ዳቦና ወተት እንዲቀርብልን የም
ትናገር ።
ሉሲ ቀና ብላ አየቻትና ቁርሴን ከአባባ ጋር ስበላ በነበረ ጊዜ አንድ አንድ
ዕንቁላል ይሰጠኝ ነበር " አክስት ኮርኒሲያ ዕንቁላል ለኔ ጥሩ አይደለም ብትለውም ዝም ብሎ ዕንቈላሉን ይሰጠኝ ነበር ሁልጊዜ ከሱ ጋር ነበር ቁርሴን የምበላው ”
ታዲያ ዛሬስ ለምን አብረሺው አትበይም ?
እንጃ እማማ ከመጣች ወዲህ ቀርቤ አላውቅም "
የንጀራ ናት የሚለው ቃል ትውስ ሲላት ሳቤላ ልቧ ተንደፋደፈባት ሚስዝ ካርላይል ልጆቹን ካባታቸው እየለየቻቸው መሆኑን ተገነዘበች
ቀርስ ተበልቶ አቐቃና ስለ ትምህርታቸው ስለ መዝናኛ ስአታቸው ስለ ዕለት ከዕለት ኑሮዋቸው ስትጠይቃቸው ይኸ ኮ መማሪያ ክፍል አይደለም ” አላት
ዊልያም መማሪችን እላይ ነው እፎቅ ይህ ምግብ ቤታችን ማታ ማታ ደግሞ • ያንቼ ማፊያ ገው "
ከደጅ የሚስተር ካርይል ድምፅ ተሰማ ሉሲ ድምፅ ወደ ሰማችበት ልትንደረደር
ብድግ አለች » ሳቤላም ልጂቱን በበራፉ ስትዘልቅ ካየ እንዳይገባ ፈራችና
እጅዋን ለቀም አድርጋ አቆመቻት "
“ እዚህ ቆይ ሳቤላ
“ ሉሲ እኮ ነው ስሟ ” አለ ዊልያም ቶሎ ቀና ብሎ እያያት '“ ለምን ሳቤላ
ትያታለሽ?”
እኔማ - እኔማ ሳቤላ ብለው ሲጠሯት የሰማሁ መስሎኝ ነበር ” ብላ ተንተባተበች "
“ስሜ ሳቤላ ሎሲ ነው ” አለቻት ልጂቱ“ ግን ሳቤላ ተብዬ ስለማልጠራ ማን እንደ ነገረሽ ገርሞኛል
እ... እ..ልንገርሽ ? . . . እማማ ጥላን ከሔደች
ወዲህ ተጠርቸበት አላውቅም " ዱሮ የነበረችው እማማ ማለት እኮ ነው »"
“ ሔደች ? አለቻት ሳቤላ በስሜት ፍላት ስለ መልሱ ሳታስብ
"ተጠለፈች ” አለቻት በሹክሹክታ
“ ተጠለፈች ?” አለቻት አሁንም በመገረም "
“ አዎን ባትጠለፍማ መች ትሔድ ነበር አንድ ክፉ ሰው የአባባ እንግዳ ሆኖ መጥቶ ሰረቃት እማማ ስሟ ሳቤላ ነበር ከያኔ ጀምሮ ሳቤላ ተብዬ እንዳልጠራ አባባ ከለከለ "
“ ግን አባባ መከልከሉን በምን ዐወቅሽ ? አለቻት "
👍15🔥1
“ እኔ ሰማሁት እሱ ለጆይስ ነገራት ጆይስ ደግሞ ለሠራተኞቹ በመሉ ነገረቻቸው" ከደብተሬ ላይ ሳቤላ ሉሲ ብዬ ጽፈ አባባ አይቶ ሳቤላ” በሚለው ላይ
በእርሳስ አሠመረበትና ለሚስ ማኒንግ እንዳሳያት ነገረኝ ከዚያ ሚስ ማኒንግ “ሉሲ እያልኩ እንድጽፍ ነገረችኝ" ለምን እንደሆነ ብጠይቃት ' ሉሊ የሚለውን ስም አባባ ስለ ወደደው ነው ብላ ሌላ ጥያቄ እንዳልጠይቃት ከለከለችኝ
እያንዳንዱ ቃል ልቧን እየቦረቦረው ልጂቱን ግን ዝም በይ ልትላት አልቻለ
ችም "
“እመቤት ሳቤላ ነበረች የኛ የእውነት እናት ይህች እማማ ግን አይደለችም
“ ይህችን እናታችሁን እንደዚያችኛይቱ ትወዷታላችሁ ?
"አዬ ! እማማን በጣም በጣም ነበር የምወዳት ግን ሁሉ ዐለፈ » ዊልሰንና
አክስት ኮርኒሊያ እንግዲህ እንዳትወዷት ይሉናል " ዊልሰንማ በተለይ ብትወዳችሁ ኖሮ ጥላችሁ አትሔድም ነበር ትለናለች » ከኛ መለየት ባትፈልግ ኖሮ ሰው ሲጠልፋት ዝም አትልም ነበር ብላ ነግራናለች አኔማ የሞተችውም እሱ መቷት
ይመስለኛል ሌሊት እንኳን ተኝቼ ምኑ ገደለሽ ? ያ ክፉ ሰውዬ መትቶሽ ይሆን '
እያልኩ አስባለሁ እሷ ከሞተች በኋላ አዲሷ እማማ መጣች አባባም በወይወሮ ሳቤላ ምትክ የመጣች እናታችን ስለሆነች እንድንወዳት ነገረን "
ትወጃታለሽ ? አለች ሳቤላ ሲቃ እየተናነቃት "
" የማማን ያህል አልወዳትም ” አለች ሉሲ ራሷን ነቀችና
ጆይስ የመማሪያ ክፍሉን ለእንግዳይቱ አስተማሪ ልታሳያት ገባች" ልጆቹም
ጭምር ተክትለዋት ወደ ፎቅ ወጡ " ወይዘሮ ሳቤላ ከመስኮቱ እንደ ቆመች ሚስተርካርላይልን በሠረገላ ሳይሆን በእግር ወደ ቢሮው ሲሔድ አየችው ባርባራም ከውጨኛው በር ድረስ ልትሸኘው ክንዱን በክንዷ ጠምጥማ ይዛ አብራው ታዝግም ነበር።
ባርባራ ልጆቹ የሚሠሩባቸውንና የሚጫወቱባቸውን ሰዓቶች ለአስተማሪቱ ለማስረዳት ጧቱን ወደ መማሪያው ክፍል ገባች ንግግርዋ ትሕትና ቢኖረውም ለቤቱና ለልጆቹ †ቀናቃኝ የሌላት አዛዥ ሆኗ በቃሏ አነዛዘር ይታወቃል ሳቤላ ያለችበት ደረጃ ከምን ላይ እንደሆነ ከልብ ተሰማት ። አንጀቷ እርር መንፈሷ ኩምትር አለ " ነገር ግን የተሰጣትን ትእዛዝ በአክብሮት እጅ ነሥታ ተቀበለች በዚያን ቀን ልጆቿን ከደረቷ እቅፍ አድርጋ ለመያዝ እያማራት ብዙ ጊዜ እየቃጣች መልሳ ስሜቷን እየገታች እንዲሁ እንደ ተጨነቀች ዋለች »
ከሻይ ሰዓት ቀዶም ብላ፡ፀሐይዋ ወደ ምዕራብ አድማስ ማቆልቆል ስትጀማምር ሁለቱን ልጆች ይዛ ወጣች » ከአውራው መንገድ የቁጥቋጦ አጥር ብቻ በሚለየው የእርሻ ላይ ቀጭን መንድ ተከትለው ሔዱ ። ፍራንሲዝ ሌቪሰን የሚስተር ካርላይል
አንቅስቃሴ እየተሹለከለከ ይከታተልበት የነበረው በዚሁ መንገድ ነበር "
ያለፈውን ታሪክ ከቦታው ጋር በማገናዘብ እያስታወሰች ወደፊት ስትሔድ ሚስተር ካርላይልና ባለቤቲቱ ክንድ ለክንድ ተያይዘው
ከዌስት ሊን ወደ ቤታቸው ሲመጡ አገኘቻቸው " ሳቤላ ሰላምታ ስትለዋወጥ ድንግርግር አላት " ከዚያ ባልና ሚስቱ ፊት ፊት እየመሩ ፡ እሷና ልጆቹ ኋላ ኋላ እየተከተሉ ወደ ቤት አመሩ።
ከነሱ ራቅ ለማለት እርምጃዋን ቀነሰች ግን እንዳሰበችው አልሆነላትም
ከአንድ የአጥር በር ላይ ደረሱ ። ባርባራን ደግፎ ካሳለፋት በኋላ ልጆቹ ያለ ምንም እርዳታ ሹልክ ሹልክ ብለው ሲያልፉ እሷን ስለ ትሕትና ሊረዳት ቁሞ ጠበቃት
“አመሰግናለሁ : እርዳታ አያስፈልገኝም ” አለችው .
እሱ ግን ቢሰማትም ዝም ብሎ ስለ ጠበቃት በዚያ አስቸጋሪ መወጣጫ መውጣት ግድ ሆነባት " የበሩን አስቸጋሪነት የሷ መርበትበት አባባሰው ከፊቷ ሚስተር ካርላይል እጁን ዘረጋላት እሷ የተጨነቀች የጣቷን ጫፎች አስጨበጠችው በዚህ ጊዜ ስትርበተበት በገዛ ልብሷ እግሮቿን ተጠለፈች " ተተብትቦ ከያዛት ጨርቅ ለመላቀቅ ልትዘል ስትሞክር ሚስተር ካርላይል በክንዶ ተቀብሎ ባያድናት በግንባሯ ትደፋ ነበር ።
“ አልጐዳሽም አይደለም ?” አላት እያዘነ "
"ይቅርታ ጌታዬ ልብሴ ኮ ጠልፎኝ ነው ደኅና ነኝ " ከዚያ ያንን ካለፉ በኋላ እሱ ቀድሟት ሔደና ስትጠብቀው የነበረችውን ሚስቱን አቅፎ መንገድ
ቀጠሉ ። ሳቤላ ይርበደበድ የነበረውን ልቧን ለማረጋጋት ወደ ኋላ ቀረት አለች "
ከቤት ደርሰው እሷና ሁለቱ ልጆች ከግራጫው ሳሎን ገብተው ሻይ ሲጠጡ
ዊልያም ሳሉ ተቀሰቀሰበት " ረጅምና ኃይለኛ ሳል ነበር " ሳቤላ ከተቀመጠችበት
ተነሣች ልጁን ወደሷ አስጠጋችው ። አንገቷን በሱ ላይ ደፍታ እቅፍ አድርጋ እንደያዘችው ድንገት ቀና ብላ ስትመለከት ዐይኖቿ ሚስተር ካርላይል ላይ ዐረፉ ሚስተር ካርላይል ልብስ ቀይሮ ከፎቅ ሲወርድ የልጁን ሳል ሰምቶ ሊያየው ገባ ሳቤላ አባትየውን ድንገት ስታየው ደነገጠችና ልጁን መልሳ ጣል አደረገችው።
እንደማይሽ በተፈጥሮሽ የልጆች ፍቅር ያለሽ ትመስይኛለሽ ” አላት የደስ
ደስ ባለው ፈግግታው እሷን እሷን እያየ .
ምን እንደ መለሰችለትም አላወቀችውም ምናቸውም የማይሰሙ ቃላት አልጎመመችና ጨለም ወዳለው ጥግ አፈገፈገች
ምንድነው ? አለች ሚስዝ ካርላይል ወደ ውከጥ እየተመሰከተች " እሷም የራት ልብስ ለብሳ ከፎቅ ስትወርድ ነበር " እሷ ስትደርስ ሚስተር ካርላይል ልጁን
ከጐልበቱ አስቀምጦ አቅፎ ይዞት ነበር
የዊልያም ሳል አሳሳቢ እየሆን ነው እኔ ደስ አላለኝም .... ባርባራ •
ዌይንራይትን እንደገና እንዲመጣ ማረግ አለብኝ "
“ምንም አይደለም " አለች ባርባራ ሻይ ሲጠጣ ስለነበር ትን ብሎት ይሆናል ራት ኮ ቀርቧል ... አርኪባልድ "
ሚስተር ካርይል ልጁን ከእቅፉ አውርዶ አስቀመጠውና ሊሔድ እንደ ቆመ ልጁን ለአንድ ደቂቃ ያህል ትኩር ብሎ አየው ሳሉ ጋብ ሲልት ፊቱ 0መድ መስለ " ደማቅ የነበረው የፊቱ ቀለም ጠፋ " ሰውነቱ ዛለ ።ድክምክም ! ዝልፍልፍ
አለ « አፊ እንዳለችው የፊቱ ወዝ ሙልት አለ ሚስዝ ካርላይል ክንዷን በባሏ ክንድ ጠምጥማ ሲሔዱ ፊቷን ወደ ኋላ በመመለስ'' ማዳም ቬን .... በዪ አንቺም ..በኋላ ከሉሲ
ጋር ወደ ሳሎን እንድትመጪ " ፒያኖ ስትመች ልንሰማሽ እንፈልጋለን " ብላት ሔደች።
በትእዛዝ መልክ ነው የተነገራት ምን ይደረግ ባርባራ ሚስዝ ካርላይል
ሆኖለች " ሳቤላ የመጀመሪያው ወንድ ልጅዋን እንደገና ወደሷ ሳብ አድርጋ አስጠጋችው " በራስ ምታት የሚሠቃየው ግንባሯን ከላዩ ላይ ደፋች
“ ሌሊት ያስልሃል እንዴ አንተ የኔ ዓለም ?”
“ ብዙም አያስለኝም " ጆይስ ከመኝታዬ ጐን የፍሬ ማር ታኖርልኛለች ሲነሣብኝ ከሱ እበላለሁ ከጥቁር ዘቢብ የተሠራ ማር ነው "
“ ከክፍልህ የሚተኛ ሰው አለ ?
“ የለም እኔ ለብቻዬ አንድ ክፍል አለኝ "
ከሷ መኝታ ቤት ለሱ የምትሆን አንዲት ትንሽ አልጋ ለማስግባት ይፈቀድላት እንደሆነ ለመጠየቅ መድፈር መቻል አለመቻሏን ስታውጠነጥን ሐሳብ ይዟት
ጭልጥ አለ " የሷን ያህል ማን ያየዋል ? ማን ይከውነዋል ? ከዊልያም ጋር ስትነጋገር በአንድ ቀን እንደ ተረዳችው ልጁ ከዕድሜው ልቆ የሚያስብና ይኸም ብዙ ጊዜ የሰውነት ድካምን እንዳስከተለበት ተገንዝባው ነበር ካነጋግሩ ' ካመላለሱ የስባት መሆኑ ቀርቶ ያሥራ አራት ዓመት ልጅ መስሎ ታያት አንድ ልጅ ከሚጠበቀው በላይ በጣም ልቆ ያሰበ እንደሆነ ለልጁ ደግ አይዶለም ዕድሜ አይኖረውም የሚል የባልቴቶች አባባል አለ "
“ ከኔ ክፍል ለመተኛት ደስ ይልሃል ” አለችው ሳቤላ "
በእርሳስ አሠመረበትና ለሚስ ማኒንግ እንዳሳያት ነገረኝ ከዚያ ሚስ ማኒንግ “ሉሲ እያልኩ እንድጽፍ ነገረችኝ" ለምን እንደሆነ ብጠይቃት ' ሉሊ የሚለውን ስም አባባ ስለ ወደደው ነው ብላ ሌላ ጥያቄ እንዳልጠይቃት ከለከለችኝ
እያንዳንዱ ቃል ልቧን እየቦረቦረው ልጂቱን ግን ዝም በይ ልትላት አልቻለ
ችም "
“እመቤት ሳቤላ ነበረች የኛ የእውነት እናት ይህች እማማ ግን አይደለችም
“ ይህችን እናታችሁን እንደዚያችኛይቱ ትወዷታላችሁ ?
"አዬ ! እማማን በጣም በጣም ነበር የምወዳት ግን ሁሉ ዐለፈ » ዊልሰንና
አክስት ኮርኒሊያ እንግዲህ እንዳትወዷት ይሉናል " ዊልሰንማ በተለይ ብትወዳችሁ ኖሮ ጥላችሁ አትሔድም ነበር ትለናለች » ከኛ መለየት ባትፈልግ ኖሮ ሰው ሲጠልፋት ዝም አትልም ነበር ብላ ነግራናለች አኔማ የሞተችውም እሱ መቷት
ይመስለኛል ሌሊት እንኳን ተኝቼ ምኑ ገደለሽ ? ያ ክፉ ሰውዬ መትቶሽ ይሆን '
እያልኩ አስባለሁ እሷ ከሞተች በኋላ አዲሷ እማማ መጣች አባባም በወይወሮ ሳቤላ ምትክ የመጣች እናታችን ስለሆነች እንድንወዳት ነገረን "
ትወጃታለሽ ? አለች ሳቤላ ሲቃ እየተናነቃት "
" የማማን ያህል አልወዳትም ” አለች ሉሲ ራሷን ነቀችና
ጆይስ የመማሪያ ክፍሉን ለእንግዳይቱ አስተማሪ ልታሳያት ገባች" ልጆቹም
ጭምር ተክትለዋት ወደ ፎቅ ወጡ " ወይዘሮ ሳቤላ ከመስኮቱ እንደ ቆመች ሚስተርካርላይልን በሠረገላ ሳይሆን በእግር ወደ ቢሮው ሲሔድ አየችው ባርባራም ከውጨኛው በር ድረስ ልትሸኘው ክንዱን በክንዷ ጠምጥማ ይዛ አብራው ታዝግም ነበር።
ባርባራ ልጆቹ የሚሠሩባቸውንና የሚጫወቱባቸውን ሰዓቶች ለአስተማሪቱ ለማስረዳት ጧቱን ወደ መማሪያው ክፍል ገባች ንግግርዋ ትሕትና ቢኖረውም ለቤቱና ለልጆቹ †ቀናቃኝ የሌላት አዛዥ ሆኗ በቃሏ አነዛዘር ይታወቃል ሳቤላ ያለችበት ደረጃ ከምን ላይ እንደሆነ ከልብ ተሰማት ። አንጀቷ እርር መንፈሷ ኩምትር አለ " ነገር ግን የተሰጣትን ትእዛዝ በአክብሮት እጅ ነሥታ ተቀበለች በዚያን ቀን ልጆቿን ከደረቷ እቅፍ አድርጋ ለመያዝ እያማራት ብዙ ጊዜ እየቃጣች መልሳ ስሜቷን እየገታች እንዲሁ እንደ ተጨነቀች ዋለች »
ከሻይ ሰዓት ቀዶም ብላ፡ፀሐይዋ ወደ ምዕራብ አድማስ ማቆልቆል ስትጀማምር ሁለቱን ልጆች ይዛ ወጣች » ከአውራው መንገድ የቁጥቋጦ አጥር ብቻ በሚለየው የእርሻ ላይ ቀጭን መንድ ተከትለው ሔዱ ። ፍራንሲዝ ሌቪሰን የሚስተር ካርላይል
አንቅስቃሴ እየተሹለከለከ ይከታተልበት የነበረው በዚሁ መንገድ ነበር "
ያለፈውን ታሪክ ከቦታው ጋር በማገናዘብ እያስታወሰች ወደፊት ስትሔድ ሚስተር ካርላይልና ባለቤቲቱ ክንድ ለክንድ ተያይዘው
ከዌስት ሊን ወደ ቤታቸው ሲመጡ አገኘቻቸው " ሳቤላ ሰላምታ ስትለዋወጥ ድንግርግር አላት " ከዚያ ባልና ሚስቱ ፊት ፊት እየመሩ ፡ እሷና ልጆቹ ኋላ ኋላ እየተከተሉ ወደ ቤት አመሩ።
ከነሱ ራቅ ለማለት እርምጃዋን ቀነሰች ግን እንዳሰበችው አልሆነላትም
ከአንድ የአጥር በር ላይ ደረሱ ። ባርባራን ደግፎ ካሳለፋት በኋላ ልጆቹ ያለ ምንም እርዳታ ሹልክ ሹልክ ብለው ሲያልፉ እሷን ስለ ትሕትና ሊረዳት ቁሞ ጠበቃት
“አመሰግናለሁ : እርዳታ አያስፈልገኝም ” አለችው .
እሱ ግን ቢሰማትም ዝም ብሎ ስለ ጠበቃት በዚያ አስቸጋሪ መወጣጫ መውጣት ግድ ሆነባት " የበሩን አስቸጋሪነት የሷ መርበትበት አባባሰው ከፊቷ ሚስተር ካርላይል እጁን ዘረጋላት እሷ የተጨነቀች የጣቷን ጫፎች አስጨበጠችው በዚህ ጊዜ ስትርበተበት በገዛ ልብሷ እግሮቿን ተጠለፈች " ተተብትቦ ከያዛት ጨርቅ ለመላቀቅ ልትዘል ስትሞክር ሚስተር ካርላይል በክንዶ ተቀብሎ ባያድናት በግንባሯ ትደፋ ነበር ።
“ አልጐዳሽም አይደለም ?” አላት እያዘነ "
"ይቅርታ ጌታዬ ልብሴ ኮ ጠልፎኝ ነው ደኅና ነኝ " ከዚያ ያንን ካለፉ በኋላ እሱ ቀድሟት ሔደና ስትጠብቀው የነበረችውን ሚስቱን አቅፎ መንገድ
ቀጠሉ ። ሳቤላ ይርበደበድ የነበረውን ልቧን ለማረጋጋት ወደ ኋላ ቀረት አለች "
ከቤት ደርሰው እሷና ሁለቱ ልጆች ከግራጫው ሳሎን ገብተው ሻይ ሲጠጡ
ዊልያም ሳሉ ተቀሰቀሰበት " ረጅምና ኃይለኛ ሳል ነበር " ሳቤላ ከተቀመጠችበት
ተነሣች ልጁን ወደሷ አስጠጋችው ። አንገቷን በሱ ላይ ደፍታ እቅፍ አድርጋ እንደያዘችው ድንገት ቀና ብላ ስትመለከት ዐይኖቿ ሚስተር ካርላይል ላይ ዐረፉ ሚስተር ካርላይል ልብስ ቀይሮ ከፎቅ ሲወርድ የልጁን ሳል ሰምቶ ሊያየው ገባ ሳቤላ አባትየውን ድንገት ስታየው ደነገጠችና ልጁን መልሳ ጣል አደረገችው።
እንደማይሽ በተፈጥሮሽ የልጆች ፍቅር ያለሽ ትመስይኛለሽ ” አላት የደስ
ደስ ባለው ፈግግታው እሷን እሷን እያየ .
ምን እንደ መለሰችለትም አላወቀችውም ምናቸውም የማይሰሙ ቃላት አልጎመመችና ጨለም ወዳለው ጥግ አፈገፈገች
ምንድነው ? አለች ሚስዝ ካርላይል ወደ ውከጥ እየተመሰከተች " እሷም የራት ልብስ ለብሳ ከፎቅ ስትወርድ ነበር " እሷ ስትደርስ ሚስተር ካርላይል ልጁን
ከጐልበቱ አስቀምጦ አቅፎ ይዞት ነበር
የዊልያም ሳል አሳሳቢ እየሆን ነው እኔ ደስ አላለኝም .... ባርባራ •
ዌይንራይትን እንደገና እንዲመጣ ማረግ አለብኝ "
“ምንም አይደለም " አለች ባርባራ ሻይ ሲጠጣ ስለነበር ትን ብሎት ይሆናል ራት ኮ ቀርቧል ... አርኪባልድ "
ሚስተር ካርይል ልጁን ከእቅፉ አውርዶ አስቀመጠውና ሊሔድ እንደ ቆመ ልጁን ለአንድ ደቂቃ ያህል ትኩር ብሎ አየው ሳሉ ጋብ ሲልት ፊቱ 0መድ መስለ " ደማቅ የነበረው የፊቱ ቀለም ጠፋ " ሰውነቱ ዛለ ።ድክምክም ! ዝልፍልፍ
አለ « አፊ እንዳለችው የፊቱ ወዝ ሙልት አለ ሚስዝ ካርላይል ክንዷን በባሏ ክንድ ጠምጥማ ሲሔዱ ፊቷን ወደ ኋላ በመመለስ'' ማዳም ቬን .... በዪ አንቺም ..በኋላ ከሉሲ
ጋር ወደ ሳሎን እንድትመጪ " ፒያኖ ስትመች ልንሰማሽ እንፈልጋለን " ብላት ሔደች።
በትእዛዝ መልክ ነው የተነገራት ምን ይደረግ ባርባራ ሚስዝ ካርላይል
ሆኖለች " ሳቤላ የመጀመሪያው ወንድ ልጅዋን እንደገና ወደሷ ሳብ አድርጋ አስጠጋችው " በራስ ምታት የሚሠቃየው ግንባሯን ከላዩ ላይ ደፋች
“ ሌሊት ያስልሃል እንዴ አንተ የኔ ዓለም ?”
“ ብዙም አያስለኝም " ጆይስ ከመኝታዬ ጐን የፍሬ ማር ታኖርልኛለች ሲነሣብኝ ከሱ እበላለሁ ከጥቁር ዘቢብ የተሠራ ማር ነው "
“ ከክፍልህ የሚተኛ ሰው አለ ?
“ የለም እኔ ለብቻዬ አንድ ክፍል አለኝ "
ከሷ መኝታ ቤት ለሱ የምትሆን አንዲት ትንሽ አልጋ ለማስግባት ይፈቀድላት እንደሆነ ለመጠየቅ መድፈር መቻል አለመቻሏን ስታውጠነጥን ሐሳብ ይዟት
ጭልጥ አለ " የሷን ያህል ማን ያየዋል ? ማን ይከውነዋል ? ከዊልያም ጋር ስትነጋገር በአንድ ቀን እንደ ተረዳችው ልጁ ከዕድሜው ልቆ የሚያስብና ይኸም ብዙ ጊዜ የሰውነት ድካምን እንዳስከተለበት ተገንዝባው ነበር ካነጋግሩ ' ካመላለሱ የስባት መሆኑ ቀርቶ ያሥራ አራት ዓመት ልጅ መስሎ ታያት አንድ ልጅ ከሚጠበቀው በላይ በጣም ልቆ ያሰበ እንደሆነ ለልጁ ደግ አይዶለም ዕድሜ አይኖረውም የሚል የባልቴቶች አባባል አለ "
“ ከኔ ክፍል ለመተኛት ደስ ይልሃል ” አለችው ሳቤላ "
👍13🔥2👏1
“ እኔ እንጃ ! ለምድነው ካንቺ ክፍል የምተኛው ?”
“ እጠብቅሃለሁ ሳልህ ሲነሣብህ የፍሬ ማርህን ወይም ሌላ የሚያስፈልግን
ነገር አቀርብልሃለሁ እናትህ ልታደርግልህ ትችል የነበረን ያህል እንከባከብሃለሁ እወድሃለሁ
“ እማማ እኮ አትወደንም ነበር”አላት “ ብትወደን ኖሮ ጥላን አትሔድም ነበር
· እንዴት አትወደንም ትላለህ ትወደን ነበር እንጂ ” አለች ሉሲ ቆጣ ብላ“
“ጆይስም ትወዳችሁ ነበር ብላናለች እኔም ትዝ ይለኛል ብትጠለፍም የሷ ጥፋት
አልነበረም "
ዝም በይ ሉሲ ሴቶች ልጆች ምንም አያውቁም " እማማ
“ልጄ ሰማህ ልጄ " አለች ሳቤላ ነግሩን አቋርጣ እንደ
ንፍር ውሃ የሚጠባበስ
እንባ ከዐይኖቿ እየወረደ " እናታችሁ ትወዳችሁ ነበር " በጣም ተጨንቃ ነበር
የምትወዳችሁ እንደናንተ የምትወደው አልነበራትም "
“ስለሷ መናግር አትችይም ማዳም ቬን ”አላት ዊልያም ድርቅ ብሎ „'' አንቺ
አማማን አታውቂያትም " ከዚህ አልነበርሽም "
' ትወዳችሁ እንደ ነበር በርግጥ እተማመናለሁ " እኔ ከዚህ የቆየሁት አንድ
ቀን ብቻ ነው ግን ባንድ ጊዜ ለመድኳችሁ " አሁን በጣም እወዳችኋለሁ ” አለችና
በትኩሳት የሚቃጠሉት ጐንጮቹን ሳመችው ይህ ሲሆን 0መፀኛው እንባዋን
ልትገታው ስለ አልቻለች እሱም እንዳሻው እየወረደ ከልጁ ጉንጭ ላይ ያርፍ ጀመር ።....
💫ይቀጥላል💫
“ እጠብቅሃለሁ ሳልህ ሲነሣብህ የፍሬ ማርህን ወይም ሌላ የሚያስፈልግን
ነገር አቀርብልሃለሁ እናትህ ልታደርግልህ ትችል የነበረን ያህል እንከባከብሃለሁ እወድሃለሁ
“ እማማ እኮ አትወደንም ነበር”አላት “ ብትወደን ኖሮ ጥላን አትሔድም ነበር
· እንዴት አትወደንም ትላለህ ትወደን ነበር እንጂ ” አለች ሉሲ ቆጣ ብላ“
“ጆይስም ትወዳችሁ ነበር ብላናለች እኔም ትዝ ይለኛል ብትጠለፍም የሷ ጥፋት
አልነበረም "
ዝም በይ ሉሲ ሴቶች ልጆች ምንም አያውቁም " እማማ
“ልጄ ሰማህ ልጄ " አለች ሳቤላ ነግሩን አቋርጣ እንደ
ንፍር ውሃ የሚጠባበስ
እንባ ከዐይኖቿ እየወረደ " እናታችሁ ትወዳችሁ ነበር " በጣም ተጨንቃ ነበር
የምትወዳችሁ እንደናንተ የምትወደው አልነበራትም "
“ስለሷ መናግር አትችይም ማዳም ቬን ”አላት ዊልያም ድርቅ ብሎ „'' አንቺ
አማማን አታውቂያትም " ከዚህ አልነበርሽም "
' ትወዳችሁ እንደ ነበር በርግጥ እተማመናለሁ " እኔ ከዚህ የቆየሁት አንድ
ቀን ብቻ ነው ግን ባንድ ጊዜ ለመድኳችሁ " አሁን በጣም እወዳችኋለሁ ” አለችና
በትኩሳት የሚቃጠሉት ጐንጮቹን ሳመችው ይህ ሲሆን 0መፀኛው እንባዋን
ልትገታው ስለ አልቻለች እሱም እንዳሻው እየወረደ ከልጁ ጉንጭ ላይ ያርፍ ጀመር ።....
💫ይቀጥላል💫
👍12🥰7❤6
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰባት (7)
በሩ ላይ ቆማ ለረጂም ጊዜ ፍዝዝ ብላ ቆየች ። ልግባና. . . ላድርገው? ... ግራ ገባት ። ለማይክል ነው። ለማይክል ስል ነው። ማይክልን ነፃ ማውጣት አለብኝ አለች ራሷን ለማበረታታት ። ቀስ እያለች እግሮቿን እየጐተተች ወደ ክፍሉ ውስጥ ገባች።
ክፍሉ ጨለማ ነበር። ምንም ብርሃን እንዳይገባ የተከለከለ ይመስላል። መብራቱም አልበራም ። ሻተሮቹም ተዘግተዋል ። አሁንም የለቅሶው የማንተግ ድምፅ ይሰማታል ። ቀስ ብላ ተጠጋች። አልጋው እንደ ጥላ ሆኖ ይታያል ። የልቅሶው ድምፅ ጐላ እያለ ይሰማ ጀመር። «ሰውነው... ማነው? » አለች ናንሲ ። ማሪዮን ተጠጋች። የናንሲ ራሷ ፊቷ በጠቅላላ በፋሻ ተጠቅልሏል ። ድምጺም የታፈነና እንግዳ ነገር ሆኖ ተሰማት ለናንሲ ለራሷ።
«ማነው... ሰው አለ?» አለች ናንሲ ። እና ታለቅስ ጀመር ። «አይኔ አያይም ... ሰው አለ?... አይኔ ፈፅሞ አያይም» አለችና ሳግ አከታትሎ ይነትጋት ጀመረ ። « አይንሽ ምንም አልሆነም ። ሁለቱም አይኖችሽ ደህና ናቸው፤ እንዳታይ የሚከላከልሽ የተሸፈንሽበት ፋሻ ነው» አለች ማሪዮን፡፡ ናንሲ ይህን ብትሰማም ለቅሶዋ ጨመረ ።
«ለምንድን ነው እንቅልፍ ያልወሰደሽ?» አለች ማሪዮን ድርቅ ባለና ስሜቱ በተሟጠጠ ድምፅ «የሚያስተኛ መድሀኒት አልሰጡሽም ?» ማሪዮን ራሷ በህልሟ የምትነጋገር መስሎ ተሰማት። .... መርፌ ወግተውኝ ነበር። ግን መድሀኒቱ ሊሰራ አልቻለም። እንቅልፍ ባይኔ አልዞር አለ» አለች ናንሲ። «ይጠዘጥዝሻል...ወይም ውጋት የመሳሰለ ህመም አለው «ምንም አይሰማኝም ። አካሌ በጠቅላላ ደንዝዟል ። ማን... አንቺ ማን ነሽ?» ስሟን ልትነግራት አልደፈረችም ። በዚያ ፋንታ አልጋው አጠገብ ወንበር ስላየች ሂዳ እዚያ ላይ ቁጭ እለች ። የልጅቷን እጅ አየች። ሁለቱም እጆቿ እንዲሁ በፋሻ ተጠቅልለዋል አይንቀሳቀሱም ። ትዝ አላት ዶክተር ዊክፊልድ የነገራት ። ፊቷ እንዳይጐዳ በእጅዋ መከላከሏ ያለ ነው ። ስለዚህ ሁለቱም እጆቿ በጣም ተጐድተዋል። ለወደፊቱ በሰዓሊነት ሀይወቷን ለመቀጠል ተስፋ የላትም ስትል አሰበች ።
‹‹ናንሲ» አለች ማሪዮን ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን ስም እየጠራች። ግድ የለም ይሁን ለማይክል ስል... ‹‹ናንሲ ....» ድምጺ ለስለስ ያለ ነበር ። «ፊትሽ ምን ያህል እንደተጐዳ ሀኪሞቹ ነገሩሽ » .. በክፍሉ ፀጥታ ነገሰ። ዘለአለም አለም ያህል ጊዜ ሁለቱም ጸጥ ብለው ቆዩ። ድንገት የለቅሶ ሳግ ፀጥታውን አደፈረሰው «በፊትሽ ላይ የደረሰው አደጋ መጠን ከምን እስከምን እንደሆን ነገሩሽ ? አሰቃቂ እንደሆነ አውቀሽዋል ?» አለች ማሪዮን አሰቃቂ የሚለውን ቃል ስትናገር ልቧ ሊከዳት ምንም አልቀራትም። ሁሉ ነገር አስጠላት ። ሆዷ ተገላበጠ ። አንጀቷ ተላወሰ ወዲያው የለም፣ መዳከም አያስፈልግም አለች ማይክልን እያሰበች። «ናንሰ. ፤ የቀድሞ መልክሽን መመለስ ይትርና ትንሽ እንኳ ለማስተካክል በጣም አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ እንደተበላሸሽ ነግረውሻል?» አለች ማሪዮን ። የናንሲ ለቅሶ ቁጣ የተቀላቀለበትና ስቃይ የተሞላበት ሆነ።
«አልነገሩኝም ዋሽተውኛል እነሱ ያሉኝ...»
«ናንሲ ፤፡ ሀክምናውን ሊያደርግልሽ የሚችል በሀገሪቱ ውስጥ ያለ አንድ ሃኪም ብቻ ነው ። እሱን ለማግኘትም በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ዶላሮች ያስፈልጋሉ ። ይህን ያህል ገንዘብም አንች የለሽም ማይክልም አያገኝም »
«ቢኖረውም ያን ያህል ገንዘብ ከፍሎ እንዲያሳክመኝ አልፈቅድም «» የሚያነጋግራት ድምፅም ኑሮና እድልዋም አናደደዷት፤ «አልፈቅ. .. ቅድለትም » አለች ሳግ ኢያቋረጣት ።
«ያሰብሽው ነገር አለ?» አለች ማሪዮን ።
«ምንም ያሰብኩት ነገር የለም!»
«ይህን መስለሽ የማይክልን ፊት ማየት ትደፍሪያለሽ ? እሱስ የሚችል ይመስልሻል ? ርግጥ መቼም በይሉኝታ ትንሽ ሊሞክር ይችላል ። ታማኝ ለመሆን መሞከሩ አይቶርም ። ግን ያን ሁሉ የሚያደርገው ወዶሽ ሳይሆን አዝኖልሽ እንደሆነ እያወቅሽ ደስታ ልታገኝ የምትችይ ይመስልሻል !? » ከዚያ በኋላ ማሪዮን እነገሩ ውስጥ ዝፍቅ ብላ ገባችበት ።
«ናንሲ … ሃኪሞቹን አነጋግሬ ነበር ከድሮው ገፅታሽ አንድም ያልተለወጠ ነገር የለም ። ፊትሽ ፈፅሞ ሌላ ሆኗል ። ስለዚህም የነበረሽ ነገር ሁሉ የለሽም ። ካሁን በኋላ ... ከዚህ በፊት ከኖርሽው ነገር ላንቺ የሚሆን እንደሌለ መገንዘብ አለብሽ ለተወሰነ ጊዜ ሁለቱም ፀጥ አእሉ። ማሪዮን ቀጠለች ። «ከማይክል ጋር ለመኖር ብትሞክሪ ከላይ እንደነገርኩሽ ላንቺም ለሱም ስቃይ እንጂ ሌላ ትርፍ የለውም ። ስለዚህ ቁረጪ ናንሲ። ተለያይታችኋል በቃ ።ማለት ከወደድሽው ይ…ገባሻል። ለሚወዱት ሰው ስቃይ መሆን ደስ አይልም ። አንቺም:..አንቺም ቢሆን መሰቃየት የለብሽም ። አንቺም አዲስ ህይወት ሀ ብለሽ ልትመሰርቺ የምትችይበት መንገድ አለ ናንሲ » ማሪዮን ናንሲ ትናገር እንደሆነ ጠበቀች ናንሲን ግን ሳግ ሲነትጋት ይሰማ እንጂ ምንም ቃል አልተነፈሰችም ። «ይህ ቢሆን አዲስ ህይወት ፤ አዲስ አለም ልታገኝ የምትችይበት መንገድ ይኖራል » አለች ማሪዮን ። አሁንም መልስ የለም ። «አዲስ ፊት ፤ አዲስ ገፅታ ፣ አዲስ ኑሮ!» አለች ማሪዮን ሳጉ ቆመ ።
«ከየት ? እንዴት ›› አለች ናንሲ ።
«እኔ እማውቀው ሰው አለ ። ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ የሚኖር። ይህ ሰው እንደገና ቆንጆ ሴት ሊያደርግሽ ይችላል ። ይህ ሰው የስእል ስራሽን እንድትቀጥይ ሊያደርግ ይችላል ። ይህን ለማድረግ በርግጥ ረጂም ጊዜና በርካታ ገንዘብም ይወስዳል ። ሆኖም ገንዘብም ቢጠፋ ፤ ጊዜም ቢወስድ ከሚገኘው ጥቅም ጋር ሲነፃፀር ኢምንት ይሆናል ። አይመስልሽም ናንሲ?›› አሁን ማሪዮን በነገሩ ገባችበት ። ውል መዋዋል ነው የንግድ ውል ። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ የሚተረፍበት ውል። ያ ደግሞ ሥራዋ ነው።
«ታዲያ ያን ያህል ገንዘብ እኛ ከየት እናመጣለን!›› አለች ናንሲ። «እኛ» የሚለውን ቃል ስትሰማ ማሪዮን ሂልያርድ ሽምቅቅ አለች ። « እኛ›› ያለችው እሷን ከማይክል ጋር ደብላ መሆኑ ነው ስትል አሰበች። ተናደደች። ቢሆንም ለጊዜው መቻል አለባት። ይህን የጀመረችውን ነገር በትእግስት ከዳር ማድረስ አለባት፡፡
«ልክ ነሽ ናንሲ ። በቀላሉ የሚቻል አይደለም ። ግን እችላለሁ ። ማን እንደሆንኩ እስካሁን ሳታውቂ አልቀረሽም፤ አይደለም ?››
« አውቄአለሁ»
«እንዳልኩሽ ማይክል ከእንግዲህ ያንች ሊሆን እንደማይችል ገብቶሻል ፤ አይደለም ? በተለይ እንዲህ ሆነሽ ቢያይሽ እሱንም ፀፀቱ ሊገለው እንደሚችል ይገባሻል ፤ አይደለም
«ይገባኛል »
«ስለዚህ ታማኝነትህን አሳየኝ ማለት ያውም ቢተርፍ ማለቴ ነው፤ መፈታተን ፤ በጣም ከፍተኛ የሆነ ክፋት እንደሆነ ትረጃለሽ፤ አይደለም ናንሲ ? ይህን አእትረጂም ?›»
«እረዳለሁ » አለች ድክም ባለ ድምፅ ።
«ስለዚህ የቀረ ነገር ቀርቷል ።። የጠፋ ነገር ጠፍቷል ፤ አይደለም?»
«አዎ»
«ናንሲ ፤፡ አንድ ሃሳብ ላቀርብልሽ እፈልጋለሁ ። ድርድር ነው፡።፡ እንደምንስማማ ተስፋ እለኝ፡፡
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰባት (7)
በሩ ላይ ቆማ ለረጂም ጊዜ ፍዝዝ ብላ ቆየች ። ልግባና. . . ላድርገው? ... ግራ ገባት ። ለማይክል ነው። ለማይክል ስል ነው። ማይክልን ነፃ ማውጣት አለብኝ አለች ራሷን ለማበረታታት ። ቀስ እያለች እግሮቿን እየጐተተች ወደ ክፍሉ ውስጥ ገባች።
ክፍሉ ጨለማ ነበር። ምንም ብርሃን እንዳይገባ የተከለከለ ይመስላል። መብራቱም አልበራም ። ሻተሮቹም ተዘግተዋል ። አሁንም የለቅሶው የማንተግ ድምፅ ይሰማታል ። ቀስ ብላ ተጠጋች። አልጋው እንደ ጥላ ሆኖ ይታያል ። የልቅሶው ድምፅ ጐላ እያለ ይሰማ ጀመር። «ሰውነው... ማነው? » አለች ናንሲ ። ማሪዮን ተጠጋች። የናንሲ ራሷ ፊቷ በጠቅላላ በፋሻ ተጠቅልሏል ። ድምጺም የታፈነና እንግዳ ነገር ሆኖ ተሰማት ለናንሲ ለራሷ።
«ማነው... ሰው አለ?» አለች ናንሲ ። እና ታለቅስ ጀመር ። «አይኔ አያይም ... ሰው አለ?... አይኔ ፈፅሞ አያይም» አለችና ሳግ አከታትሎ ይነትጋት ጀመረ ። « አይንሽ ምንም አልሆነም ። ሁለቱም አይኖችሽ ደህና ናቸው፤ እንዳታይ የሚከላከልሽ የተሸፈንሽበት ፋሻ ነው» አለች ማሪዮን፡፡ ናንሲ ይህን ብትሰማም ለቅሶዋ ጨመረ ።
«ለምንድን ነው እንቅልፍ ያልወሰደሽ?» አለች ማሪዮን ድርቅ ባለና ስሜቱ በተሟጠጠ ድምፅ «የሚያስተኛ መድሀኒት አልሰጡሽም ?» ማሪዮን ራሷ በህልሟ የምትነጋገር መስሎ ተሰማት። .... መርፌ ወግተውኝ ነበር። ግን መድሀኒቱ ሊሰራ አልቻለም። እንቅልፍ ባይኔ አልዞር አለ» አለች ናንሲ። «ይጠዘጥዝሻል...ወይም ውጋት የመሳሰለ ህመም አለው «ምንም አይሰማኝም ። አካሌ በጠቅላላ ደንዝዟል ። ማን... አንቺ ማን ነሽ?» ስሟን ልትነግራት አልደፈረችም ። በዚያ ፋንታ አልጋው አጠገብ ወንበር ስላየች ሂዳ እዚያ ላይ ቁጭ እለች ። የልጅቷን እጅ አየች። ሁለቱም እጆቿ እንዲሁ በፋሻ ተጠቅልለዋል አይንቀሳቀሱም ። ትዝ አላት ዶክተር ዊክፊልድ የነገራት ። ፊቷ እንዳይጐዳ በእጅዋ መከላከሏ ያለ ነው ። ስለዚህ ሁለቱም እጆቿ በጣም ተጐድተዋል። ለወደፊቱ በሰዓሊነት ሀይወቷን ለመቀጠል ተስፋ የላትም ስትል አሰበች ።
‹‹ናንሲ» አለች ማሪዮን ለመጀመሪያ ጊዜ ይህን ስም እየጠራች። ግድ የለም ይሁን ለማይክል ስል... ‹‹ናንሲ ....» ድምጺ ለስለስ ያለ ነበር ። «ፊትሽ ምን ያህል እንደተጐዳ ሀኪሞቹ ነገሩሽ » .. በክፍሉ ፀጥታ ነገሰ። ዘለአለም አለም ያህል ጊዜ ሁለቱም ጸጥ ብለው ቆዩ። ድንገት የለቅሶ ሳግ ፀጥታውን አደፈረሰው «በፊትሽ ላይ የደረሰው አደጋ መጠን ከምን እስከምን እንደሆን ነገሩሽ ? አሰቃቂ እንደሆነ አውቀሽዋል ?» አለች ማሪዮን አሰቃቂ የሚለውን ቃል ስትናገር ልቧ ሊከዳት ምንም አልቀራትም። ሁሉ ነገር አስጠላት ። ሆዷ ተገላበጠ ። አንጀቷ ተላወሰ ወዲያው የለም፣ መዳከም አያስፈልግም አለች ማይክልን እያሰበች። «ናንሰ. ፤ የቀድሞ መልክሽን መመለስ ይትርና ትንሽ እንኳ ለማስተካክል በጣም አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ እንደተበላሸሽ ነግረውሻል?» አለች ማሪዮን ። የናንሲ ለቅሶ ቁጣ የተቀላቀለበትና ስቃይ የተሞላበት ሆነ።
«አልነገሩኝም ዋሽተውኛል እነሱ ያሉኝ...»
«ናንሲ ፤፡ ሀክምናውን ሊያደርግልሽ የሚችል በሀገሪቱ ውስጥ ያለ አንድ ሃኪም ብቻ ነው ። እሱን ለማግኘትም በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ዶላሮች ያስፈልጋሉ ። ይህን ያህል ገንዘብም አንች የለሽም ማይክልም አያገኝም »
«ቢኖረውም ያን ያህል ገንዘብ ከፍሎ እንዲያሳክመኝ አልፈቅድም «» የሚያነጋግራት ድምፅም ኑሮና እድልዋም አናደደዷት፤ «አልፈቅ. .. ቅድለትም » አለች ሳግ ኢያቋረጣት ።
«ያሰብሽው ነገር አለ?» አለች ማሪዮን ።
«ምንም ያሰብኩት ነገር የለም!»
«ይህን መስለሽ የማይክልን ፊት ማየት ትደፍሪያለሽ ? እሱስ የሚችል ይመስልሻል ? ርግጥ መቼም በይሉኝታ ትንሽ ሊሞክር ይችላል ። ታማኝ ለመሆን መሞከሩ አይቶርም ። ግን ያን ሁሉ የሚያደርገው ወዶሽ ሳይሆን አዝኖልሽ እንደሆነ እያወቅሽ ደስታ ልታገኝ የምትችይ ይመስልሻል !? » ከዚያ በኋላ ማሪዮን እነገሩ ውስጥ ዝፍቅ ብላ ገባችበት ።
«ናንሲ … ሃኪሞቹን አነጋግሬ ነበር ከድሮው ገፅታሽ አንድም ያልተለወጠ ነገር የለም ። ፊትሽ ፈፅሞ ሌላ ሆኗል ። ስለዚህም የነበረሽ ነገር ሁሉ የለሽም ። ካሁን በኋላ ... ከዚህ በፊት ከኖርሽው ነገር ላንቺ የሚሆን እንደሌለ መገንዘብ አለብሽ ለተወሰነ ጊዜ ሁለቱም ፀጥ አእሉ። ማሪዮን ቀጠለች ። «ከማይክል ጋር ለመኖር ብትሞክሪ ከላይ እንደነገርኩሽ ላንቺም ለሱም ስቃይ እንጂ ሌላ ትርፍ የለውም ። ስለዚህ ቁረጪ ናንሲ። ተለያይታችኋል በቃ ።ማለት ከወደድሽው ይ…ገባሻል። ለሚወዱት ሰው ስቃይ መሆን ደስ አይልም ። አንቺም:..አንቺም ቢሆን መሰቃየት የለብሽም ። አንቺም አዲስ ህይወት ሀ ብለሽ ልትመሰርቺ የምትችይበት መንገድ አለ ናንሲ » ማሪዮን ናንሲ ትናገር እንደሆነ ጠበቀች ናንሲን ግን ሳግ ሲነትጋት ይሰማ እንጂ ምንም ቃል አልተነፈሰችም ። «ይህ ቢሆን አዲስ ህይወት ፤ አዲስ አለም ልታገኝ የምትችይበት መንገድ ይኖራል » አለች ማሪዮን ። አሁንም መልስ የለም ። «አዲስ ፊት ፤ አዲስ ገፅታ ፣ አዲስ ኑሮ!» አለች ማሪዮን ሳጉ ቆመ ።
«ከየት ? እንዴት ›› አለች ናንሲ ።
«እኔ እማውቀው ሰው አለ ። ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ የሚኖር። ይህ ሰው እንደገና ቆንጆ ሴት ሊያደርግሽ ይችላል ። ይህ ሰው የስእል ስራሽን እንድትቀጥይ ሊያደርግ ይችላል ። ይህን ለማድረግ በርግጥ ረጂም ጊዜና በርካታ ገንዘብም ይወስዳል ። ሆኖም ገንዘብም ቢጠፋ ፤ ጊዜም ቢወስድ ከሚገኘው ጥቅም ጋር ሲነፃፀር ኢምንት ይሆናል ። አይመስልሽም ናንሲ?›› አሁን ማሪዮን በነገሩ ገባችበት ። ውል መዋዋል ነው የንግድ ውል ። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ የሚተረፍበት ውል። ያ ደግሞ ሥራዋ ነው።
«ታዲያ ያን ያህል ገንዘብ እኛ ከየት እናመጣለን!›› አለች ናንሲ። «እኛ» የሚለውን ቃል ስትሰማ ማሪዮን ሂልያርድ ሽምቅቅ አለች ። « እኛ›› ያለችው እሷን ከማይክል ጋር ደብላ መሆኑ ነው ስትል አሰበች። ተናደደች። ቢሆንም ለጊዜው መቻል አለባት። ይህን የጀመረችውን ነገር በትእግስት ከዳር ማድረስ አለባት፡፡
«ልክ ነሽ ናንሲ ። በቀላሉ የሚቻል አይደለም ። ግን እችላለሁ ። ማን እንደሆንኩ እስካሁን ሳታውቂ አልቀረሽም፤ አይደለም ?››
« አውቄአለሁ»
«እንዳልኩሽ ማይክል ከእንግዲህ ያንች ሊሆን እንደማይችል ገብቶሻል ፤ አይደለም ? በተለይ እንዲህ ሆነሽ ቢያይሽ እሱንም ፀፀቱ ሊገለው እንደሚችል ይገባሻል ፤ አይደለም
«ይገባኛል »
«ስለዚህ ታማኝነትህን አሳየኝ ማለት ያውም ቢተርፍ ማለቴ ነው፤ መፈታተን ፤ በጣም ከፍተኛ የሆነ ክፋት እንደሆነ ትረጃለሽ፤ አይደለም ናንሲ ? ይህን አእትረጂም ?›»
«እረዳለሁ » አለች ድክም ባለ ድምፅ ።
«ስለዚህ የቀረ ነገር ቀርቷል ።። የጠፋ ነገር ጠፍቷል ፤ አይደለም?»
«አዎ»
«ናንሲ ፤፡ አንድ ሃሳብ ላቀርብልሽ እፈልጋለሁ ። ድርድር ነው፡።፡ እንደምንስማማ ተስፋ እለኝ፡፡
👍15
አሁን የንግድና የድርጅት ባለቤት የሆነችው ማሪዮን ሂልያርድ ሙሉ በሙሉ ብቅ አለች ። ልጅዋ ይህን ሁሉ ስትል ቢሰማ ልግደልሸ ሳይላት አይቀርም ነበር ። «ናንሲ ፤ እስኪ ስለአዲሱ ገፅታሽ አስቢ ። ስለአዲሱ ህይወትሽ አስቢ። ስለ አዲሲቷ ናንሲ አስቢ። ስለነዚህ ነገሮች አስቢ አሁን ካለሽበት ሁኔታ ወጥተሽ ስለምታገኝው እዲስ ህይወት አስቢና አመዛዝኝ ፣ ናንሲ ። « በሌላ በኩል እንዲህ እንዳለሽ ብትኖሪ የሚመጣብሽን ደግሞ አስቢው ። እንዲህ ማስፈራሪያ መስለሽ ምን ሆነሽ ልትኖሪ ትችያለሽ? ሱቅ ብትገቢ ፤ ሰዎች ለማየት ይፀየፉሻል። በመንገድ ላይ ድንገት ያዩሽ ሰዎች ይበረግጋሉ ። ህፃናት አይተውሽ አሪ ብለው ያለቅሣሉ ይህን ደሞ አስቢው ። እንዲሀ ሆኖ መኖር የሚቻል ይመስልሻል ? ግን እንዲህ ያለመሆን አማራጭ አለሽ»
«ምንም አማራጭ የለኝም›› እለች ናንሲ ።
«አለሽ ናንሲ… አለሽ ። አዲሱ ህይወት በእጅሽ ነው ፤ ካወቅሽበት ማለቴ ነው» ማሪዮን ከመቀመጫዋ ተነሳች ። እና ቀጠለች «ቀላል ነው ከባድም ሊሆን ይችላል ። ግን አማራጭ ነው» መምረጥ አለብሽ ናንሲ።
ናንሲ አዲሱ ህይወት በእጅሽ ነው የተክፈለውን ያህል እክፍላለሁ ፡፡ ግን አንች ደግሞ ውል ትገቢያለሽ ፤ ከማይክል ጋር ምንም አይነት ግንኙነት ላለማድረግ ። ይህን ካደረግሽ አዲሱ ግፅታ የግልሽ ነው። ማይክልን ግን ዞር ብለሽ ማየት የለብሽም ነገር ግን ይህን ስጦታ አልቀበልም ብትይ ዞሮ ዞሮ ያው ነው። ማይክል ያንቺ አይሆንም ። ስለዚህ ህይወትሽን በሙሉ ለምን ማስፈራሪያ መስለሽ ትኖሪያለሽ አማራጭ እያለሽ ? ለኔ አይታየኝም!»
«እኔስ እሺ ልበል። ግን ማይክል ይህን ውል ባይቀበልስ? እኔ ልሽሽ ልደበቅ ፤ ግን እሱ ቢመጣስ? ቢፈልግና ቢያገኘኝስ›› «በዚያ አንች መጨነቅ የለብሽም ። አንች ያለብሽ የራስሽን ቃል ማክበር ብቻ ነው። ማይክል የፈለገውን ቢያደርግ ያ የራሱ ጉዳይ ነው»
«ይህን ቃልሽን ትጠብቂያለሽ ? ማለት እሱ ፈልጐኝ ከመጣ ያ የራሱ ጉዳይ ነው ብለሽ ትተይዋለሽ?»
«ቃል፣ ቃል ነው»
ይህን ስትሰማ ናንሲ ደስ አላት ። በዚህ ድርድር ማሪዮን ሂልያርድን እንደተጫወተችባት ገመተች። ምክንያቱም በማይክል ላይ እምነቷ የጠነከረ ነበርና ነው ። ማይክል መኖሯን ካወቀ እናቱ የፈለገችውን ያህል ብትለፋ ናንሲን ሊፈልግ መምጣቱ እይቀርም ። ናንሲ ይህን ስለምታወቅ ኮራች ፤ደስ አላት
«ተስማማን ወይስ..? መልስሽን አልነገርሽኝም ናንሲ አለች ማሪዮን ። በዛባት መቆየት አትችልም ፤ከዚህ በላይ።
« ተስማምተናል » አለች ናንሲ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«ምንም አማራጭ የለኝም›› እለች ናንሲ ።
«አለሽ ናንሲ… አለሽ ። አዲሱ ህይወት በእጅሽ ነው ፤ ካወቅሽበት ማለቴ ነው» ማሪዮን ከመቀመጫዋ ተነሳች ። እና ቀጠለች «ቀላል ነው ከባድም ሊሆን ይችላል ። ግን አማራጭ ነው» መምረጥ አለብሽ ናንሲ።
ናንሲ አዲሱ ህይወት በእጅሽ ነው የተክፈለውን ያህል እክፍላለሁ ፡፡ ግን አንች ደግሞ ውል ትገቢያለሽ ፤ ከማይክል ጋር ምንም አይነት ግንኙነት ላለማድረግ ። ይህን ካደረግሽ አዲሱ ግፅታ የግልሽ ነው። ማይክልን ግን ዞር ብለሽ ማየት የለብሽም ነገር ግን ይህን ስጦታ አልቀበልም ብትይ ዞሮ ዞሮ ያው ነው። ማይክል ያንቺ አይሆንም ። ስለዚህ ህይወትሽን በሙሉ ለምን ማስፈራሪያ መስለሽ ትኖሪያለሽ አማራጭ እያለሽ ? ለኔ አይታየኝም!»
«እኔስ እሺ ልበል። ግን ማይክል ይህን ውል ባይቀበልስ? እኔ ልሽሽ ልደበቅ ፤ ግን እሱ ቢመጣስ? ቢፈልግና ቢያገኘኝስ›› «በዚያ አንች መጨነቅ የለብሽም ። አንች ያለብሽ የራስሽን ቃል ማክበር ብቻ ነው። ማይክል የፈለገውን ቢያደርግ ያ የራሱ ጉዳይ ነው»
«ይህን ቃልሽን ትጠብቂያለሽ ? ማለት እሱ ፈልጐኝ ከመጣ ያ የራሱ ጉዳይ ነው ብለሽ ትተይዋለሽ?»
«ቃል፣ ቃል ነው»
ይህን ስትሰማ ናንሲ ደስ አላት ። በዚህ ድርድር ማሪዮን ሂልያርድን እንደተጫወተችባት ገመተች። ምክንያቱም በማይክል ላይ እምነቷ የጠነከረ ነበርና ነው ። ማይክል መኖሯን ካወቀ እናቱ የፈለገችውን ያህል ብትለፋ ናንሲን ሊፈልግ መምጣቱ እይቀርም ። ናንሲ ይህን ስለምታወቅ ኮራች ፤ደስ አላት
«ተስማማን ወይስ..? መልስሽን አልነገርሽኝም ናንሲ አለች ማሪዮን ። በዛባት መቆየት አትችልም ፤ከዚህ በላይ።
« ተስማምተናል » አለች ናንሲ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍16
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...“ስለሷ መናግር አትችይም ማዳም ቬን ”አላት ዊልያም ድርቅ ብሎ „'' አንቺ
እማማን አታውቂያትም " ከዚህ አልነበርሽም "
ትወዳችሁ እንደ ነበር በርግጥ እተማመናለሁ " እኔ ከዚህ የቆየሁት አንድ
ቀን ብቻ ነው ግን ባንድ ጊዜ ለመድኳችሁ " አሁን በጣም እወዳችኋለሁ ” አለችና
በትኩሳት የሚቃጠሉት ጐንጮቹን ሳመችው ይህ ሲሆን 0መፀኛው እንባዋን
ልትገታው ስለ አልቻለች እሱም እንዳሻው እየወረደ ከልጁ ጉንጭ ላይ ያርፍ
ጀመር ።
“እና ምን ያስለቅሻል ? አላት ዊልያም "
"አንተን የመሰለ ልጅ ነበረኝ ሞተብኝ " አሁን በምትኩ አንተን በማግኘቴ የስ ስለአለኝ ነው እሱ ከሞተ ጀምሮ ምንም የምወደው አላገኘሁም ነበር " አለችው
“ ስሙ ማን ነበር ? አላት ዊልያም በጕጕት "
'' ዊልያም ብላ ቃሉ ካፋ ከመውጣቁ አንደዚህ በማለቷ መሳሳቷ ተሰማት
ባርባራ ከቤት ካለች ራት እንደ ተበላ ወደ ሳሎን ከመግባቷ በፊት ከፎቅ ወጥታ ልጅዋን ለጥቂት ደቂቃዎች አይታ መውረድ የዘወትር ልማዷ ነበር » ዛሬ ማታም ልማዷን አድርሳ ስትወርድ ሉሲን በግራ ሳሎን ስታጮልቅ አየቻት "
አሁን መምጣት እንችላለን . . . እማማ ?
አዎን ! ማዳም ቬንም ጥቂት ዘፈኖች እንድትጫወትልን ንገሪያት "
ማዳም ቬን ቆየት ብላ በግድ እየተጨነች ከሳሎኑ በር ስትደርስ ሚስተር
ካርላይል ከምግብ ቤት ተነሥቶ ወደ ሳሎን ሲሔድ ፊት ለፊት ግጥም አሉ " ስታየው ቀጥ አለች ልታፈገፍግም አማራት ሉሲ አስቀድማ ዐልፋ ገብታ ነበር
እሱም እንድታልፍ ከጐን ቁሞ ጠበቃት።
“ማዳም ቬን " አላት እጁን ከመዝጊያው እጄታ አሳርፎ ንግግሩን ዝቅ አድርጎ
ስለ ልጆች በሽታ ብዙ ልምድ ነበረሽ ?” አላት
ልጆቿ አብረዋት በነበሩ ጊዜ ሙሉ ጤነኞች እንደ ነበሩ በማስታወስ “የለም” ብላ ልትመልስለት አሰበችና ሌላ ነገር ትዝ አላት " አራት ልጆች እንደ ሞቱባት
ተናግራ ስለ ነበር ፡ የምትሰጠው መልስ ከዚህ ጋር መስማማት እንዳለበት አሰበች
"የዊልያምን ሳል ስታይው ይህን ያህል አሥጊ ይመስልሻል ?"
“ብዙ ጥንቃቄ የሚያስፌልገው ይመስለኛል በተለይ ሌሊት እኔስ ከኔ ክፍል ውስጥ እንዲተኛ እንዲፈቀድለት ልጠይቅ ነበር " አልጋው በቀላሉ ይዛወራል እኔም ከማንኛዋም የበለጠ እጠብቀዋለሁ "
ምንም ቢሆን ይህን ያሀል ልናስቸግርሽ አንፈልግም ልጁ ደግሞ የሌሊት ጥበቃ እስከሚያስፈልገው ድረስ አልታመመም ቢያስፈልግም ሠራተኞቹ እምነት ሚጣልባቸው ናቸው
“ እኔ ልጆች እወዳለሁ ይህንን ልጅም ካየሁት ጀምሮ ወደድኩት " ስለዚህ
ጤንነቱን ቀንና ሌሊት ብንከባከበው ደስ ይለኛል "
"አንቺ በውነት በጣም ደግ ሰው ነሽ " ነገር ግን ሚስዝ ካርላይል ሐሳብሺን እንደማትቀበለው እርግጠኛ ነኝ ችግርና ድካም ልትፈጥርብሽ አትፈልግም ”
አነጋገሩ ቁርጥ ያለ ነበር " ከዚያ በሩን ከፍቶ አሳለፋት።
አሁን ደግሞ ከሁሉ ይበልጥ የፈራችው ፒያኖ መጫወቱን ነው ድሮ ለባሏ ስትዘፍንለት ነበር አሁን ልዝፈን ብትል ድምጿ ትዝ ይለው እንደሆነ ብላ ሠጋች ስለዚህም ከድሮ ዘፈኖቿ አንዳቸውንም ላትሞክራቸው ወሰነች ደግነቱ ወዲያው ከመግባቷ ጀስቲስ ሔር መጣ ሙዚቃ የሚባል ነገር ምንም ስሜት ስለማይስጠው እሱ ካለ ዘፈን የለም ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ተነሥተው ተቀበሉት ወደ መቀመጫው ሲያመራ በማዳም ቬን አጠገብ ስለ ዐለፈ ባርባራ አስተዋወቀችው።
" እኔ ፌረንሳይኛ መናገር አልችል ” አላት መላቅጥ በሌለው የቃላት አገባብና ድምፅ።
« እኔ እንግሊዛዊት እንጂ ፈረንሳዊት አይደለሁም ስለዚህ ፈረንሳይኛ
እንዲናገሩ የሚያስገድድዎ ነገር የለም ” አለችው እንደ መሣቅ ብላ "
“እኔ ኮ አንዲት ፈረንሳዊት ልትመጣ ነው ሲባል ሰምቸ ነው " አንቺም ብትሆኚ በስምሽ ጭምር ፈረንሳዊት ትመስያለሽ" ሆኖም ባለመሆንሽ በጣም ደስ አለኝ ፈረንሳዊት መምህር ከቤት ማስገባት ደግ አይደለም " እነሱን በሩቁ ነው ” አለና ዱሮ ለልጆቹ መምህርነት የቀጠራት አንዲት አስተማሪ በምግብ ጊዜ እንቁራሪት እየተሠራ ካልቀረበ እያለች ስታስቸግር መኖሯንና በኋላም ከጦር ሜዳ ቆስሎ ከሱ ቤት ይቀመጥ ከነበረው አንድ ወንድሙ ጋር ፍቅር ገጥማ ስለ አገኛት ' ሁለቱንም
ማባረሩን ነገራቸ “ ኧረ እንኳን አልሆንሽ እኔ አሁን ፈረንሳይ አገር ብቀመጥና
መስዬ ሔር እየተባልኩ ብጠራ ለልጄ እንኳን የፈረንሳይ እንቁራሪት መስዬ ብታየው አልቀየመውም " አለቸው "
ሉሲ ባነጋገሩ እያጨበጨበች ከትከት ብላ ሣቀች "
"አንቺ ግድ የለም ሣቂ " ግን ለፈረንሳዊት አስተማሪ ቢሰጡሽ እስካሁን ወደ
አንቁራሪትነት ወይም ከዚያ ወደባሰ ነገር ትለወጭ ነበር " ያቺ ያልታደለች እናትሽ እንኳን በልጅነቷ ፈረንሳዊት አስተማሪ ባትኖራት ኖሮ በመጨረሻ እንዲያ ያለ ሥራ አትሠራም ነበር ። በሉ ይብቃን " ስሚ እስኪ ባርባራ ምን ነገር ነው ያሳሰብሻት ?”
“ ምን ማለትህ እንደሆነ አልገባኝም " እኔና አርኪባልድ አንተ ከለንደን እስክትመለስ ድረስ ከእኛ ጋር እንድትሰነብት እንፈልጋለን " ምናልባት የጠየቅኸው ይኸን ከሆነ ?
“ ጌትዮውም እመቤቲቱም በሌሉባት ቤቴ የሠራተኞች መጨፈሪያ እንዲሆን ነው " እናንተ ወጣቶችኮ ከጥጆች የተሻለ አታስቡም " እናንተ ዘንድ ከአንድ ቀን በላይ እንድትቆይ ከፈለጋችሁ ለምን እኔ እያለሁ እንድትመጣ አታደርጓትም?
“ እንደሱ እንዳይሆንማ እሷም ትታህ ለመምጣት እሺ እንደማትል አንተም
ታውቃለህ » እሷን የመሰለች ሚስት እኮ ታይታ አታውቅም " አሁን እኔ ለአርኪባልድ ከብዙ ዘመን በኋላ የሷን ግማሽ ያህል እንኳን ብሆንለት ዕድሌን ማመስገን ይኖርበታል አባባ
ሁልጊዜ አንተ ባልከው ነው የሚሆንልህ !እስኪ ዛሬ
ደግሞ የኛን ፈቃድ ፈጽምልን እማማ እኛ ዘንድ ለመምጣት ትፈልጋለችና እባክህ እሽ በል " ቤቱና የቤቱ ሠራተኞች ምንም አይሆኑም ፤ በኔ ይሁንብህ"
"ለውጥ እኮ ያስፈልጋቸዋል ጌታዬ አለ ሚስተር ካርላይል የባለቤቱዎን የጭንቀት ኑሮ ያውቁታል"
"ሁልጊዜ ስለዚያ ወሮበላ ስታስብ ነዋ !ለምን አትተወውም "
"እሳቸውኮ ለእርስዎ አዛኝና አፍቃሪ ሚስትም ናቸው "
አይደለችም አላልኩም "
“ እንግዳያውማ ጥቂት ቀን ከእኛ ጋር እንዲቆዩ ይንገሯቸው " ለውጡ ራሱ
በጣም ይበጃቸዋል " ከባርባራ ጋር ሲሆኑ ብዙ ይረዳቸዋል " እንዴት እንደሚወዷት እርስዎ ያውቃሉ ።
“ አዎን ከሚገባት በላይ ትወዳታለች » አሁንማ ይችም ከኔ ቁጥጥር ውጭ
የሆነች መሰላትና ያለመጠን ተዝናናችብኝ " አለ ጀስቲስ ሔር
"በኔ ቁጥጥር ውስጥ ስለሆነች ልክ አስገባታለሁ በዚህ አያስቡ ' አለ ሚስተር ካርሳይል ።
ዐውቃለሁ አለ አባትዮው ቆጣ ብሉ ። እሷን ልክ ከማስገባትህ በፊት
መረን ለቀሀ አቅብጠህ ትገድላታለህ ”
ለጀስቲስ ሔር መጠጥ ቀረበለት " በዚህ መኻል ሳቤላ ወደ ሚስዝ ካርላይል
ጠጋ ብላ ለመሔድ ይፈቀድላት እንደሆነ ጠየቀች ሚስዝ ካርላይል በጎ ፈቃዷ ሆኖ ጥያቄዋን ተቀብላ ለቀቀቻት "
ከግራጫዉ ሳሎን ገብታ ብቻዋን አመሸች " በጸጸት በኀዘን በንዴት በቁጭት የተመላ መራራ ምሽት በሦስትና በአራት ሰዓት መካከል ከመኝታ ቤቷ ገብታ ለማረፍ እየተሳበች ወደ ፎቅ ወጣች ከክፍሏ ልትግባ ስትል የዊልሰንን ረዳት ላራን ስታልፍ ብታገኛት ድንገተኛ ሐሳብ ድቅን አለባት -የዊልያምን መኝታ ቤት ጠይቃት አሳየቻትና ወርዳ ወደዚያው ሔደች ሳቤላ የሳራን መሔድ አረጋግጣ ከዊልያም ክፍል ቀስ ብላ ገባች ዊልያም አንድ ትንሽ ነጭ አልጋ ላይ ተኝቷል " ፊቱ ቦግ ብሎ ወዝቷል ። ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...“ስለሷ መናግር አትችይም ማዳም ቬን ”አላት ዊልያም ድርቅ ብሎ „'' አንቺ
እማማን አታውቂያትም " ከዚህ አልነበርሽም "
ትወዳችሁ እንደ ነበር በርግጥ እተማመናለሁ " እኔ ከዚህ የቆየሁት አንድ
ቀን ብቻ ነው ግን ባንድ ጊዜ ለመድኳችሁ " አሁን በጣም እወዳችኋለሁ ” አለችና
በትኩሳት የሚቃጠሉት ጐንጮቹን ሳመችው ይህ ሲሆን 0መፀኛው እንባዋን
ልትገታው ስለ አልቻለች እሱም እንዳሻው እየወረደ ከልጁ ጉንጭ ላይ ያርፍ
ጀመር ።
“እና ምን ያስለቅሻል ? አላት ዊልያም "
"አንተን የመሰለ ልጅ ነበረኝ ሞተብኝ " አሁን በምትኩ አንተን በማግኘቴ የስ ስለአለኝ ነው እሱ ከሞተ ጀምሮ ምንም የምወደው አላገኘሁም ነበር " አለችው
“ ስሙ ማን ነበር ? አላት ዊልያም በጕጕት "
'' ዊልያም ብላ ቃሉ ካፋ ከመውጣቁ አንደዚህ በማለቷ መሳሳቷ ተሰማት
ባርባራ ከቤት ካለች ራት እንደ ተበላ ወደ ሳሎን ከመግባቷ በፊት ከፎቅ ወጥታ ልጅዋን ለጥቂት ደቂቃዎች አይታ መውረድ የዘወትር ልማዷ ነበር » ዛሬ ማታም ልማዷን አድርሳ ስትወርድ ሉሲን በግራ ሳሎን ስታጮልቅ አየቻት "
አሁን መምጣት እንችላለን . . . እማማ ?
አዎን ! ማዳም ቬንም ጥቂት ዘፈኖች እንድትጫወትልን ንገሪያት "
ማዳም ቬን ቆየት ብላ በግድ እየተጨነች ከሳሎኑ በር ስትደርስ ሚስተር
ካርላይል ከምግብ ቤት ተነሥቶ ወደ ሳሎን ሲሔድ ፊት ለፊት ግጥም አሉ " ስታየው ቀጥ አለች ልታፈገፍግም አማራት ሉሲ አስቀድማ ዐልፋ ገብታ ነበር
እሱም እንድታልፍ ከጐን ቁሞ ጠበቃት።
“ማዳም ቬን " አላት እጁን ከመዝጊያው እጄታ አሳርፎ ንግግሩን ዝቅ አድርጎ
ስለ ልጆች በሽታ ብዙ ልምድ ነበረሽ ?” አላት
ልጆቿ አብረዋት በነበሩ ጊዜ ሙሉ ጤነኞች እንደ ነበሩ በማስታወስ “የለም” ብላ ልትመልስለት አሰበችና ሌላ ነገር ትዝ አላት " አራት ልጆች እንደ ሞቱባት
ተናግራ ስለ ነበር ፡ የምትሰጠው መልስ ከዚህ ጋር መስማማት እንዳለበት አሰበች
"የዊልያምን ሳል ስታይው ይህን ያህል አሥጊ ይመስልሻል ?"
“ብዙ ጥንቃቄ የሚያስፌልገው ይመስለኛል በተለይ ሌሊት እኔስ ከኔ ክፍል ውስጥ እንዲተኛ እንዲፈቀድለት ልጠይቅ ነበር " አልጋው በቀላሉ ይዛወራል እኔም ከማንኛዋም የበለጠ እጠብቀዋለሁ "
ምንም ቢሆን ይህን ያሀል ልናስቸግርሽ አንፈልግም ልጁ ደግሞ የሌሊት ጥበቃ እስከሚያስፈልገው ድረስ አልታመመም ቢያስፈልግም ሠራተኞቹ እምነት ሚጣልባቸው ናቸው
“ እኔ ልጆች እወዳለሁ ይህንን ልጅም ካየሁት ጀምሮ ወደድኩት " ስለዚህ
ጤንነቱን ቀንና ሌሊት ብንከባከበው ደስ ይለኛል "
"አንቺ በውነት በጣም ደግ ሰው ነሽ " ነገር ግን ሚስዝ ካርላይል ሐሳብሺን እንደማትቀበለው እርግጠኛ ነኝ ችግርና ድካም ልትፈጥርብሽ አትፈልግም ”
አነጋገሩ ቁርጥ ያለ ነበር " ከዚያ በሩን ከፍቶ አሳለፋት።
አሁን ደግሞ ከሁሉ ይበልጥ የፈራችው ፒያኖ መጫወቱን ነው ድሮ ለባሏ ስትዘፍንለት ነበር አሁን ልዝፈን ብትል ድምጿ ትዝ ይለው እንደሆነ ብላ ሠጋች ስለዚህም ከድሮ ዘፈኖቿ አንዳቸውንም ላትሞክራቸው ወሰነች ደግነቱ ወዲያው ከመግባቷ ጀስቲስ ሔር መጣ ሙዚቃ የሚባል ነገር ምንም ስሜት ስለማይስጠው እሱ ካለ ዘፈን የለም ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ተነሥተው ተቀበሉት ወደ መቀመጫው ሲያመራ በማዳም ቬን አጠገብ ስለ ዐለፈ ባርባራ አስተዋወቀችው።
" እኔ ፌረንሳይኛ መናገር አልችል ” አላት መላቅጥ በሌለው የቃላት አገባብና ድምፅ።
« እኔ እንግሊዛዊት እንጂ ፈረንሳዊት አይደለሁም ስለዚህ ፈረንሳይኛ
እንዲናገሩ የሚያስገድድዎ ነገር የለም ” አለችው እንደ መሣቅ ብላ "
“እኔ ኮ አንዲት ፈረንሳዊት ልትመጣ ነው ሲባል ሰምቸ ነው " አንቺም ብትሆኚ በስምሽ ጭምር ፈረንሳዊት ትመስያለሽ" ሆኖም ባለመሆንሽ በጣም ደስ አለኝ ፈረንሳዊት መምህር ከቤት ማስገባት ደግ አይደለም " እነሱን በሩቁ ነው ” አለና ዱሮ ለልጆቹ መምህርነት የቀጠራት አንዲት አስተማሪ በምግብ ጊዜ እንቁራሪት እየተሠራ ካልቀረበ እያለች ስታስቸግር መኖሯንና በኋላም ከጦር ሜዳ ቆስሎ ከሱ ቤት ይቀመጥ ከነበረው አንድ ወንድሙ ጋር ፍቅር ገጥማ ስለ አገኛት ' ሁለቱንም
ማባረሩን ነገራቸ “ ኧረ እንኳን አልሆንሽ እኔ አሁን ፈረንሳይ አገር ብቀመጥና
መስዬ ሔር እየተባልኩ ብጠራ ለልጄ እንኳን የፈረንሳይ እንቁራሪት መስዬ ብታየው አልቀየመውም " አለቸው "
ሉሲ ባነጋገሩ እያጨበጨበች ከትከት ብላ ሣቀች "
"አንቺ ግድ የለም ሣቂ " ግን ለፈረንሳዊት አስተማሪ ቢሰጡሽ እስካሁን ወደ
አንቁራሪትነት ወይም ከዚያ ወደባሰ ነገር ትለወጭ ነበር " ያቺ ያልታደለች እናትሽ እንኳን በልጅነቷ ፈረንሳዊት አስተማሪ ባትኖራት ኖሮ በመጨረሻ እንዲያ ያለ ሥራ አትሠራም ነበር ። በሉ ይብቃን " ስሚ እስኪ ባርባራ ምን ነገር ነው ያሳሰብሻት ?”
“ ምን ማለትህ እንደሆነ አልገባኝም " እኔና አርኪባልድ አንተ ከለንደን እስክትመለስ ድረስ ከእኛ ጋር እንድትሰነብት እንፈልጋለን " ምናልባት የጠየቅኸው ይኸን ከሆነ ?
“ ጌትዮውም እመቤቲቱም በሌሉባት ቤቴ የሠራተኞች መጨፈሪያ እንዲሆን ነው " እናንተ ወጣቶችኮ ከጥጆች የተሻለ አታስቡም " እናንተ ዘንድ ከአንድ ቀን በላይ እንድትቆይ ከፈለጋችሁ ለምን እኔ እያለሁ እንድትመጣ አታደርጓትም?
“ እንደሱ እንዳይሆንማ እሷም ትታህ ለመምጣት እሺ እንደማትል አንተም
ታውቃለህ » እሷን የመሰለች ሚስት እኮ ታይታ አታውቅም " አሁን እኔ ለአርኪባልድ ከብዙ ዘመን በኋላ የሷን ግማሽ ያህል እንኳን ብሆንለት ዕድሌን ማመስገን ይኖርበታል አባባ
ሁልጊዜ አንተ ባልከው ነው የሚሆንልህ !እስኪ ዛሬ
ደግሞ የኛን ፈቃድ ፈጽምልን እማማ እኛ ዘንድ ለመምጣት ትፈልጋለችና እባክህ እሽ በል " ቤቱና የቤቱ ሠራተኞች ምንም አይሆኑም ፤ በኔ ይሁንብህ"
"ለውጥ እኮ ያስፈልጋቸዋል ጌታዬ አለ ሚስተር ካርላይል የባለቤቱዎን የጭንቀት ኑሮ ያውቁታል"
"ሁልጊዜ ስለዚያ ወሮበላ ስታስብ ነዋ !ለምን አትተወውም "
"እሳቸውኮ ለእርስዎ አዛኝና አፍቃሪ ሚስትም ናቸው "
አይደለችም አላልኩም "
“ እንግዳያውማ ጥቂት ቀን ከእኛ ጋር እንዲቆዩ ይንገሯቸው " ለውጡ ራሱ
በጣም ይበጃቸዋል " ከባርባራ ጋር ሲሆኑ ብዙ ይረዳቸዋል " እንዴት እንደሚወዷት እርስዎ ያውቃሉ ።
“ አዎን ከሚገባት በላይ ትወዳታለች » አሁንማ ይችም ከኔ ቁጥጥር ውጭ
የሆነች መሰላትና ያለመጠን ተዝናናችብኝ " አለ ጀስቲስ ሔር
"በኔ ቁጥጥር ውስጥ ስለሆነች ልክ አስገባታለሁ በዚህ አያስቡ ' አለ ሚስተር ካርሳይል ።
ዐውቃለሁ አለ አባትዮው ቆጣ ብሉ ። እሷን ልክ ከማስገባትህ በፊት
መረን ለቀሀ አቅብጠህ ትገድላታለህ ”
ለጀስቲስ ሔር መጠጥ ቀረበለት " በዚህ መኻል ሳቤላ ወደ ሚስዝ ካርላይል
ጠጋ ብላ ለመሔድ ይፈቀድላት እንደሆነ ጠየቀች ሚስዝ ካርላይል በጎ ፈቃዷ ሆኖ ጥያቄዋን ተቀብላ ለቀቀቻት "
ከግራጫዉ ሳሎን ገብታ ብቻዋን አመሸች " በጸጸት በኀዘን በንዴት በቁጭት የተመላ መራራ ምሽት በሦስትና በአራት ሰዓት መካከል ከመኝታ ቤቷ ገብታ ለማረፍ እየተሳበች ወደ ፎቅ ወጣች ከክፍሏ ልትግባ ስትል የዊልሰንን ረዳት ላራን ስታልፍ ብታገኛት ድንገተኛ ሐሳብ ድቅን አለባት -የዊልያምን መኝታ ቤት ጠይቃት አሳየቻትና ወርዳ ወደዚያው ሔደች ሳቤላ የሳራን መሔድ አረጋግጣ ከዊልያም ክፍል ቀስ ብላ ገባች ዊልያም አንድ ትንሽ ነጭ አልጋ ላይ ተኝቷል " ፊቱ ቦግ ብሎ ወዝቷል ። ትኩሳት
👍14😁1
ሲያስጨንቀው እንደ ቆየ እጆቹን ከልብስ ውጭ ዘርግቶ እንቅልፍ ወስዶታል " ከአልጋው ጐን ወፍራም የፍሬ ጭማቂ የያዘ ሰሐን ከማንኪያ ጋር ተቀምጧል ካጠገቡ ውሃ በብርጭቆ አለ "
ሳቤላ በጉልበቷ በርከክ አለችና ፊቷን ከጐኑ ከነበረው ትራስ አስደግፋ ትንፋሿን ከትንፋሹ ታደባልቀው ጀመር " ዐይኖቿ በእንባ ርሰዋል " እንዳትቀሰቅሰው ባትፈራ ኖሮ የተኛዉን ልጅ አንሥታ ከደረቷ አቅፋ እየመላለሰች ብትስመው ትወድ ነበር
ችባት።
ሳቤላ እንዶዚያ ሆና ልጅዋን 0ይን ዐይኑን ስትመለከት ዊልስን ድርስ አለችባት
" በጥይት እንደ ተመታች ብድግ አለች " ከሚስ ካርላይል የበለጠ ዊልሰንና
ጆይስ እንዳያውቋት አጥብቃ ትፈራቸዋለች "
ዊልያምን እያየሁትኮ ነው " የሳሉ ነገር ሚስተር ካርላይልን አሳስቧችዋል " ፊቱ ሲያዩትም ለመለመ
ቀላ ፤ለሰለሰ ” አለች ሳቤላ ለዊልሰን "
ምንም አይደለም ” አለች ዊልሰን “ የመልኩ ነገር ከሆነ እናቱም እንደዚህ ነበረች " መጀመሪያ ያየሁዋት ጊዜማ ቀለም የተቀባች መስላኝ ነበር '
"ደህና እደሪ አለቻት ሳቤላ ወደ መኝታ ቤቷ እየሔደች »
ዊልሰንም አጸፋውን መለሰችላትና “ ይህች ፈረንሳዊት አስተማሪ አእምሮዋ ደህና ይሆን ?” የሚል ሐሳብ መጣባት "
ሚስተር ሸስቲስ ሔር ከእስኩየር እስፒነር ጋር ወደ ለንደን ሔዷል። ባርባራ
አባቷን ተከራክራ ስለሳአመነች ወደ ዐጸዱ ሔዳ እናቷን አምጥታለች አሁን ሰዓቱ መሽቷል " ሚሲዝ ሔር ወደ ግራጫው ሳሎን ሔደች " ሚስ ካርላይልም አብራ ራት
እንደ በላች ከቤት ተቀምጣለች " ሳቤላ ሚስ ካርላይል ኃይለኛ ዐይኖች እንዳሏት ታውቃለች " ስለዚህ ሳቤላ መሆኗን እንዳትለያት ትፈራለች ወደ ሳሎን መጥታ አብራ ሻይ እንድትጠጣ ብትጠራ በከባድ የራስ ምታት አመካኝታ ይቅርታ እንዲደረግላት ላከች ባርባራ ከሻዩ ጠረጴዛ ተነሥታ ልጅዋን ለማየት ወጣች ሚስዝ ሔርም አስተማሪቱ ብቸኝነት እንዳይሰማት አዘነችላት " ስለዚህ በዚህ አጋጣሚ ተነሣችና ለጥቂት ደቂቃዎች ካጠገቧ ተቀምጣ ለማነጋገር ወደሷ ሔደች ሚስዝ ካርሌይል እንዲህ ያለው ልማድና ሥነ ሥርዓት ደስ አይላትም " ስለዚህ እናትና ልጅ በየፊናቸው ሲሔዱ እሷ ከወንድሞ ጋር ከምግብ ቤት ቀረች ሳቤላም ብቻዋን ናት ሉሲ ከጐረቤቷ የልደት ቀን ሲከበር ለመገኘት ተጠርታለች" ዊልያም ከልጆች ቤት ነው ሚስዝ ሔር ስትገባ ስትተክዝ አገኘቻት ሳቤላን ቅንጥና ቅንጧን በሁለት እጆቿ ጥብቅ አድርጋ ይዛለች ቀደም ሲል ተያዩ አንጂ
ከሚስ ሔር ጋር በደንብ አልተዋወቁም ነበር።
“ዛሬ ማታ አሞሻል ማለትን ሰምቸ በጣም አዘንኩ " አለቻት ሚስዝ ሔር
ረጋ ብላ "
“ አመሰግናለሁ " አዎን ራሴን በጣም ያመኛል "
“ ብቸኝነቱም አንድ በሽታ ነው ብዬ ነው የምፈራው " አለቻት "
“ብቸነትን እንኳ ለምጀዋለሁ
ሚስዝ ሔር ተቀመጠችና ያቺን ለሚያያት የምታስገርም ልጅ እግር ሴት ትኩር ብላ ተመለከተቻት የአእምሮ ሥቃይ እንዳለባት ከፊቷ ምልክቶች አይታ “ብዙ
መከራ ያየሽ ትመስይኛለሽ ” አለቻት "
“ በጣም የኔ መከራ ምኑ ተነግሮ ያልቃል ?
ልጄ እንደምትነግረኝ ልጆችሽን ' ባልሽን ሀብትሽን ሁሉ አጥተሻል "ሁኔታሽ በጣም ያሳዝናል » ላጽናናሽ ብችል ምንኛ ደስ ይለኝ ነበር።
ይህ አነጋገር ኀዘኗን አባሰባት እንጂ አልከፈለላትም " ራሷን መቈጣጠር ተሳናት እንባዋ እንደ ጎርፍ ወረደ “ይተዉ አይዘኑልኝ... ሚስዝ ሔር እርስዎኀዘንዎን ሲገልጹልኝ ሆድ ይብሰኛል " መታገሡ መቻሉ ይቸግረኛል አንዳንዶቻችን የተወለድነው ለመከራ ነው ”
“ ሁላችንም የተወለድነው ለዚሁ ነው " ይህን ለማለት በውነቱ እኔ በቂ ምክንያት አለኝ ብዙ ዘመን ደስታ ሳላገኝ መኖሬን አንቺ አታውቂም ዐይነቱና መጠኑ ይለያይ እንጂ መከራ የሁሉም ዕጣ ፈንታው ጽዋ ተርታው ነው " አንዳንዶቹ እንደምታይው ለመከራ የተፈጠሩ ይመስል ዕድሜ ልካቸውን ተቆራኝቷቸው ይኖራል 0ንዳንዶቹ ደግሞ ቀለል ይላል " በሕይወታችን መከራ የሚበረታብን እጅግ
የደነደኑ ልቦቻችንን ለማለስለስ ይሆናል " ሰማሽ እቴ አለቻት ሚስዝ ሔር ድምጿን ዝቅ አድርጋ ንግግሯን በመቀጠል ይህች አድካሚ ሕይመት ስታልፍ የደከሙት የተቀደ ዕረፍት ያገኛሉ በዚህ ተስፋ ብቻ ራሳችንን እናጽናና …”
“ እውነት ነው ” አለች ሳቤላ ለኔም የቀረኝ ይኸው ነው „
“ ግን ይህን ያህል የሕይወት ፈተና ለመቀበል ገና ልጅ ነሽ መከራን በዘመን መለካት አንችልም " ብዙውን ጊዜ ደግሞ በራሳችን ላይ ችግርን የምናመጣ እኛው ራሳችን እየሆንን እንገኛለን " ደስታችንም ሆነ ኀዘናችን
የሚለካው በጠባያችን ነው።
"ሁልጊዜ አይደለም" አለች ሚስዝ ሔር በረጅሙ ተንፍሳ ኀዘን አብዛኛው በክፉ ሥራችን እንደሚመጣ አትጠራጠሪ « ክፋቱ ግን የመጥፎው ተግባር ውጤት ንጹሕና በደለኛውን አንድ ላይ ይነካቸዋል " ለምሳሌ የባል ጥፋት ንጽሕቱን ሚስቱንም ይጐዳል ። የወላጆች ኃጢአት ለልጆች ይተርፋል ልጆች የወላጆችን ልብ ያስጨንቃሉ " እኔ ግን በውኑ የተቀበልኩት ከባድ መከራ በምን እንደመጣብኝ አላውቅም " ከሞት አፋፍ አድርሶኛል ፤ግን በጥፋቴ አይደለም " ታዲያ ያንቺንም ነገር ሳስበው ይህ ሁሉ መከራ የደረሰብሽ በሥራሽ እንዳልሆነ ይሰማኛል”
ሳቤላ ፊቷ ደም ሲለብስ ያይን ቆቦቹ ክድን ሲሉ ሚስዝ ሔር አላስተዋለችም
“ ልጆሽን በሕፃንነታቸው ማጣትሽ ከባድ ኀዘን ነው - አቅልዬ አላየውም ነገር ግን ልጆችሽ በመጥፎ ሁኔታ አድገው ምነው በሕፃንነታቸው በሞቱልኝ ከሚያሰኝ ፍዳ ሲወድቁ ማየቱ ከሁሉ የባሰ ነው ። ሁሉም ለመከራ የተዳረጉ ናቸው : '
ሁሉማ ሊሆኑ አይችሉም ብሩህ ዕድል ያላቸውም አሉ ” አለች ሳቤላ ። “አሁን ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል እንግዲህ ምን ይመጣባቸዋል ብለው ያስባሉ?”
“ የሚስዝ ካርላይል ዕድል ጥሩ ነው " ባሏን በደንብ ትወዳለች » እሱም የሚወደድ ባል ነው ዕድሏ ጥሩ ይሁን እንጂ ከኀዘን ነጻ ነኝ ልትል አትችልም " ስለ
ሚስተር ካርላይል እንደሆነ ታሪኩን እንደ ሰማሺው አልጠራጠርም " ከባድ ኀዘን ደርሶበታል " የመጀመሪያ ሚስቱ ቤቷንና ልጆቿን ጥላ ጠፋች " መቸም ሲወዳት
እንዲህ አልነበረም " ጠንካራ ትዕግሥት ሸፍኖ ለማንም በግልጽ ሳያሳውቅ ቻለው እንጂ ልቡ ኩምትር አንጀቱ እርር ብሎ እንዳዘነ ዐውቃለሁ ”
ይወዳት ነበር ? ባርባራን አይደለም ይወድ የነበረ ?”
“ባርባራ የሚለው ቃል ከከንፈሯ እንዳመለጠ የተናገረችውን አስታወሰች
ሳቤላ መሆኗ ቀርቶ ማዳም ቬን የሚስተር ካርላይል ሚስት መሆኗ ቀርቶ የሚስተር ካርላይል ልጆች ቅጥር አስተማሪ ሆናለች " ታድያ በቅርብ የምታውቃት መስላ
“ባርባራ ” ስትል ሚስዝ ሔር ምን ይመስላት ?
ደግነቱ ግን ሚስዝ ሔር ልቧ ከታሪኩ ላይ ስለነበር ልብ አላለችም "
ባርባራ ? አለች“ በጭራሽ ! የመጀመሪያ ፍቅሩ በባርባራ ላይ ቢሆን ኖሮማ ያኔውኑ ይመርጣት ነበር " ፍቅሩ የመቤት ሳቤላ ነበር »
"አሁን ግን ከሚስታቸው ጋር ነው”
“ አሁማ እንዴታ ! ፍቅሩ ከሞተችው ጋር አብሮ ሊቀበር ኖሯል ? ያውም ሲያምናንት ከከዳችው
ሲወዳት ከጠላችው ጋር
ያቺ ያልታደለች እመቤት ሳቤላ ግን እንዴት ያለች የደስ ዶደ ያላት ልጅ ነበረች መሰለሽ ? እኔም እወዳት ነበር " አሁንም ቢሆ
ሆን እወዳታለሁ
" ሌሎች ሲስድቧት እኔን ግን ታሳዝነኝ ነበር ሁለቱም አቻዎች ነበሩ " እሉ ደግ ' የረጋ የተደላደለ ጨዋ ሰው እሷም የደስ ደስ ያላት ቆንጆ ነበረች
“ እና' ከነፍቅሩ' ከነደግነቱ ለንፋስ ሰጥታው ሔደች ! ” አለች ምስኪንዋ አስተማሪ
ሳቤላ በጉልበቷ በርከክ አለችና ፊቷን ከጐኑ ከነበረው ትራስ አስደግፋ ትንፋሿን ከትንፋሹ ታደባልቀው ጀመር " ዐይኖቿ በእንባ ርሰዋል " እንዳትቀሰቅሰው ባትፈራ ኖሮ የተኛዉን ልጅ አንሥታ ከደረቷ አቅፋ እየመላለሰች ብትስመው ትወድ ነበር
ችባት።
ሳቤላ እንዶዚያ ሆና ልጅዋን 0ይን ዐይኑን ስትመለከት ዊልስን ድርስ አለችባት
" በጥይት እንደ ተመታች ብድግ አለች " ከሚስ ካርላይል የበለጠ ዊልሰንና
ጆይስ እንዳያውቋት አጥብቃ ትፈራቸዋለች "
ዊልያምን እያየሁትኮ ነው " የሳሉ ነገር ሚስተር ካርላይልን አሳስቧችዋል " ፊቱ ሲያዩትም ለመለመ
ቀላ ፤ለሰለሰ ” አለች ሳቤላ ለዊልሰን "
ምንም አይደለም ” አለች ዊልሰን “ የመልኩ ነገር ከሆነ እናቱም እንደዚህ ነበረች " መጀመሪያ ያየሁዋት ጊዜማ ቀለም የተቀባች መስላኝ ነበር '
"ደህና እደሪ አለቻት ሳቤላ ወደ መኝታ ቤቷ እየሔደች »
ዊልሰንም አጸፋውን መለሰችላትና “ ይህች ፈረንሳዊት አስተማሪ አእምሮዋ ደህና ይሆን ?” የሚል ሐሳብ መጣባት "
ሚስተር ሸስቲስ ሔር ከእስኩየር እስፒነር ጋር ወደ ለንደን ሔዷል። ባርባራ
አባቷን ተከራክራ ስለሳአመነች ወደ ዐጸዱ ሔዳ እናቷን አምጥታለች አሁን ሰዓቱ መሽቷል " ሚሲዝ ሔር ወደ ግራጫው ሳሎን ሔደች " ሚስ ካርላይልም አብራ ራት
እንደ በላች ከቤት ተቀምጣለች " ሳቤላ ሚስ ካርላይል ኃይለኛ ዐይኖች እንዳሏት ታውቃለች " ስለዚህ ሳቤላ መሆኗን እንዳትለያት ትፈራለች ወደ ሳሎን መጥታ አብራ ሻይ እንድትጠጣ ብትጠራ በከባድ የራስ ምታት አመካኝታ ይቅርታ እንዲደረግላት ላከች ባርባራ ከሻዩ ጠረጴዛ ተነሥታ ልጅዋን ለማየት ወጣች ሚስዝ ሔርም አስተማሪቱ ብቸኝነት እንዳይሰማት አዘነችላት " ስለዚህ በዚህ አጋጣሚ ተነሣችና ለጥቂት ደቂቃዎች ካጠገቧ ተቀምጣ ለማነጋገር ወደሷ ሔደች ሚስዝ ካርሌይል እንዲህ ያለው ልማድና ሥነ ሥርዓት ደስ አይላትም " ስለዚህ እናትና ልጅ በየፊናቸው ሲሔዱ እሷ ከወንድሞ ጋር ከምግብ ቤት ቀረች ሳቤላም ብቻዋን ናት ሉሲ ከጐረቤቷ የልደት ቀን ሲከበር ለመገኘት ተጠርታለች" ዊልያም ከልጆች ቤት ነው ሚስዝ ሔር ስትገባ ስትተክዝ አገኘቻት ሳቤላን ቅንጥና ቅንጧን በሁለት እጆቿ ጥብቅ አድርጋ ይዛለች ቀደም ሲል ተያዩ አንጂ
ከሚስ ሔር ጋር በደንብ አልተዋወቁም ነበር።
“ዛሬ ማታ አሞሻል ማለትን ሰምቸ በጣም አዘንኩ " አለቻት ሚስዝ ሔር
ረጋ ብላ "
“ አመሰግናለሁ " አዎን ራሴን በጣም ያመኛል "
“ ብቸኝነቱም አንድ በሽታ ነው ብዬ ነው የምፈራው " አለቻት "
“ብቸነትን እንኳ ለምጀዋለሁ
ሚስዝ ሔር ተቀመጠችና ያቺን ለሚያያት የምታስገርም ልጅ እግር ሴት ትኩር ብላ ተመለከተቻት የአእምሮ ሥቃይ እንዳለባት ከፊቷ ምልክቶች አይታ “ብዙ
መከራ ያየሽ ትመስይኛለሽ ” አለቻት "
“ በጣም የኔ መከራ ምኑ ተነግሮ ያልቃል ?
ልጄ እንደምትነግረኝ ልጆችሽን ' ባልሽን ሀብትሽን ሁሉ አጥተሻል "ሁኔታሽ በጣም ያሳዝናል » ላጽናናሽ ብችል ምንኛ ደስ ይለኝ ነበር።
ይህ አነጋገር ኀዘኗን አባሰባት እንጂ አልከፈለላትም " ራሷን መቈጣጠር ተሳናት እንባዋ እንደ ጎርፍ ወረደ “ይተዉ አይዘኑልኝ... ሚስዝ ሔር እርስዎኀዘንዎን ሲገልጹልኝ ሆድ ይብሰኛል " መታገሡ መቻሉ ይቸግረኛል አንዳንዶቻችን የተወለድነው ለመከራ ነው ”
“ ሁላችንም የተወለድነው ለዚሁ ነው " ይህን ለማለት በውነቱ እኔ በቂ ምክንያት አለኝ ብዙ ዘመን ደስታ ሳላገኝ መኖሬን አንቺ አታውቂም ዐይነቱና መጠኑ ይለያይ እንጂ መከራ የሁሉም ዕጣ ፈንታው ጽዋ ተርታው ነው " አንዳንዶቹ እንደምታይው ለመከራ የተፈጠሩ ይመስል ዕድሜ ልካቸውን ተቆራኝቷቸው ይኖራል 0ንዳንዶቹ ደግሞ ቀለል ይላል " በሕይወታችን መከራ የሚበረታብን እጅግ
የደነደኑ ልቦቻችንን ለማለስለስ ይሆናል " ሰማሽ እቴ አለቻት ሚስዝ ሔር ድምጿን ዝቅ አድርጋ ንግግሯን በመቀጠል ይህች አድካሚ ሕይመት ስታልፍ የደከሙት የተቀደ ዕረፍት ያገኛሉ በዚህ ተስፋ ብቻ ራሳችንን እናጽናና …”
“ እውነት ነው ” አለች ሳቤላ ለኔም የቀረኝ ይኸው ነው „
“ ግን ይህን ያህል የሕይወት ፈተና ለመቀበል ገና ልጅ ነሽ መከራን በዘመን መለካት አንችልም " ብዙውን ጊዜ ደግሞ በራሳችን ላይ ችግርን የምናመጣ እኛው ራሳችን እየሆንን እንገኛለን " ደስታችንም ሆነ ኀዘናችን
የሚለካው በጠባያችን ነው።
"ሁልጊዜ አይደለም" አለች ሚስዝ ሔር በረጅሙ ተንፍሳ ኀዘን አብዛኛው በክፉ ሥራችን እንደሚመጣ አትጠራጠሪ « ክፋቱ ግን የመጥፎው ተግባር ውጤት ንጹሕና በደለኛውን አንድ ላይ ይነካቸዋል " ለምሳሌ የባል ጥፋት ንጽሕቱን ሚስቱንም ይጐዳል ። የወላጆች ኃጢአት ለልጆች ይተርፋል ልጆች የወላጆችን ልብ ያስጨንቃሉ " እኔ ግን በውኑ የተቀበልኩት ከባድ መከራ በምን እንደመጣብኝ አላውቅም " ከሞት አፋፍ አድርሶኛል ፤ግን በጥፋቴ አይደለም " ታዲያ ያንቺንም ነገር ሳስበው ይህ ሁሉ መከራ የደረሰብሽ በሥራሽ እንዳልሆነ ይሰማኛል”
ሳቤላ ፊቷ ደም ሲለብስ ያይን ቆቦቹ ክድን ሲሉ ሚስዝ ሔር አላስተዋለችም
“ ልጆሽን በሕፃንነታቸው ማጣትሽ ከባድ ኀዘን ነው - አቅልዬ አላየውም ነገር ግን ልጆችሽ በመጥፎ ሁኔታ አድገው ምነው በሕፃንነታቸው በሞቱልኝ ከሚያሰኝ ፍዳ ሲወድቁ ማየቱ ከሁሉ የባሰ ነው ። ሁሉም ለመከራ የተዳረጉ ናቸው : '
ሁሉማ ሊሆኑ አይችሉም ብሩህ ዕድል ያላቸውም አሉ ” አለች ሳቤላ ። “አሁን ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል እንግዲህ ምን ይመጣባቸዋል ብለው ያስባሉ?”
“ የሚስዝ ካርላይል ዕድል ጥሩ ነው " ባሏን በደንብ ትወዳለች » እሱም የሚወደድ ባል ነው ዕድሏ ጥሩ ይሁን እንጂ ከኀዘን ነጻ ነኝ ልትል አትችልም " ስለ
ሚስተር ካርላይል እንደሆነ ታሪኩን እንደ ሰማሺው አልጠራጠርም " ከባድ ኀዘን ደርሶበታል " የመጀመሪያ ሚስቱ ቤቷንና ልጆቿን ጥላ ጠፋች " መቸም ሲወዳት
እንዲህ አልነበረም " ጠንካራ ትዕግሥት ሸፍኖ ለማንም በግልጽ ሳያሳውቅ ቻለው እንጂ ልቡ ኩምትር አንጀቱ እርር ብሎ እንዳዘነ ዐውቃለሁ ”
ይወዳት ነበር ? ባርባራን አይደለም ይወድ የነበረ ?”
“ባርባራ የሚለው ቃል ከከንፈሯ እንዳመለጠ የተናገረችውን አስታወሰች
ሳቤላ መሆኗ ቀርቶ ማዳም ቬን የሚስተር ካርላይል ሚስት መሆኗ ቀርቶ የሚስተር ካርላይል ልጆች ቅጥር አስተማሪ ሆናለች " ታድያ በቅርብ የምታውቃት መስላ
“ባርባራ ” ስትል ሚስዝ ሔር ምን ይመስላት ?
ደግነቱ ግን ሚስዝ ሔር ልቧ ከታሪኩ ላይ ስለነበር ልብ አላለችም "
ባርባራ ? አለች“ በጭራሽ ! የመጀመሪያ ፍቅሩ በባርባራ ላይ ቢሆን ኖሮማ ያኔውኑ ይመርጣት ነበር " ፍቅሩ የመቤት ሳቤላ ነበር »
"አሁን ግን ከሚስታቸው ጋር ነው”
“ አሁማ እንዴታ ! ፍቅሩ ከሞተችው ጋር አብሮ ሊቀበር ኖሯል ? ያውም ሲያምናንት ከከዳችው
ሲወዳት ከጠላችው ጋር
ያቺ ያልታደለች እመቤት ሳቤላ ግን እንዴት ያለች የደስ ዶደ ያላት ልጅ ነበረች መሰለሽ ? እኔም እወዳት ነበር " አሁንም ቢሆ
ሆን እወዳታለሁ
" ሌሎች ሲስድቧት እኔን ግን ታሳዝነኝ ነበር ሁለቱም አቻዎች ነበሩ " እሉ ደግ ' የረጋ የተደላደለ ጨዋ ሰው እሷም የደስ ደስ ያላት ቆንጆ ነበረች
“ እና' ከነፍቅሩ' ከነደግነቱ ለንፋስ ሰጥታው ሔደች ! ” አለች ምስኪንዋ አስተማሪ
👍13
አዎን ቢናገሩት ምን ዋጋ አለው አሳዛኝ ሥራ ነው እንደሱ ያለውን ባልና እንደነዚህ ያሉትን ልጆች እንዴት ጥላ ለመሔድ እንደቻለች ብዙውን ሰው
አስገርሞታል ግን ከኔና ከባርባራ የበለጠ የገረመው አልነበረም ያ የተሳሳተ ድርጊቷ እሷን ራሷን መከራ ላይ ቢጥላትም ለልጄ ደግሞ የደስታ በር ከፈተላት ምክንያቱ ባርባራ ሚስተር ካርይልን የምትወደውን ያህል ማንንም አትመድም ነበርl”
“እና ይህ ሥራዋ መከራ ያመጣባት ይመስልዎታል ? አለቻት ሳቤላ "
“ማንም ሴት ብትሆን እንዲህ ያለውን ድርጊት ከፈጸመች ውጤቱ ምን ሊሆን ይችላል ? እመቤት ሳቤላ እንደዚህ ያለውን ሥራ ትሠራለች ተብላ የማትጠረጠ ጨዋ የነበረች የታረመች ወይዘሮ ነበረች " የምታደርገውን ሳታውቅ የሔደች ነው የሚመስለኝ ሁልጊዜ ሳስበው "
“ ግን እርስዎ ይህን በምን 0ወቁ ? ሰር ፍራንሲዝ ቪስን ነገረዎ ?”
“ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ለኔም ሆነ ለሌላ የሚስተር ካርላይል ወዳጅ ለሆነ ሰው
ይህን ደፍሮ አይናግርም " ለማንኛውም ቁም ነገር ላለው ሰውም ቢሆን አይተነፍስም " እኔ የሰማሁት ከሎርድ ማውንት እሰቨርን ነው "
“ ከሎርድ ማውንት እቨርን ? አለችና ልትቀጥል ከንፈሮቿን ገርበብ ካደረገች በኋላ መልሳ ግጥም አደረጋቻቸው :
ባለፈው በጋ እዚህ መጥተው ሁለት ሳምንት ያህል ሰንብተው ሔዱ " ወይዘሮ ሳቤላ የሟቹ ኧርል ልጅ መሆንዋን የምታቂ አልመሰለኝም » ሌቪሰን የተባለ ሰው ጥሏት ሲሔድ ማውንት እስሽርን ሊፈልጓት ሔደው በሽታ ችጋር ጸጸት
ስብርብር አድርገዋት፡ አይሆኑ ሆና እንዳገኙዋት ምስጢር ብለው አጫውተውኛል ”
“ እንግዲህ ከዚህ የተለየ ምን ዕድል ሊጠብቃት ኖሯል ?” አለች ሳቤላ "
“ ሰማሽ ልጄ! እኔም ይኸው ነው ያልኩት ሌላው ሁሉ ቢቀር የእነዚያ ፍስስ
አድርጋቸው የሄደችው ልጆቿ ሐሳብና ናፍቆት አይበቃም ? ከዚህ ሌላ ደግሞ እዚያም ሔዳ ወልዳለች አሉ ያም ራሱ ኃፍረትና ውርደት ነው ከዚያ ቀጥሎ መርዶዋ መጣ ለሷ መቸም ትልቅ ምሕረት ነው… ”
ለመሆኑ ሚስተር ካርላይል መርዶው ሲደርሳቸው ምን አሉ ? ” አለች ሳቤላ
ይህ ጥያቄ ሁልጊዜም ስታስበው የነበረ ነው "
“ እንጃ የእርከታም ሆነ የኀዘን ምልክት አላሳየም " የኔን ልጅ ካጨ በኋላ ግን ውጫዊ ሳቤላ በሕይወት እስካለች አላገባም ነበር ብሎ ነግሮኛል "
“ የፍቅር ቅሬታ ኖሯቸ ይሆን ?”
“ አልመሰለኝም ይሉኝታ ይዞት መሰለኝ የፍቅር ቅፊታ የለውም ምክንያቱም ያሁኒቱን ሚስቱን በሙሉ ልቡ ነው የሚወዳት ያቺኛዋ ግን ታሳዝናለች !እንዴት ያለውን ባል ' እንዴት ያለውን የደስታ ቤት ጥላው ሔዶች መሰለሽ "
“ወደ ሳሎን ተመልሰው ከሆነ ኮ ይጠብቁኛል”
አለች ሚስዝ ሔር "
“እኔ ልይልዎ” አለችና ሳቤላ ከግራጫው ሳሎን ተነሥታ ወደ ዋናው ሳሎን ሄደች
ምንም ድምፅ አልነበረም " ባዶ መሰላትና በሩን ከፍታ ወደ ውስጥ ተመለከተች "
እውነትም ባዶ ነበር የሳሎኑ እሳት ይነዳል " የሚሞቀው ሰው አልነበረምረም ከውስጠኛው ክፍል ግን ፒያኖ እየተመታ ሚስተር ካርይል ሲንጐራጉር ተሰማት የዚቃው ቅኝት ያን እሱ ይወደው የነበረውን ዘፊን እሷ ሰትዘፍንለት አጀብ አድርጋ ትመታለት የነበረውን ምት እንደ ነበር አስታወሰች
ያን ጊዜ እሷ ትዘፍንለት ነበር » አሁን የምትስማው ምት ደግሞ የማንን ድምፅ እንዴሚያጅብ ለማየት ሳሎኑን ዐልፋ ገርበብ ብሎ ወደ ነበረው መዝጊያ ቀስ ብላ ተጠጋች ባርባራ ከፒያኖው ፊት ተቀምጣ ሚስተር ካርላይል ክን
ዶቹን እሷ ከተቀመጠችበት ወንበር አስደግፎ ጎንበስ በማለት ፊቱን ከፊቷ ጋር አስተካክሎ ቁሞ አየችው " ምናልባት የምትጫወተውን ሙዚቃ ለማየት ሊሆን ይችላል " ይኽንኑ ዘፈን ለመስማት ባርባራ ራሷም ልክ አሁን ሳቤላ እንዳደረችው ሹልክ ብላ የገባችበት በመዝጊያ ቀዳዳ አጮልቃ ሠርቃ ያየችበት ጊዜ ነበር ያኔ ሳቤላ ሚስቱ ነበረች ሙቪቃው ሲያበቃ እንቅ አድርጎ ሲስማት ባርባራ ተደብቃ ትመለከት ነበር » ዛሬ የሁለቱ ቦታ ተለዋወጠ ሚስቲቱ ተመልካች ተመልካቺቱ
ሚስት ሆኑ ።
ባርባራ ጀመረች ድምጿ የሳቤላን ያህል ድምቀትና ኃይል ባይኖረውም ደስ
ይል ነበር ።
ሌሎች ከንፈሮች ሌሎች ልቦች የፍቅራቸውን ታሪክ ሲናገሩ ስሜታቸውንና
ገልጠው ፍርጥርጥ አድርገው ምስጢሩ
ሆድ ባዶ አይቀርምና ምንም ቢበዛ ጨዋታ
ስለዶፈደጐች ቀኖች ያሳለፍናቸው በደስታ
ይኖርህ ይሆናልና ምናልባት ከልብህ የቀረ ትዝታ
የሕይወትህ ምልክት አሳሳቢህ የልብህ አታሞ ትርታ ይታወቀኛል አምናለሁ ካልቆመ ካልተረታ
ታስታውሰኛለህ እኔንም ዐልፎ ዐልፎ ላንዳፍታ "
ሳቤላ ይህ የአዱኛ ተገላቢጦሽ ለውጥ ክፉኛ ተሰማት ይህ ለውጥ ማን እንዳመጣው ስታስበው ደግሞ እንዳዲስ ነገር አንገገባት ። ባርባራ አሁን የተከበረችና የተወደደች ሚስትና የኢስት ሊን እመቤት ሆናለች። እሷ ግን ባርባራ እንደ ነበረችው
እንኳን የክብር እንግዳ አይደለችም ተሸሽጋ የገባች ወንጀለኛ ናት " ምንም እንኳን ባትታወቅም ሚስተር ካርላይል እያለ እሷና ባርባራ ባንድ ቤት መቀመጣቸው አግባብ ነበር ? እሷስ ተገቢ ነው ብላ ተቀብላዋለች : የለም አላመነችበትም " ነገር
ግን አንድ ጥፋት ሌላውን ይጐትታል " እሷ ቁማ ሙዚቃውን ስታዳምጥ እንደዚህ ሐሳቦች በአእምሮዋ ይመላለሱ ነበር ድርቅ ብላ ቁማ ቀረች የቅንጧቷ ንዝረት ከተደገፈችበት መቃን ጋር ሲጋፋ ይሰማታል ።
ሙዚቃው አበቃ ። ባርባራ ወደ ባሏ ዞር አለች " ሚስተር ካርላይል እጁን
ከራሷ ላይ ጣል ሲያደርግ እንደሚሰማት ዐወቀችና በዐይኗ ላለማየት ሲቃ ተናነቃት ደረቷን በእጆቿ ጥብቅ አድርጋ ይዛ ሳሎኑን ዐልፋ ስትወጣ ኮርኒሊያ አገኘቻት ኮርኒሊያ አንድ ነገር ተናገረቻት ከሷ ጋር ስትነጋር ብትቆይ ራሷን እንደምታጋልጥ ተሰማትና ምንም ሳትመልስላት ዐልፋት ሔዴች .
እሑድ መጣ ያ ደግሞ ከሁሉ የከፋ ትዕይንት ነበር ቤተ ክርስቲያን ውስጥ
የኢስት ሊን ባለቤቶች መቀመጫ የታወቀ ነበር” እሷና ሉሲ ከላይኛው ሥፍራ ተቀምጠዋል " በማዕረጓና በክብሯ ሳለች ከባሏ ከሚስተር ካርላይል ጋር ተቀምጣበት የነበረውን ቦታ ባራባራ ያዘችው ።
ወፍራም ዐይነ ርግቧን እንዳይፈታ አጥብቃ አስራ አንገቷን ወደ መሬት አቀርቅራ ተቀመጠች
ሉሲ ደግሞ እንዴዚያ አንገቷን ደፍታ ስታያት የምታለቅስ መስሏት ነበር ። ምዕምናኑም አሷን እሷን እያዩ ''ሚስዝ ካርላይል ያመጣቻ የልጆች አስተማሪ ምን ትመስላለችን ? ይባባሉ ነበር።
ሥርዓቱ ጸሎቱ አበቅቶ ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ፊት ፊት ሲራመዱ እሷ እንደ
ተወራጅነቷ ከሉሲ ጋር ሆና ኋላ ኋላ ተከተለቻቸው " ያባቷ በድን በመፈራረስ ላይ
ወደ ነበረበት መቃብር እየተመለከተች አሁን ለምን
ወደ ኢስት ሊን መጣሁ
ምነው ሞቼ ካባቴ ጋር ተቀብሬ ቢሆን ኖሮ ? እያለች በልቧ ተትከነከነቼ
ወደ ኢስት ሊን ለመመለስ ስትቆርጥ ፈተናዋ እንደዚያ ሆኖ የሚከብድ አልመሰላትም ነበር ....
💫ይቀጥላል💫
አስገርሞታል ግን ከኔና ከባርባራ የበለጠ የገረመው አልነበረም ያ የተሳሳተ ድርጊቷ እሷን ራሷን መከራ ላይ ቢጥላትም ለልጄ ደግሞ የደስታ በር ከፈተላት ምክንያቱ ባርባራ ሚስተር ካርይልን የምትወደውን ያህል ማንንም አትመድም ነበርl”
“እና ይህ ሥራዋ መከራ ያመጣባት ይመስልዎታል ? አለቻት ሳቤላ "
“ማንም ሴት ብትሆን እንዲህ ያለውን ድርጊት ከፈጸመች ውጤቱ ምን ሊሆን ይችላል ? እመቤት ሳቤላ እንደዚህ ያለውን ሥራ ትሠራለች ተብላ የማትጠረጠ ጨዋ የነበረች የታረመች ወይዘሮ ነበረች " የምታደርገውን ሳታውቅ የሔደች ነው የሚመስለኝ ሁልጊዜ ሳስበው "
“ ግን እርስዎ ይህን በምን 0ወቁ ? ሰር ፍራንሲዝ ቪስን ነገረዎ ?”
“ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ለኔም ሆነ ለሌላ የሚስተር ካርላይል ወዳጅ ለሆነ ሰው
ይህን ደፍሮ አይናግርም " ለማንኛውም ቁም ነገር ላለው ሰውም ቢሆን አይተነፍስም " እኔ የሰማሁት ከሎርድ ማውንት እሰቨርን ነው "
“ ከሎርድ ማውንት እቨርን ? አለችና ልትቀጥል ከንፈሮቿን ገርበብ ካደረገች በኋላ መልሳ ግጥም አደረጋቻቸው :
ባለፈው በጋ እዚህ መጥተው ሁለት ሳምንት ያህል ሰንብተው ሔዱ " ወይዘሮ ሳቤላ የሟቹ ኧርል ልጅ መሆንዋን የምታቂ አልመሰለኝም » ሌቪሰን የተባለ ሰው ጥሏት ሲሔድ ማውንት እስሽርን ሊፈልጓት ሔደው በሽታ ችጋር ጸጸት
ስብርብር አድርገዋት፡ አይሆኑ ሆና እንዳገኙዋት ምስጢር ብለው አጫውተውኛል ”
“ እንግዲህ ከዚህ የተለየ ምን ዕድል ሊጠብቃት ኖሯል ?” አለች ሳቤላ "
“ ሰማሽ ልጄ! እኔም ይኸው ነው ያልኩት ሌላው ሁሉ ቢቀር የእነዚያ ፍስስ
አድርጋቸው የሄደችው ልጆቿ ሐሳብና ናፍቆት አይበቃም ? ከዚህ ሌላ ደግሞ እዚያም ሔዳ ወልዳለች አሉ ያም ራሱ ኃፍረትና ውርደት ነው ከዚያ ቀጥሎ መርዶዋ መጣ ለሷ መቸም ትልቅ ምሕረት ነው… ”
ለመሆኑ ሚስተር ካርላይል መርዶው ሲደርሳቸው ምን አሉ ? ” አለች ሳቤላ
ይህ ጥያቄ ሁልጊዜም ስታስበው የነበረ ነው "
“ እንጃ የእርከታም ሆነ የኀዘን ምልክት አላሳየም " የኔን ልጅ ካጨ በኋላ ግን ውጫዊ ሳቤላ በሕይወት እስካለች አላገባም ነበር ብሎ ነግሮኛል "
“ የፍቅር ቅሬታ ኖሯቸ ይሆን ?”
“ አልመሰለኝም ይሉኝታ ይዞት መሰለኝ የፍቅር ቅፊታ የለውም ምክንያቱም ያሁኒቱን ሚስቱን በሙሉ ልቡ ነው የሚወዳት ያቺኛዋ ግን ታሳዝናለች !እንዴት ያለውን ባል ' እንዴት ያለውን የደስታ ቤት ጥላው ሔዶች መሰለሽ "
“ወደ ሳሎን ተመልሰው ከሆነ ኮ ይጠብቁኛል”
አለች ሚስዝ ሔር "
“እኔ ልይልዎ” አለችና ሳቤላ ከግራጫው ሳሎን ተነሥታ ወደ ዋናው ሳሎን ሄደች
ምንም ድምፅ አልነበረም " ባዶ መሰላትና በሩን ከፍታ ወደ ውስጥ ተመለከተች "
እውነትም ባዶ ነበር የሳሎኑ እሳት ይነዳል " የሚሞቀው ሰው አልነበረምረም ከውስጠኛው ክፍል ግን ፒያኖ እየተመታ ሚስተር ካርይል ሲንጐራጉር ተሰማት የዚቃው ቅኝት ያን እሱ ይወደው የነበረውን ዘፊን እሷ ሰትዘፍንለት አጀብ አድርጋ ትመታለት የነበረውን ምት እንደ ነበር አስታወሰች
ያን ጊዜ እሷ ትዘፍንለት ነበር » አሁን የምትስማው ምት ደግሞ የማንን ድምፅ እንዴሚያጅብ ለማየት ሳሎኑን ዐልፋ ገርበብ ብሎ ወደ ነበረው መዝጊያ ቀስ ብላ ተጠጋች ባርባራ ከፒያኖው ፊት ተቀምጣ ሚስተር ካርላይል ክን
ዶቹን እሷ ከተቀመጠችበት ወንበር አስደግፎ ጎንበስ በማለት ፊቱን ከፊቷ ጋር አስተካክሎ ቁሞ አየችው " ምናልባት የምትጫወተውን ሙዚቃ ለማየት ሊሆን ይችላል " ይኽንኑ ዘፈን ለመስማት ባርባራ ራሷም ልክ አሁን ሳቤላ እንዳደረችው ሹልክ ብላ የገባችበት በመዝጊያ ቀዳዳ አጮልቃ ሠርቃ ያየችበት ጊዜ ነበር ያኔ ሳቤላ ሚስቱ ነበረች ሙቪቃው ሲያበቃ እንቅ አድርጎ ሲስማት ባርባራ ተደብቃ ትመለከት ነበር » ዛሬ የሁለቱ ቦታ ተለዋወጠ ሚስቲቱ ተመልካች ተመልካቺቱ
ሚስት ሆኑ ።
ባርባራ ጀመረች ድምጿ የሳቤላን ያህል ድምቀትና ኃይል ባይኖረውም ደስ
ይል ነበር ።
ሌሎች ከንፈሮች ሌሎች ልቦች የፍቅራቸውን ታሪክ ሲናገሩ ስሜታቸውንና
ገልጠው ፍርጥርጥ አድርገው ምስጢሩ
ሆድ ባዶ አይቀርምና ምንም ቢበዛ ጨዋታ
ስለዶፈደጐች ቀኖች ያሳለፍናቸው በደስታ
ይኖርህ ይሆናልና ምናልባት ከልብህ የቀረ ትዝታ
የሕይወትህ ምልክት አሳሳቢህ የልብህ አታሞ ትርታ ይታወቀኛል አምናለሁ ካልቆመ ካልተረታ
ታስታውሰኛለህ እኔንም ዐልፎ ዐልፎ ላንዳፍታ "
ሳቤላ ይህ የአዱኛ ተገላቢጦሽ ለውጥ ክፉኛ ተሰማት ይህ ለውጥ ማን እንዳመጣው ስታስበው ደግሞ እንዳዲስ ነገር አንገገባት ። ባርባራ አሁን የተከበረችና የተወደደች ሚስትና የኢስት ሊን እመቤት ሆናለች። እሷ ግን ባርባራ እንደ ነበረችው
እንኳን የክብር እንግዳ አይደለችም ተሸሽጋ የገባች ወንጀለኛ ናት " ምንም እንኳን ባትታወቅም ሚስተር ካርላይል እያለ እሷና ባርባራ ባንድ ቤት መቀመጣቸው አግባብ ነበር ? እሷስ ተገቢ ነው ብላ ተቀብላዋለች : የለም አላመነችበትም " ነገር
ግን አንድ ጥፋት ሌላውን ይጐትታል " እሷ ቁማ ሙዚቃውን ስታዳምጥ እንደዚህ ሐሳቦች በአእምሮዋ ይመላለሱ ነበር ድርቅ ብላ ቁማ ቀረች የቅንጧቷ ንዝረት ከተደገፈችበት መቃን ጋር ሲጋፋ ይሰማታል ።
ሙዚቃው አበቃ ። ባርባራ ወደ ባሏ ዞር አለች " ሚስተር ካርላይል እጁን
ከራሷ ላይ ጣል ሲያደርግ እንደሚሰማት ዐወቀችና በዐይኗ ላለማየት ሲቃ ተናነቃት ደረቷን በእጆቿ ጥብቅ አድርጋ ይዛ ሳሎኑን ዐልፋ ስትወጣ ኮርኒሊያ አገኘቻት ኮርኒሊያ አንድ ነገር ተናገረቻት ከሷ ጋር ስትነጋር ብትቆይ ራሷን እንደምታጋልጥ ተሰማትና ምንም ሳትመልስላት ዐልፋት ሔዴች .
እሑድ መጣ ያ ደግሞ ከሁሉ የከፋ ትዕይንት ነበር ቤተ ክርስቲያን ውስጥ
የኢስት ሊን ባለቤቶች መቀመጫ የታወቀ ነበር” እሷና ሉሲ ከላይኛው ሥፍራ ተቀምጠዋል " በማዕረጓና በክብሯ ሳለች ከባሏ ከሚስተር ካርላይል ጋር ተቀምጣበት የነበረውን ቦታ ባራባራ ያዘችው ።
ወፍራም ዐይነ ርግቧን እንዳይፈታ አጥብቃ አስራ አንገቷን ወደ መሬት አቀርቅራ ተቀመጠች
ሉሲ ደግሞ እንዴዚያ አንገቷን ደፍታ ስታያት የምታለቅስ መስሏት ነበር ። ምዕምናኑም አሷን እሷን እያዩ ''ሚስዝ ካርላይል ያመጣቻ የልጆች አስተማሪ ምን ትመስላለችን ? ይባባሉ ነበር።
ሥርዓቱ ጸሎቱ አበቅቶ ሚስተርና ሚስዝ ካርላይል ፊት ፊት ሲራመዱ እሷ እንደ
ተወራጅነቷ ከሉሲ ጋር ሆና ኋላ ኋላ ተከተለቻቸው " ያባቷ በድን በመፈራረስ ላይ
ወደ ነበረበት መቃብር እየተመለከተች አሁን ለምን
ወደ ኢስት ሊን መጣሁ
ምነው ሞቼ ካባቴ ጋር ተቀብሬ ቢሆን ኖሮ ? እያለች በልቧ ተትከነከነቼ
ወደ ኢስት ሊን ለመመለስ ስትቆርጥ ፈተናዋ እንደዚያ ሆኖ የሚከብድ አልመሰላትም ነበር ....
💫ይቀጥላል💫
👍22❤8
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ኤዲ በመጨረሻ ጉዳዩን ለአንድ ሰው ማዋየት እንዳለበት ተገንዝቧል
በጣም ለሚያምነው ሰው፤ ምስጢሩን መጠበቅ ለሚችል፡፡ ከዚህ በፊት
እንዲህ አይነት ነገር ሲገጥመው ለካሮል አን ነው የሚነግራት፡ ምስጢረኛው
ናት፡፡ አባቱ በህይወት በነበሩ ጊዜ እንኳን ሚስጢር አያወሩም፡፡ አባቱ
‹ደካማ› እንዲሉት አይፈልግም፡፡ ታዲያ የሚያምነው ሰው ያገኝ ይሆን?
ካፒቴን ቤከርን አሰበ፡፡ ካፒቴን ቤከር ተሳፋሪዎች ገና ሲያዩት የሚወዱት አይነት፣ መልከ መልካም፣ በራሱ የሚተማመንና ሚዛናዊ ሰው ነው፡፡ ኤዲ ቤከርን ይወደዋል፣ ያከብረዋልም፡፡ ነገር ግን ቤከር ታማኝነቱ
ለአይሮፕላኑና ለተሳፋሪዎች ደህንነት ሲሆን ከደንብ ውልፍት አይልም፡
ያሰበውን ለእሱ ቢነግረው በቀጥታ አንጠልጥሎ ለፖሊስ ነው የሚሰጠው::
ካፒቴን ቤከርን ማማከር አይሆንም፡፡ ‹ታዲያ ማን ሊሆን ይችላል?,
ስቲቭ አፕል ባይ
ስቲቭ ቁመቱ ሎጋና ፈርጣማ ሲሆን አባቱ የእንጨት መሰንጠቂያ
ባለሙያ ናቸው በባህር ኃይል ኮሌጅ ከኤዲ ጋር አብረው ተምረዋል፡ትምህርት የጀመሩ ዕለት ዩኒቨርሲቲ ካፍቴሪያ ተዋወቁና ጓደኝነት
መሰረቱ፡፡ ሌሎች ተማሪዎች የማሰልጠኛውን ምግብ
ሲንቁ ምግቡ የተስማማው አንድ ተማሪ የበላበትን ሰሃን እንደሱ ሲያጥብ አየ ያም ልጅ ስቲቭ ነው፡፡ ዓይን ለዓይን ተገጣጠሙና ተግባቡ፡፡
ሁለቱ ወጣቶች የኮሌጅ ትምህርታቸውን እስኪያጠናቅቁ ድረስ
ጓደኝነታቸው አልተቋረጠም፡ በኋላም ፐርል ሃርበር
ሰርተዋል፡፡ ስቲቭ ሲያገባ ሚዜው ኤዲ ነበር፤ ኤዲ ሲያገባ ሚዜው ስቲቭ
ነበር፡፡ ስቲቭ አሁንም የባህር ኃይል ባልደረባ ነው፡፡ አሁን አሁን ብዙ
ባይገናኙም ጓደኝነታቸው አልተቋረጠም: አንድ የተለየ ነገር ካልኖረ በስተቀር ደብዳቤ ባይፃፃፉም ኒውዮርክ ያሉ ጊዜ ግን ተፈላልገው ራት ይገባበዛሉ
ወይም ከረንቦላ አብረው ይጫወታሉ፡፡የሚለያዩበት ቀን እስኪደርስ አይላቀቁም፡፡ ኤዲ በዚህ ምድር ላይ የሚያምነው ሰው ስቲቭን ብቻ ነው፡፡
ኤዲ የሆዱን ሊተነፍስለት ስቲቭን ለማግኘት ወሰነ፡፡ ይህንንም መወሰን
በመቻሉ እረፍት አገኘና ወደ ሆቴሉ ሮጠ፡
ኤዲ የሆቴሉ እንግዳ ተቀባይዋጋ ሄዶ የባህር ኃይሉን ኮሌጅ ስልክ
አስመዘገበና ወደ ክፍሉ ሄደ፡፡ መስመር ሲገኝ ትጠራዋለች፡
ቱታውን አወላልቆ ባኞ ቤት ገባና ፊቱንና እግሩን ታጥቦ ዩኒፎርሙን ለበሰ፡፡ አእምሮው ሰላም አጥቷል፡፡ ስቲቭ ምን እንደሚል ባያውቅም ችግሩን
ለእሱ ማካፈል መጠነኛ እፎይታ ይሰጠዋል፡፡
ትንሽ ቆይቶም ስልክ እንደሚፈልገው ተነገረውና ደረጃውን በሩጫ
ወርዶ ስልኩን አነሳ ‹‹ከስቲቭ አፕልባይ ጋር ብታገናኚኝ›› አላት የኮሌጁን
ስልከኛ፡
‹‹መቶ አለቃ አፕልባይ በዚህ ሰዓት በስልክ አይገኝም›› አለችው፡፡ ኤዲ ይህን ሲሰማ ደነገጠ፡፡ ‹‹ሲመጣ ምን ልበልሎት?››
ኤዲ በእጅጉ ሀዘን ተሰማው፡፡ ስቲቭ በአስማት ካሮል አንን እጁ ላይ
አምጥቶ እንደማይጥልለት ያውቃል፡፡ ነገር ግን የደረሰበትን ዱብዳ
ቢያማክረው ስቲቭ አንድ የሆነ ሀሳብ ይሰጠዋል፡፡
‹‹የኔ እመቤት ለአስቸኳይ ጉዳይ ፈልጌው ነበር አሁን የት ነው ያለው?››
‹‹ማን ልበል እርስዎን?››
‹‹ኤዲ ዲኪን እባላለሁ››
‹‹ኤዲ እንደምን አለህ? የእሱ ሚዜ የነበርከው አይደለህም? እኔ ላውራ
ግሮስ እኮ ነኝ፧ ከዚህ ቀደም ተገናኝተናል፤ ስቲቭ ዛሬ ከካምፕ ወጥቶ ነው
ያደረው›› አለች እሱ መሆኑን በማወቋ የስልከኛ ንግግሯን ትታ፡
ኤዲ በሆዱ አጉተመተመ፡፡ ‹‹በስንት ሰዓት ይመለሳል?››
‹‹ጎህ ሲቀድ መመለስ ነበረበት ግን እስካሁን አልመጣም›› አለች፡
‹‹ኔላን ታስታውሳታለህ? አሁን ጸሐፊ ሆናለች፤ ቆይ አንድ ጊዜ ከእሷ ጋር
ላገናኝህ››
‹‹እሺ አመሰግናለሁ›› ለኔላ መቼም ነገሩን አይነግራትም ነገር ግን ስቲቭ የት እንዳለ ታውቅ ይሆናል፡፡ ስልከኛዋ ከኔላ ጋር እስከምታገናኘው
ድረስ በትዕግስት ማጣት መሬቱን በጫማው ይጠበጥባል፡፡ ኔላ ትዝ
አለችው፤ ፀጉረ ረጅም፣ ጨረቃ ፊትና ሩህሩህ፡፡
‹‹ሄሎ›› አለች ኔላ፡፡
‹‹ኄላ እንደምነሽ?››
‹‹እንዴት ነህ ኤዲ? የት ነህ ያለኸው?››
‹‹ከእንግሊዝ አገር ነው የምደውለው‥ ኔላ ስቲቭ የት ነው ያለው?››
‹‹ከእንግሊዝ! ወይ ጉድ! ስቲቭ አሁን ካምፕ የለም፤ ምነው ችግር አለ
እንዴ?››
‹‹አይ፤ በስንት ሰዓት ይመጣል?››
‹‹ዛሬ ጧት ምናልባት አንድ ሰዓት ላይ፡፡ ኤዲ ድምፅህ አንድ ችግር እንደገጠመህ ያመለክታል፤ ምንድነው እሱ?››
‹‹ሲመለስ ይደውልልኝ›› አለና የሆቴሉን ስልክ ሰጣት፡፡
‹‹ኤዲ ምን ችግር እንደገጠመህ አትነግረኝም?››
‹‹አልችልም፧ ሲመጣ እንዲደውልልኝ ንገሪው፤ ለበረራ አንድ ሰዓት
ብቻ ነው የሚቀረኝ፤ ከዚያ በኋላ ወደ ኒውዮርክ እበራለሁ››
‹‹እንዳልክ›› አለች ኔላ፤ ‹ካሮል አን እንዴት ነች?
‹‹ሄድኩኝ ኔላ ቻው›› አለና ምላሿን ሳይጠብቅ ስልኩን ዘጋ፡፡ አነጋሩ ስርዓት የጎደለው መሆኑን ያውቃል፡፡ ነገር ግን ከዚያ በላይ የሚያስጨንቀው ነገር ስላለ ግድ አልሰጠውም:፡ ሆዱ በጭንቀት ተወጥሯል፡
የሚያደርገው ቢያጣ ወደ ክፍሉ ሄደ፡፡ ስልኩ ሲጮህ እንዲስማው በሩን
ገርበብ አድርጎ ትቶ አልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠ፡፡ ትልቅ ከሆነ ወዲያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓይኑ በእምባ ተሞላ፡፡ ራሱን ሁለት እጆቹ ውስጥ ወሽቆ እንግዲህ ምንድነው የሚደረገው?› አለ፡፡
ከሰባት ዓመት በፊት አትላንቲክ ውቅያኖስን ለብቻው በርሮ ያቋረጠው
የሊንድበርግ ልጅ እገታ ትዝ አለው፡፡ በዚያ ጊዜ ጋዜጣው በሙሉ
የሚያወራው ይህንኑ ነበር፡፡ አጋቾቹ የጠየቁት
አልፈጸም ሲላቸው
የሊንድበርግን ልጅ ገድለው ጣሉት፡፡ ‹አምላኬ ካሮል አንን ጠብቃት› አለ።
አሁን አሁን ጸልዮ አያውቅም፡፡ ጸሎት ለአባትና ለእናቱ ምንም
አልፈየደላቸውም፡፡ እግዚአብሔር ሰውን ይረዳል ብሎ አያምንም፡፡ በዚህም ጊዜ ወደ ሃይማኖት መመለስ አይፈልግም፡፡ አንድ ነገር ነው ማድረግ ያለበት፡፡
ካሮል አንን ያገቷት ሰዎች ኤዲ አይሮፕላኑ ላይ እንዲገኝላቸው ይፈልጋሉ፡ ይህን ያህል አረጋግጧል፡፡ ምናልባትም ዛሬ አይሮፕላኑ ላይ እንዳይሳፈር ይሄ በቂ ምክንያት ሊሆን ይችል ነበር፡፡ ነገር ግን እሱ
አይሮፕላኑ ውስጥ ከሌለ ቶም ሉተርን ስለማያገኘው ሰዎቹ ምን እንደፈለጉ
ሊያውቅ አይችልም፡፡ በዚህም ምክንያት ሁኔታው ከእሱ ቁጥጥር ውጭ
ይሆናል፡
ትንሿ ሻንጣ ውስጥ ጢም መላጫውን፣ ፒጃማውንና ሳሙና ከተተ ጸጉሩን ሲያበጥር ልቡ ካሮል አን ጋር ነበር፡፡
ስልኩ አቃጨለ፡፡
ፈጠን ብሎ ከክፍሉ ወጣ፡ ደረጃውን በሩጫ ወረደና ስልኩጋ ደረሰ ነገር ግን ሌላ ሰው ይዞታል፡፡ በንዴት ተመለሰ፡፡
የሆኑ ሰዎች ሚስቱን አግተዋታል፤ ኤዲ ደግሞ የሚፈልጉትን ካደረገላቸው እሷን ማስለቀቅ ይችላል፡፡ ከዚህ ማጥ ውስጥ ማንም
የሚያወጣው የለም፡፡
የተለያት ቀን ተጣልተው እንደነበር ሲያስበው ልቡ በሃዘን ተሰበረ ይህ ደግሞ ዕድሜ ልኩን ሲጸጽተው ይኖራል፡፡ ምን ነበር የዚያን ቀን ያጣላቸው?› ከዚህ በኋላ ከእሷጋ አይጣላም፡፡ ብቻ ደህና ትመለስ፡፡
ይሄ የተረገመ ስልክ ለምን አይጮህም?›
በሩ ተንኳኳና ሚኪ የበረራ ዩኒፎርሙን ለብሶ ሻንጣውን ይዞ ገባ፡፡
‹‹ተዘጋጅተሃል?›› ሲል ጠየቀው
ኤዲ ብርክ ያዘው፡፡ ‹‹ሰዓት ደረሰ እንዴ?››
‹‹ደርሷል››
‹‹ምን አይነት ነገር ነው!››
‹‹ምን ሆነሃል? እዚህ መሆን ፈለግህ? እዚህ ሆነህ ጀርመኖችን ልትዋጋ ነው?›› ሲል ቀለደበት፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ኤዲ በመጨረሻ ጉዳዩን ለአንድ ሰው ማዋየት እንዳለበት ተገንዝቧል
በጣም ለሚያምነው ሰው፤ ምስጢሩን መጠበቅ ለሚችል፡፡ ከዚህ በፊት
እንዲህ አይነት ነገር ሲገጥመው ለካሮል አን ነው የሚነግራት፡ ምስጢረኛው
ናት፡፡ አባቱ በህይወት በነበሩ ጊዜ እንኳን ሚስጢር አያወሩም፡፡ አባቱ
‹ደካማ› እንዲሉት አይፈልግም፡፡ ታዲያ የሚያምነው ሰው ያገኝ ይሆን?
ካፒቴን ቤከርን አሰበ፡፡ ካፒቴን ቤከር ተሳፋሪዎች ገና ሲያዩት የሚወዱት አይነት፣ መልከ መልካም፣ በራሱ የሚተማመንና ሚዛናዊ ሰው ነው፡፡ ኤዲ ቤከርን ይወደዋል፣ ያከብረዋልም፡፡ ነገር ግን ቤከር ታማኝነቱ
ለአይሮፕላኑና ለተሳፋሪዎች ደህንነት ሲሆን ከደንብ ውልፍት አይልም፡
ያሰበውን ለእሱ ቢነግረው በቀጥታ አንጠልጥሎ ለፖሊስ ነው የሚሰጠው::
ካፒቴን ቤከርን ማማከር አይሆንም፡፡ ‹ታዲያ ማን ሊሆን ይችላል?,
ስቲቭ አፕል ባይ
ስቲቭ ቁመቱ ሎጋና ፈርጣማ ሲሆን አባቱ የእንጨት መሰንጠቂያ
ባለሙያ ናቸው በባህር ኃይል ኮሌጅ ከኤዲ ጋር አብረው ተምረዋል፡ትምህርት የጀመሩ ዕለት ዩኒቨርሲቲ ካፍቴሪያ ተዋወቁና ጓደኝነት
መሰረቱ፡፡ ሌሎች ተማሪዎች የማሰልጠኛውን ምግብ
ሲንቁ ምግቡ የተስማማው አንድ ተማሪ የበላበትን ሰሃን እንደሱ ሲያጥብ አየ ያም ልጅ ስቲቭ ነው፡፡ ዓይን ለዓይን ተገጣጠሙና ተግባቡ፡፡
ሁለቱ ወጣቶች የኮሌጅ ትምህርታቸውን እስኪያጠናቅቁ ድረስ
ጓደኝነታቸው አልተቋረጠም፡ በኋላም ፐርል ሃርበር
ሰርተዋል፡፡ ስቲቭ ሲያገባ ሚዜው ኤዲ ነበር፤ ኤዲ ሲያገባ ሚዜው ስቲቭ
ነበር፡፡ ስቲቭ አሁንም የባህር ኃይል ባልደረባ ነው፡፡ አሁን አሁን ብዙ
ባይገናኙም ጓደኝነታቸው አልተቋረጠም: አንድ የተለየ ነገር ካልኖረ በስተቀር ደብዳቤ ባይፃፃፉም ኒውዮርክ ያሉ ጊዜ ግን ተፈላልገው ራት ይገባበዛሉ
ወይም ከረንቦላ አብረው ይጫወታሉ፡፡የሚለያዩበት ቀን እስኪደርስ አይላቀቁም፡፡ ኤዲ በዚህ ምድር ላይ የሚያምነው ሰው ስቲቭን ብቻ ነው፡፡
ኤዲ የሆዱን ሊተነፍስለት ስቲቭን ለማግኘት ወሰነ፡፡ ይህንንም መወሰን
በመቻሉ እረፍት አገኘና ወደ ሆቴሉ ሮጠ፡
ኤዲ የሆቴሉ እንግዳ ተቀባይዋጋ ሄዶ የባህር ኃይሉን ኮሌጅ ስልክ
አስመዘገበና ወደ ክፍሉ ሄደ፡፡ መስመር ሲገኝ ትጠራዋለች፡
ቱታውን አወላልቆ ባኞ ቤት ገባና ፊቱንና እግሩን ታጥቦ ዩኒፎርሙን ለበሰ፡፡ አእምሮው ሰላም አጥቷል፡፡ ስቲቭ ምን እንደሚል ባያውቅም ችግሩን
ለእሱ ማካፈል መጠነኛ እፎይታ ይሰጠዋል፡፡
ትንሽ ቆይቶም ስልክ እንደሚፈልገው ተነገረውና ደረጃውን በሩጫ
ወርዶ ስልኩን አነሳ ‹‹ከስቲቭ አፕልባይ ጋር ብታገናኚኝ›› አላት የኮሌጁን
ስልከኛ፡
‹‹መቶ አለቃ አፕልባይ በዚህ ሰዓት በስልክ አይገኝም›› አለችው፡፡ ኤዲ ይህን ሲሰማ ደነገጠ፡፡ ‹‹ሲመጣ ምን ልበልሎት?››
ኤዲ በእጅጉ ሀዘን ተሰማው፡፡ ስቲቭ በአስማት ካሮል አንን እጁ ላይ
አምጥቶ እንደማይጥልለት ያውቃል፡፡ ነገር ግን የደረሰበትን ዱብዳ
ቢያማክረው ስቲቭ አንድ የሆነ ሀሳብ ይሰጠዋል፡፡
‹‹የኔ እመቤት ለአስቸኳይ ጉዳይ ፈልጌው ነበር አሁን የት ነው ያለው?››
‹‹ማን ልበል እርስዎን?››
‹‹ኤዲ ዲኪን እባላለሁ››
‹‹ኤዲ እንደምን አለህ? የእሱ ሚዜ የነበርከው አይደለህም? እኔ ላውራ
ግሮስ እኮ ነኝ፧ ከዚህ ቀደም ተገናኝተናል፤ ስቲቭ ዛሬ ከካምፕ ወጥቶ ነው
ያደረው›› አለች እሱ መሆኑን በማወቋ የስልከኛ ንግግሯን ትታ፡
ኤዲ በሆዱ አጉተመተመ፡፡ ‹‹በስንት ሰዓት ይመለሳል?››
‹‹ጎህ ሲቀድ መመለስ ነበረበት ግን እስካሁን አልመጣም›› አለች፡
‹‹ኔላን ታስታውሳታለህ? አሁን ጸሐፊ ሆናለች፤ ቆይ አንድ ጊዜ ከእሷ ጋር
ላገናኝህ››
‹‹እሺ አመሰግናለሁ›› ለኔላ መቼም ነገሩን አይነግራትም ነገር ግን ስቲቭ የት እንዳለ ታውቅ ይሆናል፡፡ ስልከኛዋ ከኔላ ጋር እስከምታገናኘው
ድረስ በትዕግስት ማጣት መሬቱን በጫማው ይጠበጥባል፡፡ ኔላ ትዝ
አለችው፤ ፀጉረ ረጅም፣ ጨረቃ ፊትና ሩህሩህ፡፡
‹‹ሄሎ›› አለች ኔላ፡፡
‹‹ኄላ እንደምነሽ?››
‹‹እንዴት ነህ ኤዲ? የት ነህ ያለኸው?››
‹‹ከእንግሊዝ አገር ነው የምደውለው‥ ኔላ ስቲቭ የት ነው ያለው?››
‹‹ከእንግሊዝ! ወይ ጉድ! ስቲቭ አሁን ካምፕ የለም፤ ምነው ችግር አለ
እንዴ?››
‹‹አይ፤ በስንት ሰዓት ይመጣል?››
‹‹ዛሬ ጧት ምናልባት አንድ ሰዓት ላይ፡፡ ኤዲ ድምፅህ አንድ ችግር እንደገጠመህ ያመለክታል፤ ምንድነው እሱ?››
‹‹ሲመለስ ይደውልልኝ›› አለና የሆቴሉን ስልክ ሰጣት፡፡
‹‹ኤዲ ምን ችግር እንደገጠመህ አትነግረኝም?››
‹‹አልችልም፧ ሲመጣ እንዲደውልልኝ ንገሪው፤ ለበረራ አንድ ሰዓት
ብቻ ነው የሚቀረኝ፤ ከዚያ በኋላ ወደ ኒውዮርክ እበራለሁ››
‹‹እንዳልክ›› አለች ኔላ፤ ‹ካሮል አን እንዴት ነች?
‹‹ሄድኩኝ ኔላ ቻው›› አለና ምላሿን ሳይጠብቅ ስልኩን ዘጋ፡፡ አነጋሩ ስርዓት የጎደለው መሆኑን ያውቃል፡፡ ነገር ግን ከዚያ በላይ የሚያስጨንቀው ነገር ስላለ ግድ አልሰጠውም:፡ ሆዱ በጭንቀት ተወጥሯል፡
የሚያደርገው ቢያጣ ወደ ክፍሉ ሄደ፡፡ ስልኩ ሲጮህ እንዲስማው በሩን
ገርበብ አድርጎ ትቶ አልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠ፡፡ ትልቅ ከሆነ ወዲያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓይኑ በእምባ ተሞላ፡፡ ራሱን ሁለት እጆቹ ውስጥ ወሽቆ እንግዲህ ምንድነው የሚደረገው?› አለ፡፡
ከሰባት ዓመት በፊት አትላንቲክ ውቅያኖስን ለብቻው በርሮ ያቋረጠው
የሊንድበርግ ልጅ እገታ ትዝ አለው፡፡ በዚያ ጊዜ ጋዜጣው በሙሉ
የሚያወራው ይህንኑ ነበር፡፡ አጋቾቹ የጠየቁት
አልፈጸም ሲላቸው
የሊንድበርግን ልጅ ገድለው ጣሉት፡፡ ‹አምላኬ ካሮል አንን ጠብቃት› አለ።
አሁን አሁን ጸልዮ አያውቅም፡፡ ጸሎት ለአባትና ለእናቱ ምንም
አልፈየደላቸውም፡፡ እግዚአብሔር ሰውን ይረዳል ብሎ አያምንም፡፡ በዚህም ጊዜ ወደ ሃይማኖት መመለስ አይፈልግም፡፡ አንድ ነገር ነው ማድረግ ያለበት፡፡
ካሮል አንን ያገቷት ሰዎች ኤዲ አይሮፕላኑ ላይ እንዲገኝላቸው ይፈልጋሉ፡ ይህን ያህል አረጋግጧል፡፡ ምናልባትም ዛሬ አይሮፕላኑ ላይ እንዳይሳፈር ይሄ በቂ ምክንያት ሊሆን ይችል ነበር፡፡ ነገር ግን እሱ
አይሮፕላኑ ውስጥ ከሌለ ቶም ሉተርን ስለማያገኘው ሰዎቹ ምን እንደፈለጉ
ሊያውቅ አይችልም፡፡ በዚህም ምክንያት ሁኔታው ከእሱ ቁጥጥር ውጭ
ይሆናል፡
ትንሿ ሻንጣ ውስጥ ጢም መላጫውን፣ ፒጃማውንና ሳሙና ከተተ ጸጉሩን ሲያበጥር ልቡ ካሮል አን ጋር ነበር፡፡
ስልኩ አቃጨለ፡፡
ፈጠን ብሎ ከክፍሉ ወጣ፡ ደረጃውን በሩጫ ወረደና ስልኩጋ ደረሰ ነገር ግን ሌላ ሰው ይዞታል፡፡ በንዴት ተመለሰ፡፡
የሆኑ ሰዎች ሚስቱን አግተዋታል፤ ኤዲ ደግሞ የሚፈልጉትን ካደረገላቸው እሷን ማስለቀቅ ይችላል፡፡ ከዚህ ማጥ ውስጥ ማንም
የሚያወጣው የለም፡፡
የተለያት ቀን ተጣልተው እንደነበር ሲያስበው ልቡ በሃዘን ተሰበረ ይህ ደግሞ ዕድሜ ልኩን ሲጸጽተው ይኖራል፡፡ ምን ነበር የዚያን ቀን ያጣላቸው?› ከዚህ በኋላ ከእሷጋ አይጣላም፡፡ ብቻ ደህና ትመለስ፡፡
ይሄ የተረገመ ስልክ ለምን አይጮህም?›
በሩ ተንኳኳና ሚኪ የበረራ ዩኒፎርሙን ለብሶ ሻንጣውን ይዞ ገባ፡፡
‹‹ተዘጋጅተሃል?›› ሲል ጠየቀው
ኤዲ ብርክ ያዘው፡፡ ‹‹ሰዓት ደረሰ እንዴ?››
‹‹ደርሷል››
‹‹ምን አይነት ነገር ነው!››
‹‹ምን ሆነሃል? እዚህ መሆን ፈለግህ? እዚህ ሆነህ ጀርመኖችን ልትዋጋ ነው?›› ሲል ቀለደበት፡፡
👍20❤1👏1
ኤዲ ስቲቭ እስኪደውል ድረስ ትንሽ መቆየት ስላለበት ‹‹አንተ ቅደም
እኔ እደርስብሃለሁ›› አለው፡፡
ሚኪ ኤዲ ከእሱጋ መሄድ እንዳልፈለገ ሲረዳ ከፋው፡፡ ትከሻውን ነቀነቀና ቻው ብሎት ወጣ፡፡
ስቲቭ አፕልባይን ምን በላው?›
የሚሰራው አጥቶ ግድግዳው ላይ ለሩብ ሰዓት አፈጠጠ፡፡ በተስፋ
መቁረጥ ሻንጣውን አነሳና እየጎተተ ደረጃውን ወርዶ ስልክ ስልኩን ያያል፡፡
ከካፒቴን ቤከር ጋር ተገናኙና ‹‹በጣም ዘግይተሃልና ከእኔ ጋር በታክሲ እንሂድ›› አለው፡፡ ካፒቴኑ በአየር መንገዱ ወጪ በታክሲ መሄድ
ይፈቀድለታል፡፡
‹‹ስልክ እየጠበቅኩ ነው›› አለ ኤዲ፡፡
‹‹ከዚህ በላይ መቆየት አትችልም፧ እንሂድ›› አለ ግንባሩን አኮሳትሮ
ካፒቴኑ ኤዲ ከቦታው አልተነቃነቀም፤ ነገር ግን ጥሩ ስራ እንዳልሰራ
ተረድቷል፡ ስቲቭ እንደሆን አልደውል ብሏል፡፡ ከጉዞው ደግሞ ሊቀር አይችልም::
ታክሲው እየጠበቃቸው ስለሆነ ሻንጣውን አነሳና ወደ በሩ አመራ፡ ታክሲው ውስጥ ገቡ፡፡
ኤዲ የአለቃውን ትዕዛዝ እንደተጋፋ ተሰምቶታል፡፡ ካፒቴኑ ጥሩ ሰው ስለሆነና እሱን በጨዋ ደምብ ስለያዘው ሊያስቀይመው አይፈልግም፡:
‹‹ይቅርታ አድርግልኝ ካፒቴን ከአሜሪካ ስልክ እየጠበቅሁ ነበር››
‹‹ነገ እኮ ይህን ጊዜ እዚያ ነህ›› አለ ፈገግ ብሎ ካፒቴኑ፡
‹‹ልክ ነህ ካፒቴን›› አለ ኤዲ የቅሬታ ፈገግታ እያሳየ፡፡
ሁሉንም ነገር በራሱ ሊያከናውን ቆርጦ ተነሳ፡፡
✨ይቀጥላል✨
እኔ እደርስብሃለሁ›› አለው፡፡
ሚኪ ኤዲ ከእሱጋ መሄድ እንዳልፈለገ ሲረዳ ከፋው፡፡ ትከሻውን ነቀነቀና ቻው ብሎት ወጣ፡፡
ስቲቭ አፕልባይን ምን በላው?›
የሚሰራው አጥቶ ግድግዳው ላይ ለሩብ ሰዓት አፈጠጠ፡፡ በተስፋ
መቁረጥ ሻንጣውን አነሳና እየጎተተ ደረጃውን ወርዶ ስልክ ስልኩን ያያል፡፡
ከካፒቴን ቤከር ጋር ተገናኙና ‹‹በጣም ዘግይተሃልና ከእኔ ጋር በታክሲ እንሂድ›› አለው፡፡ ካፒቴኑ በአየር መንገዱ ወጪ በታክሲ መሄድ
ይፈቀድለታል፡፡
‹‹ስልክ እየጠበቅኩ ነው›› አለ ኤዲ፡፡
‹‹ከዚህ በላይ መቆየት አትችልም፧ እንሂድ›› አለ ግንባሩን አኮሳትሮ
ካፒቴኑ ኤዲ ከቦታው አልተነቃነቀም፤ ነገር ግን ጥሩ ስራ እንዳልሰራ
ተረድቷል፡ ስቲቭ እንደሆን አልደውል ብሏል፡፡ ከጉዞው ደግሞ ሊቀር አይችልም::
ታክሲው እየጠበቃቸው ስለሆነ ሻንጣውን አነሳና ወደ በሩ አመራ፡ ታክሲው ውስጥ ገቡ፡፡
ኤዲ የአለቃውን ትዕዛዝ እንደተጋፋ ተሰምቶታል፡፡ ካፒቴኑ ጥሩ ሰው ስለሆነና እሱን በጨዋ ደምብ ስለያዘው ሊያስቀይመው አይፈልግም፡:
‹‹ይቅርታ አድርግልኝ ካፒቴን ከአሜሪካ ስልክ እየጠበቅሁ ነበር››
‹‹ነገ እኮ ይህን ጊዜ እዚያ ነህ›› አለ ፈገግ ብሎ ካፒቴኑ፡
‹‹ልክ ነህ ካፒቴን›› አለ ኤዲ የቅሬታ ፈገግታ እያሳየ፡፡
ሁሉንም ነገር በራሱ ሊያከናውን ቆርጦ ተነሳ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍13
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ስምንት (8)
ናንሲን አምቡላንስ ላይ ሲያሳፍሯት ፤ ማረዮን ሂልያርድ ጥቁር የሱፍ ቀሚስና መደረቢያውን ለብሳ ሆስፒታሉ ሕንፃ በር ላይ ቆማ ትመለከት ነበር። ጊዜው ከጥዋቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ሲሆን ፤ ቀኑ ከናንሲ ጋር ከላይ የተገለጸውን ስምምነት ባደረጉ ማግሥት ነው ። ከናንሲ ጋር እዚያ ስምምነት ከደረሱ በኋላ ማሪዮን ዳግም ወደ ናንሲ ክፍል ዞር አላለችም ። ዳግም አላነጋገረቻትም ። ብቻ እስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ጉዳዩን ለዶክተር ሮበርት ዊክፊልድ አነሳችለትና በፍጥነት ከዶክተር ፒተር ግሬግሰን ጋር እንዲዋዋል ጠየቀችው ። ዶክተር ዊክፊልድ ይህን ሲሰማ በደስታ ሰክሮ ማሪዮንን ጉንጩን ሳማት ። ግሬግሰንን አንጋገረው ። ግሬግሰንም ተሰማማ በቃ ። ፒተር ግሬግሰን ናንሲን ሳይውል ሳያድር ወደ ሳንፍራንሲስኮ እንድትልክለት ስለጠየቀ ማሪዮን ደስ ተሰኘች ። ሁለት ነርሶች ቀጥራ በአንደኛ ማዕረግ የጄት ጉዞ ነርሶቹ ይዘዋት ወደ ሳንፍራንሲስኮ እንዲንዙ ሁሉን ነገር ባንድ ቀን አዘጋጀች። ማሪዮን ስለወጪው ቅር አልተሰኘችም።
« መቼም የታደለች ልጅ ናት ማሪዮን » አለ ዶክተር ዊክፊልድ ማሪዮንን በአድናቆት እየተመለከተ ።
«ይመስለኛል » አለች ማሪዮን ። «አንድ ነገር . . . ይህን ጉዳይ ማይክል እንዲሰማ አልፈልግም ። ሰምተኸኛል ዊክ ?»
«አልገባኝም » አለ ዶክተር ዊክፊልድ ግራ እየተጋባ ።
«ለምን አይሰማም ? ለሚወዳት ልጅ እናቱ ያደረገችላትን ችሮታ የመስማት መብቱን መነፈግ አለበት እንዴ ?››
‹‹የለም የለም የለም ፣ መስማት የስበትም ። እንዲያውም ከሰማ ውሉን እሰርዛለሁ… የማሳከሙን ውል»
« አልገባኝም. . .»
«ይህ ጉዳይ ሚስጥር ሆኖ እንዲጠበቅ እፈልጋለሁ ። ከሁለታችን ማለፍ የለበትም። ማለትም ካራታችን ፣ ካንተ ፣ ከኔ ከሷና ከግሬግሰን ። ማይክል ይህን ነገር መስማት አይኖርበትም ። አያስፈልገውም ። ነፍሱን እንዳወቀ ፈጽሞ ስለናንሲ ማንሳት የለብህም እንዲረበሽ አልፈልግም ። »
በሀሳቧ፣ ቢሻለውና ነፍሱ መለስ ብትል ነው ያውም…አለች ሌሊቱን ሙሉ አጠገቡ ቁጭ ብላ ነው ያደረችው ። ከናንሲ ጋር ከተደራደረች በኋላ ነፍሷ በጣም ስለተደሰተች እንቅልፏም አልመጣባት ። ድካምም አልተሰማት ። ያደረገችው ነገር ትክክል እንደሆነ አምና ነበርና ። ደጋግማ አስባበት ፤ አምናበት ነበር። ለሁለቱም ሕይወታቸው የደስታ እንዲሆን ነው ያደረግሁት ። እሱም ነፃ ወጣ ። እሷም ትድናለች ። እያለች ደጋግማ ስታስብ አደረች ። « እንግዲህ አንዲት ቃል ላንናገር ተስማምተናል ። አይደለም እንዴ ሮበርት ? » አለች ማሪዮን ። ሮበርት ብላ ጠርታው አታውቅም ነበር ።
«መነገር የለበትም ካልሽ እኔ የምናገርበት ምንም ምክን ያት የለም »
«ደግ እንደሱ ነው»
የአምቡላንሱ በር ተዘጋ ፤ ሁለቱ ነርሶችና ናንሲ ከገቡ በኋላ ። ናንሲ ሕክምናዋን በምታካሂድበት ጊዜ ነርሶቹ ቋሚ አስታማሚ ሆነው ስድስት ወር ሙሉ አብረዋት ሊቆዩ ተቀጥረዋል ። ከስድስት ወር በኋላ ግን ነርሶቹ እንደማያስፈልጉ ግሬግሰን ገልፆላቸዋል ። ከስድስት ወር ፤ ጨመርም ቢል እስከ ሰባት ወር ድረስ… የፊት አጥንቷን ሽፋሽፍቶቿንና ሽፋሎቿን እንዲሁም አፍንጫዋን ማስተካከልና መትከል ስላለበት አይኖቿ በፋሻ መታሰራቸው አይቀርም ። በዚያ ጊዜ ሰው ያስፈልጋታል" ነርሶች ማለት ነው ። ግሬግሰን እንዳለዉ ፊቷ እንደገና እንደ አዲስ ነው የሚታነጸው ። ስለዚህ ቀላል ነገር አይደለም፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ወጭው ብዙ ነው። ለምሳሌ አንድ የአእምሮ ሀኪምም ያስፈልጋታል ። በየጊዜው ሊያነጋግራትና በአዲሱ ሰብእናዋ እንድታምን ሊያደርጋት ይገባል ። ለዚያም መክፈል ያለ ነው ። ግሬግሰን ይህን ሲያስረዳ…
«አዲስ ሰው መሆኗ አይቀርም ። ምክንያቱም ያጣችውን ነገር ሁሉ ፤ማለት በመንፈስ ያጣችውን… ለመመለስ አዳጋች ነው። አዲስ ሰብእናዋን እንድትቀበል ማድረግ ይኖርብናል » ብሏ.ል ። ይህ ደሞ ማሪዮንን በጣም ነበር ያስደሰታት ። ምክንያቱም ይህ ከሆነ ናንሲ ከማይክል ጋር ያላትን ግንኙነት ልትቀጥል አትደፍርም ማለት ነው ብላ ስለገመተች ነበር ። ማን ያውቃል ? ድንገት ሊገናኙ ይችላሉ ። አውሮፕላን ማረፈያ ላይ ሰው ይገናኛል ። ወይም ሆቴል ውስጥ ወይም ድንገት እመንገድ ላይ . . . ድንገት ። ይህ ደግሞ ለማሪዮን ደግ ነገር ሆኖ ሊታያት አይችልም ።
ግሬግሰን በጣም ግልፅና ሥራውን አጠናቆ የሚያውቅ ባለሙያ ሲሆን እድሜውም በአርባና በሃምሳ ዓመት መካከል ነው። ዝናው በመላው ዓለም ታውቋል ። እንዲህ ያለ የፕላስቲክ ሰርጀሪ ( የአካል መልሶ መተካት ቀዶ ህክምና ) ሙያ ያለው ሰው ነበር ናንሲን ያጋጠማት ። የታደለች ልጅ ነች አለች ማሪዮን በሀሳቧ ። በውሉ ላይ የናንሲ ምቾት የሚጠበቅበት ሁኔታ ሁሉ አብሮ ገብቷል ። የሚመች መኖሪያ መከራየት አለባት ። ከላይ ያልናቸውን ወጪዎች ጨምሮ ጠቅላላ የተከፈለው አራት መቶ ሺ ዶላር ነበር ። ውሉ ሲታተም ማሪዮን አላንገራገረችም ። ገንዘቧን ለምታ ስቀምጥበት ባንክ ደውላ የተባለውን ያህል ገንዘብ ወደሚፈልገው ባንክ በስሙ እንዲዛወርለት የምታደርግ መሆኑን ወዲያውኑ ገለፀች ።
«ነገ ጠዋት በሶስት ሰእት ሄደህ ብትጠይቅ ገንዘቡን በስ ምህ ገቢ ሆኖ ታገኘዋለህ» አለች ማሪዮን ፒተር ግሬግሰን አልተጠራጠረም። ማሪዮን ሂልያርድ ማን እንደሆነች አሳምሮ ያውቃል ። ለመሆኑ ማሪዮንን የማያውቅ ማን አለ!
«ለምን አትመጪና ቁርስ አትቀምሽም ማሪዮን» አለ ዶክተር ዊክፊልድ ከሀሳቧ እየቀሰቀሳት ። ግራ ተጋብቷል ። ጆርጅ ኮሎዌይን ነበር የተማመነው ። እሱም እስከ ነገ ጠዋት ከኒውዮርክ መውጣት እንደማይችል ገልጾለታል ። ዶክተር ዊክፊልድ አላወቀም እንጂ እንዳይመጣ የከለከለችው ማሪዮን ነበረች።
«የምፈጽመው ጉዳይ ስላለ ብቻየን መሆን እፈልጋለሁ ። ስለዚህ መምጣት አያስፈልግህም » ብላ ። ሁሉም ነገር እንዳሰበችው ተሳካላት ። አሁን ደስ ብሏታል ።
« ማሪዮን »
‹‹እህ»
«ቁርስ እንዴት ነው ?»
«በኋላ ይሻለኛል ፤ ዊክ በኋላ ። አሁን ልግባና ማይክልን ልየው »
«እኔ አይቸው እመጣለሁ »
ዶክተር ዊክፊልድ ወደ ፎቅ ሲወጣ እሷ ወደ መጸዳጃ ቤት ጎራ አለች ።
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ማይክል ወደተኛበት ክፍል ስትገባ ሁሉም ነገር ፀጥ ብሎ ነበር፡፡ ዶክተር ዊክፊልድ ዝም ብሎ አልጋ አልጋዉን ይመለከታል፡፡ ነርሷም የለች….
የጥዋት ጸሐይ በመስኮት ገብታ አልጋው ላይ አርፋለአች ከየት እንደሆነ እንጃ የተበላሸ ቧንቧ ይመስላል ውሀ ያለማቋረፍ ጠብ ጠብ ሲል ይሰማል ። ጸጥታው ታይቶ ፤ ተሰምቶ የማይታወቀውን ያህል ነበር ። ድንገት ልቧ ዘለለ ። ልቧ ዘልሎ ባፏ ሊወጣ ደረሰ… ልክ እንደያኔው ፤ ልክ ፍሬዲሪክ ሲሞት እንደሆነው ምነው አምላኬ!ምነው!እጅዋን ወደ ደረቷ ላከችው፣ልቧን ለመያገ ልቧን ይዛ እበሩ ላይ እንደቆመች የጨው አምድ መስላ ቀረች አይኗን ከዶክተር ዊክፊልድ ወደ አልጋው ፤ካልጋው ወደ ዶክተር ዊክፊልድ እያንከራተተች ባለችበት ድርቅ ብላ ቀረች እና አየችው ልጅዋን ማይክን። የለም እንደያኔው አይደለም።እንደ ፍሬዴሪክ አደለም ። እንባ ተናነቃት ።
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ስምንት (8)
ናንሲን አምቡላንስ ላይ ሲያሳፍሯት ፤ ማረዮን ሂልያርድ ጥቁር የሱፍ ቀሚስና መደረቢያውን ለብሳ ሆስፒታሉ ሕንፃ በር ላይ ቆማ ትመለከት ነበር። ጊዜው ከጥዋቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ሲሆን ፤ ቀኑ ከናንሲ ጋር ከላይ የተገለጸውን ስምምነት ባደረጉ ማግሥት ነው ። ከናንሲ ጋር እዚያ ስምምነት ከደረሱ በኋላ ማሪዮን ዳግም ወደ ናንሲ ክፍል ዞር አላለችም ። ዳግም አላነጋገረቻትም ። ብቻ እስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ጉዳዩን ለዶክተር ሮበርት ዊክፊልድ አነሳችለትና በፍጥነት ከዶክተር ፒተር ግሬግሰን ጋር እንዲዋዋል ጠየቀችው ። ዶክተር ዊክፊልድ ይህን ሲሰማ በደስታ ሰክሮ ማሪዮንን ጉንጩን ሳማት ። ግሬግሰንን አንጋገረው ። ግሬግሰንም ተሰማማ በቃ ። ፒተር ግሬግሰን ናንሲን ሳይውል ሳያድር ወደ ሳንፍራንሲስኮ እንድትልክለት ስለጠየቀ ማሪዮን ደስ ተሰኘች ። ሁለት ነርሶች ቀጥራ በአንደኛ ማዕረግ የጄት ጉዞ ነርሶቹ ይዘዋት ወደ ሳንፍራንሲስኮ እንዲንዙ ሁሉን ነገር ባንድ ቀን አዘጋጀች። ማሪዮን ስለወጪው ቅር አልተሰኘችም።
« መቼም የታደለች ልጅ ናት ማሪዮን » አለ ዶክተር ዊክፊልድ ማሪዮንን በአድናቆት እየተመለከተ ።
«ይመስለኛል » አለች ማሪዮን ። «አንድ ነገር . . . ይህን ጉዳይ ማይክል እንዲሰማ አልፈልግም ። ሰምተኸኛል ዊክ ?»
«አልገባኝም » አለ ዶክተር ዊክፊልድ ግራ እየተጋባ ።
«ለምን አይሰማም ? ለሚወዳት ልጅ እናቱ ያደረገችላትን ችሮታ የመስማት መብቱን መነፈግ አለበት እንዴ ?››
‹‹የለም የለም የለም ፣ መስማት የስበትም ። እንዲያውም ከሰማ ውሉን እሰርዛለሁ… የማሳከሙን ውል»
« አልገባኝም. . .»
«ይህ ጉዳይ ሚስጥር ሆኖ እንዲጠበቅ እፈልጋለሁ ። ከሁለታችን ማለፍ የለበትም። ማለትም ካራታችን ፣ ካንተ ፣ ከኔ ከሷና ከግሬግሰን ። ማይክል ይህን ነገር መስማት አይኖርበትም ። አያስፈልገውም ። ነፍሱን እንዳወቀ ፈጽሞ ስለናንሲ ማንሳት የለብህም እንዲረበሽ አልፈልግም ። »
በሀሳቧ፣ ቢሻለውና ነፍሱ መለስ ብትል ነው ያውም…አለች ሌሊቱን ሙሉ አጠገቡ ቁጭ ብላ ነው ያደረችው ። ከናንሲ ጋር ከተደራደረች በኋላ ነፍሷ በጣም ስለተደሰተች እንቅልፏም አልመጣባት ። ድካምም አልተሰማት ። ያደረገችው ነገር ትክክል እንደሆነ አምና ነበርና ። ደጋግማ አስባበት ፤ አምናበት ነበር። ለሁለቱም ሕይወታቸው የደስታ እንዲሆን ነው ያደረግሁት ። እሱም ነፃ ወጣ ። እሷም ትድናለች ። እያለች ደጋግማ ስታስብ አደረች ። « እንግዲህ አንዲት ቃል ላንናገር ተስማምተናል ። አይደለም እንዴ ሮበርት ? » አለች ማሪዮን ። ሮበርት ብላ ጠርታው አታውቅም ነበር ።
«መነገር የለበትም ካልሽ እኔ የምናገርበት ምንም ምክን ያት የለም »
«ደግ እንደሱ ነው»
የአምቡላንሱ በር ተዘጋ ፤ ሁለቱ ነርሶችና ናንሲ ከገቡ በኋላ ። ናንሲ ሕክምናዋን በምታካሂድበት ጊዜ ነርሶቹ ቋሚ አስታማሚ ሆነው ስድስት ወር ሙሉ አብረዋት ሊቆዩ ተቀጥረዋል ። ከስድስት ወር በኋላ ግን ነርሶቹ እንደማያስፈልጉ ግሬግሰን ገልፆላቸዋል ። ከስድስት ወር ፤ ጨመርም ቢል እስከ ሰባት ወር ድረስ… የፊት አጥንቷን ሽፋሽፍቶቿንና ሽፋሎቿን እንዲሁም አፍንጫዋን ማስተካከልና መትከል ስላለበት አይኖቿ በፋሻ መታሰራቸው አይቀርም ። በዚያ ጊዜ ሰው ያስፈልጋታል" ነርሶች ማለት ነው ። ግሬግሰን እንዳለዉ ፊቷ እንደገና እንደ አዲስ ነው የሚታነጸው ። ስለዚህ ቀላል ነገር አይደለም፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን ወጭው ብዙ ነው። ለምሳሌ አንድ የአእምሮ ሀኪምም ያስፈልጋታል ። በየጊዜው ሊያነጋግራትና በአዲሱ ሰብእናዋ እንድታምን ሊያደርጋት ይገባል ። ለዚያም መክፈል ያለ ነው ። ግሬግሰን ይህን ሲያስረዳ…
«አዲስ ሰው መሆኗ አይቀርም ። ምክንያቱም ያጣችውን ነገር ሁሉ ፤ማለት በመንፈስ ያጣችውን… ለመመለስ አዳጋች ነው። አዲስ ሰብእናዋን እንድትቀበል ማድረግ ይኖርብናል » ብሏ.ል ። ይህ ደሞ ማሪዮንን በጣም ነበር ያስደሰታት ። ምክንያቱም ይህ ከሆነ ናንሲ ከማይክል ጋር ያላትን ግንኙነት ልትቀጥል አትደፍርም ማለት ነው ብላ ስለገመተች ነበር ። ማን ያውቃል ? ድንገት ሊገናኙ ይችላሉ ። አውሮፕላን ማረፈያ ላይ ሰው ይገናኛል ። ወይም ሆቴል ውስጥ ወይም ድንገት እመንገድ ላይ . . . ድንገት ። ይህ ደግሞ ለማሪዮን ደግ ነገር ሆኖ ሊታያት አይችልም ።
ግሬግሰን በጣም ግልፅና ሥራውን አጠናቆ የሚያውቅ ባለሙያ ሲሆን እድሜውም በአርባና በሃምሳ ዓመት መካከል ነው። ዝናው በመላው ዓለም ታውቋል ። እንዲህ ያለ የፕላስቲክ ሰርጀሪ ( የአካል መልሶ መተካት ቀዶ ህክምና ) ሙያ ያለው ሰው ነበር ናንሲን ያጋጠማት ። የታደለች ልጅ ነች አለች ማሪዮን በሀሳቧ ። በውሉ ላይ የናንሲ ምቾት የሚጠበቅበት ሁኔታ ሁሉ አብሮ ገብቷል ። የሚመች መኖሪያ መከራየት አለባት ። ከላይ ያልናቸውን ወጪዎች ጨምሮ ጠቅላላ የተከፈለው አራት መቶ ሺ ዶላር ነበር ። ውሉ ሲታተም ማሪዮን አላንገራገረችም ። ገንዘቧን ለምታ ስቀምጥበት ባንክ ደውላ የተባለውን ያህል ገንዘብ ወደሚፈልገው ባንክ በስሙ እንዲዛወርለት የምታደርግ መሆኑን ወዲያውኑ ገለፀች ።
«ነገ ጠዋት በሶስት ሰእት ሄደህ ብትጠይቅ ገንዘቡን በስ ምህ ገቢ ሆኖ ታገኘዋለህ» አለች ማሪዮን ፒተር ግሬግሰን አልተጠራጠረም። ማሪዮን ሂልያርድ ማን እንደሆነች አሳምሮ ያውቃል ። ለመሆኑ ማሪዮንን የማያውቅ ማን አለ!
«ለምን አትመጪና ቁርስ አትቀምሽም ማሪዮን» አለ ዶክተር ዊክፊልድ ከሀሳቧ እየቀሰቀሳት ። ግራ ተጋብቷል ። ጆርጅ ኮሎዌይን ነበር የተማመነው ። እሱም እስከ ነገ ጠዋት ከኒውዮርክ መውጣት እንደማይችል ገልጾለታል ። ዶክተር ዊክፊልድ አላወቀም እንጂ እንዳይመጣ የከለከለችው ማሪዮን ነበረች።
«የምፈጽመው ጉዳይ ስላለ ብቻየን መሆን እፈልጋለሁ ። ስለዚህ መምጣት አያስፈልግህም » ብላ ። ሁሉም ነገር እንዳሰበችው ተሳካላት ። አሁን ደስ ብሏታል ።
« ማሪዮን »
‹‹እህ»
«ቁርስ እንዴት ነው ?»
«በኋላ ይሻለኛል ፤ ዊክ በኋላ ። አሁን ልግባና ማይክልን ልየው »
«እኔ አይቸው እመጣለሁ »
ዶክተር ዊክፊልድ ወደ ፎቅ ሲወጣ እሷ ወደ መጸዳጃ ቤት ጎራ አለች ።
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ማይክል ወደተኛበት ክፍል ስትገባ ሁሉም ነገር ፀጥ ብሎ ነበር፡፡ ዶክተር ዊክፊልድ ዝም ብሎ አልጋ አልጋዉን ይመለከታል፡፡ ነርሷም የለች….
የጥዋት ጸሐይ በመስኮት ገብታ አልጋው ላይ አርፋለአች ከየት እንደሆነ እንጃ የተበላሸ ቧንቧ ይመስላል ውሀ ያለማቋረፍ ጠብ ጠብ ሲል ይሰማል ። ጸጥታው ታይቶ ፤ ተሰምቶ የማይታወቀውን ያህል ነበር ። ድንገት ልቧ ዘለለ ። ልቧ ዘልሎ ባፏ ሊወጣ ደረሰ… ልክ እንደያኔው ፤ ልክ ፍሬዲሪክ ሲሞት እንደሆነው ምነው አምላኬ!ምነው!እጅዋን ወደ ደረቷ ላከችው፣ልቧን ለመያገ ልቧን ይዛ እበሩ ላይ እንደቆመች የጨው አምድ መስላ ቀረች አይኗን ከዶክተር ዊክፊልድ ወደ አልጋው ፤ካልጋው ወደ ዶክተር ዊክፊልድ እያንከራተተች ባለችበት ድርቅ ብላ ቀረች እና አየችው ልጅዋን ማይክን። የለም እንደያኔው አይደለም።እንደ ፍሬዴሪክ አደለም ። እንባ ተናነቃት ።
👍15