#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ሄለን እና እናቷ ዲላ ከተማን ለቀው ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ አንድ ወር አለፋቸው፡፡በነዚህ ቀናቷች ውስጥ በአባ ሽፍንፍን በሚደረግላቸው እንክብካቤ ደስተኟች ሆነዋል፡፡በተለይ ሄለን ከሲኦላዊው ጨለማ ኑሮ ወደ ገነታዊው ምቾት ኑሮ እንደመሸጋገር ቆጥራው ባጋጠማት እድል ተመስጣበታለች፡፡አሁን የጀመረችው አዲሱ ህይወቷ በጣም ተመችቷቷል….አረ ከመመቸትም በላይ ነው…ትምህርቷንም እዚሁ ሻሸመኔ ጀምራለች…አባ ልክ እንደመጣች ለእሷም ሆነ ለእናቷ ከደርዘን የበለጡ ልብሷችን ነው የገዙላቸው፡፡መቼስ ከለበሱት ልብስ በስተቀር የተቀረው ልብሶቻቸውም ሆነ መላ ንብረታቸው በእሳቱ ወድሞል ..አባ ታዲያ ከተቃጠለው ቤታቸው ጋር የወደመውን ተስፋቸውን ብቻ ሳይሆን ወደአመድእነት የተቀየረውን ቁሳቁሳቸውንም ነው መልሰው እየተኩላቸው ያለው፡፡
በተቃራኒው ለሄለን ሁሉ ነገር የተመቻትና ትክክል የሆነ ይምሰላት እንጂ የእኚህ አባ ሽፍንፍን ሁኔታ በጣም ግራ እየጋባት ነው፡፡ሁለ ነገራቸው ሚስጥር ነው..በአንድ ጎናቸው ስታስባቸው ፍፅም አለምን ችላ ብለው ለነፍሳቸው ብቻ ያደሩ ጻድቅ እና መንፈሰዊ አድባር አድርጋ ትስላቸዋለች…ለድሆች አባት ናቸው ..ለተጠቁት እና ለተበደሉት ደራሽ ናቸው…የጸሎት ክፍላቸው ውስጥ ገብተው ከመሸጉ ያለውሃ እና ምግብ ሶስት እና አራት ቀን በፀሎት ያሳልፋሉ…እኚን የመሰሉት ተግባሮቻቸው እንደ ፍጹማዊ ጻድቅ እንድታስባቸው ያስገድዳታል….
ግን ደግሞ አንዳንዴ መልሳ ፍጹምነታቸው ላይ በአዕምሮዋ ጥያቄ ይጫርባታል፡፡አለማዊ ፌልሞችን አብረዋት ቁጭ ብለው ያያሉ…ሙዚቃ ስታዳምጥ አብረው ባይዘፍኑም አብረዋት ያዳምጣሉ… ያለምንም ተቃውሞ የሙዚቃ ፍቅሯን እንድታዳብር ጊታር ገዝተው ሸልመዋታል….እና እኚን የመሰሉ ሌላኛውን ገጽታቸውን ስትገመመግም ደግሞ ግራ ትጋባለች……..ባለ መንታ ባህሪ ይሆኑባታል፡፡
ሄለን አሁን ሳሎን ብቻዋን ቁጭ ብላ ፊልም እያየች ነው፡፡
‹‹ምነው አንድ ቀን እንኳን እዚህ ክፍል ቢያስገቡኝ…?››ስትል ተመኘች
አባ ቀይ ቀሚስ አድርገው ፊታቸውን በጥቁር ሻርፕ ጠምጥመው እንደተለመደው ጥቁር መነጽራቸውን ሰክተውበታል
ሄለን ከመቀመጫዋ ተነሳችና በፈካ ፊት ተቀበለቻው፡፡አባ ዘወትር ከጐኗ ባይለዩ ደስ ይላታል፡፡ግን ውድ ናቸው፡፡ከደቂቃዎች ባለፈ ለእሷ ጊዜ የላቸውም…ምንም እንኳን እንድም ነገር ሳያጐድሉባ በምቾት ቢያኖሯትም ይሄ ለእሷ ጊዜ ያለመስጠታቸው ጉዳይ አልፎ አልፎም ቢሆን ያበሳጫታል፡፡በዝግታ የሚራመዱት አባ አጠገቧ ሲደርሱ መስቀላቸውን ሊያሳልሞት ወደግንባሯ ሰደዱ እና ካሳላሞት ቡኃላ ከጎኗ ተቀመጡ፡፡እሷግን ተነሳችና ወደ ኩሽና አመራች፤ እጅ ውሃ አመጣችና አስታጠበቻቸው…ምግብ አቀረበች..አብረው እየተጐራረሱ በሉ፡፡ይሄ ለሄለን በሳምንት አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን የሚገኝ እድል ነው፡፡ሁለቱም እስኪጠግቡ ከተመገቡ ቡኃላ መአዱ ተነሳ… አባ በተቀመጡበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ ወሬ ጀመሩ
‹‹እናትሽን ዲላ ሄዱ ነው ያልሺኝ?››
‹‹አዎ አባ?›››
‹‹ይመጣሉ..ወይስ ያድራሉ?›››
‹‹ትመጣለች››
‹‹አይ ጥሩ …በይ እንግዲህ የጀመርሽውን ፊልም እይ..እኔም የሆነች ስብሰባ አለችብኝ ወደ እዛው ላምራ ›› ብለው ከመቀመጫቸው ተነሱ…
‹‹ሊሄዱ ነው?›› አለች ሄለን ቅሬታ በሚነበብበት ድምጸት
‹‹አዎ ምነው ችግር አለ እንዴ?›››እጃቸውን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርገው በፍቅር አይን አትኩረው እየተመለከቷት ጠየቋት
‹‹አይ ምንም ችግር የለም ብቻ…››
‹‹ሄለን ልትነግሪኝ የፈለግሽው ነገር እንዳለ ያስታውቅብሻል ..ግድ የለም ንገሪኝ››
‹‹..ይሄ ጓረቤታችን ያለውን ሰውዬ ያውቁታል..?›››
‹‹የቱን ?››ግርታ ባረበበበት ስሜት ጠየቋት
‹‹ከላይኛው ፎቅ ላይ የሚኖረውን..ፖሊሱን››
‹‹ያን ያህል እንኳን አላውቀውም ምነው ጠየቅሺኝ?›››አጨንቁረው እየተመለከቷት የምትናገረውን ነገር ማዳመጥ ጀመሩ
‹‹እኔ እንጃ አዲስ አልሆነብኝም… ከዚህ በፊት የማውቀው ይመስለኛል..በዛ ላይ ሁል ጊዜ በተለይ ጥዋት ጥዋት ግቢ ውስጥ ጸሀዬን እየሞቅኩ ዘፈን ስለማመድ ድንገት በረንዳው ላይ ቆሞ ቁልቅል ወደ ታች እያየ ሲያዳምጠኝ አይና አፍራለው..
‹‹እንዴ ምን ያሳፍርሻል..ቢያዳምጥሽ ምን ችግር አለው?›››
‹‹እሱማ ምንም ችግር የለውም..ብቻ ዛሬ ጥዋት እንደበፊቱ አዳምጦ ብቻ ዝም አላለኝም….አናገረኝ››
‹‹ስዘፍን ድምጼ በጣም ቆንጆ እንደሆነ ነገረኝ…እሱም ለሙዚቃ ልዩ ፍቅር እንዳለውና ፒያኖ
እንደሚጫወት ካስረዳኝ ቡኃላ ፍቃደኛ ከሆንኩ ሊያለማምደኝ እንደሚችል ነገረኝ››
‹‹ታዲያ ምን አልሽው?››
‹‹እኔማ አስቤበት ነግርሀለው አልኩት››ብላ በዝርዝር አስረዳቻቸው
እሳቸውም ለደቂቃዎች በቆሙበት ካሰለሰሉ ቡኃላ‹‹እና ታዲያ ጥሩ ሀሳብ እኮ ነው..ያስተምርሻ፡፡ እዚሁ ደጃፍሽ እንዲህ አይነት ወርቅ እድል አግኝተሸማ መግፋት የለብሽም››በማለት ስትጨነቅ የዋለችበት ሀሳብ አቃለሉላት፡፡
‹‹ግን ማን እንደሆነ አውቀዋል አይደል..?ፓሊሱ …ኩማንደር መሀሪ የሚሉት ሰውዬ እኮ ነው..››
‹‹ይሁን ግድ የለም….በይ ደህና ሁኚ ››ብለው ግንባሯን ስመዋት በቆመችበት ጥለዋት ወጥተው ሄዱ
ከእሷቸው አገኘዋለው ያለችውን የይለፍ ፍቃድ እንዲህ በቀላሉ ማግኘቶ በጣም ነው ያስደሰታት
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በመዲናዋ አዲስ አበባ ሳሪስ የተከፈተው ሮዝ ሆቴል በአጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂነትን አግኝቷል፤ገባያው ደርቷል..አብዛኛዎቹ ደንበኞቾ ዲታዎች የሚባሉ አይነቶች ናቸው፡፡ሁሉም የሮዝን ዝና ሰምተው ነው የተሰበሰቡት
‹‹አዲስ አበባ ከገባው የወሲብ ጥሜን የሚቆርጥልኝ..ረሀቤን የሚያራካልኝ ጀግና ወንድ እስከአሁን አልገጠመኝም….እዚህች ከተማ ውስጥ ወ ..ብቻ እንጂ ወንድ የለም ››ብላ አውጃለች ተብሎ ይወራባታል..አንድ ለአንዱ እያወራ እሲኪ ይህቺን ፎካሪ እንያት እየተባባሉ ይመጣሉ… በውበቷም በሳቋም ደንዝዘው እዛው ይቀራሉ..የእሷው ቤት አጫፋሪ …የእሷው ቤት አሞቂ እየሆኑ ይቀራሉ ..ከመካከላቸው ውስን የሆኑት ረጂም ምላስ ያለቸው እና ከእሽጋቸው ያልተፈቱ ብዙ እረብጣ ብሮችን ወርወር ማድረግ የሚችሉ ቱጃሮች ገላዋንም የመዳበስ ጭኖን ፈልቅቀው የመሞቅ ፍቃድ ያገኛሉ..ቀሪዎቹ ምራቃቸውን እንዳዝረከረኩ ይቀራሉ ….
አቤል ግን ደጋግሞ ሚያገኛት ..ደጋግሞ ሚያቅፋት..ደጋግሞ ሚያስተዳድራት ለስሜቷ ቅርብ የሆነ ብቸኛው ሰው መሆን ችሏል….ከንፈሯን እንዲስማት ምትፈቅድለት …እሷም የምትስመው ወዳጅ….‹ሮዝ ከማያውቁት ሰው ጋር ወይም ከማይወዱት ሰው ጋር ወሲብ መፈፀም ደስ ባያሰኝም ቀላል ነው…የልፈቀዱትን ሰው ከንፈር መምጠጥ ግን ያቅለሸልሻል››የሚል እምነት አለት፡፡
የሚገርመው አቤል ከሮዝ ጋር ባለው ግንኙነት በእሷ መንገድ እና ፕሮግራም ነው እየተጓዘ ያለው፡፡፡የምታደርጋቸውን ድርጊቷች በአጠቃላይ ያውቃቸዋል…ከሌሎች ወንዶች ጋር ምትከውነውን መዋደቅም በዝርዝር ይከታተላል ..ግን አንድም ቀን ከእሷ ጋር አንባ-ጓሮ ለመፍጠር ሞክሮ…ወይንም ማድረግ የፈለገችውን ነገር እንዳታደርግ ለማሰናካከል ሙከራ አድርጐ በፍጽም አያውቅም..ብቻ የእየ እለት እንቅስቃሴዋን በግልጽም በሚስጥርም እየተከታተላት በማስታወሻው ላይከመከተብ ተዘናግቶ አያውቅም፡፡
ዛሬ ካለውትሮዋ በጊዜ እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ ተኝታለች፡፡የሆነ ውስጧ በማታውቀው ነገር እርብሽብሽ እያለባት ነው፡፡እንዲሁ ስትጨነቅ ነው የዋለችው..እርግጥ ይሄ ስሜት ከተጻናወታት ሰነባብቷል ..ሳምንታቶች አልፈዋል….ሀይለኛ የመደበት ስሜት
:
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ሄለን እና እናቷ ዲላ ከተማን ለቀው ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ አንድ ወር አለፋቸው፡፡በነዚህ ቀናቷች ውስጥ በአባ ሽፍንፍን በሚደረግላቸው እንክብካቤ ደስተኟች ሆነዋል፡፡በተለይ ሄለን ከሲኦላዊው ጨለማ ኑሮ ወደ ገነታዊው ምቾት ኑሮ እንደመሸጋገር ቆጥራው ባጋጠማት እድል ተመስጣበታለች፡፡አሁን የጀመረችው አዲሱ ህይወቷ በጣም ተመችቷቷል….አረ ከመመቸትም በላይ ነው…ትምህርቷንም እዚሁ ሻሸመኔ ጀምራለች…አባ ልክ እንደመጣች ለእሷም ሆነ ለእናቷ ከደርዘን የበለጡ ልብሷችን ነው የገዙላቸው፡፡መቼስ ከለበሱት ልብስ በስተቀር የተቀረው ልብሶቻቸውም ሆነ መላ ንብረታቸው በእሳቱ ወድሞል ..አባ ታዲያ ከተቃጠለው ቤታቸው ጋር የወደመውን ተስፋቸውን ብቻ ሳይሆን ወደአመድእነት የተቀየረውን ቁሳቁሳቸውንም ነው መልሰው እየተኩላቸው ያለው፡፡
በተቃራኒው ለሄለን ሁሉ ነገር የተመቻትና ትክክል የሆነ ይምሰላት እንጂ የእኚህ አባ ሽፍንፍን ሁኔታ በጣም ግራ እየጋባት ነው፡፡ሁለ ነገራቸው ሚስጥር ነው..በአንድ ጎናቸው ስታስባቸው ፍፅም አለምን ችላ ብለው ለነፍሳቸው ብቻ ያደሩ ጻድቅ እና መንፈሰዊ አድባር አድርጋ ትስላቸዋለች…ለድሆች አባት ናቸው ..ለተጠቁት እና ለተበደሉት ደራሽ ናቸው…የጸሎት ክፍላቸው ውስጥ ገብተው ከመሸጉ ያለውሃ እና ምግብ ሶስት እና አራት ቀን በፀሎት ያሳልፋሉ…እኚን የመሰሉት ተግባሮቻቸው እንደ ፍጹማዊ ጻድቅ እንድታስባቸው ያስገድዳታል….
ግን ደግሞ አንዳንዴ መልሳ ፍጹምነታቸው ላይ በአዕምሮዋ ጥያቄ ይጫርባታል፡፡አለማዊ ፌልሞችን አብረዋት ቁጭ ብለው ያያሉ…ሙዚቃ ስታዳምጥ አብረው ባይዘፍኑም አብረዋት ያዳምጣሉ… ያለምንም ተቃውሞ የሙዚቃ ፍቅሯን እንድታዳብር ጊታር ገዝተው ሸልመዋታል….እና እኚን የመሰሉ ሌላኛውን ገጽታቸውን ስትገመመግም ደግሞ ግራ ትጋባለች……..ባለ መንታ ባህሪ ይሆኑባታል፡፡
ሄለን አሁን ሳሎን ብቻዋን ቁጭ ብላ ፊልም እያየች ነው፡፡
‹‹ምነው አንድ ቀን እንኳን እዚህ ክፍል ቢያስገቡኝ…?››ስትል ተመኘች
አባ ቀይ ቀሚስ አድርገው ፊታቸውን በጥቁር ሻርፕ ጠምጥመው እንደተለመደው ጥቁር መነጽራቸውን ሰክተውበታል
ሄለን ከመቀመጫዋ ተነሳችና በፈካ ፊት ተቀበለቻው፡፡አባ ዘወትር ከጐኗ ባይለዩ ደስ ይላታል፡፡ግን ውድ ናቸው፡፡ከደቂቃዎች ባለፈ ለእሷ ጊዜ የላቸውም…ምንም እንኳን እንድም ነገር ሳያጐድሉባ በምቾት ቢያኖሯትም ይሄ ለእሷ ጊዜ ያለመስጠታቸው ጉዳይ አልፎ አልፎም ቢሆን ያበሳጫታል፡፡በዝግታ የሚራመዱት አባ አጠገቧ ሲደርሱ መስቀላቸውን ሊያሳልሞት ወደግንባሯ ሰደዱ እና ካሳላሞት ቡኃላ ከጎኗ ተቀመጡ፡፡እሷግን ተነሳችና ወደ ኩሽና አመራች፤ እጅ ውሃ አመጣችና አስታጠበቻቸው…ምግብ አቀረበች..አብረው እየተጐራረሱ በሉ፡፡ይሄ ለሄለን በሳምንት አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን የሚገኝ እድል ነው፡፡ሁለቱም እስኪጠግቡ ከተመገቡ ቡኃላ መአዱ ተነሳ… አባ በተቀመጡበት ቦታ ሳይንቀሳቀሱ ወሬ ጀመሩ
‹‹እናትሽን ዲላ ሄዱ ነው ያልሺኝ?››
‹‹አዎ አባ?›››
‹‹ይመጣሉ..ወይስ ያድራሉ?›››
‹‹ትመጣለች››
‹‹አይ ጥሩ …በይ እንግዲህ የጀመርሽውን ፊልም እይ..እኔም የሆነች ስብሰባ አለችብኝ ወደ እዛው ላምራ ›› ብለው ከመቀመጫቸው ተነሱ…
‹‹ሊሄዱ ነው?›› አለች ሄለን ቅሬታ በሚነበብበት ድምጸት
‹‹አዎ ምነው ችግር አለ እንዴ?›››እጃቸውን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርገው በፍቅር አይን አትኩረው እየተመለከቷት ጠየቋት
‹‹አይ ምንም ችግር የለም ብቻ…››
‹‹ሄለን ልትነግሪኝ የፈለግሽው ነገር እንዳለ ያስታውቅብሻል ..ግድ የለም ንገሪኝ››
‹‹..ይሄ ጓረቤታችን ያለውን ሰውዬ ያውቁታል..?›››
‹‹የቱን ?››ግርታ ባረበበበት ስሜት ጠየቋት
‹‹ከላይኛው ፎቅ ላይ የሚኖረውን..ፖሊሱን››
‹‹ያን ያህል እንኳን አላውቀውም ምነው ጠየቅሺኝ?›››አጨንቁረው እየተመለከቷት የምትናገረውን ነገር ማዳመጥ ጀመሩ
‹‹እኔ እንጃ አዲስ አልሆነብኝም… ከዚህ በፊት የማውቀው ይመስለኛል..በዛ ላይ ሁል ጊዜ በተለይ ጥዋት ጥዋት ግቢ ውስጥ ጸሀዬን እየሞቅኩ ዘፈን ስለማመድ ድንገት በረንዳው ላይ ቆሞ ቁልቅል ወደ ታች እያየ ሲያዳምጠኝ አይና አፍራለው..
‹‹እንዴ ምን ያሳፍርሻል..ቢያዳምጥሽ ምን ችግር አለው?›››
‹‹እሱማ ምንም ችግር የለውም..ብቻ ዛሬ ጥዋት እንደበፊቱ አዳምጦ ብቻ ዝም አላለኝም….አናገረኝ››
‹‹ስዘፍን ድምጼ በጣም ቆንጆ እንደሆነ ነገረኝ…እሱም ለሙዚቃ ልዩ ፍቅር እንዳለውና ፒያኖ
እንደሚጫወት ካስረዳኝ ቡኃላ ፍቃደኛ ከሆንኩ ሊያለማምደኝ እንደሚችል ነገረኝ››
‹‹ታዲያ ምን አልሽው?››
‹‹እኔማ አስቤበት ነግርሀለው አልኩት››ብላ በዝርዝር አስረዳቻቸው
እሳቸውም ለደቂቃዎች በቆሙበት ካሰለሰሉ ቡኃላ‹‹እና ታዲያ ጥሩ ሀሳብ እኮ ነው..ያስተምርሻ፡፡ እዚሁ ደጃፍሽ እንዲህ አይነት ወርቅ እድል አግኝተሸማ መግፋት የለብሽም››በማለት ስትጨነቅ የዋለችበት ሀሳብ አቃለሉላት፡፡
‹‹ግን ማን እንደሆነ አውቀዋል አይደል..?ፓሊሱ …ኩማንደር መሀሪ የሚሉት ሰውዬ እኮ ነው..››
‹‹ይሁን ግድ የለም….በይ ደህና ሁኚ ››ብለው ግንባሯን ስመዋት በቆመችበት ጥለዋት ወጥተው ሄዱ
ከእሷቸው አገኘዋለው ያለችውን የይለፍ ፍቃድ እንዲህ በቀላሉ ማግኘቶ በጣም ነው ያስደሰታት
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በመዲናዋ አዲስ አበባ ሳሪስ የተከፈተው ሮዝ ሆቴል በአጭር ጊዜ ውስጥ ታዋቂነትን አግኝቷል፤ገባያው ደርቷል..አብዛኛዎቹ ደንበኞቾ ዲታዎች የሚባሉ አይነቶች ናቸው፡፡ሁሉም የሮዝን ዝና ሰምተው ነው የተሰበሰቡት
‹‹አዲስ አበባ ከገባው የወሲብ ጥሜን የሚቆርጥልኝ..ረሀቤን የሚያራካልኝ ጀግና ወንድ እስከአሁን አልገጠመኝም….እዚህች ከተማ ውስጥ ወ ..ብቻ እንጂ ወንድ የለም ››ብላ አውጃለች ተብሎ ይወራባታል..አንድ ለአንዱ እያወራ እሲኪ ይህቺን ፎካሪ እንያት እየተባባሉ ይመጣሉ… በውበቷም በሳቋም ደንዝዘው እዛው ይቀራሉ..የእሷው ቤት አጫፋሪ …የእሷው ቤት አሞቂ እየሆኑ ይቀራሉ ..ከመካከላቸው ውስን የሆኑት ረጂም ምላስ ያለቸው እና ከእሽጋቸው ያልተፈቱ ብዙ እረብጣ ብሮችን ወርወር ማድረግ የሚችሉ ቱጃሮች ገላዋንም የመዳበስ ጭኖን ፈልቅቀው የመሞቅ ፍቃድ ያገኛሉ..ቀሪዎቹ ምራቃቸውን እንዳዝረከረኩ ይቀራሉ ….
አቤል ግን ደጋግሞ ሚያገኛት ..ደጋግሞ ሚያቅፋት..ደጋግሞ ሚያስተዳድራት ለስሜቷ ቅርብ የሆነ ብቸኛው ሰው መሆን ችሏል….ከንፈሯን እንዲስማት ምትፈቅድለት …እሷም የምትስመው ወዳጅ….‹ሮዝ ከማያውቁት ሰው ጋር ወይም ከማይወዱት ሰው ጋር ወሲብ መፈፀም ደስ ባያሰኝም ቀላል ነው…የልፈቀዱትን ሰው ከንፈር መምጠጥ ግን ያቅለሸልሻል››የሚል እምነት አለት፡፡
የሚገርመው አቤል ከሮዝ ጋር ባለው ግንኙነት በእሷ መንገድ እና ፕሮግራም ነው እየተጓዘ ያለው፡፡፡የምታደርጋቸውን ድርጊቷች በአጠቃላይ ያውቃቸዋል…ከሌሎች ወንዶች ጋር ምትከውነውን መዋደቅም በዝርዝር ይከታተላል ..ግን አንድም ቀን ከእሷ ጋር አንባ-ጓሮ ለመፍጠር ሞክሮ…ወይንም ማድረግ የፈለገችውን ነገር እንዳታደርግ ለማሰናካከል ሙከራ አድርጐ በፍጽም አያውቅም..ብቻ የእየ እለት እንቅስቃሴዋን በግልጽም በሚስጥርም እየተከታተላት በማስታወሻው ላይከመከተብ ተዘናግቶ አያውቅም፡፡
ዛሬ ካለውትሮዋ በጊዜ እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ ተኝታለች፡፡የሆነ ውስጧ በማታውቀው ነገር እርብሽብሽ እያለባት ነው፡፡እንዲሁ ስትጨነቅ ነው የዋለችው..እርግጥ ይሄ ስሜት ከተጻናወታት ሰነባብቷል ..ሳምንታቶች አልፈዋል….ሀይለኛ የመደበት ስሜት
❤2👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው-ክንውኑ ያስደምማል
ምንም ቋሚ ነገር የለም -ሁሉም ይጐርፋል…ይተማል
ተነባብሮ ተደራርቦ- ይፈናጠቃል ይፈሳል
በአጋጣሚ ያጣብቃል-ሳይታሰብ ያላቅቃል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው -ድንገት ይጠባል… ይሰፋል
መዋኘት መፍሰስ የቻለን- ከአድማስ ባሻገር ያደርሳል
ተንፈራግጦ የታገለን -ከግንድ ያጋጫል ያጠፋል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው- ነፍስ ይሰጣል…ነፍስ ይነጥቃል፡፡
--------------------------------------------------------------
‹‹ደከመሽ አይደል ?ብዙ ሰዓት እኮ ሰራን››አላት ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ በመቀመጥ
‹‹አረ አልደከመኝም አምስት ደቂቃም የቆየን አልመሰለኝም››በደስታ በተፍለቀለቀ እና በሚያበራ ፈገግታ መለሰችለት….
ኩማደር መሀሪ ለሄለን በገባላት ቃል መሰረት ፒያኖ ያሰለጥናት ከጀመረ ሳምንት አለፈው..በየቀኑ ከአንድ ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ተኩል… አንዳንዴም እስከ ሁለት ሰዓት በራሱ በተዘጋ የወንደላጤ ቤት ውስጥ ያሳልፍሉ..ሰዓቱ ደግሞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ያለው ወደ ምሽቱ አካባቢ የተጠጋው ሰዓት ነው የመረጠጡት
ሄለን በመጀመሪያዎቹ ቀናት የኩማደርን ማንነት እና የት እንደምታውቀው ስለምታዉቅ ደንግጣ እና ግራ ተጋብታ ነበር…አዎ ዲላ ይኖር እንደነበረ እና ከሮዝ ጋር ግንኙነት እንደነበረው እሷንም ፍለጋ እቤት ድረስ መጥቶ በነበረበት ሰዓት አግኝታውዋለች በዚህም የተነሳ ያቀረበላትን ጥያቄ ለመቀበል እና ላለመቀበል ከራሷ ጋር ብዙ ተታግላ ነበር..ቡኃላ ግን እስኪ ልሞክረው ብላ ጀመረች..ዋል አደር ስትል ግን ጭራሽ ነገሩን እየዘነጋችው መጣች…አቀራረቡ …ለእሷ የሚያደርገው እንክብካቤ ልክ ተወዳጅ ታላቅ ወንድሞ መስሎ እንዲታያት ማድረግ ችሎል፡፡በአጠቃላይ ስሜቷን ተቆጣጥሯል ፡፡
…ኩማንደር መሀሪ ደግሞ እስከአሁን ብዙ ነገር እያነሳ ከእሷ ጋር ማውራት ቢችልም ስለዲላ ትንፍሽ ብሎላት አያውቅም…ስለእሷ ባሰበ ቁጥር ግራ ይጋባል..በጣም ታሳዝነዋለች…ከክፉ መሀፀን በቅላ….ክፉ እጅ ላይ ወደቀች…ምንም ማድረግ አይችልም..ይሄ በአለም ያለ ነባራዊ ሁኔታ እና በየእለቱ የሚከሰት ተግባር ነው..በዚህን አይነት ጊዜ ለሀጥአን መቀጣጫ ታስቦ የዘነበ መአት ጻድቃኖችን መለብለቡ አይቀርም…..
አብረው ፒያኖ ከመለማመድ ውጭ ስለእናቷ አውርተው አያውቁም ስለእሷ ብታወራ ጥሩ ስሜት እንደማይሰማው ታውቃለች ሄለን ብዙ ነገር ይቀርብኛል ብላም ታስባለች በጋራ እንኳን አቅድውት ስለነበረው ሄለን ስለአባቷ ጉዳይ በራሷ ድምፅ ቀድታ ለሷ እንዲያሰማት አቅደው ነበር ስለሱ እንኳን አንስታ ማውራት አልፈለገችም
ሙዚቃ መለማመዱ ብቻ አይደለም የሚቀርባት…ለአባትነት የቀረበው ወንድምነቱ ይቀርባታል..በጣም ለምዳዋለች…ሰው እንዴት በሳምንት እንዲህ ሰውን ይለምዳል..?ለራሷም እየገረማት ነው…
‹‹ትኩስ ሀይል አይደለሽ…መች በቀላሉ ትደክሚያለሽ››አላት
አልመለሰችለትም..እንደማፈር ብላ አንገቷን አቀረቀረች..
ለደቂቃዎች ዝም ተባባሉ…ዝም ሲል ተፈራዋለች….‹‹ምነው ዝም አልክ?››
‹‹ኦ ይቅርታ በሀሳብ እኮ ጭልጥ አልኩ..ስለአባ ሽፍንፍን እያሰብኩ ነበር››
‹‹ስለእሷቸው ምን የሚያሳስብ ጉዳይ አለ? ምነው የሚያሳስር ወንጀል አገኘህባቸው እንዴ?››
‹‹በፍጹም ….ፃድቅ ናቸው ይባሉ የለ እንዴ .. ?እንዴት ወንጃል ላገኝባቸው እችላለው..?ደግሞስ ወንጀል አገኘውባቸው ብልስ እንደ መላአክ የሚያያቸው የሻሸመኔ ኑዋሪ የሚያምነኝ ይመስልሻል…?ሰላማዊ ሰልፍ ነው የሚወጡብኝ፡፡ ››
‹‹እና ሌላ ስለእሷቸው ምን አሳሰበህ?››
‹‹ብዙ ብዙ ነገር ነዋ..ለመሆኑ አሁን ወደ እኔ ስትመጪ እቤት ነበሩ?››
‹‹አዎ …ትናንት ፀሎት ቤታቸው ገብተው እንደጠረቀሙ ናቸው››
‹‹ለዚህን ያህል ረጂም ጊዜ ይፀልያሉ ማለት ነው?››
‹‹ሁለት ቀን ምን አላት …?ሶስት እና አራት ቀን ነው የሚቆዩት ….እንዴት ሰው ለዚህ ሁሉ ቀን ያለምግብ እና መጠጥ ብቻውን ቤት ዘግተው ማሳለፍ ይችላል?ለእኔም በጣም የሚገርም ተአምር ነው፡፡በቃ የከተማ መናኝ በላቸው››
‹‹አንቺስ አብረሻቸው አትፀልይም?››
‹‹አረ በፍጹም …ወደ ጸሎት ክፍላቸው ሲያስገቡኝ አይደል?››ብላ አይኗን ወደ ኩማንደሩ አንድ የተዘጋ ክፍል ወረወረች…ይህቺ ክፍል ልክ እንደ አባ የፀሎት ክፍል ሁሌ በመጣች ቁጥር ተቆልፎ ነው የምታገኘው..ደግሞ ይህቺ ዝግ ክፍል እታች ምድር ላይ ከሚገኘው የአባ ፀሎት ቤት ጋር በትይዩ አቅጣጫ መገኘቱ ግርምት ይፈጥርባታል…
‹‹ጥሩ ነው…ግን አሁን አሁን እየወደድኮቸው መጥቼያለው መሰለኝ››
ከት ብላ ሳቀችና ‹‹እንዴ …በፊት ትጠላቸው ነበር እንዴ?››
‹‹እንደ እሱ ማለቴ እንኳን አይደለም…በፊት ስለእሷ
ስለእሳቸው ፍቅርም ሆነ ጥላቻ በውስጤ አልነበረም..አሁን ግን..››
‹‹እሺ አሁን እንዴት ልትወዳቸው ቻልክ?››
‹‹ባንቺ ምክንያት ነዋ..እሷ
እሳቸው ወደ እዚህ ባያመጡሽ ከእኔ ጋር አንገናኘም ነበር…››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው››አለችው እንደመተከዝ ብላ
‹‹ይገርምሻል ሄለን አንዳንዴ ሳስበው በውሳኔዬ ላይ ጥርጣሬ ያድርብኛል››
‹‹በየትኛው ውሳኔህ?››
‹‹አንቺን ፒያኖ ላሰልጥንሽ ብዬ መጀመሬን….››ብሩህ የነበረው የሄለን የፊት ገጽታ በአንዴ ጭላሼት ለበሰ
‹‹እሱ እንኳን ትክክል ነህ… እኔም በጣም እራስ ወዳድ እንደሆንኩ እየተሰማኝ ነው….. ጊዜህን በጣም እየተሸማውብህ ነው..››
‹‹ኖ..ኖ እንደእዛ ማለቴ አይደለም…ካንቺ ጋር ማሳልፋት እያንዳዶ ደቂቃ ለስጋዬም ሆነ ለመንፈሴ ምን ያህል መነቃቃት እና ደስታ እንደሚፈጥርብኝ መገመት አትቺይም…አነቺ እዚህ ቤት ስትገቢ እናቴ እንደመጣችነው መስሎ ነው ሚሰማኝ››
ድፍርስ ብሎ የነበረው ስሜቷ በሰኮንዶች ውስጥ መልሶ አንሰራራ‹‹እና ታዲያ ውሳኔህ ላይ እንዴት ጥርጣሬ ሊያድርብህ ቻለ?››
‹‹አየሽ..ፍቅር ያስፈራኛል…አባቴን እና እናቴን በሞት ከተነጠቅኩ ብኃላ ሌላ ሰው የእኔ ነው ብዬ መቅረብ እና መልመድ ፈራለው…ምክንያም ከመልመድ ውስጥ ፍቅር ተፈልፍሎ መውጣቱ አይቀርም….ያንን ፍቅር ደግሞ በሆነ አጋጣሚ መልሶ የማጣት ዕጣ ቢያጋጥመኝ ዳግም መቋቋም የምችል አይመስለኝም..በዚህ የተነሳ ከእናቴ ሞት ጀምሮ ላለፉት ሶስት አመታት ሰውን ስሸሽ እና በራሴ የብቸኝነት ዋሻ ውስጥ ስወሸቅ ነው የከረምኩት፤ አሁን ግን በዚህች አንድ ሳምንት ውስጥ በጣም እየለመድኩሽ መሆኑን ሳስብ እየፈራው ነው…ማታ ሸኝቼሽ በማግስቱ የመለማመጃ ሰዓታችን ደርሷ እስክትመጪ ጊዜው በጣም ይረዝምብኝ ጀምሯል….››በማለት ከእሱ አንደበት እሰማዋለው ብላ ያላሰበችውን ..የጉርምስና ልቧን በአንዴ የሚደረማምስ የማላውቀው አባቴ አንድ ቀን መጥቶ ይነግረኛል ብላ በተስፋ ትጠብቀው የነበረውን የሚያቀልጥ የፍቅር እና የመፈለግ ዜና የሚያበስሩ ቃላቶችን ለአንድ ሳምንት የተወዋወቀችው ይሄ ኩማደር አበሰራት..ውስጦ በደስታ እረሰረሰ..እንባዋም በአይኖቾ ከፍቃዷ ውጭ ተነኮለለ…
‹‹ኩማደር..ከዚህ በፊት ስለደረሰብህ ሀዘን እና ብቸኝነት በእውነት በጣም አዝናለው..ፍቅርን ማጣት ምን ማለት እንደሆነና በልብ ውስጥ ምን አይነት ሽንቁር እንደሚፈጥር በደንብ አውቃለው..እኔም ሙሉ የቤተሰብ ፍቅር አግኝቼ አይደለም እየኖርኩ ያለውት ..ግን አሁን ያልከው ፍቅርን የመፍራት አባዜህ እኔን ፒያኖ ከማሰልጠን ጋር ምን እንዳቆራኘው አሁንም አልገባኝም?››ጠየቀችው ይበልጥ ሚያመሞቅ ንግግር ከእሱ መስማት ፈልጋ…
‹‹አየሽ ሄለን ይሄ ፒያኖ ልምዳችን ለሶስት ወር ወይም ለአራት
:
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው-ክንውኑ ያስደምማል
ምንም ቋሚ ነገር የለም -ሁሉም ይጐርፋል…ይተማል
ተነባብሮ ተደራርቦ- ይፈናጠቃል ይፈሳል
በአጋጣሚ ያጣብቃል-ሳይታሰብ ያላቅቃል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው -ድንገት ይጠባል… ይሰፋል
መዋኘት መፍሰስ የቻለን- ከአድማስ ባሻገር ያደርሳል
ተንፈራግጦ የታገለን -ከግንድ ያጋጫል ያጠፋል
ህይወት ወራጅ ወንዝ ነው- ነፍስ ይሰጣል…ነፍስ ይነጥቃል፡፡
--------------------------------------------------------------
‹‹ደከመሽ አይደል ?ብዙ ሰዓት እኮ ሰራን››አላት ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ በመቀመጥ
‹‹አረ አልደከመኝም አምስት ደቂቃም የቆየን አልመሰለኝም››በደስታ በተፍለቀለቀ እና በሚያበራ ፈገግታ መለሰችለት….
ኩማደር መሀሪ ለሄለን በገባላት ቃል መሰረት ፒያኖ ያሰለጥናት ከጀመረ ሳምንት አለፈው..በየቀኑ ከአንድ ሰዓት እስከ አንድ ሰዓት ተኩል… አንዳንዴም እስከ ሁለት ሰዓት በራሱ በተዘጋ የወንደላጤ ቤት ውስጥ ያሳልፍሉ..ሰዓቱ ደግሞ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ያለው ወደ ምሽቱ አካባቢ የተጠጋው ሰዓት ነው የመረጠጡት
ሄለን በመጀመሪያዎቹ ቀናት የኩማደርን ማንነት እና የት እንደምታውቀው ስለምታዉቅ ደንግጣ እና ግራ ተጋብታ ነበር…አዎ ዲላ ይኖር እንደነበረ እና ከሮዝ ጋር ግንኙነት እንደነበረው እሷንም ፍለጋ እቤት ድረስ መጥቶ በነበረበት ሰዓት አግኝታውዋለች በዚህም የተነሳ ያቀረበላትን ጥያቄ ለመቀበል እና ላለመቀበል ከራሷ ጋር ብዙ ተታግላ ነበር..ቡኃላ ግን እስኪ ልሞክረው ብላ ጀመረች..ዋል አደር ስትል ግን ጭራሽ ነገሩን እየዘነጋችው መጣች…አቀራረቡ …ለእሷ የሚያደርገው እንክብካቤ ልክ ተወዳጅ ታላቅ ወንድሞ መስሎ እንዲታያት ማድረግ ችሎል፡፡በአጠቃላይ ስሜቷን ተቆጣጥሯል ፡፡
…ኩማንደር መሀሪ ደግሞ እስከአሁን ብዙ ነገር እያነሳ ከእሷ ጋር ማውራት ቢችልም ስለዲላ ትንፍሽ ብሎላት አያውቅም…ስለእሷ ባሰበ ቁጥር ግራ ይጋባል..በጣም ታሳዝነዋለች…ከክፉ መሀፀን በቅላ….ክፉ እጅ ላይ ወደቀች…ምንም ማድረግ አይችልም..ይሄ በአለም ያለ ነባራዊ ሁኔታ እና በየእለቱ የሚከሰት ተግባር ነው..በዚህን አይነት ጊዜ ለሀጥአን መቀጣጫ ታስቦ የዘነበ መአት ጻድቃኖችን መለብለቡ አይቀርም…..
አብረው ፒያኖ ከመለማመድ ውጭ ስለእናቷ አውርተው አያውቁም ስለእሷ ብታወራ ጥሩ ስሜት እንደማይሰማው ታውቃለች ሄለን ብዙ ነገር ይቀርብኛል ብላም ታስባለች በጋራ እንኳን አቅድውት ስለነበረው ሄለን ስለአባቷ ጉዳይ በራሷ ድምፅ ቀድታ ለሷ እንዲያሰማት አቅደው ነበር ስለሱ እንኳን አንስታ ማውራት አልፈለገችም
ሙዚቃ መለማመዱ ብቻ አይደለም የሚቀርባት…ለአባትነት የቀረበው ወንድምነቱ ይቀርባታል..በጣም ለምዳዋለች…ሰው እንዴት በሳምንት እንዲህ ሰውን ይለምዳል..?ለራሷም እየገረማት ነው…
‹‹ትኩስ ሀይል አይደለሽ…መች በቀላሉ ትደክሚያለሽ››አላት
አልመለሰችለትም..እንደማፈር ብላ አንገቷን አቀረቀረች..
ለደቂቃዎች ዝም ተባባሉ…ዝም ሲል ተፈራዋለች….‹‹ምነው ዝም አልክ?››
‹‹ኦ ይቅርታ በሀሳብ እኮ ጭልጥ አልኩ..ስለአባ ሽፍንፍን እያሰብኩ ነበር››
‹‹ስለእሷቸው ምን የሚያሳስብ ጉዳይ አለ? ምነው የሚያሳስር ወንጀል አገኘህባቸው እንዴ?››
‹‹በፍጹም ….ፃድቅ ናቸው ይባሉ የለ እንዴ .. ?እንዴት ወንጃል ላገኝባቸው እችላለው..?ደግሞስ ወንጀል አገኘውባቸው ብልስ እንደ መላአክ የሚያያቸው የሻሸመኔ ኑዋሪ የሚያምነኝ ይመስልሻል…?ሰላማዊ ሰልፍ ነው የሚወጡብኝ፡፡ ››
‹‹እና ሌላ ስለእሷቸው ምን አሳሰበህ?››
‹‹ብዙ ብዙ ነገር ነዋ..ለመሆኑ አሁን ወደ እኔ ስትመጪ እቤት ነበሩ?››
‹‹አዎ …ትናንት ፀሎት ቤታቸው ገብተው እንደጠረቀሙ ናቸው››
‹‹ለዚህን ያህል ረጂም ጊዜ ይፀልያሉ ማለት ነው?››
‹‹ሁለት ቀን ምን አላት …?ሶስት እና አራት ቀን ነው የሚቆዩት ….እንዴት ሰው ለዚህ ሁሉ ቀን ያለምግብ እና መጠጥ ብቻውን ቤት ዘግተው ማሳለፍ ይችላል?ለእኔም በጣም የሚገርም ተአምር ነው፡፡በቃ የከተማ መናኝ በላቸው››
‹‹አንቺስ አብረሻቸው አትፀልይም?››
‹‹አረ በፍጹም …ወደ ጸሎት ክፍላቸው ሲያስገቡኝ አይደል?››ብላ አይኗን ወደ ኩማንደሩ አንድ የተዘጋ ክፍል ወረወረች…ይህቺ ክፍል ልክ እንደ አባ የፀሎት ክፍል ሁሌ በመጣች ቁጥር ተቆልፎ ነው የምታገኘው..ደግሞ ይህቺ ዝግ ክፍል እታች ምድር ላይ ከሚገኘው የአባ ፀሎት ቤት ጋር በትይዩ አቅጣጫ መገኘቱ ግርምት ይፈጥርባታል…
‹‹ጥሩ ነው…ግን አሁን አሁን እየወደድኮቸው መጥቼያለው መሰለኝ››
ከት ብላ ሳቀችና ‹‹እንዴ …በፊት ትጠላቸው ነበር እንዴ?››
‹‹እንደ እሱ ማለቴ እንኳን አይደለም…በፊት ስለእሷ
ስለእሳቸው ፍቅርም ሆነ ጥላቻ በውስጤ አልነበረም..አሁን ግን..››
‹‹እሺ አሁን እንዴት ልትወዳቸው ቻልክ?››
‹‹ባንቺ ምክንያት ነዋ..እሷ
እሳቸው ወደ እዚህ ባያመጡሽ ከእኔ ጋር አንገናኘም ነበር…››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው››አለችው እንደመተከዝ ብላ
‹‹ይገርምሻል ሄለን አንዳንዴ ሳስበው በውሳኔዬ ላይ ጥርጣሬ ያድርብኛል››
‹‹በየትኛው ውሳኔህ?››
‹‹አንቺን ፒያኖ ላሰልጥንሽ ብዬ መጀመሬን….››ብሩህ የነበረው የሄለን የፊት ገጽታ በአንዴ ጭላሼት ለበሰ
‹‹እሱ እንኳን ትክክል ነህ… እኔም በጣም እራስ ወዳድ እንደሆንኩ እየተሰማኝ ነው….. ጊዜህን በጣም እየተሸማውብህ ነው..››
‹‹ኖ..ኖ እንደእዛ ማለቴ አይደለም…ካንቺ ጋር ማሳልፋት እያንዳዶ ደቂቃ ለስጋዬም ሆነ ለመንፈሴ ምን ያህል መነቃቃት እና ደስታ እንደሚፈጥርብኝ መገመት አትቺይም…አነቺ እዚህ ቤት ስትገቢ እናቴ እንደመጣችነው መስሎ ነው ሚሰማኝ››
ድፍርስ ብሎ የነበረው ስሜቷ በሰኮንዶች ውስጥ መልሶ አንሰራራ‹‹እና ታዲያ ውሳኔህ ላይ እንዴት ጥርጣሬ ሊያድርብህ ቻለ?››
‹‹አየሽ..ፍቅር ያስፈራኛል…አባቴን እና እናቴን በሞት ከተነጠቅኩ ብኃላ ሌላ ሰው የእኔ ነው ብዬ መቅረብ እና መልመድ ፈራለው…ምክንያም ከመልመድ ውስጥ ፍቅር ተፈልፍሎ መውጣቱ አይቀርም….ያንን ፍቅር ደግሞ በሆነ አጋጣሚ መልሶ የማጣት ዕጣ ቢያጋጥመኝ ዳግም መቋቋም የምችል አይመስለኝም..በዚህ የተነሳ ከእናቴ ሞት ጀምሮ ላለፉት ሶስት አመታት ሰውን ስሸሽ እና በራሴ የብቸኝነት ዋሻ ውስጥ ስወሸቅ ነው የከረምኩት፤ አሁን ግን በዚህች አንድ ሳምንት ውስጥ በጣም እየለመድኩሽ መሆኑን ሳስብ እየፈራው ነው…ማታ ሸኝቼሽ በማግስቱ የመለማመጃ ሰዓታችን ደርሷ እስክትመጪ ጊዜው በጣም ይረዝምብኝ ጀምሯል….››በማለት ከእሱ አንደበት እሰማዋለው ብላ ያላሰበችውን ..የጉርምስና ልቧን በአንዴ የሚደረማምስ የማላውቀው አባቴ አንድ ቀን መጥቶ ይነግረኛል ብላ በተስፋ ትጠብቀው የነበረውን የሚያቀልጥ የፍቅር እና የመፈለግ ዜና የሚያበስሩ ቃላቶችን ለአንድ ሳምንት የተወዋወቀችው ይሄ ኩማደር አበሰራት..ውስጦ በደስታ እረሰረሰ..እንባዋም በአይኖቾ ከፍቃዷ ውጭ ተነኮለለ…
‹‹ኩማደር..ከዚህ በፊት ስለደረሰብህ ሀዘን እና ብቸኝነት በእውነት በጣም አዝናለው..ፍቅርን ማጣት ምን ማለት እንደሆነና በልብ ውስጥ ምን አይነት ሽንቁር እንደሚፈጥር በደንብ አውቃለው..እኔም ሙሉ የቤተሰብ ፍቅር አግኝቼ አይደለም እየኖርኩ ያለውት ..ግን አሁን ያልከው ፍቅርን የመፍራት አባዜህ እኔን ፒያኖ ከማሰልጠን ጋር ምን እንዳቆራኘው አሁንም አልገባኝም?››ጠየቀችው ይበልጥ ሚያመሞቅ ንግግር ከእሱ መስማት ፈልጋ…
‹‹አየሽ ሄለን ይሄ ፒያኖ ልምዳችን ለሶስት ወር ወይም ለአራት
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...አቤል ያገኘውን እድል ባለማመን በጥድፊያ ነበር ወደ ሮዝ የሄደው..ኩምሽሽ ብላ መኪና ውስጥ እንደተቀመጠች ነበር ያገገኛት
‹‹ቆየውብሽ አይደል?››
‹‹የምዕተ ዓመት ያህል ነዋ…በዛ ላይ ሄለን ከግቢው ወጥታ በዛች ቀጭን መንገድ ወደ ጀርባ በኩል ስትሄድ ሳያት ምን ተፈጠረ ብዬ ነፍሴ ልትወጣ ነበር….ስልክህን ስደውልልህ ደግሞ አታነሳም››አለችው ስልችት እንዳላት በሚያሳብቅ እና እንባ በተናነቀው ስሜት
‹‹በይ አሁን እንግባ››
‹‹ወዴት ነው የምንገባው?››
‹‹ወደ ውስጥ ነዋ..አንቺ እኚ ቄስ እግዚያብሄር የባረካቸው ናቸው …ገና አብራርቼ እንኳን ስለመጣንበት ጉዳይ ሳልነግራቸው ነው የተረዱኝ…እንደውም አንቺን እዚህ ውጭ አስቀምጪ ይህን ያህል በመቆየቴ በጣም ነው የገሰጹኝ…እሷን ብቻ ይዘኸት ና …እርቁን ለእኔ ተወው ብለውኛል››
‹‹እውነትህን ነው?›› በጉጉት እና በተስፋ ጠየቀችው
‹‹አዎ ተነሽ እንግባ…ለመሆኑ እማዬ ሰላም ነች››
‹‹ሰላም ናቸው… አሁን ልታያቸው አይደል?››
‹‹ወይ አቤልዬ በጣም ነው የፈራውት… ሽንቴ ሁሉ ሊያመልጠኝ ነው››አለች መኪናውን ለቃ ወደ ውጭ እየወጣች
‹‹አይዞሽ ጠንከር በይ›› ብሎ ስትንገዳገድ ደገፋና የመኪናውን በራፍ ዘግቶ እና ቆልፎ ይዞት ወደ አባ ሽፍንፍን ቤት ተጓዘ ..ልክ እቤት ደርሰው የሳሎንን በራፍ አልፋው ወደ ውስጥ እደገቡ እናትዬው በተቀመጡበት ቀና ብለው ሲያዩት እና ልጃቸው ሮዝ መሆኖን ሲያውቁ‹‹ወይኔ ጉዴ!!!›› ብለው ጩኹ….ጩኸታቸው ሮዝን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም አስደነገጠ.
‹‹ግቡ.. ግቡ ››በማለት አባ አቤል እና ሮዝ ተረጋግተው ወደውስጥ እንዲገቡ አበረታቶቸው…
‹‹እማዬ›› አለች ሮዝ ወደውስጥ በዝግታ እየመጣች
‹‹እማዬ አትበይኝ አንቺ ጉድ!! ››አሏት በተቀመጡበት ደንግጠው አፋቸውን በእጃቸው እንደያዙ
‹‹እማ ባክሽ ናፍቀሺኛል …በጣም ናፍቀሺኛል..››አለቻቸው…እናትዬው ፀጥ እንዳሉ ነው… እንባቸው በጉንጫቸው ላይ ተንኳለለ.. ሮዝ ተንደርድራ ወደተቀመጡበት ሄደችና እግራቸው ላይ ተዘረገፈች
‹‹እባክሽ እማ..እኔስ ማን አለኝ? ይቅር በይኝ ..እንደድሮሽ እንደልጅነቴ ተቆጥተሺኝ ና ገርፈሺኝ መልሰሽ አባበብይኝ…እማ ጠረንሽ ናፍቆኛል..እማ ትንፋሽሽ ርቦኛል…››አባ ሽፍንፍን በተቀመጡበት አቤል እንደቆመ ሁኔታውን እየተከታተሉ ነው፡፡
እናትዬው ዝም እንዳሉ ነው….. የሚያደርጉት ግራ ገብቷቸዋል…በዚህ ጊዜ አባ ሽፍንፍን መስቀላቸውን ከኪሳቸውን አወጡና ቆሙ ‹‹እንግዲህ ሰው ሆኖ ለዛውም ልጅ ሆኖ የማያጠፋ የለም…በቃ ይቅር በሏት ››ሲሉ መሸምገላቸውን ጀመሩ
‹‹አባ እርሶ እኮ ስለእሷ ሁሉንም አያውቁም››
‹‹ግድ የለም ሁሉንም ማወቅ አያስፈልገኝም..ግን እርግጠኛ ነኝ ከይቅርታ በላይ የሆነ በደል የለም..በዛ ላይ እናት በልጆ ላይ አትጨክንም..››
‹‹እርሱማ እንዴት ብዬ ጨክናለው?››
‹‹እግዜር ያክብሮት ..እመብርሀን እድሜ ትስጦት›› አባ መረቁ
‹‹በይ ተነሽ ››አሏት እናቷ ጭንቅላቷን እያሻሹ…
‹‹ይቅር አልሺኝ እማ..በቃ ታረቅን?››ባለማን እና በመነፍረቅ ጠየቀች
‹‹ተነሺ አልኩሽ እኮ…››ብለው ተከሻውና አነሱ እና ቀና እንድትል አደረጐትና በስስት እና በናፍቆት ጉንጯን ለመሳም ወደ እሷ በተሳቡበት ደቂቃ ሄለን ለፒያኖ ልምምድ የቀረውን ኩማደሩን ጥበቃ አሰልችቶት በመመለስ የሳሎኑን በራፍ ከፍታ ገባች..ፊት ለፊቷ የሚከወነውን ነገር ስታይ በድንዛዜ ሀውልት ሆና ነው የቋመችው፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሮዝ እና አቤል ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ ሶስት ቀን አልፎቸዋል…በእነዚህ ቀናቶች ውስጥ የሮዝ ስሜት ግምሽ ደስታ ግማሽ ሀዘን….ግማሽ ሳቅ ግማሽ ለቅሶ ሁኖ ነው የሰነበተው፡፡ይህ የሆነበት ምክንያት ባላሰበችው ፍጥነት ከእናቷ ይቅርታን አግኝታ የውስጥ ሰላም ብታገኝም…ልጇ ሄለን ግን እስከአሁን አሻፈረኝ እንዳለቻት ነው፡፡በዚህ ክስተት አንድ እውነት ገብቷታል…እናትነት እና ልጅነት መካከል ያለውን ልዩነት…እናትነት የፍቅር ጥግ መግለጫ ነው..እናትነት የይቅር ባይነት የመጨረሻ ማሳያ ነው…ለዚህ ነው ከእናቷ የተመኘችውን ይቅርታ በቀላሉ ያገኘችው..፡፡ከልጇ ግን ቀላል አልሆነላትም..እናት በመሆን እና ልጅ በመሆን መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው
አሁን ሰኣቱ ከጥዋቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነው ፡፡ቤተሰቡ በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ከበው ቁርስ እየበሉ ነው፡፡አባ ሽፍንፍን፤ ሮዝ ፤እናቶ እና አቤል…ሄለንም ጠረጳዛውን ከባ አብራቸው ባትቀመጥም ሳሎን ውስጥ ግን አለች …የቁርስ ሰሀኗን ለብቻዋ ይዛ ሳሎኑ ጥግ ካለ አንድ ኩርሲ ላይ ቁጭ ብላ በፀጥታ እየበላች ነው..ይሄንን ያደረገችው ለሮዝ አልፈልግሽም የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው..ቁርሱ እንደተጠናቀቀ ልብሷን ቀይራ ወደውጭ ስትወጣ..አያቶ ወደ ማድቤት አቀኑ…በዚህን ጊዜ ሶስቱ ብቻ ቀሩ..ሮዝ አባ ተነስተው ጥለዋት ከመሄዳቸው በፊት በውስጦ ሚተረማመሰውን ነገር መጠየቅ ጀመረች
‹‹አባ››
‹‹አቤት ልጄ››
‹‹እንደው እርሷም ጨከኑብኝ እኮ?››አለቻቸው
‹‹ምነው ልጄ ?ምን አደረግኩሽ..ሳለውቅ ምን አጠፋው?››
‹‹አይ አጥፍተወ አይደለም..ከእናቴ ስላስታረቁኝ እና የሷን ይቅርታ እዳገኝ ስላደረጉኝ ምን ያህል እንደተደሰትኩና የውስጥ ሰላሜም እንደተመለሰልኝ ልነግሮት አልችልም..ሄለን ላይ ግን ዝም አሉኝ››
‹‹አይ ልጄ መች ዝም አልኩ? አሻፈረኝ አለች እኮ…የአባቴን ማንነት ካልነገረቺኝ እናቴ ነች ብዬ ከእሷ ጋር ምነጋገርበት ጉዳይ የለኝም አለችኝ››
‹‹አይ አባ …እርሶም እኮ አልተጫኗትም?››
‹‹እንዴት እጫናታለው ብለሽ ነው…?እሷ ታዳጊ ወጣት እኮ ነች …ወጣቶችን ደግሞ በፀባይ በማግባባት እንጂ በመጫን እና በማስፈራራት የሆነ ነገር እንዲፈጽሙ ማድረግ ደግ አይደለም…አየሽ ልጄ አሁን በግድ ታረቂያት ብዬ በሳገድዳት እርቃችሁ ከልብ የመነጨ ስለማይሆን የእውነት አይሆንም …የእውነት ካልሆነ ደግሞ ዛላቂ አይሆንም ማለት ነው…እንደምታይው ደግሞ ሄለን ለእኔም በጣም የምወዳት ልጄ ነች…በምንም ነገር ልጫናት አልፈልግም..››ሲሉ ብዙም እንደማይረዶት እንቅጩን ነገሯት፡፡
‹‹እና ምን ይሻለኛል?››ጠየቀች አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ
‹‹የሚሻልሽ ጥያቄዋን መመለስ ብቻ ነው…ለማንኛውም አስቢበት አሁን ልለያችሁ ነው››ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን በመስጠት ተለይተዋቸው ወደ ጸሎት ክፍላቸው ገብተው በራፍን ከውስጥ ቀረቀሩት…. ሳሎን ውስጥ አቤል እና ሮዝ ብቻ ቀሩ
‹‹አቤል ምን ይሻለኛል?››አለችው ወደ ክፉ ቀን ጓደኛዋ ዞራ….
‹‹እኔም ግራገብቶኛል ..ግን እኮ አባ ያሉት ነገር እውነታቸውን ነው››
‹‹እኔስ እውነታቸውን አይደለም መች አልኩህ….እውነታቸውን ነው እሺ ምን ላድርግ?››እየጮኸች ከመቀመጫዋ ተነሳች እና ሳሎኑን ለቃ ወደ በረንዳው አመራች
…አቤልም መቀመጫውን ለቆ ተከተላት‹‹እሺ ምን ይሻላል?እኔም እኮ የውስጥ ጭንቀትሽን ሳልረዳ ቀርቼ ሳይሆን ቢጨንቀኝ እና ሌላ ዘዴ አልታየህ ቢለኝ ››
‹‹አውቃለው ለእኔ ስትል እየተጨነቅክ እንደሆነ አውቃለው.. ስለጮህኩብህ ይቅርታ››ብላው በረንዳውን ለቃ ደረጃውን ወረደች እና ግቢ ውስጥ ወዳለች ወደ አንድ የዛፍ ጥላ በመሄድ መሬት ሳር ላይ ተቀመጠች ..አቤልም ያደረገችውን ከማድረግ ውጭ ለጊዜው ሌላ ምርጫ ስላልነበረው ተከተላት እና ሄዶ ስሯ ተቀመጠ…ሁለቱም በዝምታ ተውጠው ውስጣቸው ስለሚብላላው ነገር በየግላቸው ማሰላሰል ጀመሩ….በዚህ ቅጽበት ግን ያልጠበቁት ተፍለቅላቂ ሳቅ ከአካባቢው ተሰማ
:
#ክፍል_ሀያ_አራት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...አቤል ያገኘውን እድል ባለማመን በጥድፊያ ነበር ወደ ሮዝ የሄደው..ኩምሽሽ ብላ መኪና ውስጥ እንደተቀመጠች ነበር ያገገኛት
‹‹ቆየውብሽ አይደል?››
‹‹የምዕተ ዓመት ያህል ነዋ…በዛ ላይ ሄለን ከግቢው ወጥታ በዛች ቀጭን መንገድ ወደ ጀርባ በኩል ስትሄድ ሳያት ምን ተፈጠረ ብዬ ነፍሴ ልትወጣ ነበር….ስልክህን ስደውልልህ ደግሞ አታነሳም››አለችው ስልችት እንዳላት በሚያሳብቅ እና እንባ በተናነቀው ስሜት
‹‹በይ አሁን እንግባ››
‹‹ወዴት ነው የምንገባው?››
‹‹ወደ ውስጥ ነዋ..አንቺ እኚ ቄስ እግዚያብሄር የባረካቸው ናቸው …ገና አብራርቼ እንኳን ስለመጣንበት ጉዳይ ሳልነግራቸው ነው የተረዱኝ…እንደውም አንቺን እዚህ ውጭ አስቀምጪ ይህን ያህል በመቆየቴ በጣም ነው የገሰጹኝ…እሷን ብቻ ይዘኸት ና …እርቁን ለእኔ ተወው ብለውኛል››
‹‹እውነትህን ነው?›› በጉጉት እና በተስፋ ጠየቀችው
‹‹አዎ ተነሽ እንግባ…ለመሆኑ እማዬ ሰላም ነች››
‹‹ሰላም ናቸው… አሁን ልታያቸው አይደል?››
‹‹ወይ አቤልዬ በጣም ነው የፈራውት… ሽንቴ ሁሉ ሊያመልጠኝ ነው››አለች መኪናውን ለቃ ወደ ውጭ እየወጣች
‹‹አይዞሽ ጠንከር በይ›› ብሎ ስትንገዳገድ ደገፋና የመኪናውን በራፍ ዘግቶ እና ቆልፎ ይዞት ወደ አባ ሽፍንፍን ቤት ተጓዘ ..ልክ እቤት ደርሰው የሳሎንን በራፍ አልፋው ወደ ውስጥ እደገቡ እናትዬው በተቀመጡበት ቀና ብለው ሲያዩት እና ልጃቸው ሮዝ መሆኖን ሲያውቁ‹‹ወይኔ ጉዴ!!!›› ብለው ጩኹ….ጩኸታቸው ሮዝን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም አስደነገጠ.
‹‹ግቡ.. ግቡ ››በማለት አባ አቤል እና ሮዝ ተረጋግተው ወደውስጥ እንዲገቡ አበረታቶቸው…
‹‹እማዬ›› አለች ሮዝ ወደውስጥ በዝግታ እየመጣች
‹‹እማዬ አትበይኝ አንቺ ጉድ!! ››አሏት በተቀመጡበት ደንግጠው አፋቸውን በእጃቸው እንደያዙ
‹‹እማ ባክሽ ናፍቀሺኛል …በጣም ናፍቀሺኛል..››አለቻቸው…እናትዬው ፀጥ እንዳሉ ነው… እንባቸው በጉንጫቸው ላይ ተንኳለለ.. ሮዝ ተንደርድራ ወደተቀመጡበት ሄደችና እግራቸው ላይ ተዘረገፈች
‹‹እባክሽ እማ..እኔስ ማን አለኝ? ይቅር በይኝ ..እንደድሮሽ እንደልጅነቴ ተቆጥተሺኝ ና ገርፈሺኝ መልሰሽ አባበብይኝ…እማ ጠረንሽ ናፍቆኛል..እማ ትንፋሽሽ ርቦኛል…››አባ ሽፍንፍን በተቀመጡበት አቤል እንደቆመ ሁኔታውን እየተከታተሉ ነው፡፡
እናትዬው ዝም እንዳሉ ነው….. የሚያደርጉት ግራ ገብቷቸዋል…በዚህ ጊዜ አባ ሽፍንፍን መስቀላቸውን ከኪሳቸውን አወጡና ቆሙ ‹‹እንግዲህ ሰው ሆኖ ለዛውም ልጅ ሆኖ የማያጠፋ የለም…በቃ ይቅር በሏት ››ሲሉ መሸምገላቸውን ጀመሩ
‹‹አባ እርሶ እኮ ስለእሷ ሁሉንም አያውቁም››
‹‹ግድ የለም ሁሉንም ማወቅ አያስፈልገኝም..ግን እርግጠኛ ነኝ ከይቅርታ በላይ የሆነ በደል የለም..በዛ ላይ እናት በልጆ ላይ አትጨክንም..››
‹‹እርሱማ እንዴት ብዬ ጨክናለው?››
‹‹እግዜር ያክብሮት ..እመብርሀን እድሜ ትስጦት›› አባ መረቁ
‹‹በይ ተነሽ ››አሏት እናቷ ጭንቅላቷን እያሻሹ…
‹‹ይቅር አልሺኝ እማ..በቃ ታረቅን?››ባለማን እና በመነፍረቅ ጠየቀች
‹‹ተነሺ አልኩሽ እኮ…››ብለው ተከሻውና አነሱ እና ቀና እንድትል አደረጐትና በስስት እና በናፍቆት ጉንጯን ለመሳም ወደ እሷ በተሳቡበት ደቂቃ ሄለን ለፒያኖ ልምምድ የቀረውን ኩማደሩን ጥበቃ አሰልችቶት በመመለስ የሳሎኑን በራፍ ከፍታ ገባች..ፊት ለፊቷ የሚከወነውን ነገር ስታይ በድንዛዜ ሀውልት ሆና ነው የቋመችው፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሮዝ እና አቤል ሻሸመኔ አባ ሽፍንፍን ቤት ከከተሙ ሶስት ቀን አልፎቸዋል…በእነዚህ ቀናቶች ውስጥ የሮዝ ስሜት ግምሽ ደስታ ግማሽ ሀዘን….ግማሽ ሳቅ ግማሽ ለቅሶ ሁኖ ነው የሰነበተው፡፡ይህ የሆነበት ምክንያት ባላሰበችው ፍጥነት ከእናቷ ይቅርታን አግኝታ የውስጥ ሰላም ብታገኝም…ልጇ ሄለን ግን እስከአሁን አሻፈረኝ እንዳለቻት ነው፡፡በዚህ ክስተት አንድ እውነት ገብቷታል…እናትነት እና ልጅነት መካከል ያለውን ልዩነት…እናትነት የፍቅር ጥግ መግለጫ ነው..እናትነት የይቅር ባይነት የመጨረሻ ማሳያ ነው…ለዚህ ነው ከእናቷ የተመኘችውን ይቅርታ በቀላሉ ያገኘችው..፡፡ከልጇ ግን ቀላል አልሆነላትም..እናት በመሆን እና ልጅ በመሆን መካከል ያለው ልዩነት ይህ ነው
አሁን ሰኣቱ ከጥዋቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነው ፡፡ቤተሰቡ በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ከበው ቁርስ እየበሉ ነው፡፡አባ ሽፍንፍን፤ ሮዝ ፤እናቶ እና አቤል…ሄለንም ጠረጳዛውን ከባ አብራቸው ባትቀመጥም ሳሎን ውስጥ ግን አለች …የቁርስ ሰሀኗን ለብቻዋ ይዛ ሳሎኑ ጥግ ካለ አንድ ኩርሲ ላይ ቁጭ ብላ በፀጥታ እየበላች ነው..ይሄንን ያደረገችው ለሮዝ አልፈልግሽም የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው..ቁርሱ እንደተጠናቀቀ ልብሷን ቀይራ ወደውጭ ስትወጣ..አያቶ ወደ ማድቤት አቀኑ…በዚህን ጊዜ ሶስቱ ብቻ ቀሩ..ሮዝ አባ ተነስተው ጥለዋት ከመሄዳቸው በፊት በውስጦ ሚተረማመሰውን ነገር መጠየቅ ጀመረች
‹‹አባ››
‹‹አቤት ልጄ››
‹‹እንደው እርሷም ጨከኑብኝ እኮ?››አለቻቸው
‹‹ምነው ልጄ ?ምን አደረግኩሽ..ሳለውቅ ምን አጠፋው?››
‹‹አይ አጥፍተወ አይደለም..ከእናቴ ስላስታረቁኝ እና የሷን ይቅርታ እዳገኝ ስላደረጉኝ ምን ያህል እንደተደሰትኩና የውስጥ ሰላሜም እንደተመለሰልኝ ልነግሮት አልችልም..ሄለን ላይ ግን ዝም አሉኝ››
‹‹አይ ልጄ መች ዝም አልኩ? አሻፈረኝ አለች እኮ…የአባቴን ማንነት ካልነገረቺኝ እናቴ ነች ብዬ ከእሷ ጋር ምነጋገርበት ጉዳይ የለኝም አለችኝ››
‹‹አይ አባ …እርሶም እኮ አልተጫኗትም?››
‹‹እንዴት እጫናታለው ብለሽ ነው…?እሷ ታዳጊ ወጣት እኮ ነች …ወጣቶችን ደግሞ በፀባይ በማግባባት እንጂ በመጫን እና በማስፈራራት የሆነ ነገር እንዲፈጽሙ ማድረግ ደግ አይደለም…አየሽ ልጄ አሁን በግድ ታረቂያት ብዬ በሳገድዳት እርቃችሁ ከልብ የመነጨ ስለማይሆን የእውነት አይሆንም …የእውነት ካልሆነ ደግሞ ዛላቂ አይሆንም ማለት ነው…እንደምታይው ደግሞ ሄለን ለእኔም በጣም የምወዳት ልጄ ነች…በምንም ነገር ልጫናት አልፈልግም..››ሲሉ ብዙም እንደማይረዶት እንቅጩን ነገሯት፡፡
‹‹እና ምን ይሻለኛል?››ጠየቀች አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ
‹‹የሚሻልሽ ጥያቄዋን መመለስ ብቻ ነው…ለማንኛውም አስቢበት አሁን ልለያችሁ ነው››ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን በመስጠት ተለይተዋቸው ወደ ጸሎት ክፍላቸው ገብተው በራፍን ከውስጥ ቀረቀሩት…. ሳሎን ውስጥ አቤል እና ሮዝ ብቻ ቀሩ
‹‹አቤል ምን ይሻለኛል?››አለችው ወደ ክፉ ቀን ጓደኛዋ ዞራ….
‹‹እኔም ግራገብቶኛል ..ግን እኮ አባ ያሉት ነገር እውነታቸውን ነው››
‹‹እኔስ እውነታቸውን አይደለም መች አልኩህ….እውነታቸውን ነው እሺ ምን ላድርግ?››እየጮኸች ከመቀመጫዋ ተነሳች እና ሳሎኑን ለቃ ወደ በረንዳው አመራች
…አቤልም መቀመጫውን ለቆ ተከተላት‹‹እሺ ምን ይሻላል?እኔም እኮ የውስጥ ጭንቀትሽን ሳልረዳ ቀርቼ ሳይሆን ቢጨንቀኝ እና ሌላ ዘዴ አልታየህ ቢለኝ ››
‹‹አውቃለው ለእኔ ስትል እየተጨነቅክ እንደሆነ አውቃለው.. ስለጮህኩብህ ይቅርታ››ብላው በረንዳውን ለቃ ደረጃውን ወረደች እና ግቢ ውስጥ ወዳለች ወደ አንድ የዛፍ ጥላ በመሄድ መሬት ሳር ላይ ተቀመጠች ..አቤልም ያደረገችውን ከማድረግ ውጭ ለጊዜው ሌላ ምርጫ ስላልነበረው ተከተላት እና ሄዶ ስሯ ተቀመጠ…ሁለቱም በዝምታ ተውጠው ውስጣቸው ስለሚብላላው ነገር በየግላቸው ማሰላሰል ጀመሩ….በዚህ ቅጽበት ግን ያልጠበቁት ተፍለቅላቂ ሳቅ ከአካባቢው ተሰማ
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_አምስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ለዘመን ለፍቼ…
ውጤት ለመጨበጥ፣ጥቂት ሲቀረኝ
ሚስጥራዊው አምላክ…..
ወደ ኃላ ስቦ፣ባዶ አስቀረኝ፡፡
እኔም መች የዋዛ፣መች ተስፋ ቆርጬ
ከአንዱ ጀመርኩኝ፣በእልክ ተመስጬ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ለጨረቃዋ ከፊል ምግባሯን አስረክባ ፀሀዮ ወደማደሪያዋ ኮብልላለች፡፡ቀኑ ቢጨልምም ጭላሎ ሆቴል ግን በሰውሰራሽ ብርሀን ደምቋል፡፡በውስጡ ከወዲያ ወዲህ የሚተረማመሱ ኮማሪቶች ቤቱን ሞልተውታል፡፡መቀመጫዎች በሙሉ በጠጩዎች ተይዘዋል፡ዲጄው ሞቅ ያሉ ሀገርኛ ሙዚቃዎችን በተከታታይ እየለቀቀ ነው፡፡እድምተኞቹ ግን ግማሾቹ ከሙዚቃው ምት ጋር ከወዲህ ወዲያ እየተውረገረጉ ይጨፍራሉ… ገሚሱ ደግሞ በየራሳቸው ጫወታ እና ሀሳብ ተጠምደዋል፡፡
ከወደ አንድ ጥግ የተቀመጡ ሶስት ሰዎችም መጠጣቸውን እየተጐነጩ በሀሳብ ሰምጠው የተኮራረፉ ጣውንታሞች መስለዋል፡፡በተለይ ሁለቱ ፊታቸው ተጨማዶ ና ዓይኖቻቸው ፈጠው ይታያሉ…ሶስተኛው ግን ምንም አንኳን በሀሳብ ቢዋጥም ፊቱ ላይ የሚነበበው ግን የእርጋታ እና የአሸናፊነት እርካታ ነው፡፡ይህ ሰው ኩማደር መሀሪ ነው፡፡ሁለቱ ደግሞ የዛሬዋ ጐዶሎ ቀን ከእሱ እጅ ላይ የጣላቸው የከተማዋ ሞጃዎች አቶ ዳዊት ይግዛው እና ገመዳ ነገኦ ናቸው፡፡
እንግዲህ በሌሎች መሰል ጓደኞቻቸው እንዲህ አደረጋቸው ተብሎ ሲወራና ሲነገር የሰሙትን ዛሬ የእነሱ ዕጣ ሆኖ በራሳቸው ሊከሰት ነው፡፡በተለይ ገመዳ ነገኦ ይሄ ገጠመኝ የሞት ያህል ነው የሆነባቸው.. ምክንያቱም ለዚህ ውድቀታቸው የገዛ ልጃቸው ተባባሪ ሆኖ ሲያዩ…የገዛ አብራካቸው ክፋይ ለውድቀታቸው ቋምጦ ወደ መቀመቅ ሲጐትታቸው መታዘብ…የሞት ሞት ነው የሆነባቸው፡፡
እኚ ሁለት ሀብታሞች ኮንትሮባንድ ከኬንያ ጭነው በከተማው ሰንጥቀው ወደመሀል ሀገር ሊያስተላልፉ ሲሉ ነው እጅ ከፍንጅ የያዛቸው፡፡አሁን ኮንትሮባንድ የተጫነባቸው መኪኖች እዚሁ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተገትረው በራሱ ሰዎች በኤልያስ እና በባሪያው እየተጠበቁ ነው፡፡እሱ ደግሞ እንሆ ከባለቤቶቹ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ተቀምጦ መጠጡን እየኮመኮመ ነው፡፡
‹‹ተጫወቱ እንጂ …መጀመሪያውኑም እኮ እንደእዚህ አይነት ስራ ስትሰሩ አንድ ቀን እንደዚህ አይነት ችግር ላይ እንደሚጥል መቼስ ከልምድ ታውቁታላችሁ….እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡ የመጣውን ችግር እንደአመጣጡ መወጣት ነው››ሲል አላገጠባቸው፡፡
ከሁለቱ ጠና ያሉት አቶ ገመዳ ነገኦ መናገር ጀመሩ ፤ ከዚህ ቅሌት እንዴትም ብለው በየትኛውም መስዋዕትነት መውጣት አለባቸው…ካለበለዚያ በተከበሩበት ሀገር መዋረዳቸው ነው…እሳቸው እኮ የእዚህች ከተማ የተከበሩ ኢንቨስተር፤መንግስት የሚኮራባቸው ልምታዊ ባለሀብት ናቸው…..ታዲያ ይሄንን በስንት ረብጣ ብር እና ጥረት የገነቡትን ክብራቸውን በአንዴ ገደል ሲገባ ምን ይባላል ?፡፡ ወዳጀቻቸው የሆኑ እና ከእሳቸው ጋ በክብር በየአደባባዩ እና በየስብሰባው የሚታዩት እነዛ የመንግስት ትላልቅ ባለስልጣኖች ምን ያህል ያፍሩባቸዋል ….?ባለስልጣኖቹ እንኳን ምን ያፍሩባቸዋል..አብዛኞቹ ያው እንደእሳቸው ማፈሪያዎች ናቸው…‹‹ይሄውልህ ልጄ መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም… እኛም ተሳስተናል…››
አቋረጣቸው…‹‹በቃ ምንም አይነት ዝባዝንኪ ዲስኩር አልፈልግም፡፡አሁን ያልኮችሁ መተከዛችሁን አቁሙና ዘና ብላችሁ ጠጡ ብቻ ነው››ቆሌያቸውን ነው የገፈፈው፡፡‹‹ታዲያ ለምን እዚህ አመጣን…. ?ቀጥታ ፖሊስ ጣቢያ አይወስደንም ነበር?›› ሲሉ ሁለቱም በውስጣቸው ማብሰልሰላቸውን ቀጠሉ..
ኩማንደር ችላ ብሎቸው መጠጡን መምጠጥ ጀመረ…ሲጋራ አወጣና ለኩሶ እያጬሰ ስለእነሱ እያሰበ ዘነ ማለቱን ቀጠለ‹‹አዎ የስንቱን ልብ እንዳቃጠላችሁ አሁን በተራችሁ ልባችሁን እንደ እዚህ ሲጋራ አቃጥለዋለው›.›ሲል በውስጡ ዛተባቸው፡፡
ኩማደር ስለ እነዚህ ከጐኑ ስለተቀመጡት ሁለት ግለሰቦች ታሪክ በደንብ ያውቃል፡፡አዎ ሁለቱም በአባ ሽፍንፍን አማካይነት በተቋቋመው የጐዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ማህበር ውስጥ በህዝበ ክርስቲያኑ ተመርጠው ኮሚቴ ከሆኑ አንስቶ ይከታተላቸው ነበር፡፡ሌላው ግሞ እነሱ ላይ ትኩረት እንዲያደርግ የገፋፋው ጉዳይ አንደኛው የእሱ አጋር የሆነው የኤልያስ አባትነው፤አንደኛው የእንጀራ አባቱ የወርቅአለማው የልብ ጓደኛ በመሆኑ ነው፡፡
ኩማደር ብርጭቆ ውስጥ ያለውን የመጨረሻውን መጠጥ ጨልጦ ባዶ ካደረገ ቡኃላ አስተናጋጇን ቢል እንድታመጣ አዘዛት..ብዙም አላስጠበቀቻቸው፡፡ እየተውረገረገች ቢሉን ይዛ መጥታ አቀበለችው…ሁለቱም ሂሳቡን ሊከፍሉ እጃቸውን ኪሳቸው ውስጥ በመክተት እኔ ልክፈል እኔ በማለት እርስ በራሳቸው ሲከራከሩ ‹‹ጉቦ መሆኑ ነው?››ሲል አሸማቀቃቸው እና እራሱ ከፍሎ ቀድሞቸው ወጣ ፡፡እየተሸቆጠቆጡ ተከተሉት፡፡ወደ መኖሪያ ቤቱ ነው ይዞቸው የሄደው፡፡እንደደረሰ የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ገባ ..ተከትለውት ገቡ፡፡ የውስኪ ጠርሙስን ከባታው አነሳ እና ለሁለቱም ቀድቶላቸው ለራሱም ከያዘ ቡኃላ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ፡፡ በማስተዋል ሲመለከታቸው በጣም እንደተረበሹ እና ግራ እንደተጋቡ ነው ተረዳ ..ይህም በመሆኑ ተደሰተ ፡፡
‹‹በነገራችን ላይ ጉዳያችሁ በህግ ይለቅላችሁ ወይስ እዚሁ እንደራደር?››ሲል አስደንጋጭ ግን በልባቸው ሲመኙት የቆዩትን ጉዳይ በጥያቄ መልክ አቀረበላቸው፡፡
‹‹እንዴት ግልፅ አልሆነልንም?››ጠየቁት አቶ ዳዊት
‹‹ንግግሬ አጭር እና ግልጽ ነው ..እኔ በምለው ተስማምታችሁ ..የማዛችሁን አድርጋችሁ ነጻ መውጣት ትፈልጋላችሁ ወይንስ በትክክለኛው መንገድ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ በሀገሪቷ ህግ መደኘት ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አረ ቅበረን..አንተው እንደፈለግክ አድርገን?››ለእሱ መማረካቸውን በመሽቆጥቆጥ አበሰሩት
‹‹አንግዲያው ጥሩ እንጀምራ…››
‹‹አሺ እንዳልክ ››ተርበተበቱ
‹‹ይሄ አሁን የጫናችሁት ኮንትሮባንድ ዋናችሁ ስንት ብር ነው?››
‹‹ሁለት ሚሊዬን ብር አካባቢ ነው››መለሱለት አቶ ዳዊት
‹‹ሲሸጥስ?››
‹‹አራት ሚሊዬን አካባቢ ያወጣል››
‹‹አንድ ሚሊዬን ለእኔ ትከፍላላችሁ››
‹‹አረ እሺ..እሺ››ሁለቱም በአንድ ቃል በደስታ ተስማሙ……..
‹‹እሱ ብቻ አይደለም››በማለት ከስጋት ተንፈስ ያለውን መንፈሳቸውን መልሶ ደግሞ ምን ሊለን ይሆን በሚል ስጋት እንዲወጠሩ አደረጋቸው
‹‹እሺ ሌላ ምን እንታዘዝ?››በለዘበ ድምጽ ጠየቁት ገመዳ ነገኦ
‹‹ወርቅአለማው ጓደኛችሁ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ከእኔ ይልቅ ግን ከእሱ ጋር ወዳጆች ናቸው››አሁንም መልሱን የሰጡት አቶ ገመዳ ናቸው፡፡
‹‹ለምጠይቃችሁ ጥያቄ እውነቱን እንድትነግሩኝ ነው ምፈልገው..እሱ ከእናንተ ጋር ይሄንን ስራ አይሰራም እንዴ?››
‹‹ይሰራ ነበር..አሁን ግን እርም ብሎ ካቆመ አንድ ወር አለፈው..ሶስታችንም አንድ ላይ ነበር ይብቃን… አምላክ የያዝነውን ያስበላን ብለን ለማቆም የተስማማነው..ብኃላ እሱ በቃሉ ሲፀና እኔ እና እሱ ግን ይሄው እግዜር ተዋረዱ ሲለን መሰለኝ ቆይ ይህቺን የመጨረሻ ስንል…ቆይ አንዴ ስንል ይሄው ለዚህ ተዳረግን››ሲሉ በፀፀት አንገታቸውን አቀርቅረው አብራተው ያስረዱት አቶ ዳዊት ናቸው ..
የነገሩት ነገር ግን ኩማንደሩን የሚያስደስተው አልነበረም…..ለሁለተኛ ጊዜ በእዚህ ቀለም ወርቅ በሚባል ሰውዬ መበለጡን ሲገነዘብ ውስጡ እርር ድብን አለ…አሁን እፊቱ ቁጭ ብለው ምህረቱን በሚማፀኑት ሰዎች ቦታ እሱን ማየት ነበር የሚፈልገው…ኮንትሮባንድ ሲያመላልስ እጅ ከፍንጅ ይዞት ባዶ ሊያስቀረው ዕቅዱ ነበር..ግን አሁን የሚሰማው ዜና ሀሳቡ እንደተኮላሸበት የሚያረጋግጥ መርዶ
:
#ክፍል_ሀያ_አምስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ለዘመን ለፍቼ…
ውጤት ለመጨበጥ፣ጥቂት ሲቀረኝ
ሚስጥራዊው አምላክ…..
ወደ ኃላ ስቦ፣ባዶ አስቀረኝ፡፡
እኔም መች የዋዛ፣መች ተስፋ ቆርጬ
ከአንዱ ጀመርኩኝ፣በእልክ ተመስጬ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ለጨረቃዋ ከፊል ምግባሯን አስረክባ ፀሀዮ ወደማደሪያዋ ኮብልላለች፡፡ቀኑ ቢጨልምም ጭላሎ ሆቴል ግን በሰውሰራሽ ብርሀን ደምቋል፡፡በውስጡ ከወዲያ ወዲህ የሚተረማመሱ ኮማሪቶች ቤቱን ሞልተውታል፡፡መቀመጫዎች በሙሉ በጠጩዎች ተይዘዋል፡ዲጄው ሞቅ ያሉ ሀገርኛ ሙዚቃዎችን በተከታታይ እየለቀቀ ነው፡፡እድምተኞቹ ግን ግማሾቹ ከሙዚቃው ምት ጋር ከወዲህ ወዲያ እየተውረገረጉ ይጨፍራሉ… ገሚሱ ደግሞ በየራሳቸው ጫወታ እና ሀሳብ ተጠምደዋል፡፡
ከወደ አንድ ጥግ የተቀመጡ ሶስት ሰዎችም መጠጣቸውን እየተጐነጩ በሀሳብ ሰምጠው የተኮራረፉ ጣውንታሞች መስለዋል፡፡በተለይ ሁለቱ ፊታቸው ተጨማዶ ና ዓይኖቻቸው ፈጠው ይታያሉ…ሶስተኛው ግን ምንም አንኳን በሀሳብ ቢዋጥም ፊቱ ላይ የሚነበበው ግን የእርጋታ እና የአሸናፊነት እርካታ ነው፡፡ይህ ሰው ኩማደር መሀሪ ነው፡፡ሁለቱ ደግሞ የዛሬዋ ጐዶሎ ቀን ከእሱ እጅ ላይ የጣላቸው የከተማዋ ሞጃዎች አቶ ዳዊት ይግዛው እና ገመዳ ነገኦ ናቸው፡፡
እንግዲህ በሌሎች መሰል ጓደኞቻቸው እንዲህ አደረጋቸው ተብሎ ሲወራና ሲነገር የሰሙትን ዛሬ የእነሱ ዕጣ ሆኖ በራሳቸው ሊከሰት ነው፡፡በተለይ ገመዳ ነገኦ ይሄ ገጠመኝ የሞት ያህል ነው የሆነባቸው.. ምክንያቱም ለዚህ ውድቀታቸው የገዛ ልጃቸው ተባባሪ ሆኖ ሲያዩ…የገዛ አብራካቸው ክፋይ ለውድቀታቸው ቋምጦ ወደ መቀመቅ ሲጐትታቸው መታዘብ…የሞት ሞት ነው የሆነባቸው፡፡
እኚ ሁለት ሀብታሞች ኮንትሮባንድ ከኬንያ ጭነው በከተማው ሰንጥቀው ወደመሀል ሀገር ሊያስተላልፉ ሲሉ ነው እጅ ከፍንጅ የያዛቸው፡፡አሁን ኮንትሮባንድ የተጫነባቸው መኪኖች እዚሁ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተገትረው በራሱ ሰዎች በኤልያስ እና በባሪያው እየተጠበቁ ነው፡፡እሱ ደግሞ እንሆ ከባለቤቶቹ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ተቀምጦ መጠጡን እየኮመኮመ ነው፡፡
‹‹ተጫወቱ እንጂ …መጀመሪያውኑም እኮ እንደእዚህ አይነት ስራ ስትሰሩ አንድ ቀን እንደዚህ አይነት ችግር ላይ እንደሚጥል መቼስ ከልምድ ታውቁታላችሁ….እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡ የመጣውን ችግር እንደአመጣጡ መወጣት ነው››ሲል አላገጠባቸው፡፡
ከሁለቱ ጠና ያሉት አቶ ገመዳ ነገኦ መናገር ጀመሩ ፤ ከዚህ ቅሌት እንዴትም ብለው በየትኛውም መስዋዕትነት መውጣት አለባቸው…ካለበለዚያ በተከበሩበት ሀገር መዋረዳቸው ነው…እሳቸው እኮ የእዚህች ከተማ የተከበሩ ኢንቨስተር፤መንግስት የሚኮራባቸው ልምታዊ ባለሀብት ናቸው…..ታዲያ ይሄንን በስንት ረብጣ ብር እና ጥረት የገነቡትን ክብራቸውን በአንዴ ገደል ሲገባ ምን ይባላል ?፡፡ ወዳጀቻቸው የሆኑ እና ከእሳቸው ጋ በክብር በየአደባባዩ እና በየስብሰባው የሚታዩት እነዛ የመንግስት ትላልቅ ባለስልጣኖች ምን ያህል ያፍሩባቸዋል ….?ባለስልጣኖቹ እንኳን ምን ያፍሩባቸዋል..አብዛኞቹ ያው እንደእሳቸው ማፈሪያዎች ናቸው…‹‹ይሄውልህ ልጄ መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም… እኛም ተሳስተናል…››
አቋረጣቸው…‹‹በቃ ምንም አይነት ዝባዝንኪ ዲስኩር አልፈልግም፡፡አሁን ያልኮችሁ መተከዛችሁን አቁሙና ዘና ብላችሁ ጠጡ ብቻ ነው››ቆሌያቸውን ነው የገፈፈው፡፡‹‹ታዲያ ለምን እዚህ አመጣን…. ?ቀጥታ ፖሊስ ጣቢያ አይወስደንም ነበር?›› ሲሉ ሁለቱም በውስጣቸው ማብሰልሰላቸውን ቀጠሉ..
ኩማንደር ችላ ብሎቸው መጠጡን መምጠጥ ጀመረ…ሲጋራ አወጣና ለኩሶ እያጬሰ ስለእነሱ እያሰበ ዘነ ማለቱን ቀጠለ‹‹አዎ የስንቱን ልብ እንዳቃጠላችሁ አሁን በተራችሁ ልባችሁን እንደ እዚህ ሲጋራ አቃጥለዋለው›.›ሲል በውስጡ ዛተባቸው፡፡
ኩማደር ስለ እነዚህ ከጐኑ ስለተቀመጡት ሁለት ግለሰቦች ታሪክ በደንብ ያውቃል፡፡አዎ ሁለቱም በአባ ሽፍንፍን አማካይነት በተቋቋመው የጐዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ማህበር ውስጥ በህዝበ ክርስቲያኑ ተመርጠው ኮሚቴ ከሆኑ አንስቶ ይከታተላቸው ነበር፡፡ሌላው ግሞ እነሱ ላይ ትኩረት እንዲያደርግ የገፋፋው ጉዳይ አንደኛው የእሱ አጋር የሆነው የኤልያስ አባትነው፤አንደኛው የእንጀራ አባቱ የወርቅአለማው የልብ ጓደኛ በመሆኑ ነው፡፡
ኩማደር ብርጭቆ ውስጥ ያለውን የመጨረሻውን መጠጥ ጨልጦ ባዶ ካደረገ ቡኃላ አስተናጋጇን ቢል እንድታመጣ አዘዛት..ብዙም አላስጠበቀቻቸው፡፡ እየተውረገረገች ቢሉን ይዛ መጥታ አቀበለችው…ሁለቱም ሂሳቡን ሊከፍሉ እጃቸውን ኪሳቸው ውስጥ በመክተት እኔ ልክፈል እኔ በማለት እርስ በራሳቸው ሲከራከሩ ‹‹ጉቦ መሆኑ ነው?››ሲል አሸማቀቃቸው እና እራሱ ከፍሎ ቀድሞቸው ወጣ ፡፡እየተሸቆጠቆጡ ተከተሉት፡፡ወደ መኖሪያ ቤቱ ነው ይዞቸው የሄደው፡፡እንደደረሰ የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ገባ ..ተከትለውት ገቡ፡፡ የውስኪ ጠርሙስን ከባታው አነሳ እና ለሁለቱም ቀድቶላቸው ለራሱም ከያዘ ቡኃላ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ፡፡ በማስተዋል ሲመለከታቸው በጣም እንደተረበሹ እና ግራ እንደተጋቡ ነው ተረዳ ..ይህም በመሆኑ ተደሰተ ፡፡
‹‹በነገራችን ላይ ጉዳያችሁ በህግ ይለቅላችሁ ወይስ እዚሁ እንደራደር?››ሲል አስደንጋጭ ግን በልባቸው ሲመኙት የቆዩትን ጉዳይ በጥያቄ መልክ አቀረበላቸው፡፡
‹‹እንዴት ግልፅ አልሆነልንም?››ጠየቁት አቶ ዳዊት
‹‹ንግግሬ አጭር እና ግልጽ ነው ..እኔ በምለው ተስማምታችሁ ..የማዛችሁን አድርጋችሁ ነጻ መውጣት ትፈልጋላችሁ ወይንስ በትክክለኛው መንገድ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ በሀገሪቷ ህግ መደኘት ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አረ ቅበረን..አንተው እንደፈለግክ አድርገን?››ለእሱ መማረካቸውን በመሽቆጥቆጥ አበሰሩት
‹‹አንግዲያው ጥሩ እንጀምራ…››
‹‹አሺ እንዳልክ ››ተርበተበቱ
‹‹ይሄ አሁን የጫናችሁት ኮንትሮባንድ ዋናችሁ ስንት ብር ነው?››
‹‹ሁለት ሚሊዬን ብር አካባቢ ነው››መለሱለት አቶ ዳዊት
‹‹ሲሸጥስ?››
‹‹አራት ሚሊዬን አካባቢ ያወጣል››
‹‹አንድ ሚሊዬን ለእኔ ትከፍላላችሁ››
‹‹አረ እሺ..እሺ››ሁለቱም በአንድ ቃል በደስታ ተስማሙ……..
‹‹እሱ ብቻ አይደለም››በማለት ከስጋት ተንፈስ ያለውን መንፈሳቸውን መልሶ ደግሞ ምን ሊለን ይሆን በሚል ስጋት እንዲወጠሩ አደረጋቸው
‹‹እሺ ሌላ ምን እንታዘዝ?››በለዘበ ድምጽ ጠየቁት ገመዳ ነገኦ
‹‹ወርቅአለማው ጓደኛችሁ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ከእኔ ይልቅ ግን ከእሱ ጋር ወዳጆች ናቸው››አሁንም መልሱን የሰጡት አቶ ገመዳ ናቸው፡፡
‹‹ለምጠይቃችሁ ጥያቄ እውነቱን እንድትነግሩኝ ነው ምፈልገው..እሱ ከእናንተ ጋር ይሄንን ስራ አይሰራም እንዴ?››
‹‹ይሰራ ነበር..አሁን ግን እርም ብሎ ካቆመ አንድ ወር አለፈው..ሶስታችንም አንድ ላይ ነበር ይብቃን… አምላክ የያዝነውን ያስበላን ብለን ለማቆም የተስማማነው..ብኃላ እሱ በቃሉ ሲፀና እኔ እና እሱ ግን ይሄው እግዜር ተዋረዱ ሲለን መሰለኝ ቆይ ይህቺን የመጨረሻ ስንል…ቆይ አንዴ ስንል ይሄው ለዚህ ተዳረግን››ሲሉ በፀፀት አንገታቸውን አቀርቅረው አብራተው ያስረዱት አቶ ዳዊት ናቸው ..
የነገሩት ነገር ግን ኩማንደሩን የሚያስደስተው አልነበረም…..ለሁለተኛ ጊዜ በእዚህ ቀለም ወርቅ በሚባል ሰውዬ መበለጡን ሲገነዘብ ውስጡ እርር ድብን አለ…አሁን እፊቱ ቁጭ ብለው ምህረቱን በሚማፀኑት ሰዎች ቦታ እሱን ማየት ነበር የሚፈልገው…ኮንትሮባንድ ሲያመላልስ እጅ ከፍንጅ ይዞት ባዶ ሊያስቀረው ዕቅዱ ነበር..ግን አሁን የሚሰማው ዜና ሀሳቡ እንደተኮላሸበት የሚያረጋግጥ መርዶ
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አባ ሽፍንንፍን በአይጣማዋ ቪታራ መኪናቸው እራሳቸው እየነዱ ወደ ስብሰባ ስፍራ እያመሩ ነው፡፡በእለቱ የስብሰባ አጀንዳ በእሳቸው አነሳሽነት የተቋቋመውን የጓዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ድርጅትን ስራ እንቀስቃሴን ለመገምገም እና ቀጠይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው፡፡የስብሰባው ቦታ በጽ/ቤቱ ውስጥ ነው፡፡ጽ/ቤቱ የሚገኘው ዜሮ ሶስት ቀበሌ ከጤና ጣቢያው በስተጀርባ በኩል ሲሆን ቤቱ በፊት የተሰራው ለመኖሪያ ቤትነት ነበር… ማህበሩ ሲቋቋም ተከራየውና ቢሮው አደረገው፡፡ ውጭ በሩ ላይ በጥቁር ቀለም ድርብ ጽሁፍ <የሻሻመኔ ከተማ የጐዳና ኑዋሪ ወገኖች ማቋቋሚያ በጐ አድራጐት ድርጅት> ይላል፡፡
አባ ልክ በሰዓቱ ነበር ስብሰባው ቦታ ላይ የደረሱት..ዘበኛው ቶሎ ብሎ በራፉን ከፈተላቸው….ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡና መኪናቸውን ጥግ አስይዘው በማቆም ሞተሩን አጥፍተው ወረዱ ..በተለመደው የእርጋታ እርምጃቸው ወደ ስብሰባው አዳራሽ ዘለቁ…የአባን መስቀል ለመሳለም እና ለእሳቸው ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሁሉም ከመቀመጫቸው ተነሱ ፡፡አባም በፈገግታ እና መንፈሳዊ የአባትነት ጸጋ በተጐናጸፈ ድባብ ሁሉንም አሳልመው ወደመሀል ወንበራቸው በመሄድ ተቀመጡ
…..አባ ተደላድለው ከተቀመጡ ቡኃላ የስራ ባለደረቦቻቸውን በማስተዋል ይመለከቷቸው ነበር ፡፡በዚህ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ አራት ወንዶች እና አንድ ሴት አለች፡፡ከፊት ለፊታቸው ወርቅ አለማው ይታያል..ዳለቻ ቀለም ያለው ሙሉ ሱፍ ለብሶ የፓርላማ ተወካይ መስሏል…ግን መረጋጋት አይነበብበትም…ምን ግዜም እኚ ቄስ ባሉበት አካባቢ ሲገኝ ይጨንቀዋል፡፡የሆነ የውስጥ ሀጥያቱን የሚያነቡበት ይመስለዋል፡፡ከጐኑ የተቀመጠችው ጸባየ ሸጋዋ እና ባለ ጥሩ ስነ-ምግባር ባለቤት የሆነችው ወ/ሮ ይርገዱ ነች፡፡በጣም ምትሽቀረቀር እና ለውበቷ አብዝታ ምትጨነቅ ሴት አይደለችም..ግን ደግሞ ለእራሷ የሚመጥናት አለባበስ ከመልበስ አትቦዝንም.. የዛሬውም አለባበሶ እንደዛው ነው፡፡ከጐኗ አቶ ገመዳ ነገኦ..ከሙሉ ግርማ ሞገሳቸው እና መጀነናቸው ጋር ተኮፍሰዋል…ቀጥሎ አቶ ዳዊት ሽበት የወረረው ጸጉራቸውን እየዳበሱ አቀርቅረው የስብሰባውን መጀመር ይጠባቃሉ….
አባ ሽፍንፍን ስለ ስብሰባው አጀንዳ አጠር ያለች ማብራሪያ እና መግቢያ ንግግር ካደረጉ ቡኃላ እድሉን ለተሰብሳቢዎች ሰጡ ..
በመጀመሪያ ወርቅ አለማው ነበር የስራ ድርሻውን አስመልክቷ እስከአሁን በእሱ በኩል ስለተከወኑ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ የጀመረው
ወርቅአለማው የመሀበሩ ገንዘብ ያዥ ነው፡፡
ጀመረ……
‹‹እንግዲህ እስከአሁን እርዳታ እንዲያደርጉልን ከጠየቅናቸው ድርጅቶች እና ግለሰብ ከሆኑ ምዕመናን መሰብሰብ የቻልነውን የገንዘብ መጠን ሪፖርት አደርጋለው…በመጀመሪያ አንድ የሆላንደ ግብረ ሰናይ ድርጅት 100 ሺ ዶላር ሰጥቶናል..አንድ በህፃናት ላይ ከሚሰራ አገር በቀል ድርጀት ደግሞ የአንድ ሚሊዬን ብር እርዳታ ማግኘት ችለናል..ከግለሰብ ምዕመናኖች ደግሞ በተለያየ ጊዜ የተሰበሰበ ወደ ሁለት መቶ ሃምሳ ሁለት ሺ ብር ማግኘት ችለናል…ሌላው የእዚሁ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ውስጥ አባታችን በግላቸው መቶ ሺ ብር..አቶ ዳዊት 50 ሺ ብር አቶ ገመዳ 50 ሺ ብር ወይዘሮ ይርገዱ 75 ሺ ብር..የራሴን መግለጽ ካስፈለገ 50 ሺ ብር በአጠቃላይ እስከአሁን በአካውንታችን መግባት የቻለው ብር 3 ሚሊዬን 577 ሺ ብር ማግኘት ችለናል..ቃል የተገባልን ደግሞ ከሁለት ሚሊዬን ብር በላይ ነው…በጣም አስደሳቹ እና የሚገርመው ደግሞ የማህበራችን ዝና በሀገራችን ባሉ በተለያዩ ከተሞች በዚህ አጭር ቀናቶች ውስጥ መናኘቱ ነው፡፡ብዙዎቹ እንዲያውም ለምሳሌ እንደ ሀዋሳ እና ዝዋይ ያሉ ኑዋሪዎች በከተማቸው ቅርንጫፍ ቢሮ እንድንከፍት ሁሉ ጠይቀውናል››አመሰግናለው ብሎ ንግግሩን አጠናቀቀ…
ወይዘሮ ይርገዱ ተረከበችውና ንግግሮን ቀጠለች‹‹ያው እኔ እንድሰራው የተሰጠኝ ከሞላ ጐደል ጥሩ እየሄደልኝ ነው…ማህበራን እስከ አሁን አሁን አቶ ወርቅአለማው ከጠቀሳቸው ድርጅቶች ሌላ ከሶስት የውጭ አገር እና ከሁለት የሀገር ውስጥ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በአካልም ቢሮቸው ድረስ በመሄድና በኢንተርኔት ግንኙነት ፈጥረን ነበር ሁሉም በጐ ምላሽ ነው የሰጡን… ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እርግጠኛውን መልስ እንደሚሰጡን እና ከገንዘብ መጠኑ ጋር እደሚገልጹልን ነግረውናል…ቃላቸውንም እንደሚያከብሩ እተማመናለው..፡፡እንግዲህ በዚህ ሁኔታ ሌሎችን ማነጋገር እና ማግባባቱን ስራ እንቀጥላለን››አመሰግናለው
ቀጠሉ አዛውንቱ አቶ ዳዊት‹‹በእኔ በኩል የተሰጠኝን ስራ ቢያንስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ ማስኬድ ችያለው..ከተሰጡኝ ሀላፊነቶች ውስጥ አንደኛው…ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለጐዳና ልጆቹ የሚሆን የሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም እና ለመኖሪያ ቦታም ጭምር የሚሆናቸው ህንፃ ለመገንት የሚሆን ቦታ በስንት ጫቅጭቅም ቢሆን የከተማዋ መዘጋጃ ከከተማዋ ወጣ ቢልም ሰፋ ያለ መሬት አስረክቦናል..በሌላ በኩል ደግሞ በቦታው ላይ የሚገነቡ ህንጻዎችን ዲዛይን አንድ የኮንሰልታንት ድርጅት በነጻ እየሰራልን ይገኛል…ለጊዜው ግን አሁን መጩው ጊዜ የክረምት ወቅት በመሆኑ በጣም አጣዳፊ የሆነውን የመጠለያውን ጉዳይ 50 የሚሆኑ ሰርቢስ ቤቶችን ለመስራት በተወሰነው መሰረት ከአንድ ህንጻ ተቋራጭ ጋር ተስማምተናል…በሚቀጥለው ሳምንት የቁፋሮ ስራ እደሚጀምር እርግጠኛ ነኝ››አመሰግናለው
ቀጥሎ የአቶ ገመዳ ተራ ነበር…በተሰጣቸው የስራ ድርሻ ላይ ሪፖርት ሊያቀርብ ማስታወሻቸውን ገለጥ ገለጥ አድገው ለመናገር ጉሮራቸውን እያፀዳዱ ሳለ….የቢሮው በራፍ ተንኳኳ ..እና ተከፈተ…ዘበኛው ነበር..አልፎ ገባና ወደ አባ በመጠጋት በጆሮቸው ሹክ አላቸው‹‹ግባ በለው …ይግባ››አሉት
ዘበኛው እንዳመጣጡ ተመልሶ ወጣና ሌላ ሰው ላከ…የመጣው ሰው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ይዞል..የዚህ ሰው መምጣት ከቤቱ አንድ ሰው በጣም አስደንግጦል…አቶ ገመዳ….አሁን ፊት ለፊታው የሚያዩት ልጃቸውም ጠላታቸውም የሆነውን ኤልያስን ነው..ምን ሊሰራ እንደመጣ ምንም ሊገምቱ እና ሊገለጽላቸው አልቻለም…‹‹ደግሞ የያዘው ምንድነው?››ግራ ተጋቡ..መቼስ ከእሱ መልካም ነገር አይጠበቅም…እሳቸውን የተመለከተ ምን መአት ይዞባቸው እንደመጣ እስኪሰሙ ነው የቸኮሉት፡፡
‹‹አቤት ወንድሜ ምን እንታዘዝ?››ዝግ ባለ እና በተረጋ ድምጽ ጠየቁት አባ
‹‹አባ ….ኩማደር መሀሪ ልኮኝ ነው.. ለአላማችሁ ማስፈጸሚያ ትንሽ ቢጠቅማችሁ ይህቺን ብር አስረክብልኝ ብሎኝ ነው…እሱ ስብሰባ ላይ ስለሆነ በአካል መጥቶ ማስረከብ አልቻለም››ይህ ንግር ደግሞ የመርዶ ያህል ያስደነገጠው አቶ ዘላለምን ሳይሆነ ቀለምወርቅን ነው
‹‹ኩማደር የቱ?›› እራሱን መቆጣጠር በተሳነው ስሜት ጠየቀ ወርቅ አለማው
‹‹ኩማንደር መሀሪ አልኩ እኮ.. የፖሊስ አዛዡ››በእርጋታ መለሰ ኤልያስ
‹‹እንዴት ሆኖ?››ድጋሚ ጥያቄ አቶ ወርቅአለማው
‹‹ምን ማለት ነው አቶ ወርቅ አለማው..?ነው ወይስ እኛ ማናውቀው ችግር አለ?››ጠየቁት አባ በጥቁር መነጽራቸው ውስጥ አጨንቁረው እያዩት
‹‹ኸረ በፍጹም..ምንም አላውቅም እንዲሁ ገርሞኝ ነው እንጂ..››
‹‹እኮ ምኑ ገረመህ …ከኩማንደሩ ጋ እውቂያ አላችሁ እንዴ?››ጥያቄያቸውን አላቆረጡም አባ
‹‹አረ በዝና እና በስም ብቻ ነው የማውቀው…እንዲሁ አንድ የመንግስት ቅጥረኛ እንዲህ የማህበራችን አላማ ገብቶት ቢሮችን ድረስ መጥቶ ሲለግሰን በማየቴ ተደስቼ ነው…››በማለት ከውስጥ የተሰማውን ስሜት ሸመጠጠ
‹‹ትክክል ነህ
:
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አባ ሽፍንንፍን በአይጣማዋ ቪታራ መኪናቸው እራሳቸው እየነዱ ወደ ስብሰባ ስፍራ እያመሩ ነው፡፡በእለቱ የስብሰባ አጀንዳ በእሳቸው አነሳሽነት የተቋቋመውን የጓዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ድርጅትን ስራ እንቀስቃሴን ለመገምገም እና ቀጠይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው፡፡የስብሰባው ቦታ በጽ/ቤቱ ውስጥ ነው፡፡ጽ/ቤቱ የሚገኘው ዜሮ ሶስት ቀበሌ ከጤና ጣቢያው በስተጀርባ በኩል ሲሆን ቤቱ በፊት የተሰራው ለመኖሪያ ቤትነት ነበር… ማህበሩ ሲቋቋም ተከራየውና ቢሮው አደረገው፡፡ ውጭ በሩ ላይ በጥቁር ቀለም ድርብ ጽሁፍ <የሻሻመኔ ከተማ የጐዳና ኑዋሪ ወገኖች ማቋቋሚያ በጐ አድራጐት ድርጅት> ይላል፡፡
አባ ልክ በሰዓቱ ነበር ስብሰባው ቦታ ላይ የደረሱት..ዘበኛው ቶሎ ብሎ በራፉን ከፈተላቸው….ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡና መኪናቸውን ጥግ አስይዘው በማቆም ሞተሩን አጥፍተው ወረዱ ..በተለመደው የእርጋታ እርምጃቸው ወደ ስብሰባው አዳራሽ ዘለቁ…የአባን መስቀል ለመሳለም እና ለእሳቸው ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሁሉም ከመቀመጫቸው ተነሱ ፡፡አባም በፈገግታ እና መንፈሳዊ የአባትነት ጸጋ በተጐናጸፈ ድባብ ሁሉንም አሳልመው ወደመሀል ወንበራቸው በመሄድ ተቀመጡ
…..አባ ተደላድለው ከተቀመጡ ቡኃላ የስራ ባለደረቦቻቸውን በማስተዋል ይመለከቷቸው ነበር ፡፡በዚህ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ አራት ወንዶች እና አንድ ሴት አለች፡፡ከፊት ለፊታቸው ወርቅ አለማው ይታያል..ዳለቻ ቀለም ያለው ሙሉ ሱፍ ለብሶ የፓርላማ ተወካይ መስሏል…ግን መረጋጋት አይነበብበትም…ምን ግዜም እኚ ቄስ ባሉበት አካባቢ ሲገኝ ይጨንቀዋል፡፡የሆነ የውስጥ ሀጥያቱን የሚያነቡበት ይመስለዋል፡፡ከጐኑ የተቀመጠችው ጸባየ ሸጋዋ እና ባለ ጥሩ ስነ-ምግባር ባለቤት የሆነችው ወ/ሮ ይርገዱ ነች፡፡በጣም ምትሽቀረቀር እና ለውበቷ አብዝታ ምትጨነቅ ሴት አይደለችም..ግን ደግሞ ለእራሷ የሚመጥናት አለባበስ ከመልበስ አትቦዝንም.. የዛሬውም አለባበሶ እንደዛው ነው፡፡ከጐኗ አቶ ገመዳ ነገኦ..ከሙሉ ግርማ ሞገሳቸው እና መጀነናቸው ጋር ተኮፍሰዋል…ቀጥሎ አቶ ዳዊት ሽበት የወረረው ጸጉራቸውን እየዳበሱ አቀርቅረው የስብሰባውን መጀመር ይጠባቃሉ….
አባ ሽፍንፍን ስለ ስብሰባው አጀንዳ አጠር ያለች ማብራሪያ እና መግቢያ ንግግር ካደረጉ ቡኃላ እድሉን ለተሰብሳቢዎች ሰጡ ..
በመጀመሪያ ወርቅ አለማው ነበር የስራ ድርሻውን አስመልክቷ እስከአሁን በእሱ በኩል ስለተከወኑ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ የጀመረው
ወርቅአለማው የመሀበሩ ገንዘብ ያዥ ነው፡፡
ጀመረ……
‹‹እንግዲህ እስከአሁን እርዳታ እንዲያደርጉልን ከጠየቅናቸው ድርጅቶች እና ግለሰብ ከሆኑ ምዕመናን መሰብሰብ የቻልነውን የገንዘብ መጠን ሪፖርት አደርጋለው…በመጀመሪያ አንድ የሆላንደ ግብረ ሰናይ ድርጅት 100 ሺ ዶላር ሰጥቶናል..አንድ በህፃናት ላይ ከሚሰራ አገር በቀል ድርጀት ደግሞ የአንድ ሚሊዬን ብር እርዳታ ማግኘት ችለናል..ከግለሰብ ምዕመናኖች ደግሞ በተለያየ ጊዜ የተሰበሰበ ወደ ሁለት መቶ ሃምሳ ሁለት ሺ ብር ማግኘት ችለናል…ሌላው የእዚሁ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ውስጥ አባታችን በግላቸው መቶ ሺ ብር..አቶ ዳዊት 50 ሺ ብር አቶ ገመዳ 50 ሺ ብር ወይዘሮ ይርገዱ 75 ሺ ብር..የራሴን መግለጽ ካስፈለገ 50 ሺ ብር በአጠቃላይ እስከአሁን በአካውንታችን መግባት የቻለው ብር 3 ሚሊዬን 577 ሺ ብር ማግኘት ችለናል..ቃል የተገባልን ደግሞ ከሁለት ሚሊዬን ብር በላይ ነው…በጣም አስደሳቹ እና የሚገርመው ደግሞ የማህበራችን ዝና በሀገራችን ባሉ በተለያዩ ከተሞች በዚህ አጭር ቀናቶች ውስጥ መናኘቱ ነው፡፡ብዙዎቹ እንዲያውም ለምሳሌ እንደ ሀዋሳ እና ዝዋይ ያሉ ኑዋሪዎች በከተማቸው ቅርንጫፍ ቢሮ እንድንከፍት ሁሉ ጠይቀውናል››አመሰግናለው ብሎ ንግግሩን አጠናቀቀ…
ወይዘሮ ይርገዱ ተረከበችውና ንግግሮን ቀጠለች‹‹ያው እኔ እንድሰራው የተሰጠኝ ከሞላ ጐደል ጥሩ እየሄደልኝ ነው…ማህበራን እስከ አሁን አሁን አቶ ወርቅአለማው ከጠቀሳቸው ድርጅቶች ሌላ ከሶስት የውጭ አገር እና ከሁለት የሀገር ውስጥ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በአካልም ቢሮቸው ድረስ በመሄድና በኢንተርኔት ግንኙነት ፈጥረን ነበር ሁሉም በጐ ምላሽ ነው የሰጡን… ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እርግጠኛውን መልስ እንደሚሰጡን እና ከገንዘብ መጠኑ ጋር እደሚገልጹልን ነግረውናል…ቃላቸውንም እንደሚያከብሩ እተማመናለው..፡፡እንግዲህ በዚህ ሁኔታ ሌሎችን ማነጋገር እና ማግባባቱን ስራ እንቀጥላለን››አመሰግናለው
ቀጠሉ አዛውንቱ አቶ ዳዊት‹‹በእኔ በኩል የተሰጠኝን ስራ ቢያንስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ ማስኬድ ችያለው..ከተሰጡኝ ሀላፊነቶች ውስጥ አንደኛው…ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለጐዳና ልጆቹ የሚሆን የሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም እና ለመኖሪያ ቦታም ጭምር የሚሆናቸው ህንፃ ለመገንት የሚሆን ቦታ በስንት ጫቅጭቅም ቢሆን የከተማዋ መዘጋጃ ከከተማዋ ወጣ ቢልም ሰፋ ያለ መሬት አስረክቦናል..በሌላ በኩል ደግሞ በቦታው ላይ የሚገነቡ ህንጻዎችን ዲዛይን አንድ የኮንሰልታንት ድርጅት በነጻ እየሰራልን ይገኛል…ለጊዜው ግን አሁን መጩው ጊዜ የክረምት ወቅት በመሆኑ በጣም አጣዳፊ የሆነውን የመጠለያውን ጉዳይ 50 የሚሆኑ ሰርቢስ ቤቶችን ለመስራት በተወሰነው መሰረት ከአንድ ህንጻ ተቋራጭ ጋር ተስማምተናል…በሚቀጥለው ሳምንት የቁፋሮ ስራ እደሚጀምር እርግጠኛ ነኝ››አመሰግናለው
ቀጥሎ የአቶ ገመዳ ተራ ነበር…በተሰጣቸው የስራ ድርሻ ላይ ሪፖርት ሊያቀርብ ማስታወሻቸውን ገለጥ ገለጥ አድገው ለመናገር ጉሮራቸውን እያፀዳዱ ሳለ….የቢሮው በራፍ ተንኳኳ ..እና ተከፈተ…ዘበኛው ነበር..አልፎ ገባና ወደ አባ በመጠጋት በጆሮቸው ሹክ አላቸው‹‹ግባ በለው …ይግባ››አሉት
ዘበኛው እንዳመጣጡ ተመልሶ ወጣና ሌላ ሰው ላከ…የመጣው ሰው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ይዞል..የዚህ ሰው መምጣት ከቤቱ አንድ ሰው በጣም አስደንግጦል…አቶ ገመዳ….አሁን ፊት ለፊታው የሚያዩት ልጃቸውም ጠላታቸውም የሆነውን ኤልያስን ነው..ምን ሊሰራ እንደመጣ ምንም ሊገምቱ እና ሊገለጽላቸው አልቻለም…‹‹ደግሞ የያዘው ምንድነው?››ግራ ተጋቡ..መቼስ ከእሱ መልካም ነገር አይጠበቅም…እሳቸውን የተመለከተ ምን መአት ይዞባቸው እንደመጣ እስኪሰሙ ነው የቸኮሉት፡፡
‹‹አቤት ወንድሜ ምን እንታዘዝ?››ዝግ ባለ እና በተረጋ ድምጽ ጠየቁት አባ
‹‹አባ ….ኩማደር መሀሪ ልኮኝ ነው.. ለአላማችሁ ማስፈጸሚያ ትንሽ ቢጠቅማችሁ ይህቺን ብር አስረክብልኝ ብሎኝ ነው…እሱ ስብሰባ ላይ ስለሆነ በአካል መጥቶ ማስረከብ አልቻለም››ይህ ንግር ደግሞ የመርዶ ያህል ያስደነገጠው አቶ ዘላለምን ሳይሆነ ቀለምወርቅን ነው
‹‹ኩማደር የቱ?›› እራሱን መቆጣጠር በተሳነው ስሜት ጠየቀ ወርቅ አለማው
‹‹ኩማንደር መሀሪ አልኩ እኮ.. የፖሊስ አዛዡ››በእርጋታ መለሰ ኤልያስ
‹‹እንዴት ሆኖ?››ድጋሚ ጥያቄ አቶ ወርቅአለማው
‹‹ምን ማለት ነው አቶ ወርቅ አለማው..?ነው ወይስ እኛ ማናውቀው ችግር አለ?››ጠየቁት አባ በጥቁር መነጽራቸው ውስጥ አጨንቁረው እያዩት
‹‹ኸረ በፍጹም..ምንም አላውቅም እንዲሁ ገርሞኝ ነው እንጂ..››
‹‹እኮ ምኑ ገረመህ …ከኩማንደሩ ጋ እውቂያ አላችሁ እንዴ?››ጥያቄያቸውን አላቆረጡም አባ
‹‹አረ በዝና እና በስም ብቻ ነው የማውቀው…እንዲሁ አንድ የመንግስት ቅጥረኛ እንዲህ የማህበራችን አላማ ገብቶት ቢሮችን ድረስ መጥቶ ሲለግሰን በማየቴ ተደስቼ ነው…››በማለት ከውስጥ የተሰማውን ስሜት ሸመጠጠ
‹‹ትክክል ነህ
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
*የፍትህ ሚዛን መዛነፍ …የእምነት መጓደል ሸክሙ
ደስታን በቁም መዘረፍ…ያለው ሰቆቃ ህመሙ
የተገረዘ ተስፋ…ኑሮው ነገር ዓለሙ፡፡
በቀል ላጨለመው ልብ …ጥቁር ነው የህይወት ቀለሙ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
...አልያስ እና ባሪያው ናቸው…ሁለቱም በዚህን ሰዓት ወደ እሱ ቤት አመጣጣቸው የተልኮቸውን ሪፖርት ሊያቀርቡለት መሆኑን ያውቃል…ሁለቱንም የተለያየ ተልዕኮ ሰጥቶ አሳማርቶቸው ነበር….አሪፍ የምስራችም ይዘውለት እንደመጡ ውስጡ እየነገረው ነው…
‹‹እሺ እንዴት ናችሁ ?››በፍቅር እና በፈገግታ እየተቀበላቸው ጠየቃቸው
‹‹ሁሉም ነገር ሰላም ነው..አንተስ?››ኤልያስ መለሰለት
‹‹ሰላም ነኝ..ይሄውና የጥዋቷን ፀሀይን በፍቅር እየሞቅኮት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው ደስ ትላለች..››ባሪያው ነው የተናገረው
‹‹ኑ ወደ ውስጥ እንግባ››በማለት ቀድሞቸው ወደ ቤት ዘለቀ እና ወንበር ይዞ ተቀመጠ..እነሱም ከፊት ለፊቱ ባለው ወንበር ጐን ለጐን ተቀመጡ…
‹‹እሺ ኤልያስ እንዴት ነበር ለሊቱ?››
የሚገርም ሁኔታ ነው የገጠመን…. ልክ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ነበር የተሰማራነው..በተነጋገርነው መሰረት ከእኔ ውጭ ሌሎች ሁለት ልጆች ይዤ ነበር የሄድኩት… በኃላ በኩል አጥር ዘለን ነበር የገባነው…ሁለቱን አጋሮቼን ወጭ ጥዬ ወደቤቱ ተጠጋው..የውስጥ መብራት እንደበራ ነው…በያዝኮቸው ማስተር ቁልፎች ተጠቅሜ ቁልፉን ለመክፈት ስሞክር እሯሱ ተከፈተልኝ..ደስ አላለኝም፡፡ፈተና የሌለው ነገር ድሮም አይደላኝ…ወደውስጥ ዘልቄ ገባው..በጓሮ በኩል ባለው በራፍ ስለገባው ቀድሜ ኮሪደር ላይ ነው ያረፍኩት..እንደጠረጠርኩት ውስጥ መልካም ነገር አልገጠመኝም ..ከወደ ሳሎን ድምፅ ይሰማል… ጭቅጭቅ ፡፡ ተጠጋውና ከሳሎኑ ቀጥሎ ባለ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ በመግባት እራሴን ሸሽጌ ጆሮዬን ግድግዳ ላይ ለጥፌ ማዳመጥ ጀመርኩ……..
‹‹አንቺ አውሬ አመንዝራ ከገዛ ጓደኛዬ ጋ በገዛ አልጋዬ ትወድቂያለሽ?›››ወርቅአለማው ያንቧርቃል
‹‹አረ በፍጹም ምንም አላደረግኩም››ትመልሳለች
‹‹ታዲያ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት እቤቴ ምን አባቱ ይሰራል?››
‹‹በጊዜ እኮ ነው የመጣው ..አንተን እየጠበቀ ነበር››
‹‹አረ ባክሽ እኔን እየጠበቀ..አንቺም ውጭ የማድር መስሎሽ ደውለሽ ጠርተሺው ነው…ደግሞ የእኔን መኪና እያየ እንዴት ተስፈንጥሮ እንደተፈተለከ ይገርማል…እሱን ግድ የለም እሰራለታለው››ይለፈልፋል
‹‹አረ ቀለም …ተረጋጋ››
‹‹ጭራሽ ልረጋጋ..ምን አገኘው ብዬ ልረጋጋ .. ?ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ወንድ ከቤቴ ሲወጣ ደረስኩ …የመኝታ ቤቴ አልጋ ምስቅልቅሉ ወጥቷል…ፓንትሽ ወለሉ ላይ ወድቆ ነው ያገኘውት …አየሽ አልመጣም አድራለው ብዬ ተሰናብቼሽ የወጣውት እውነቴን መሰለሽ..?የሰሞኑ ሁኔታሽ ስላላማረኝ ተጠራጥሬሽ ነው…ትክክል ነበርኩ… ይሄ ሁሉ ሆኖ ምንም አላደረግኩም ትይኛለሽ? ››
‹‹እሺ ከመሰለህም ይቅር በላኝ በቃ››
‹‹ላንቺ የሚሆን ምንም ምህረት የለኝም …አንቺ አይደለሽም ማንም በእኔ ላይ አሻጥር ለመስራት የሞከረ ሰው መጨረሻው መቃብር ነው…በቀል ለእኔ ቀለቤ ነው …የእርካታዬም ምንጭ ነው …አጥፊዎቼን ቀድሜ ማጥፋት የአሸናፊነት እርካታ ያጐናፅፈኛል..ስለዚህ አንቺንም አሁኑኑ አጠፋሻለው››ይሄንን ሁሉ አስጨናቂ እና አሸባሪ ንግረግር እያዳመጥኩ ቢሆንም ፈጽሞ ግን ያለውን ያደርጋል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እንጂማ ቢያንስ አንድ ነገር አደርግ ነበር..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሚሰቀጥጥ የጣር ድምፅ ጆሮዬን ሰንጥቆ ገባ .. ‹‹.ዋጋሽ ይህ ነው… ለዘላለሙ በሰላም አንቀላፊ››የሚል ንግግር ሰማው..የሆነ ነገር እንዳደረጋት ገመትኩ፡፡ የማደርገው ግራ ገባኝ፡፡
ወዲያው መኝታ ቤቱ ተከፈተ እና ወርቅአለማው ወጣ.. እቤቱን ለቆ ወደውጭ ነው የወጣው ፡፡ ቀስ ብዬ ከተወሸቅኩበት በመውጣት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ገብቼ የሄድኩበትን ተለወኮዬን ለመወጣት ገንዘብ ያለበትን ሳምሶናይት ይዤ ወደ ሳሎኑ ስወጣ ሴትዬዋ ሳሎን መሀል ወለል ላይ ተዘርራ አየዋት…የሽንኩርት መክተፊያ ቢላዋ ልቧ ላይ ተሰክቷባት ዙሪያ በደም ተጥለቅልቋል .…እራሴን ሁሉ መቋጣጠር አቅቶኝ ነበር.. በያዝኩት ሽጉጥ ግንባሩን ላፈርሰውም አሰብኩ..ግን ምን ላድርግ ያተን ተልዕኮ አጉል ማደረግ እና እራሴንም ማጋለጥ ይሆናል ብዬ በማሰብ እደምንም እራሴን አረጋጋው….በጓሮ በር ተመልሼ ወጣውና ጨለማ ውስጥ ተሸሽጌ እሱን ምን እንደሚሰራ መቃኘት ጀመርኩ…ጓደኞቼም ጠብቁኝ ካልኮቸው ቦታ የሉም… እርግጠኛ ነኝ ቀለምወርቅ ከቤት ሲወጣ ሲያዩት እንዳያያቸው ተሸሽገው እንደሆነ ገመትኩ..ትክል ነበርኩ…፡፡ቀለም ወርቅ ሽማጊሌውን ዘበኛ አንገት በለበሱት ፎጣ አንቆ እያንፈራፈራቸው ነው‹‹አንተ ሙትቻ ሽማጊሌ….ከእጄ እየበላህ ከእጄ እየጠጣህ የዛች ሻርሙጣ ተባባሪ ትሆናለህ?››
‹‹አረ ጌታዬ የሚሉትን ምኑንም አላውቅ››በታፈነ እና በሚርገበገብ የልመና ድምጽ መለሱለት
‹‹አትዋሸኝ..ለምትወረውርልህ ፍርፋሪ ነው አይደል የከደሀኝ..?ለከርስህ ብለህ..?ከርሳም ሙትቻ ሽማጊሌ››ወዝውዞ ወዝውዞ በጣር እስኪቃትቱ ጠብቆ ሲዝለፈለፉለት ለቀቃቸው..መሬት ላይ ዝርግፍ ብለው ተዘረሩ… እየተራገመ እና እየለፈለፈ ወደቤት ተመልሶ ገባ እኔም ልጆቼን ከያሉበት ሰባስቤ ግቢውን ለቀን ወጣን..፡፡
በሰላም ወደቤት ብገባም የሰላም እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን ፈፅሞ አልቻለም እዛ ሳሎን ተዘርራ በደም ተጨማልቃ ያየዋት ሚስቱ በህልሜ እየመጣች ስታቃዠኝ ነበር..አለስችል ሲለኝ ወደ እዚህ ከመምጣቴ በፊት እስኪ ሁኔታውን ልይ ብዬ ከባርች ጋር በዛ በኩል ነበር የመጣነው..ይገርምሀል ድንኳን ተጥሎል ህዝቡ ከያለበት ተገልብጦል ..አቶ ወርቅ አለማው ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ለቅሶውን ‹‹ሚስቴ ሚስቴ ..አካሌ ሚስቴ… ጉድ አደረግሺኝ›› እያለ ያስነካዋል…በጣም ነው የገረመኝ…ሰው ለካ ህይወቱ በድራማ እና በማስመሰል የተሞላ ነው..እየተገረምን ወደ አዚህ መጣን እልሀለው..ብሎ ከለሊት ጀምሮ እሱ ጋር እስኪመጣ ድረስ ያጋጠመው ዘግናኝ ታሪክ በዝርዝር ነገረው…
ይህንን ታሪክ ኩማደር ሲሰማ ይሰቀጥጠዋል ብሎ ጠብቆ ነበር.. በተቃራኒው ተፍለቅላቂ ፊት ነው ያሳየው..ይሄም አልያስን በጣም አስገረመው…‹‹ይሄ ሰው እኔ ከማስበው በላይ አረመኔ ነው ማለት ነው›› ሲል በውስጡ አብሰለሰለ…የኩማንደር ደስታ ግን የመነጨው ከሰዎቹ ስቃይ እና ሞት ሳይሆን ያን ተከትሎ ቀለም ወርቅን እንዴት እንደሚበቀለው ሲታሰበው ነው..በቃ ቀለም ወርቅን ለማጥፋት ጊዜው እንደቀረበች ሲገለጽለት ነው የፈነጠዘው፡፡
‹‹ጥሩ ነው እኔም ለቅሶ ደርሰዋለው..የሚስቱ ቀብር ላይም እገኛለው
አሁን ተነሱ ለእዚህ በድል ለታጀበ ብስራታችሁ ቆንጆ ቁርስ ልጋብዘዛችሁ..ልብሴን ቀይሬ እስክመጣ አንድ አምስት ደቂቃ በትዕግስት ጠብቁኝ ››ብሏቸው ወደመኝታ ቤቱ ገባ…
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ላይ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ እየገሰገሰች ባለችበት ሰዓት ኩማደር መሀሪ ወደ ድሮ የእንጀራ አባቱ ቤት እየሄደ ነው፡፡በዚህ አስራአምስት ቀን ውስጥ ወደ እሱ ቤት ሲሄደ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ከአስራአምስት ቀን በፊት ለቀብር ነበር የሄደው....መቼስ ያንን ቀብር ከአንጀቱ አስቦበት ሊያጽናናው እንዳልሆነ እሱም ሆነ ወርቃለማው በደንብ ያውቃሉ.የሄደበት ዋና አላማ በስነልቦና ሊጫነው እና ሊያበሳጨው ስለፈለገ ነው….ዛሬ ደግሞ ለሌላ ብርቱ ጉዳይ ነው አካሄዱ..ደርሶ የውጩን በራፍን አንኳኳ..
ከሶስት ደቂቃ
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
*የፍትህ ሚዛን መዛነፍ …የእምነት መጓደል ሸክሙ
ደስታን በቁም መዘረፍ…ያለው ሰቆቃ ህመሙ
የተገረዘ ተስፋ…ኑሮው ነገር ዓለሙ፡፡
በቀል ላጨለመው ልብ …ጥቁር ነው የህይወት ቀለሙ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
...አልያስ እና ባሪያው ናቸው…ሁለቱም በዚህን ሰዓት ወደ እሱ ቤት አመጣጣቸው የተልኮቸውን ሪፖርት ሊያቀርቡለት መሆኑን ያውቃል…ሁለቱንም የተለያየ ተልዕኮ ሰጥቶ አሳማርቶቸው ነበር….አሪፍ የምስራችም ይዘውለት እንደመጡ ውስጡ እየነገረው ነው…
‹‹እሺ እንዴት ናችሁ ?››በፍቅር እና በፈገግታ እየተቀበላቸው ጠየቃቸው
‹‹ሁሉም ነገር ሰላም ነው..አንተስ?››ኤልያስ መለሰለት
‹‹ሰላም ነኝ..ይሄውና የጥዋቷን ፀሀይን በፍቅር እየሞቅኮት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው ደስ ትላለች..››ባሪያው ነው የተናገረው
‹‹ኑ ወደ ውስጥ እንግባ››በማለት ቀድሞቸው ወደ ቤት ዘለቀ እና ወንበር ይዞ ተቀመጠ..እነሱም ከፊት ለፊቱ ባለው ወንበር ጐን ለጐን ተቀመጡ…
‹‹እሺ ኤልያስ እንዴት ነበር ለሊቱ?››
የሚገርም ሁኔታ ነው የገጠመን…. ልክ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ነበር የተሰማራነው..በተነጋገርነው መሰረት ከእኔ ውጭ ሌሎች ሁለት ልጆች ይዤ ነበር የሄድኩት… በኃላ በኩል አጥር ዘለን ነበር የገባነው…ሁለቱን አጋሮቼን ወጭ ጥዬ ወደቤቱ ተጠጋው..የውስጥ መብራት እንደበራ ነው…በያዝኮቸው ማስተር ቁልፎች ተጠቅሜ ቁልፉን ለመክፈት ስሞክር እሯሱ ተከፈተልኝ..ደስ አላለኝም፡፡ፈተና የሌለው ነገር ድሮም አይደላኝ…ወደውስጥ ዘልቄ ገባው..በጓሮ በኩል ባለው በራፍ ስለገባው ቀድሜ ኮሪደር ላይ ነው ያረፍኩት..እንደጠረጠርኩት ውስጥ መልካም ነገር አልገጠመኝም ..ከወደ ሳሎን ድምፅ ይሰማል… ጭቅጭቅ ፡፡ ተጠጋውና ከሳሎኑ ቀጥሎ ባለ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ በመግባት እራሴን ሸሽጌ ጆሮዬን ግድግዳ ላይ ለጥፌ ማዳመጥ ጀመርኩ……..
‹‹አንቺ አውሬ አመንዝራ ከገዛ ጓደኛዬ ጋ በገዛ አልጋዬ ትወድቂያለሽ?›››ወርቅአለማው ያንቧርቃል
‹‹አረ በፍጹም ምንም አላደረግኩም››ትመልሳለች
‹‹ታዲያ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት እቤቴ ምን አባቱ ይሰራል?››
‹‹በጊዜ እኮ ነው የመጣው ..አንተን እየጠበቀ ነበር››
‹‹አረ ባክሽ እኔን እየጠበቀ..አንቺም ውጭ የማድር መስሎሽ ደውለሽ ጠርተሺው ነው…ደግሞ የእኔን መኪና እያየ እንዴት ተስፈንጥሮ እንደተፈተለከ ይገርማል…እሱን ግድ የለም እሰራለታለው››ይለፈልፋል
‹‹አረ ቀለም …ተረጋጋ››
‹‹ጭራሽ ልረጋጋ..ምን አገኘው ብዬ ልረጋጋ .. ?ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ወንድ ከቤቴ ሲወጣ ደረስኩ …የመኝታ ቤቴ አልጋ ምስቅልቅሉ ወጥቷል…ፓንትሽ ወለሉ ላይ ወድቆ ነው ያገኘውት …አየሽ አልመጣም አድራለው ብዬ ተሰናብቼሽ የወጣውት እውነቴን መሰለሽ..?የሰሞኑ ሁኔታሽ ስላላማረኝ ተጠራጥሬሽ ነው…ትክክል ነበርኩ… ይሄ ሁሉ ሆኖ ምንም አላደረግኩም ትይኛለሽ? ››
‹‹እሺ ከመሰለህም ይቅር በላኝ በቃ››
‹‹ላንቺ የሚሆን ምንም ምህረት የለኝም …አንቺ አይደለሽም ማንም በእኔ ላይ አሻጥር ለመስራት የሞከረ ሰው መጨረሻው መቃብር ነው…በቀል ለእኔ ቀለቤ ነው …የእርካታዬም ምንጭ ነው …አጥፊዎቼን ቀድሜ ማጥፋት የአሸናፊነት እርካታ ያጐናፅፈኛል..ስለዚህ አንቺንም አሁኑኑ አጠፋሻለው››ይሄንን ሁሉ አስጨናቂ እና አሸባሪ ንግረግር እያዳመጥኩ ቢሆንም ፈጽሞ ግን ያለውን ያደርጋል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እንጂማ ቢያንስ አንድ ነገር አደርግ ነበር..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሚሰቀጥጥ የጣር ድምፅ ጆሮዬን ሰንጥቆ ገባ .. ‹‹.ዋጋሽ ይህ ነው… ለዘላለሙ በሰላም አንቀላፊ››የሚል ንግግር ሰማው..የሆነ ነገር እንዳደረጋት ገመትኩ፡፡ የማደርገው ግራ ገባኝ፡፡
ወዲያው መኝታ ቤቱ ተከፈተ እና ወርቅአለማው ወጣ.. እቤቱን ለቆ ወደውጭ ነው የወጣው ፡፡ ቀስ ብዬ ከተወሸቅኩበት በመውጣት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ገብቼ የሄድኩበትን ተለወኮዬን ለመወጣት ገንዘብ ያለበትን ሳምሶናይት ይዤ ወደ ሳሎኑ ስወጣ ሴትዬዋ ሳሎን መሀል ወለል ላይ ተዘርራ አየዋት…የሽንኩርት መክተፊያ ቢላዋ ልቧ ላይ ተሰክቷባት ዙሪያ በደም ተጥለቅልቋል .…እራሴን ሁሉ መቋጣጠር አቅቶኝ ነበር.. በያዝኩት ሽጉጥ ግንባሩን ላፈርሰውም አሰብኩ..ግን ምን ላድርግ ያተን ተልዕኮ አጉል ማደረግ እና እራሴንም ማጋለጥ ይሆናል ብዬ በማሰብ እደምንም እራሴን አረጋጋው….በጓሮ በር ተመልሼ ወጣውና ጨለማ ውስጥ ተሸሽጌ እሱን ምን እንደሚሰራ መቃኘት ጀመርኩ…ጓደኞቼም ጠብቁኝ ካልኮቸው ቦታ የሉም… እርግጠኛ ነኝ ቀለምወርቅ ከቤት ሲወጣ ሲያዩት እንዳያያቸው ተሸሽገው እንደሆነ ገመትኩ..ትክል ነበርኩ…፡፡ቀለም ወርቅ ሽማጊሌውን ዘበኛ አንገት በለበሱት ፎጣ አንቆ እያንፈራፈራቸው ነው‹‹አንተ ሙትቻ ሽማጊሌ….ከእጄ እየበላህ ከእጄ እየጠጣህ የዛች ሻርሙጣ ተባባሪ ትሆናለህ?››
‹‹አረ ጌታዬ የሚሉትን ምኑንም አላውቅ››በታፈነ እና በሚርገበገብ የልመና ድምጽ መለሱለት
‹‹አትዋሸኝ..ለምትወረውርልህ ፍርፋሪ ነው አይደል የከደሀኝ..?ለከርስህ ብለህ..?ከርሳም ሙትቻ ሽማጊሌ››ወዝውዞ ወዝውዞ በጣር እስኪቃትቱ ጠብቆ ሲዝለፈለፉለት ለቀቃቸው..መሬት ላይ ዝርግፍ ብለው ተዘረሩ… እየተራገመ እና እየለፈለፈ ወደቤት ተመልሶ ገባ እኔም ልጆቼን ከያሉበት ሰባስቤ ግቢውን ለቀን ወጣን..፡፡
በሰላም ወደቤት ብገባም የሰላም እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን ፈፅሞ አልቻለም እዛ ሳሎን ተዘርራ በደም ተጨማልቃ ያየዋት ሚስቱ በህልሜ እየመጣች ስታቃዠኝ ነበር..አለስችል ሲለኝ ወደ እዚህ ከመምጣቴ በፊት እስኪ ሁኔታውን ልይ ብዬ ከባርች ጋር በዛ በኩል ነበር የመጣነው..ይገርምሀል ድንኳን ተጥሎል ህዝቡ ከያለበት ተገልብጦል ..አቶ ወርቅ አለማው ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ለቅሶውን ‹‹ሚስቴ ሚስቴ ..አካሌ ሚስቴ… ጉድ አደረግሺኝ›› እያለ ያስነካዋል…በጣም ነው የገረመኝ…ሰው ለካ ህይወቱ በድራማ እና በማስመሰል የተሞላ ነው..እየተገረምን ወደ አዚህ መጣን እልሀለው..ብሎ ከለሊት ጀምሮ እሱ ጋር እስኪመጣ ድረስ ያጋጠመው ዘግናኝ ታሪክ በዝርዝር ነገረው…
ይህንን ታሪክ ኩማደር ሲሰማ ይሰቀጥጠዋል ብሎ ጠብቆ ነበር.. በተቃራኒው ተፍለቅላቂ ፊት ነው ያሳየው..ይሄም አልያስን በጣም አስገረመው…‹‹ይሄ ሰው እኔ ከማስበው በላይ አረመኔ ነው ማለት ነው›› ሲል በውስጡ አብሰለሰለ…የኩማንደር ደስታ ግን የመነጨው ከሰዎቹ ስቃይ እና ሞት ሳይሆን ያን ተከትሎ ቀለም ወርቅን እንዴት እንደሚበቀለው ሲታሰበው ነው..በቃ ቀለም ወርቅን ለማጥፋት ጊዜው እንደቀረበች ሲገለጽለት ነው የፈነጠዘው፡፡
‹‹ጥሩ ነው እኔም ለቅሶ ደርሰዋለው..የሚስቱ ቀብር ላይም እገኛለው
አሁን ተነሱ ለእዚህ በድል ለታጀበ ብስራታችሁ ቆንጆ ቁርስ ልጋብዘዛችሁ..ልብሴን ቀይሬ እስክመጣ አንድ አምስት ደቂቃ በትዕግስት ጠብቁኝ ››ብሏቸው ወደመኝታ ቤቱ ገባ…
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ላይ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ እየገሰገሰች ባለችበት ሰዓት ኩማደር መሀሪ ወደ ድሮ የእንጀራ አባቱ ቤት እየሄደ ነው፡፡በዚህ አስራአምስት ቀን ውስጥ ወደ እሱ ቤት ሲሄደ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ከአስራአምስት ቀን በፊት ለቀብር ነበር የሄደው....መቼስ ያንን ቀብር ከአንጀቱ አስቦበት ሊያጽናናው እንዳልሆነ እሱም ሆነ ወርቃለማው በደንብ ያውቃሉ.የሄደበት ዋና አላማ በስነልቦና ሊጫነው እና ሊያበሳጨው ስለፈለገ ነው….ዛሬ ደግሞ ለሌላ ብርቱ ጉዳይ ነው አካሄዱ..ደርሶ የውጩን በራፍን አንኳኳ..
ከሶስት ደቂቃ
👍4
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹ደህና ዋልሽ?››አላት
‹‹ዴና››መለሰችለት በአጭሩ..
‹‹የቤቱ ባለቤት ይኖራል?››
‹‹ማ ጋሺዬ ኖ?››አማርኛ ስለሚቸግራት ብዙ ለማውራት አትደፍርም
‹‹አዎ››
‹‹ግቢ ››በማለት እንዲገባ ጋበዘችው..ገባ፡፡በሩን ዘግታ ከኃላ ተከተለችው፡፡ሳሎኑን ዘልቆ ሲገባ ተደመመ..እጅግ የተዋበ እና የተንጣለለ ቤተ-መንግስት መሳይ ሳሎን ነው እየተመለከተ ያለው፡፡ ባለፈው የመጣ ጊዜ ወደ ሳሎኑ የመዝለቅ ዕድል አልገጠመውም ነበር .....ከድንኳን ነበር የተመለሰው..እንዲሁ የቤቱን ውጫዊ ይዞታ ሲመለከተው አሪፍ የሚባል ቤት እንደሆነ መገመት ከባድ አልነበረም ግን ውስጡን አሁን ሲያየው ከግምቱ በላይ ነው የሆነበት…
‹‹ጥሪልኝ እስቲ…›› አላት ዝምብላ ቆማ አፍጥጣ የምታየውን ሰራተኛ..እንደመባነን አለችና ወደፎቁ መወጣጫ በረረች…ከሁለት ደቂቃ ቡኃላ ቀለምወርቅ መጣ ...የእንግዳውን ማንነት ሲያውቅ ግን ስቅጥጥ አለው‹‹ይሄ ከይሲ ምን ሊፈጥር መጣ?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡መኝታ ቤቱ ያለችው ሽጉጥ ትዝ አለችው..እንደምንም እራሱን ተቆጣጣረ እና ወደ እሱ በእርጋታ ተራምዶ ሰላምታ ሰጥቶት ከቅርቡ ካገኘው ወንበር ላይ ተቀመጥ….ኩማንደሩ ግን እንደቆመ ስለቀረ
‹‹ ተቀመጥ እንጂ.. ›› አለው ፈራ ተባ እያለ.
‹‹ አይ በቤቱ ጥራት እኮ ተደምሜ መቆሜንም ዘነጋውት››አለው
ወርቅ አለማው ያለውን እንዳልሰማ ሆኖ ››ሻይ ወይስ ቡና?››ሲል ጠየቀው
‹‹ቡና ካለይመረጣል››
መለሰለት…..ወርቅአለማው ሰራተኛውን ጠራና ሁለት ቡና እንድታመጣላቸው አዘዛት
‹‹እሺ ሰላም ነህ››ሲል ጠየቀው ወርቅ አለማው…. እወነት የእሱ ሰለም መሆን አሳስቦት ሳይሆን እንዲሁ የሚያወራው ስለጠፋበት ነበር ያንን ጥያቄ የጠየቀው ፡፡
‹‹አዎ ሰላም ነኝ ››በአጭሩ መለሰለት፡፡የታዘዘው ቡና መጣና ለሁለቱም ቀረበላቸው…. ሁለቱም ያለንግግር ትኩሱን ቡና መጠጣት ጀመሩ….. ወርቅ አለማው ጨነቀው እና መናገር ጀመረ
‹‹…እሺ ኩማደር..››
ቀና ቡሎ ዓይኑ ውስጥ ትክ ብሎ ተመለከተው ..አስተያቱ ይበልጥ አስበረገገው..የድሮ ሚስቱን መንፈስ እሱ ላይ ያየው መሰለው፡፡አሁን ኩማንደሩ መናገር ጀመረ ‹‹ወርቅአለማው ባለፈው መጥቼ ነበር …ግርግሩ ትንሽ አስቸጋሪ ስለነበር ሳላናግርህ ነው የሄድኩት…በዛ ላይ ሀዘን ላይ ስለነበርክ ትንሽ ጊዜ ልስጥህ ብዬ ነው፡፡ ለመሆኑ ባለቤትህ ብዙ ታማ ነው የሞተችው?››
አንገቱን ወደ መሬት በማቀርቀር አይኖቹን ወለሉ ላይ ተክሎ እየተቅለሰለሰ ‹‹እሱ እንኳን በጣም ታማ ነበር ለማለት አይቻልም..ብቻ አልፎ አልፎ የጤና መታወክ ያጋጥማት ነበር…..ግን እንዲህ በአንድ ቀን ለሊት አጣታለው ብዬ አስቤ አላውቅም.. ..ምን ይደረጋል እግዚያብሄር ቀማኝ፡፡››
‹‹ኩማንደር ከመቀመጫው ተነስቶ ሳሎን ውስጥ እየተንጐራደደ ተንከትክቶ መሳቅ ጀመረ ቀለምወርቅ ደነገጠ..ምን የተሳሳተ ነገር ከአንደበቱ እንዳመለጠው ሊገለጽለት አልቻለም ፡፡
‹‹ቆይ እግዚያብሄር ቀማኝ እንጂ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ መቼስ ሚሰጥም ሚነሳም እሱ ነው›› አለ በሚንቀጠቀጥ ድምጽ.. ኩማናንደር የጀመሩትን ርዕስ ድንገት ቀይሮ ሌላ ርዕስ ውስጥ ገባ
‹‹አንድ ኢንፎርሜሽን ሰምቼ ነበር …ሞች ሚስትህ በሞተችበት ቀን አንድ ዕቃ ተሰርቆብህ ነበር አሉ ..ስለ እሱ ጉዳይ እስቲ ትንሽ ብታስረዳኝ?››
‹‹ኸረ ውሸት ነው ....ኸረ በፍጹም፡፡ ..በእለቱ ከሚስቴ ነፍስ ውጭ ምንም አልተሰረቅኩም››በመርበትበት መለሰለት፡፡
‹‹የእርዳታ ድርጅቱ በእለቱ ግምሽ ሚሊዬን ብር ተረክበህ ወደ ቤትህ ይዘህ ገብተህ ነበር?››ግራ ተጋባ... ግን እጅ መስጠት እንደሌለበት እራሱን በውስጡ አሳመነ.. እና ኮስተር አለ ‹‹በወቅቱ እንዳጋጣመሚ ሆኖ በጥሬ ብር ነበር እርዳታውን የተረከብነው ..ይሄን ደግሞ አንተም በደንብ ታውቃለህ ምክንያቱም ገንዘቡን የለገስከው አንተ ነህ…ጊዜውም መሽቷ ስለነበረ ባንክ ቤት ዝግ ነበር ወደ ቤቴ ይዤ መጣው… በዛው ለሊት ያ መጥፎ አጋጣሚ በሚስቴ ላይ ደረሰ ስለዚህ በማግስቱም ወደ ባንክ ሄጄ ማስገባት አልቻኩም፡፡አሁን ከአራት ቀን በፊት ግን አስገብቼዋለው… ይሄንንም ማወቅ ከፈለግክ ደግሞ ንግድ ባንክ ጐራ ብለህ ማረጋገጥ ትችላለህ..››
‹‹አውቃለው ያስገባኸው ግን በአዋሽ ባንክ ካለህ አካውንት ላይ ወጪ አድርገህ ነው ..ተሳሳትኩ ?›› ወርቅ አለማው ከእስከ አሁን ካለው በበለጠ ሁኔታ ደነገጠ ‹‹መረጃውን ከየት አገኘ.?ለማንም አልተነፈስኩም››ደነገጠ ወርቅ አለማው..ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን አስቦ መወሰን አልተቻለም ይህ የድሮ ሚስቱ ብቸኛ ልጅ በውስጡ ክፉኛ ቂም እንደቋጠረበት በእርግጠኝነት ያውቃል…አድፍጦ አንድ ቀን ባገኘው አጋጣሚ ሊበቀለው ጥረት እንደሚያደርግም ይጠብቅ ነበር …እንዲህ በፍጥነት ይሆናል ብሎ ግን አላሰበም ነበር፡፡
ኩማደር መሀሪ መንጐራደዱን አቋርጦ ወደመቀመጫው ተመለሰና ተረጋግቶ ተቀመጠ..‹‹በጣም ይገርማል ...ይሄ እግዜር አንተን በስንቱ ነው የሚበድልህ? ያን ሁሉ ብር ተሰረቅክ… ሚስትህን ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታለች ብለህ ስለጠረጠርካት .. እግዝብሄር ባንተ ልቦና አድሮ በቅናት ተነሳስቶ የሚያብረቀርቅ ጩቤ በልቧ ውስጥ ሸቀሸቀባት..ይገርማል!!
…››አላገጠበት
ሶፋው ላይ ያለው ወርቅ አለማው ባለበት ሰውነቱ ሁሉ ደነዘዘበት …አይኖቹ ከጉድጎዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ተጐልጉለው በመውጣት ፊት ለፊት ፈጠጡ
ኩማደንደሩ‹ ብረትን ማጣመም እንደጋለ ነው› በሚለው መርህ መሰረት በድል አድራጊነት መንፈስ ዘና ብሎ ንግግሩን ቀጠለ‹‹ሌላው ሽማግሌው ዘበኛህንም በገዛ ፎጣው አንቆ የገደለው እግዜር ይሆን..?አይ ይሄ እግዜር ጭካኔው…›.የኩማደሩ የሽሙጥ ንግግር ለወርቅ አለማው ከሚቆጣጠረው በላይ ሆነበት..
‹‹ምንድነው የምትቀባጥረው?››አንቧረቀበት
‹‹የምታውቀውን እና ያደረግከውን ነገር እየነገርኩህ ነው..››
‹‹አጉል መዘባረቅ አይሆንብህም ታዲያ?››
‹‹ነው ብለህ ነው?››
‹‹እሺ አሁን እቤቱን ለቀህልኝ ልትወጣ ትችላለህ?››
‹‹ይሻልሀል..ክህደቱ ያዋጣኸል?ማታምንልኝ ከሆነ አሁን እንዳልከው እቤትህን ለቅቄ ሄድልሀለው..ግን ነገ በማለዳው ፖሊስ ይዤ እመጣና የሚስትህን ቀብር ተቆፍሮ እንዲወጣ እና አስከሬኖ እንዲመረመር አደርጋለው…›
‹‹አትችልም..ይሄንን የሚወስነው ፍርድ ቤት ነው…›
‹‹እርግጠኛ ነኝ የምትለውን ፍቃዱን በቀላሉ ማግኘት እንደምችል ምትረዳ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው?››
‹‹እንድንስማማ››
‹‹ምንድነው የምንስማማው?››
‹‹..መጀመሪያ ገድለሀታል ወይስ አልገደልካትም?››
‹‹ገድያታለው››ከአሁን ወዲህ መንፈራገጡ ለመላላጥ ብቻ ካልሆነ ምንም እንደማይረባው ስላወቀ እጅ ሰጠ …
‹‹ሸማግሌውንስ?››
‹‹እሱም ተባባሪዋ ስለሆነ ገድዬዋለው››
‹‹ከገደልከው ቡኃላ እሬስውን እንዴት አደረግከው?››
‹‹ሁለቱም በምግባር አንድ ስለሆኑ አንድ ጉድጐድ ውስጥ ነው የከተትኮቸው..››
‹‹እሺ ጥሩ ነው አሁን ወደ ድርድራችን መግባት እንችላለን››አለው ኩማንደር በእርጋታ እየተመለከተው..
‹‹በምንድነው ምንስማማው?››
‹‹በብር››አጭር መልስ
ሳይወድ በግዱ መስማማት አለበት በብርም ከማረው ተመስገን ነው.‹‹እሺ እንዳልክ.. ስንት ልክፈልህ?››
‹‹አምስት ሚሊዬን››፥
‹‹ምን?››በድንጋጤ ጭንቅላቱን ያዘ
‹‹ምን ያስደነግጥሀል.ያው የራሴን ብር ነው መልሼ ስጠኝ ያልኩህ የዘረፍከኝን የእናቴን ነፍስ ልትመልስልኝ ባትችልም.. የዘረፍከንን ብር ግን ልትመልስልኝ የግድ ይላል...>>
:
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹ደህና ዋልሽ?››አላት
‹‹ዴና››መለሰችለት በአጭሩ..
‹‹የቤቱ ባለቤት ይኖራል?››
‹‹ማ ጋሺዬ ኖ?››አማርኛ ስለሚቸግራት ብዙ ለማውራት አትደፍርም
‹‹አዎ››
‹‹ግቢ ››በማለት እንዲገባ ጋበዘችው..ገባ፡፡በሩን ዘግታ ከኃላ ተከተለችው፡፡ሳሎኑን ዘልቆ ሲገባ ተደመመ..እጅግ የተዋበ እና የተንጣለለ ቤተ-መንግስት መሳይ ሳሎን ነው እየተመለከተ ያለው፡፡ ባለፈው የመጣ ጊዜ ወደ ሳሎኑ የመዝለቅ ዕድል አልገጠመውም ነበር .....ከድንኳን ነበር የተመለሰው..እንዲሁ የቤቱን ውጫዊ ይዞታ ሲመለከተው አሪፍ የሚባል ቤት እንደሆነ መገመት ከባድ አልነበረም ግን ውስጡን አሁን ሲያየው ከግምቱ በላይ ነው የሆነበት…
‹‹ጥሪልኝ እስቲ…›› አላት ዝምብላ ቆማ አፍጥጣ የምታየውን ሰራተኛ..እንደመባነን አለችና ወደፎቁ መወጣጫ በረረች…ከሁለት ደቂቃ ቡኃላ ቀለምወርቅ መጣ ...የእንግዳውን ማንነት ሲያውቅ ግን ስቅጥጥ አለው‹‹ይሄ ከይሲ ምን ሊፈጥር መጣ?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡መኝታ ቤቱ ያለችው ሽጉጥ ትዝ አለችው..እንደምንም እራሱን ተቆጣጣረ እና ወደ እሱ በእርጋታ ተራምዶ ሰላምታ ሰጥቶት ከቅርቡ ካገኘው ወንበር ላይ ተቀመጥ….ኩማንደሩ ግን እንደቆመ ስለቀረ
‹‹ ተቀመጥ እንጂ.. ›› አለው ፈራ ተባ እያለ.
‹‹ አይ በቤቱ ጥራት እኮ ተደምሜ መቆሜንም ዘነጋውት››አለው
ወርቅ አለማው ያለውን እንዳልሰማ ሆኖ ››ሻይ ወይስ ቡና?››ሲል ጠየቀው
‹‹ቡና ካለይመረጣል››
መለሰለት…..ወርቅአለማው ሰራተኛውን ጠራና ሁለት ቡና እንድታመጣላቸው አዘዛት
‹‹እሺ ሰላም ነህ››ሲል ጠየቀው ወርቅ አለማው…. እወነት የእሱ ሰለም መሆን አሳስቦት ሳይሆን እንዲሁ የሚያወራው ስለጠፋበት ነበር ያንን ጥያቄ የጠየቀው ፡፡
‹‹አዎ ሰላም ነኝ ››በአጭሩ መለሰለት፡፡የታዘዘው ቡና መጣና ለሁለቱም ቀረበላቸው…. ሁለቱም ያለንግግር ትኩሱን ቡና መጠጣት ጀመሩ….. ወርቅ አለማው ጨነቀው እና መናገር ጀመረ
‹‹…እሺ ኩማደር..››
ቀና ቡሎ ዓይኑ ውስጥ ትክ ብሎ ተመለከተው ..አስተያቱ ይበልጥ አስበረገገው..የድሮ ሚስቱን መንፈስ እሱ ላይ ያየው መሰለው፡፡አሁን ኩማንደሩ መናገር ጀመረ ‹‹ወርቅአለማው ባለፈው መጥቼ ነበር …ግርግሩ ትንሽ አስቸጋሪ ስለነበር ሳላናግርህ ነው የሄድኩት…በዛ ላይ ሀዘን ላይ ስለነበርክ ትንሽ ጊዜ ልስጥህ ብዬ ነው፡፡ ለመሆኑ ባለቤትህ ብዙ ታማ ነው የሞተችው?››
አንገቱን ወደ መሬት በማቀርቀር አይኖቹን ወለሉ ላይ ተክሎ እየተቅለሰለሰ ‹‹እሱ እንኳን በጣም ታማ ነበር ለማለት አይቻልም..ብቻ አልፎ አልፎ የጤና መታወክ ያጋጥማት ነበር…..ግን እንዲህ በአንድ ቀን ለሊት አጣታለው ብዬ አስቤ አላውቅም.. ..ምን ይደረጋል እግዚያብሄር ቀማኝ፡፡››
‹‹ኩማንደር ከመቀመጫው ተነስቶ ሳሎን ውስጥ እየተንጐራደደ ተንከትክቶ መሳቅ ጀመረ ቀለምወርቅ ደነገጠ..ምን የተሳሳተ ነገር ከአንደበቱ እንዳመለጠው ሊገለጽለት አልቻለም ፡፡
‹‹ቆይ እግዚያብሄር ቀማኝ እንጂ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ መቼስ ሚሰጥም ሚነሳም እሱ ነው›› አለ በሚንቀጠቀጥ ድምጽ.. ኩማናንደር የጀመሩትን ርዕስ ድንገት ቀይሮ ሌላ ርዕስ ውስጥ ገባ
‹‹አንድ ኢንፎርሜሽን ሰምቼ ነበር …ሞች ሚስትህ በሞተችበት ቀን አንድ ዕቃ ተሰርቆብህ ነበር አሉ ..ስለ እሱ ጉዳይ እስቲ ትንሽ ብታስረዳኝ?››
‹‹ኸረ ውሸት ነው ....ኸረ በፍጹም፡፡ ..በእለቱ ከሚስቴ ነፍስ ውጭ ምንም አልተሰረቅኩም››በመርበትበት መለሰለት፡፡
‹‹የእርዳታ ድርጅቱ በእለቱ ግምሽ ሚሊዬን ብር ተረክበህ ወደ ቤትህ ይዘህ ገብተህ ነበር?››ግራ ተጋባ... ግን እጅ መስጠት እንደሌለበት እራሱን በውስጡ አሳመነ.. እና ኮስተር አለ ‹‹በወቅቱ እንዳጋጣመሚ ሆኖ በጥሬ ብር ነበር እርዳታውን የተረከብነው ..ይሄን ደግሞ አንተም በደንብ ታውቃለህ ምክንያቱም ገንዘቡን የለገስከው አንተ ነህ…ጊዜውም መሽቷ ስለነበረ ባንክ ቤት ዝግ ነበር ወደ ቤቴ ይዤ መጣው… በዛው ለሊት ያ መጥፎ አጋጣሚ በሚስቴ ላይ ደረሰ ስለዚህ በማግስቱም ወደ ባንክ ሄጄ ማስገባት አልቻኩም፡፡አሁን ከአራት ቀን በፊት ግን አስገብቼዋለው… ይሄንንም ማወቅ ከፈለግክ ደግሞ ንግድ ባንክ ጐራ ብለህ ማረጋገጥ ትችላለህ..››
‹‹አውቃለው ያስገባኸው ግን በአዋሽ ባንክ ካለህ አካውንት ላይ ወጪ አድርገህ ነው ..ተሳሳትኩ ?›› ወርቅ አለማው ከእስከ አሁን ካለው በበለጠ ሁኔታ ደነገጠ ‹‹መረጃውን ከየት አገኘ.?ለማንም አልተነፈስኩም››ደነገጠ ወርቅ አለማው..ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን አስቦ መወሰን አልተቻለም ይህ የድሮ ሚስቱ ብቸኛ ልጅ በውስጡ ክፉኛ ቂም እንደቋጠረበት በእርግጠኝነት ያውቃል…አድፍጦ አንድ ቀን ባገኘው አጋጣሚ ሊበቀለው ጥረት እንደሚያደርግም ይጠብቅ ነበር …እንዲህ በፍጥነት ይሆናል ብሎ ግን አላሰበም ነበር፡፡
ኩማደር መሀሪ መንጐራደዱን አቋርጦ ወደመቀመጫው ተመለሰና ተረጋግቶ ተቀመጠ..‹‹በጣም ይገርማል ...ይሄ እግዜር አንተን በስንቱ ነው የሚበድልህ? ያን ሁሉ ብር ተሰረቅክ… ሚስትህን ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታለች ብለህ ስለጠረጠርካት .. እግዝብሄር ባንተ ልቦና አድሮ በቅናት ተነሳስቶ የሚያብረቀርቅ ጩቤ በልቧ ውስጥ ሸቀሸቀባት..ይገርማል!!
…››አላገጠበት
ሶፋው ላይ ያለው ወርቅ አለማው ባለበት ሰውነቱ ሁሉ ደነዘዘበት …አይኖቹ ከጉድጎዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ተጐልጉለው በመውጣት ፊት ለፊት ፈጠጡ
ኩማደንደሩ‹ ብረትን ማጣመም እንደጋለ ነው› በሚለው መርህ መሰረት በድል አድራጊነት መንፈስ ዘና ብሎ ንግግሩን ቀጠለ‹‹ሌላው ሽማግሌው ዘበኛህንም በገዛ ፎጣው አንቆ የገደለው እግዜር ይሆን..?አይ ይሄ እግዜር ጭካኔው…›.የኩማደሩ የሽሙጥ ንግግር ለወርቅ አለማው ከሚቆጣጠረው በላይ ሆነበት..
‹‹ምንድነው የምትቀባጥረው?››አንቧረቀበት
‹‹የምታውቀውን እና ያደረግከውን ነገር እየነገርኩህ ነው..››
‹‹አጉል መዘባረቅ አይሆንብህም ታዲያ?››
‹‹ነው ብለህ ነው?››
‹‹እሺ አሁን እቤቱን ለቀህልኝ ልትወጣ ትችላለህ?››
‹‹ይሻልሀል..ክህደቱ ያዋጣኸል?ማታምንልኝ ከሆነ አሁን እንዳልከው እቤትህን ለቅቄ ሄድልሀለው..ግን ነገ በማለዳው ፖሊስ ይዤ እመጣና የሚስትህን ቀብር ተቆፍሮ እንዲወጣ እና አስከሬኖ እንዲመረመር አደርጋለው…›
‹‹አትችልም..ይሄንን የሚወስነው ፍርድ ቤት ነው…›
‹‹እርግጠኛ ነኝ የምትለውን ፍቃዱን በቀላሉ ማግኘት እንደምችል ምትረዳ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው?››
‹‹እንድንስማማ››
‹‹ምንድነው የምንስማማው?››
‹‹..መጀመሪያ ገድለሀታል ወይስ አልገደልካትም?››
‹‹ገድያታለው››ከአሁን ወዲህ መንፈራገጡ ለመላላጥ ብቻ ካልሆነ ምንም እንደማይረባው ስላወቀ እጅ ሰጠ …
‹‹ሸማግሌውንስ?››
‹‹እሱም ተባባሪዋ ስለሆነ ገድዬዋለው››
‹‹ከገደልከው ቡኃላ እሬስውን እንዴት አደረግከው?››
‹‹ሁለቱም በምግባር አንድ ስለሆኑ አንድ ጉድጐድ ውስጥ ነው የከተትኮቸው..››
‹‹እሺ ጥሩ ነው አሁን ወደ ድርድራችን መግባት እንችላለን››አለው ኩማንደር በእርጋታ እየተመለከተው..
‹‹በምንድነው ምንስማማው?››
‹‹በብር››አጭር መልስ
ሳይወድ በግዱ መስማማት አለበት በብርም ከማረው ተመስገን ነው.‹‹እሺ እንዳልክ.. ስንት ልክፈልህ?››
‹‹አምስት ሚሊዬን››፥
‹‹ምን?››በድንጋጤ ጭንቅላቱን ያዘ
‹‹ምን ያስደነግጥሀል.ያው የራሴን ብር ነው መልሼ ስጠኝ ያልኩህ የዘረፍከኝን የእናቴን ነፍስ ልትመልስልኝ ባትችልም.. የዘረፍከንን ብር ግን ልትመልስልኝ የግድ ይላል...>>
👍4
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹አረ ቁጭ በል ..ከጨከንክ ምን አድረጋለው እከፍልሀለው››
‹‹ተመልሶ ቁጭ አለ..እሺ ቅድሚያ ለስራ ማስኬጃ 25 ሺ ብር እፈልጋለው፡፡ሌላው ስራው ሲጠናቀቅ››
‹‹እሺ ››አለና ቀለም ወርቅ ምንም ሌላ ትርፍ ነገር ሳይናገር ከለበሰው ግዙፍ የውስጥ ጃኬት ውስጥ ወንድአፍራሽ የጠየቀውን ቅድሚያ ክፍያ አውጥቶ ሰጠውና በአንድ ሳማንት ጊዜ ውስጥ መጨረሻውን ውጤት እፈልጋለው››ብሎት ተነሳ
‹‹ግድ የለም በሶስት ቀን ለማጠናቀቅ እሞክራለው››
‹‹ይቅናህ››
ብሎት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ
ወንድ አፍራሽ አስተናጋጆን ጠራትና‹‹ሁለት ክትፎ አንድ ጥብስ እና ሶስት ጃንቦ ሲል አዘዛት››አሁን ግራ እደተጋባች ትዛዙን ልታስተላልፍ ወደ ውስጥ ሄደች እሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ
‹‹ሄሎ ኤልያስ››
‹‹ሄሎ ወንድ››
‹‹የት ነህ?››ጠየቀው ወንድ አፍራሽ
‹‹ሸዋ በር››
‹‹እኔም እዛው አካባቢ እኮ ነኝ ለአሪፍ ሽቀላ እፈልግህ ነበር..የእኛ ሆቴል ብቅ ማለት ትችላለህ? ››
‹‹መቼ ?››
‹‹አሁን እዛው ነኝ ››
‹‹እሺ..መጣው››
ስልኩ ከተዘጋ ከ10 ደቂቃ ቡኃላ ኤልያስ መጣለት በሞቀ ሰላምታ ተቀበለው ወዲያው አስተናጋጆ የታዘዘችውን ምግብ ይዛ መጣች…በልተው እንዳጠናቀቁ ኩማንደር የተባለውን የፖሊስ አዛዥ ለመግደል ከተባበረው 30 ሺ ብር እንደሚከፍለው ነገረው..ኤልያስ በሰማው ያልተጠበቅ አስደንጋጭ ዜና ውስጡ እየተንቀጠቀጠ ቢሆንም በላይ ገጽታወ ግን ምንም የስሜት መለዋወጥ ሳይንፀባረቅበት ወንድ አፍራሽም ልክፈልህ ባለው የዋጋ መጠን ሳይከራከር በሀሳቡ ተስማማ..ከነገ ጀምሮ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተስማምተው ለዚህም ማረጋገጫ ኤልያስ 5 ሺ ብር ቀብዲ ተቀብሎ ማታ ሊገናኙና በዝርዝር ጉዳዬች ላይ ሊነጋሩ ተስማምተው ተለያዩ …ኤልያስ ቀጥታ ከወንድ አፍራሽ እንደተለየ..ለኩማደሩ ነበር የደወለው
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ወንድአፍራሽ እና ኤልያስ በቀጠሮቸው መሰረት ተገናኝተዋል፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ የሚገኙት ከበቀለ ሞላ ሆቴል በቀኝ በኩል መቶ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኘው ትንሳኤ ሆቴል ነው፡፡ይሄንን ሆቴል የመረጡበት ምክንያት ዋናው ለኩማንደሩ ቤት ብዙም ስለማይርቅ ነው… ሌላው ደግሞ ወንድ አፍራሽ ቀልቡ ያረፈባት አዲስ ገቢ ልጅ አሁን ያሉበት ሆቴል ውስጥ ስላለች ነው፡፡ሰሞኑን እጁ አጥሮት ነው እንጂ ከጅሏት ነበር፡፡እና አሁን ሁለቱም እዛ ነው ያሉት አንድ ጥግ ይዘው መጠጡን እያወራረዱ ከሰዓታት ቡኃላ ስላለባቸው ተልዕኮ ይወያያሉ፡፡
‹‹ግን አሁን እቤቱ እንዳለ አጣርተህልኛል አይደል?››ወንድአፍራሽ ነው ጠያቂው
‹‹አዎ ባዘዝከኝ መሰረት በቤቱ አካባቢ አድፍጬ ስከታተለው ነበር…ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው ወደቤቱ የገባው.››
‹‹ከገባ ቡኃላ እንደማይወጣ በምን አወቅክ?››
‹‹ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ የለሊት ቢጃማ ለብሶ ስሊፐር ጫማ አድርጎ ከቤቱ በመውጣት ሰፈር ወዳለች አንድ ኪወክስ ሄዶ ሲጋራ በመግዛት ወደቤቱ በመመለስ እቤቱን ዘግቷል..እርግጠኛ ነኝ ተመልሶ የመውጣት ሀሳብ ቢኖረው ኑሮ እንደዛ አይነት አለባበስ አይለብስም ነበር››
‹‹አሪፍ ሰላይ ነሽ..ለዚህ ቅልጥፍናሽ እኮ ነው አንቺን የመረጥኩት››ሲል አደነቀው..‹‹በል አሁን ሰዓቱ እስኪደርስ ዘና እንበል…ሰባት ሰዓት ሲሆን እንንቀሳቀሳለን እስከ ስምንት ሰዓት ሁሉን ነገር ፈጽመን በድል እንመለሳለን››
‹‹እርግጠኛ ነህ ግን ይሳካልናል?››እልያስ ነው የወንድአፍራሽን የውስጥ ጥንካሬ ለመገምገም የጠየቀው
‹‹አትጠራጠር..እንኳን አንተን ከጐን አሰልፌ ይቅርና እኔ ብቻዬን ብሆን እንኳን ለእሱ አላንስም…ያው እንደማንኛውም ሰው እሱም ሰው እኮ ነው….በጣም ገዝፎ የሚታየን እና አስፈሪ የሚሆንብን ከእነ ማዕረጉ ስለምናስበው እኮ ነው…እኛ ደግሞ እሱን ምናገኝበት ሰአት ወድቅት ለሊት ነው..በዛ ሰዓት ደግሞ ህዝብም እንቅልፍ ላይ መንግስትም ደግሞ በማሸለብ ላይ ሰለሚገኙ ማዕረግ አይሰራም››
ሲል ለመፈላሰፍ ሞከረ
‹‹እንደአፍህ ይሁንልህ..እኔ ግን ትንሽም ቢሆን ፈርቼያለው››አለው ኤልያስ
‹‹መፍራትህ ጥሩ ነው….ከመጠን ያላለፈ ፍርሀት ጥንቃቄን ይወልዳል…ጥንቃቄ ደግሞ የድል በር የምንከፍትበትን ቁልፍ ያስጨብጠናል›..ትል ነበር አያቴ…እና እንኳንም ፈራህ.. እኔም ፍርቼለው..አሁን ግን ዘና በል ጠጣ፤ ጨፍር፤ ተዳራ ከዛ ድፍረት ታገኛለህ ››ብሎ አደፋፈረውና በእጁ ምልክት ሰሞኑን ሲከጅላት የሰነበታትን ልጅ ጠራት..እየተውረገረገችም እየተንዘረዘረችም ወደእሱ ቀረበች
‹‹የእኔ ቆንጆ ተቀመጪ›› አላት ወንድአፍራሽ…
በተቀመጠበት አንዴ ሸምድዳ በመመልከት ገመገመችውና ተቀመጠች…የምትጠጣውን አዘዘች
‹‹በጣም ውብ ነሽ›› አላት ወደጆሮዋ ተጠግቶ
‹‹አንተም ሸበላ ነህ››አለችው ሙዚቃዊ ለዛ በላው ድምጽ ..ደስ አለው ..ወደዳት
‹‹ለዛሬም ቢሆን ላገባሽ እፈልጋለው››
‹‹የምታስርልኝ ቀለበት ከተስማማኝ ችግር የለውም፡፡››
‹‹አረ አስርልሻለው…ሰሞኑን በብር ቀለበት ነው አይደል ይዘውሽ የሚያድሩት ዛሬ እኔ የወርቅ ቀለበት ነው ማጠልቅልሽ››
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም ገነታዊ የሆነ ለሊት እንደምታሳልፍ ዋስትና እሰጥሀለው››አለችው በፈገግታ
በቃ ወደዳት…ሲያያት በመልኳ ከተማረከው በላይ አሁን ቀርቦ ሲያወራት በድምጾ እና በብልጠታዊው ንግግሯ ተማረከ
ወንድአፍራሽ ወደ ኤልያስ ዞረና
‹‹ሰዓት ስንት ሆነ ?››ሲል ጠየቀው
‹‹ሰባት ሰአት እስኪሆን ጠጣ ጨፍር ፤ዘና በል››አለው ኤልያስ..ወንድ አፍራሽም የኤልያስን ምክር ሰምቶ የልጅቷን እጅ እየጐተተ ወደ ዳንሱ ሜዳ ይዞት ሄደ..አብሮት ሊጨፍር
በዚህን ጊዜ ኤልያስ ሽንቱን እንደሚሸና በጐሮ በኩል ወደውጭ ወጣና ለኩማንደሩ ደወለለት››
‹‹እሺ ኩማንደር ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም ነው››
‹‹ዝግጅታችሁን አጠናቀቃችሁ?››
‹‹አዎ የእናንተን መምጣት ነው በናፍቆት እየጠበቅን ያለነው››
‹‹እንግዲያው በቃ ከአንድ ሰዓት ቡኃላ እንመጣለን ››
‹‹እሺ እስከዛው ቻው››
‹‹ቻው››ስልኩን ዘጋ ና ወደ ውስጥ ተመለሰ..
ወንድአፍራሽ አሁንም ከልጅቷ ጋር በደስታ እየተፍነከነከ እና እየደነሰ ነው..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሰው ሊገል ለፊልሚያ የሚሰማራ ሳይሆን ወደሰርግ ቤት ለመጨፈር ለመሄድ ቀጠሮ ያለው ይመስል ነበር..ወደ ልጅቷ ጆሮ ጠጋ ብሎ ‹‹ዛሬ በእውነት ውድ ቀን ነች›› አላት
እየተፍለቀለቀች‹‹እንዴት?››ስትል ጠየቀችው
‹‹በቃ በሁሉ ነገር ጣፋጭ ነሻ..በጣም ወድጄሻለው..ዛሬ አብረን ነው የምናድረው››
‹‹ይመቸኛል ..የት ነው አልጋ የያዝከው?››
‹‹አልያዝኩም እዚህ አልጋ የለም እንዴ?››
‹‹ብር ስጠኝና ጠይቄ ልምጣ››
‹‹እሺ ቆንጆ አለና ኪሱ ገብቶ አልጋ ለመከራየት ይበቃል ያለውን ብር አውጥቷ ሰጣት..ብሩን ተቀበለችውና ከእቅፉ ሹልክ ብላ በጓሮ በር ወጥታ ሄደች …እሱም ከደናሾቹ መካከል ወጣና ወደ ኤልያስ ሄደ
‹‹ወፍህስ…ወደሌላው በረረችብህ እንዴ?›› ጠየቀው ኤልያስ
‹‹አረ በደንብ አጥምጄያታለው ዛሬ ከእኔው ጋ ነች… አልጋ ልትከራይ ነው የሄዳለች››
‹‹እንዴ ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››ግራ በመጋት ጠየቀው
‹‹የምኑን ሀሳብ?››
‹‹ሰውዬው ጋር የመሄዱን ነዋ››
‹‹አንተ ደግሞ እንዴት ቀይራለው .. ?ምን ግዜም እኮ ለስራ ቅድሚያ መስጠት የግድ ነው››
‹‹ታዲያ አልጋ ልትከራይ ሄደች ስትለኝ ምን ልበል?››
‹‹እሱማ እውነቴን ነው አየህ ሄደን ስራችንን አጠናቀን ስንመጣ ..ይታይህ ከዚህች የመሰለች ልጅ ጋር ዘና ብል ያንስብኛል
:
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹አረ ቁጭ በል ..ከጨከንክ ምን አድረጋለው እከፍልሀለው››
‹‹ተመልሶ ቁጭ አለ..እሺ ቅድሚያ ለስራ ማስኬጃ 25 ሺ ብር እፈልጋለው፡፡ሌላው ስራው ሲጠናቀቅ››
‹‹እሺ ››አለና ቀለም ወርቅ ምንም ሌላ ትርፍ ነገር ሳይናገር ከለበሰው ግዙፍ የውስጥ ጃኬት ውስጥ ወንድአፍራሽ የጠየቀውን ቅድሚያ ክፍያ አውጥቶ ሰጠውና በአንድ ሳማንት ጊዜ ውስጥ መጨረሻውን ውጤት እፈልጋለው››ብሎት ተነሳ
‹‹ግድ የለም በሶስት ቀን ለማጠናቀቅ እሞክራለው››
‹‹ይቅናህ››
ብሎት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ
ወንድ አፍራሽ አስተናጋጆን ጠራትና‹‹ሁለት ክትፎ አንድ ጥብስ እና ሶስት ጃንቦ ሲል አዘዛት››አሁን ግራ እደተጋባች ትዛዙን ልታስተላልፍ ወደ ውስጥ ሄደች እሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ
‹‹ሄሎ ኤልያስ››
‹‹ሄሎ ወንድ››
‹‹የት ነህ?››ጠየቀው ወንድ አፍራሽ
‹‹ሸዋ በር››
‹‹እኔም እዛው አካባቢ እኮ ነኝ ለአሪፍ ሽቀላ እፈልግህ ነበር..የእኛ ሆቴል ብቅ ማለት ትችላለህ? ››
‹‹መቼ ?››
‹‹አሁን እዛው ነኝ ››
‹‹እሺ..መጣው››
ስልኩ ከተዘጋ ከ10 ደቂቃ ቡኃላ ኤልያስ መጣለት በሞቀ ሰላምታ ተቀበለው ወዲያው አስተናጋጆ የታዘዘችውን ምግብ ይዛ መጣች…በልተው እንዳጠናቀቁ ኩማንደር የተባለውን የፖሊስ አዛዥ ለመግደል ከተባበረው 30 ሺ ብር እንደሚከፍለው ነገረው..ኤልያስ በሰማው ያልተጠበቅ አስደንጋጭ ዜና ውስጡ እየተንቀጠቀጠ ቢሆንም በላይ ገጽታወ ግን ምንም የስሜት መለዋወጥ ሳይንፀባረቅበት ወንድ አፍራሽም ልክፈልህ ባለው የዋጋ መጠን ሳይከራከር በሀሳቡ ተስማማ..ከነገ ጀምሮ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተስማምተው ለዚህም ማረጋገጫ ኤልያስ 5 ሺ ብር ቀብዲ ተቀብሎ ማታ ሊገናኙና በዝርዝር ጉዳዬች ላይ ሊነጋሩ ተስማምተው ተለያዩ …ኤልያስ ቀጥታ ከወንድ አፍራሽ እንደተለየ..ለኩማደሩ ነበር የደወለው
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ወንድአፍራሽ እና ኤልያስ በቀጠሮቸው መሰረት ተገናኝተዋል፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ የሚገኙት ከበቀለ ሞላ ሆቴል በቀኝ በኩል መቶ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኘው ትንሳኤ ሆቴል ነው፡፡ይሄንን ሆቴል የመረጡበት ምክንያት ዋናው ለኩማንደሩ ቤት ብዙም ስለማይርቅ ነው… ሌላው ደግሞ ወንድ አፍራሽ ቀልቡ ያረፈባት አዲስ ገቢ ልጅ አሁን ያሉበት ሆቴል ውስጥ ስላለች ነው፡፡ሰሞኑን እጁ አጥሮት ነው እንጂ ከጅሏት ነበር፡፡እና አሁን ሁለቱም እዛ ነው ያሉት አንድ ጥግ ይዘው መጠጡን እያወራረዱ ከሰዓታት ቡኃላ ስላለባቸው ተልዕኮ ይወያያሉ፡፡
‹‹ግን አሁን እቤቱ እንዳለ አጣርተህልኛል አይደል?››ወንድአፍራሽ ነው ጠያቂው
‹‹አዎ ባዘዝከኝ መሰረት በቤቱ አካባቢ አድፍጬ ስከታተለው ነበር…ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው ወደቤቱ የገባው.››
‹‹ከገባ ቡኃላ እንደማይወጣ በምን አወቅክ?››
‹‹ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ የለሊት ቢጃማ ለብሶ ስሊፐር ጫማ አድርጎ ከቤቱ በመውጣት ሰፈር ወዳለች አንድ ኪወክስ ሄዶ ሲጋራ በመግዛት ወደቤቱ በመመለስ እቤቱን ዘግቷል..እርግጠኛ ነኝ ተመልሶ የመውጣት ሀሳብ ቢኖረው ኑሮ እንደዛ አይነት አለባበስ አይለብስም ነበር››
‹‹አሪፍ ሰላይ ነሽ..ለዚህ ቅልጥፍናሽ እኮ ነው አንቺን የመረጥኩት››ሲል አደነቀው..‹‹በል አሁን ሰዓቱ እስኪደርስ ዘና እንበል…ሰባት ሰዓት ሲሆን እንንቀሳቀሳለን እስከ ስምንት ሰዓት ሁሉን ነገር ፈጽመን በድል እንመለሳለን››
‹‹እርግጠኛ ነህ ግን ይሳካልናል?››እልያስ ነው የወንድአፍራሽን የውስጥ ጥንካሬ ለመገምገም የጠየቀው
‹‹አትጠራጠር..እንኳን አንተን ከጐን አሰልፌ ይቅርና እኔ ብቻዬን ብሆን እንኳን ለእሱ አላንስም…ያው እንደማንኛውም ሰው እሱም ሰው እኮ ነው….በጣም ገዝፎ የሚታየን እና አስፈሪ የሚሆንብን ከእነ ማዕረጉ ስለምናስበው እኮ ነው…እኛ ደግሞ እሱን ምናገኝበት ሰአት ወድቅት ለሊት ነው..በዛ ሰዓት ደግሞ ህዝብም እንቅልፍ ላይ መንግስትም ደግሞ በማሸለብ ላይ ሰለሚገኙ ማዕረግ አይሰራም››
ሲል ለመፈላሰፍ ሞከረ
‹‹እንደአፍህ ይሁንልህ..እኔ ግን ትንሽም ቢሆን ፈርቼያለው››አለው ኤልያስ
‹‹መፍራትህ ጥሩ ነው….ከመጠን ያላለፈ ፍርሀት ጥንቃቄን ይወልዳል…ጥንቃቄ ደግሞ የድል በር የምንከፍትበትን ቁልፍ ያስጨብጠናል›..ትል ነበር አያቴ…እና እንኳንም ፈራህ.. እኔም ፍርቼለው..አሁን ግን ዘና በል ጠጣ፤ ጨፍር፤ ተዳራ ከዛ ድፍረት ታገኛለህ ››ብሎ አደፋፈረውና በእጁ ምልክት ሰሞኑን ሲከጅላት የሰነበታትን ልጅ ጠራት..እየተውረገረገችም እየተንዘረዘረችም ወደእሱ ቀረበች
‹‹የእኔ ቆንጆ ተቀመጪ›› አላት ወንድአፍራሽ…
በተቀመጠበት አንዴ ሸምድዳ በመመልከት ገመገመችውና ተቀመጠች…የምትጠጣውን አዘዘች
‹‹በጣም ውብ ነሽ›› አላት ወደጆሮዋ ተጠግቶ
‹‹አንተም ሸበላ ነህ››አለችው ሙዚቃዊ ለዛ በላው ድምጽ ..ደስ አለው ..ወደዳት
‹‹ለዛሬም ቢሆን ላገባሽ እፈልጋለው››
‹‹የምታስርልኝ ቀለበት ከተስማማኝ ችግር የለውም፡፡››
‹‹አረ አስርልሻለው…ሰሞኑን በብር ቀለበት ነው አይደል ይዘውሽ የሚያድሩት ዛሬ እኔ የወርቅ ቀለበት ነው ማጠልቅልሽ››
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም ገነታዊ የሆነ ለሊት እንደምታሳልፍ ዋስትና እሰጥሀለው››አለችው በፈገግታ
በቃ ወደዳት…ሲያያት በመልኳ ከተማረከው በላይ አሁን ቀርቦ ሲያወራት በድምጾ እና በብልጠታዊው ንግግሯ ተማረከ
ወንድአፍራሽ ወደ ኤልያስ ዞረና
‹‹ሰዓት ስንት ሆነ ?››ሲል ጠየቀው
‹‹ሰባት ሰአት እስኪሆን ጠጣ ጨፍር ፤ዘና በል››አለው ኤልያስ..ወንድ አፍራሽም የኤልያስን ምክር ሰምቶ የልጅቷን እጅ እየጐተተ ወደ ዳንሱ ሜዳ ይዞት ሄደ..አብሮት ሊጨፍር
በዚህን ጊዜ ኤልያስ ሽንቱን እንደሚሸና በጐሮ በኩል ወደውጭ ወጣና ለኩማንደሩ ደወለለት››
‹‹እሺ ኩማንደር ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም ነው››
‹‹ዝግጅታችሁን አጠናቀቃችሁ?››
‹‹አዎ የእናንተን መምጣት ነው በናፍቆት እየጠበቅን ያለነው››
‹‹እንግዲያው በቃ ከአንድ ሰዓት ቡኃላ እንመጣለን ››
‹‹እሺ እስከዛው ቻው››
‹‹ቻው››ስልኩን ዘጋ ና ወደ ውስጥ ተመለሰ..
ወንድአፍራሽ አሁንም ከልጅቷ ጋር በደስታ እየተፍነከነከ እና እየደነሰ ነው..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሰው ሊገል ለፊልሚያ የሚሰማራ ሳይሆን ወደሰርግ ቤት ለመጨፈር ለመሄድ ቀጠሮ ያለው ይመስል ነበር..ወደ ልጅቷ ጆሮ ጠጋ ብሎ ‹‹ዛሬ በእውነት ውድ ቀን ነች›› አላት
እየተፍለቀለቀች‹‹እንዴት?››ስትል ጠየቀችው
‹‹በቃ በሁሉ ነገር ጣፋጭ ነሻ..በጣም ወድጄሻለው..ዛሬ አብረን ነው የምናድረው››
‹‹ይመቸኛል ..የት ነው አልጋ የያዝከው?››
‹‹አልያዝኩም እዚህ አልጋ የለም እንዴ?››
‹‹ብር ስጠኝና ጠይቄ ልምጣ››
‹‹እሺ ቆንጆ አለና ኪሱ ገብቶ አልጋ ለመከራየት ይበቃል ያለውን ብር አውጥቷ ሰጣት..ብሩን ተቀበለችውና ከእቅፉ ሹልክ ብላ በጓሮ በር ወጥታ ሄደች …እሱም ከደናሾቹ መካከል ወጣና ወደ ኤልያስ ሄደ
‹‹ወፍህስ…ወደሌላው በረረችብህ እንዴ?›› ጠየቀው ኤልያስ
‹‹አረ በደንብ አጥምጄያታለው ዛሬ ከእኔው ጋ ነች… አልጋ ልትከራይ ነው የሄዳለች››
‹‹እንዴ ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››ግራ በመጋት ጠየቀው
‹‹የምኑን ሀሳብ?››
‹‹ሰውዬው ጋር የመሄዱን ነዋ››
‹‹አንተ ደግሞ እንዴት ቀይራለው .. ?ምን ግዜም እኮ ለስራ ቅድሚያ መስጠት የግድ ነው››
‹‹ታዲያ አልጋ ልትከራይ ሄደች ስትለኝ ምን ልበል?››
‹‹እሱማ እውነቴን ነው አየህ ሄደን ስራችንን አጠናቀን ስንመጣ ..ይታይህ ከዚህች የመሰለች ልጅ ጋር ዘና ብል ያንስብኛል
👍3
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሰላሳ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ወርቅአለማው ሳይወድ በግድ 8 ሚሊዬን ብሩን ለኩማደሩ በዛሬው ቀን ለማስረከብ ተዘጋጅቷል…አዎ ምርጫ የለውም.…ግን ብሩን ማስረከብ ማለት እንዲሁ ከናጠጠ ኑሮው ወደ ድህነት መንደር ያሽቀነጥረዋል የሚለው አገላለጽ ብቻ አይገልፀውም..ይሄንን ሀብት ያፈራው በብዙ ፈተና እና መከራ ነው…ብዙ ሰው ከድቶ …ብዙ ሰው ገድሎ ከህሊናውም ከአምላኩም ተቀያሞ ያካበተውን ገንዘብ ነው፡፡ …አሁን በዚህ ወቅት ቀለምወርቅ ለመኖር ያለው ፍላጐት ተንጠፍጥፎ አልቆ ጥቂት ጠብታ ብቻነች የቀረችው….ሰሞኑን እቤቱን ዘግቶ ብቻውን ደረቅ አልኮል ሲጋት ነው የሚውለው … የሚያድረው፡፡ዛሬ ቀጠሮው ስምንት ሰዓት ላይ ነው…ስምንት ሰዓት ላይ በተቃጠሩት ቦታ በሚስጥር ይሄድና ያስረክበዋል…ከዛ ቡኃላ ምን እደሚያደርግ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…መኖር ከቻለ ይኖራል….መኖር ከደከመው ደግሞ እራሱን ያጠፋል…ወይም ሁሉም ነገር በቃኝ ብሎ ንሰሀ ገብቶ ወደ አንዱ ገዳም በመግባት መልኩሶ ቀሪ ህይወቱን በፃም እና በፀሎት ያሳልፋል…መቼስ አንዳንዴ ስንሸነፍ ወይም ስንሰበር አይደል ፊታችንን ወደፈጣሪ ማዞር የምንጀምረው ‹‹እሁድ የትንሳኤ እና የሰላም ቀን ነች..ምነው ለእኔ ሲሆን የውድቀቴ እና የመክሰሚያ እለት ሆነች›› ሲል ከራሱ ጋር አጉረመረመ
ኮማንደር መሀሪ በዛሬው እለት ሌላም አንድ ሰው ለብርቱ ጉዳይ ቀጥሮል እሳቸውም አባ ሽፍንፍን በመሰረቱት የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ በታማኝነትና ከልብ የሚሰሩትን ወይዘሮ አረገዱን ነው ይሄም ደሞ ግልፅ ነው ወረቅአለማው ያለውን ገንዘብ ጠቅላላ በመረከብ ራቁቱን ያስቀረዋል..አዎ ዋናው የኩማንደሩ ሀሳብ ከድሮ የእንጀራ አባቱ በሚቀበለው ገንዘብ ለመፈንጠዝ እና ሀብታም ለመሆን አይደለም..እንደውም ብሩን ተቀብሎት ቢያቃጥለው እንኳን ግድ የለውም…ዋናው ዓላማው እሱን ወደነበረበት የድህነት አዘቅት በመመለስ መበቀል ብቻ ነው እና ከሱ የሚቀበለውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለአባ ሽፍንፍን ድርጅት መለገስ አስቧል እናም ለዚ ነው የወይዘሮ አረገዱ የዛሬ ቀጠሮ
ቀለም ወርቅ ከዘይዘሮ አረገዱ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ተቃጥረዋል እሱም ከቀጠሮ ሰአት ቀደም ብሎ በመኪናው በሁለት ሻንጣ የተሞላ ብር አጭቆ በቀጠሮው ቦታ ቀደም ብሎ ነው የተገኘው ኮማንደር ሰአት ባይጠብቅና ወዲያው ተረክቦት እፎይ ብሎ ድህነቱን አሜን ብሎ ተቀብሎ ስለቀሪ ህይወቱ ቢጨነቅ ነው ሚሻለው
የማይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ ኮማንደር መሀሪ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ነው ነገሮችን የሚያስኬደው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ ነው አብዛኛውን ስራ የጨረሰው ለአባ ሽፍንፍን የበጎ አድራጎት ድርጅት በቋሚነት የገንዘብ ድጋፍ በሚያደርጉት በአንዱ ድርጅት ስም 8 ሚሊዎን ብር ድጋፍ እንደሚገኝና ይሄንንም እንዲያስጨርሱ በአባ ሽፍንፍን መራጭነት ወይዘሮ አረገዱ ተወክለው ነው የተላኩት
ቀለም ወርቅ ያለውን ሙሉ አስረክቦ ወደ ኦና ቤቱ በመጓዝ ላይ ይገኛል ይሄ ቤት ለጊዜው ብሎ የተከራየው ኦና ቤት ነው በዚ ቤት ምን ያሆል ጊዜ እንደሚቆይ እሱም አያውቀውም
ኮማንደር ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሙከራዎች ከጁ እያመለጠ እችን ቀን በጉጉት ሲጠብቃት የነበረች ቀን ነች የእንጀራ አባቱን ባዶ አስቀርቶታል በሀሳቡ የእናቱን ሀሳብ ያሳካ ያህል ነው የተሰማው ደስ የሚል በቀል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍን ቤተክርስቲያን ቆይተው ቅዳሴ አስቀድሰው ወደቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በቤት መኪናቸው ናቸው..እራሳቸው ናቸው እየሾፈሩ ያሉት..በውስጣቸው ግን ብዙ ሀሳብ እየተተረማመሰ ነው..የዛሬዋ ቀን ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን ያከናወኑባት ቀን ነች…ለዓመታት የዘሩትን ዘር ያጨዱበት ውብ ቀን…ይሄንን እያሰቡ ጐጐቲ ድልድይ ጋር እንደደረሱ ያላሰቡት ነገር ገጠማቸው.. ልክ ድልድዩን ተሻግረው ሃያ ሜትር ያህል ሳይጓዙ የመኪናቸው መሪ አልታዘዝ አላቸው ..አስባልቱን እንደምንም ለቀቁና ፍሬን ይዘው ለማቆም ሞከሩ… ግን ተሳክቶላቸው ከማቆማቸው በፊት አንድ እግረኛ ላይ ወጡ… በቃ ሄዱበት እና ፊትለፊት ካገኙት አንድ የግንብ አጥር ጋር ተላትመው ቆሙ…. ወዲያው አካባቢው ድብልቅልቁ ወጣ.. ድሮም ሰው የማያጣው አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት ቦታ መሰለ..፡፡ አምፑላንስ ቢደርስም የተገጨው ሰው እስትንፋሱ ወዲው ነበረ የተቋረጠችው…የሞቹ ማንነት እንደታወቀ ዘመዶቹ በቅርብ አካባቢ ስለነበሩ በአንዴ ሰፈሩን አጥለቀለቁት…በጣም ተሰሚና በአካባቢው በሀይለኝነታቸው የሚታወቁ ቤተሰቦች ናቸው…ደግነቱ በወቅቱ ፖሊስ በአካባቢው ደርሶ ስለነበረ ደንዝዘውና ፈዘው የነበሩትን አባሽፍንፍንን ቶሎ ብለው ከግርግሩ መካከል በማውጣት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘዋቸው ሄዱና ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ አደረጓቸው… ይህም ክስተት እንደ ሰደድ እሳት በአንዴ ተሰራጭቶ በከተማዋ የዕለቱ መነጋገሪያ ሆነ …
ሄለንም ሆነች አያቷ ወሬውን እንደ ሰሙ ነበር እየበረሩ ፖሊስ ጣቢያ የደረሱት ግን በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻሉም መረጃዎች አጠናቅረው በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና ምን አልባት ፖሊስ ፍርድ ቤቱ የዋስ መብታቸውን ሊያከብርላቸው እንደሚችል ተነግሮቸው ወደ ቤት ተመለሱ….ቤት እንደተመለሱ ሮዝ ከአዲስ አበባ ተመልሳ ቤት ቁጭ ብላ ነበር የጠበቀቻቸው ሮዝ ከአቤል ጋር ወደ አዲስ አባባ ሄዳ ነበር ይህም በኮማንደር ትዛዝ ነበር አዲስአበባ እግሯ እንደረገጠ ነበር ሆቴሏን የዘጋችው መዝጋት ብቻም አይደለም ዕቃዎቾንም ነው የሸጠችው …ይሄን ያደረገችው በእሷ ፍቃድ አይደለም…በመሀሪ ትዕዛዝ እንጂ፡፡ ሄለንን እንዲተውላት.. እንዳይጐዳባት ነው፡፡ ለዛ ስትል ኩማደሩ እንዳዘዛት እያደረገች ነው… በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሆቴሏን ዘግታ ያላትን ሁሉ ሸጣ ብሩን አምጥታ ለእናቷ እንድታስረክብ አስጠንቅቆታል....የሆነውን ስትሰማ በጣም ነው የደነገጠችው…ግን ቀጥታ አባን ለመጠየቅ ፖሊስ ጣቢያ ከመሄዶ በፊት አንድ የምትሄድበት ቦታ አላት… አዎ ኩማደር መሀሪን አግኝታ በቀጣይ ከእሷ ምን እንደሚፈልግ ማወቅ አለባት ልጆን ከጥቃት ለመከላለከል እራስሽን አጥፊ ቢላት ራሱ ከማድረግ ወደኃላ አትልም አዲስአበባ ሳለች ደውሎላት ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ ቀጥሯታል.. አሁን ደግሞ 6 ሰዓት ሆኖል …እና መሄድ አለባት ደግሞ የቀጠሮ ሰዓቶን አርፍዳ ደርሳ ልታበሳጨው አትፈልግም..
ከሰባት ሰዓት እስከ አስራሁለት ሰዓት አንድ ቦታ ተጐልታ ኩማንደሩን ስትጠብቀው ነው የዋለችው….ሊመጣና ሊያገኛት ግን አልቻለም፡፡ በዛ ላይ ስልኩም ጥሪ አይቀበልም…አውቆ እሷን በሀሳብ ለማሰቃየት ሆነ ብሎ እንደእዛ እንዳደረገ እርግጠኛ ነች…ይሄኔ ተሸሽጐ ቀኑን ሙሉ ሲመለከታት እና ሲደሰትባት እንደዋለ ጠርጥራለች ይሄም በጣም አንጀቷን አድብኗታል…
ሄለን አባ ሽፍንፍንን ለመጠየቅ ከፖሊስ ጣቢያ እንደተመለሰች የመጣለት አንድ አሳብ በአስቸኳይ ኩማደር መሀሪን መፈለግ ነው… አዎ እሱ ብዙ ሊረዳት የሚችላቸው ጉዳዬች አሉ ቶሎ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማድረግ ይችላል የዋስ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ውጭ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ሊረዳት ይችላል… በዛ ላይ ከወንጀል ነጻ ሆነው እንዲወጡ የሚያደርግ ጐበዝ ጠበቃ ሊያገኝላቸው ይችላል. ስለዚህ ቅድሚያ እሱን ማግኘት እንዳለበት ወሰነች..ክፋቱ ግን ስልኩ ጥሪ አይቀበልም እቤቱ ሄደች እንደተቆለፈ ነው በእሁድ ቀን ስራ እንደሌለበት ብታውቅም ምን አልባት ለአስቸኳይ ስራ ተፈልጐ ገብቶ እንደሆነ ብላ ቢሮው ድረስ ሄዳ ጠይቃ ነበር ..ከነጋ እንዳልገባና
:
#ክፍል_ሰላሳ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ወርቅአለማው ሳይወድ በግድ 8 ሚሊዬን ብሩን ለኩማደሩ በዛሬው ቀን ለማስረከብ ተዘጋጅቷል…አዎ ምርጫ የለውም.…ግን ብሩን ማስረከብ ማለት እንዲሁ ከናጠጠ ኑሮው ወደ ድህነት መንደር ያሽቀነጥረዋል የሚለው አገላለጽ ብቻ አይገልፀውም..ይሄንን ሀብት ያፈራው በብዙ ፈተና እና መከራ ነው…ብዙ ሰው ከድቶ …ብዙ ሰው ገድሎ ከህሊናውም ከአምላኩም ተቀያሞ ያካበተውን ገንዘብ ነው፡፡ …አሁን በዚህ ወቅት ቀለምወርቅ ለመኖር ያለው ፍላጐት ተንጠፍጥፎ አልቆ ጥቂት ጠብታ ብቻነች የቀረችው….ሰሞኑን እቤቱን ዘግቶ ብቻውን ደረቅ አልኮል ሲጋት ነው የሚውለው … የሚያድረው፡፡ዛሬ ቀጠሮው ስምንት ሰዓት ላይ ነው…ስምንት ሰዓት ላይ በተቃጠሩት ቦታ በሚስጥር ይሄድና ያስረክበዋል…ከዛ ቡኃላ ምን እደሚያደርግ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…መኖር ከቻለ ይኖራል….መኖር ከደከመው ደግሞ እራሱን ያጠፋል…ወይም ሁሉም ነገር በቃኝ ብሎ ንሰሀ ገብቶ ወደ አንዱ ገዳም በመግባት መልኩሶ ቀሪ ህይወቱን በፃም እና በፀሎት ያሳልፋል…መቼስ አንዳንዴ ስንሸነፍ ወይም ስንሰበር አይደል ፊታችንን ወደፈጣሪ ማዞር የምንጀምረው ‹‹እሁድ የትንሳኤ እና የሰላም ቀን ነች..ምነው ለእኔ ሲሆን የውድቀቴ እና የመክሰሚያ እለት ሆነች›› ሲል ከራሱ ጋር አጉረመረመ
ኮማንደር መሀሪ በዛሬው እለት ሌላም አንድ ሰው ለብርቱ ጉዳይ ቀጥሮል እሳቸውም አባ ሽፍንፍን በመሰረቱት የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ በታማኝነትና ከልብ የሚሰሩትን ወይዘሮ አረገዱን ነው ይሄም ደሞ ግልፅ ነው ወረቅአለማው ያለውን ገንዘብ ጠቅላላ በመረከብ ራቁቱን ያስቀረዋል..አዎ ዋናው የኩማንደሩ ሀሳብ ከድሮ የእንጀራ አባቱ በሚቀበለው ገንዘብ ለመፈንጠዝ እና ሀብታም ለመሆን አይደለም..እንደውም ብሩን ተቀብሎት ቢያቃጥለው እንኳን ግድ የለውም…ዋናው ዓላማው እሱን ወደነበረበት የድህነት አዘቅት በመመለስ መበቀል ብቻ ነው እና ከሱ የሚቀበለውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለአባ ሽፍንፍን ድርጅት መለገስ አስቧል እናም ለዚ ነው የወይዘሮ አረገዱ የዛሬ ቀጠሮ
ቀለም ወርቅ ከዘይዘሮ አረገዱ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ተቃጥረዋል እሱም ከቀጠሮ ሰአት ቀደም ብሎ በመኪናው በሁለት ሻንጣ የተሞላ ብር አጭቆ በቀጠሮው ቦታ ቀደም ብሎ ነው የተገኘው ኮማንደር ሰአት ባይጠብቅና ወዲያው ተረክቦት እፎይ ብሎ ድህነቱን አሜን ብሎ ተቀብሎ ስለቀሪ ህይወቱ ቢጨነቅ ነው ሚሻለው
የማይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ ኮማንደር መሀሪ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ነው ነገሮችን የሚያስኬደው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ ነው አብዛኛውን ስራ የጨረሰው ለአባ ሽፍንፍን የበጎ አድራጎት ድርጅት በቋሚነት የገንዘብ ድጋፍ በሚያደርጉት በአንዱ ድርጅት ስም 8 ሚሊዎን ብር ድጋፍ እንደሚገኝና ይሄንንም እንዲያስጨርሱ በአባ ሽፍንፍን መራጭነት ወይዘሮ አረገዱ ተወክለው ነው የተላኩት
ቀለም ወርቅ ያለውን ሙሉ አስረክቦ ወደ ኦና ቤቱ በመጓዝ ላይ ይገኛል ይሄ ቤት ለጊዜው ብሎ የተከራየው ኦና ቤት ነው በዚ ቤት ምን ያሆል ጊዜ እንደሚቆይ እሱም አያውቀውም
ኮማንደር ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሙከራዎች ከጁ እያመለጠ እችን ቀን በጉጉት ሲጠብቃት የነበረች ቀን ነች የእንጀራ አባቱን ባዶ አስቀርቶታል በሀሳቡ የእናቱን ሀሳብ ያሳካ ያህል ነው የተሰማው ደስ የሚል በቀል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍን ቤተክርስቲያን ቆይተው ቅዳሴ አስቀድሰው ወደቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በቤት መኪናቸው ናቸው..እራሳቸው ናቸው እየሾፈሩ ያሉት..በውስጣቸው ግን ብዙ ሀሳብ እየተተረማመሰ ነው..የዛሬዋ ቀን ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን ያከናወኑባት ቀን ነች…ለዓመታት የዘሩትን ዘር ያጨዱበት ውብ ቀን…ይሄንን እያሰቡ ጐጐቲ ድልድይ ጋር እንደደረሱ ያላሰቡት ነገር ገጠማቸው.. ልክ ድልድዩን ተሻግረው ሃያ ሜትር ያህል ሳይጓዙ የመኪናቸው መሪ አልታዘዝ አላቸው ..አስባልቱን እንደምንም ለቀቁና ፍሬን ይዘው ለማቆም ሞከሩ… ግን ተሳክቶላቸው ከማቆማቸው በፊት አንድ እግረኛ ላይ ወጡ… በቃ ሄዱበት እና ፊትለፊት ካገኙት አንድ የግንብ አጥር ጋር ተላትመው ቆሙ…. ወዲያው አካባቢው ድብልቅልቁ ወጣ.. ድሮም ሰው የማያጣው አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት ቦታ መሰለ..፡፡ አምፑላንስ ቢደርስም የተገጨው ሰው እስትንፋሱ ወዲው ነበረ የተቋረጠችው…የሞቹ ማንነት እንደታወቀ ዘመዶቹ በቅርብ አካባቢ ስለነበሩ በአንዴ ሰፈሩን አጥለቀለቁት…በጣም ተሰሚና በአካባቢው በሀይለኝነታቸው የሚታወቁ ቤተሰቦች ናቸው…ደግነቱ በወቅቱ ፖሊስ በአካባቢው ደርሶ ስለነበረ ደንዝዘውና ፈዘው የነበሩትን አባሽፍንፍንን ቶሎ ብለው ከግርግሩ መካከል በማውጣት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘዋቸው ሄዱና ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ አደረጓቸው… ይህም ክስተት እንደ ሰደድ እሳት በአንዴ ተሰራጭቶ በከተማዋ የዕለቱ መነጋገሪያ ሆነ …
ሄለንም ሆነች አያቷ ወሬውን እንደ ሰሙ ነበር እየበረሩ ፖሊስ ጣቢያ የደረሱት ግን በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻሉም መረጃዎች አጠናቅረው በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና ምን አልባት ፖሊስ ፍርድ ቤቱ የዋስ መብታቸውን ሊያከብርላቸው እንደሚችል ተነግሮቸው ወደ ቤት ተመለሱ….ቤት እንደተመለሱ ሮዝ ከአዲስ አበባ ተመልሳ ቤት ቁጭ ብላ ነበር የጠበቀቻቸው ሮዝ ከአቤል ጋር ወደ አዲስ አባባ ሄዳ ነበር ይህም በኮማንደር ትዛዝ ነበር አዲስአበባ እግሯ እንደረገጠ ነበር ሆቴሏን የዘጋችው መዝጋት ብቻም አይደለም ዕቃዎቾንም ነው የሸጠችው …ይሄን ያደረገችው በእሷ ፍቃድ አይደለም…በመሀሪ ትዕዛዝ እንጂ፡፡ ሄለንን እንዲተውላት.. እንዳይጐዳባት ነው፡፡ ለዛ ስትል ኩማደሩ እንዳዘዛት እያደረገች ነው… በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሆቴሏን ዘግታ ያላትን ሁሉ ሸጣ ብሩን አምጥታ ለእናቷ እንድታስረክብ አስጠንቅቆታል....የሆነውን ስትሰማ በጣም ነው የደነገጠችው…ግን ቀጥታ አባን ለመጠየቅ ፖሊስ ጣቢያ ከመሄዶ በፊት አንድ የምትሄድበት ቦታ አላት… አዎ ኩማደር መሀሪን አግኝታ በቀጣይ ከእሷ ምን እንደሚፈልግ ማወቅ አለባት ልጆን ከጥቃት ለመከላለከል እራስሽን አጥፊ ቢላት ራሱ ከማድረግ ወደኃላ አትልም አዲስአበባ ሳለች ደውሎላት ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ ቀጥሯታል.. አሁን ደግሞ 6 ሰዓት ሆኖል …እና መሄድ አለባት ደግሞ የቀጠሮ ሰዓቶን አርፍዳ ደርሳ ልታበሳጨው አትፈልግም..
ከሰባት ሰዓት እስከ አስራሁለት ሰዓት አንድ ቦታ ተጐልታ ኩማንደሩን ስትጠብቀው ነው የዋለችው….ሊመጣና ሊያገኛት ግን አልቻለም፡፡ በዛ ላይ ስልኩም ጥሪ አይቀበልም…አውቆ እሷን በሀሳብ ለማሰቃየት ሆነ ብሎ እንደእዛ እንዳደረገ እርግጠኛ ነች…ይሄኔ ተሸሽጐ ቀኑን ሙሉ ሲመለከታት እና ሲደሰትባት እንደዋለ ጠርጥራለች ይሄም በጣም አንጀቷን አድብኗታል…
ሄለን አባ ሽፍንፍንን ለመጠየቅ ከፖሊስ ጣቢያ እንደተመለሰች የመጣለት አንድ አሳብ በአስቸኳይ ኩማደር መሀሪን መፈለግ ነው… አዎ እሱ ብዙ ሊረዳት የሚችላቸው ጉዳዬች አሉ ቶሎ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማድረግ ይችላል የዋስ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ውጭ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ሊረዳት ይችላል… በዛ ላይ ከወንጀል ነጻ ሆነው እንዲወጡ የሚያደርግ ጐበዝ ጠበቃ ሊያገኝላቸው ይችላል. ስለዚህ ቅድሚያ እሱን ማግኘት እንዳለበት ወሰነች..ክፋቱ ግን ስልኩ ጥሪ አይቀበልም እቤቱ ሄደች እንደተቆለፈ ነው በእሁድ ቀን ስራ እንደሌለበት ብታውቅም ምን አልባት ለአስቸኳይ ስራ ተፈልጐ ገብቶ እንደሆነ ብላ ቢሮው ድረስ ሄዳ ጠይቃ ነበር ..ከነጋ እንዳልገባና
👍2❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ ( #የመጨረሻ_ክፍል )
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
ከአንደኛው መጽሀፍ መሀል ያየቻቸው ሁለት ፎቶዎች ግን ተስፈንጥራ አልጋዋን ለቃ ወለሉ ላይ እንድትቆም አደረጋት…፡፡.ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ነው..የምታየውን ማመን አልቻለችም..የኮማንዳሩና የወላጅ እናቷ ፎቶ ነው…አንዱ ፎቶ ሁለቱም በዋና ልብስ ሆነው ሙሉ በሙሉ አቅፎት መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሆነው የተነሱት ነው…ሌላው ደግሞ ከንፈር ለከንፈር እየተሳሳሙ…… ይሄን ያህል ሄደዋል ብላ አታስብም ነበር ..ስልኮን አነሳችና ደወለች..እሮዝ ጋር ነው..ተነሳ..?
‹‹አሁኑኑ እፈልግሻለው››
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆንሺብኝ..?››
‹‹መቀባጠሩን ተይና በአስቸኮይ ኩማደሩ ቤት ነይ››ስልኩን ጠረቀመችው
ሮዝ የለበሰችውን የለሊት ቢጃማ እንኳን ለመቀየር ጊዜ ማባከን አልፈለገችም…ብን ብላ ነው ግቢውን ለቃ ወደኩማንደሩ ቤት የበረረችው ..ልጄን… ልጄን ምን አደረክብኝ....?የሳሎኑን በር በርግዳ ከፈተችና ወደውስጥ ገባች…
‹‹ምን አደረገብኝ ..?ምነ ሆንሺብኝ ..?ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ስትል ገፍትራ ከላዬ አራቀቻት….››
‹‹ይሄ የመቼ ፎቶ ነው....?››ሄለን ነች ጠያቂዋ
‹‹የቱ..? እኔጃ..››ግራ ተጋብታ መለሰች
በእጇ የያዘችውን ፎቶ ወረወረችላት .ደረቷ ላይ አርፎ ወደመሬት ወደቀ… ጎንበስ ብላ አነሳችውና ተመለከተችው..
‹‹እሺ መንም አልጀመርንም ብለሽኝ አልነበር..?››ሄለን ነች በሽሙጥ የጠየቀቻት
‹‹ያው ድሮ እኮ ነው…ግን ከተለያየን ብዙ አመት አልፎናል..?››
‹‹በቀደምለታ የመጣሽው እንታረቅ ልትይው ነበር....?››
‹‹አረበፍጽም ..ስንለያይ ተጣልተን ስለነበረ ቂም ይዞብኛል..አንቺን በማጥቃት እንዳይቀለኝ ስለፈራው ከአንቺ እንዲርቅ ልለምነው ነው…››
‹‹ኦኬ አሁን በጣም ገባኝ….ለመሆኑ ኩማደሩን እንደማፈቅረው ታቂያለሽ..?››
‹‹አታደርጊውም ልጄ..እኔ በህይወት እያለው አታደርጊውም››
‹‹አትጠራጠሪ አደርገዋለው..እንደውም ማግባት ሁሉ የምፈልገው እሱን ነው››
‹‹አረ ተይ ልጄ…እራስሽን ወጥመድ ውስጥ ለምን ትከቺያለሽ....?እሱ እኮ ውስጡ በቀል እንጂ ፍቅር የለበትም…..››
እሱ እኔን አይመለከተኝም…እንደውም እኔም አንቺን ለመበቀል ስለምፈልግ ጥሩ አጋጣሚ ነው…ለመሆኑ ምን ያል ብትበድይው ነው .. ..?ለነገሩ አንቺ አይደለሽ ምንም ብታደርጊው አይደንቀኝም….ለማንኛመው ከዛሬ ጀምሮ በመሀከላችን እንዳትገቢ ልነግርሽ ነው..አሁን የድሮ ፎቶሽን ይዘሽ ወጭልኝ…;››
‹‹በፈጠረሽ ልጄ›› እግሯ ላይ ተደፋች..
‹‹ምንም ብታርጊ ሀሳቤን አታስቀይሪኝም…ምን አልባት በአንድ ነገር..››
‹‹ምንድነው ልጄ …የፈለግሽውን ጠይቂኝ..ከዚህ ሰይጣን ራቂለኝ እንጂ ያልሺኝን ሁሉ አደርጋለው››
‹‹ያው የእኔን ጥያቄ ታውቂያለሽ… ተመሳሳይና የማይቀየር ነው…የአባቴን ማንነት ከነገርሺኝ እተወዋለው…››
‹‹አባቴን....?››ከተደፋችበት ተነሳችና መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች
‹‹አዎ ንገሪኝ..ከእሱ እንድርቅ ከፈለግሽ ንገሪኝ››
‹‹እሺ ቁጭ በይ….ነግርሻለው››
ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጡ
‹‹እንግዲያው ንገሪኝ ካልሽ ምርጫ የለኝም ነግርሻለው….ግን ለምትሰሚው ነገር እራስሽን አዘጋጂ››
‹‹ግድ የለሽም መግቢያውን ተይና ወደዋናው ታሪክ በቀጥታ ግቢልኝ››
‹‹ይሄውልሽ ልጄ ግማሽ ዕድሜዬን ይሄንን ታሪክ ለሌላ ሰው ይቅርና ለእኔው ለእራሴው ለመናገር ስሸሸው የኖርኩትን ነገር ነው፡፡ይሄው ዛሬ ሳልወድ በግድ ለመናገር ተገድጄያለው፡፡እስከዛሬ ነገሩን ሚስጥር አድርጌው የኖርኩት ለእናቴ ስል ነበር..አሁን ደግሞ ለመናገር የተገደድኩት ለአንቺ ለልጄ ስል ነው..ከእናቴ ስሜትና ደህንነት ይልቅ የልጄን ስሜት እና ደህንነት አስቀድሜ ነው..መቼስ አናቴ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ስለምታውቅ ይቅር ትለኛለች ብዬ አስባለው፡፡
ማንኛውም የሰው ልጅ በትዝታ ፈረስ ፊቱን ወደ ኃላው አዙሮ ትናንትናውን ሲያይ መዝለል የሚፈልገው ወይም አለማሰብ የሚመኘው ወይም ምነው ባልኖርኩት ኖሮ ብሎ የሚጠየፈው በጊዜዎች ክፍተት መሀከል የተከወነ ጨለማ ታሪክ ይኖረዋል፡፡የእኔን የተለየ የሚያደርገው ግን ያለፈ ህይወቴ ውስጥ የተከሰተው ጠባሳ አይደለም መሰረዝ እንዲደበዝዝ ማድረግ እንኳን የማይቻል ስለሆነ ዕድለኛ አይደለውም፡፡
ልጄ አንቺ ለእኔ ማለት የበደሌ ምልክት፤ የክስረቴ ትርፍ ነሽ፡፡ሰው ህይወቱን የሚያሳጣው …ማንነትን የሚያወድመው ነገር ከስሮ በዛው ልክ ህይወቱን የሚያለመልምለት እና ለመኖሩ ምክንያት የሆነ ነገር ያተርፋል…እኔ ማለት እንዲያ ነኝ..የነገ ተስፋዬን፤ለመኖር የሚረዳኝን ሞራሌን፤ማንነቴን አጥቼ በምትኩ ግን አንቺን አገኘው፡፡
‹‹አረ የምትይው ነገር ምንም እየገባኝ አይደለም…››መለሰችላት ሄለን
‹‹የእኔ ህይወት ለእኔም ለእራሴ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ግን ቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ልግባ፡፡አንቺን የወለድኩሽ ተደፍሬ ነው፡፡መቼ? ገና 15 ዓመት ሳይሞላኝ፡፡ማን የደፈረኝ ይመስልሻል..?የምትወጂው አጓቴ ነው፡፡ላስተምርሽ ብሎ ከእናቴ በአደራ ተቀብሎ አዲሳባ ወስዶ ደፈረኝ ..አስረገዘኝ …››
‹አጎቴ!!!!.. አጎቴ ማለት የማዬ ወንድም … አንቺን››
‹‹አዎ አጎቴ እኔን …ያ ማለት ደግሞ አንቺ የእሱ ልጅ ነሽ… አባትሽ ነው፡፡
‹‹እኔ አላምንም…››ሄለን ምትሆነው ምትናገረው ነገር ጠፋት
‹‹ልጄ ነፍስ ካወቅሽበት ጊዜ አንስቶ አባቴ ማን ነው ?ብለሽ ስትጠይቂኝ..የተለያየ ሰበብ እየፈጠርኩ ልነግርሽ ያልቻልኩት ነገሩ ለሰሚውም ግራ ሰለሆነብኝ ነው፡፡ ልጄ እስቲ አስቢው በገዛ አጐቴ ተደፍሬ አንቺን እንደወለድኩሽ ስትሰሚ በአንቺ ሰነ-ልቦና ላይ የሚያደርሰውን መረበሽና ተፅዕኖ በምን ማረጋገጥ እችላለው? እንደእኔ ስብርብር ብትይብኝስ.?.ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ጉዳይ እናቴ ጆሮ ይሄ ዜና ቢደርስስ ?የገዛ መንትያ ወንድሟ ከመሀጸኖ ፈልቅቃ አምጣ የወለደቻትን እና አደራ አሳድግልኝ ብላ ያስረከበቻትን ጨቅላ ልጆን በድልዱም ቢላዎ ገዝግዞ እንዳረዳት እና ህይወቷን እንዳበከተባት ብትረዳ በድንጋጤ ህይወቷ ባያልፍ እንኳን ጨርቋን ጥላ ማበዶ ይቀራል ብለሽ ታስቢያለሽ…?.ለዚህ ነው ከአንቺ ጋር ስጋጭ እና ስጣላ የኖርኩት፡፡ ለዚህ ነው እራሴን እንደ ጥፋጠኛ አስቆጥሬ ስባልግ እና ስንዘላዘል በገዛ ስህተቴ እደወለድኩሽ እዲታሰብ አድርጌ ግማሽ ዕድሜዬን እንደጋጠወጥ እና እንደ አለሌ ሸርሙጣ እየታሰብኩ በመኖር እራሴን ያሰቃየውት...እርግጥ አልዋሽም ሸርሙጣ የሚለው ስም አይገባኝም አልልሽም..በደንብ ይገባኛል..፡፡ግን በሽታ ሆኖብኝ ነው፡፡ከመደፈሬ ጋር የተፀናወተኝ እኔ እራሴ የምጠየፈው እና የምፀፀትበት ክፉ በሽታዬ ነው፡፡
ልጄ እንግዲህ እውነቱ ይሄ ነው፡፡አባትሽ የምትወጂው አጐትሽ ነው..ከአሁን ቡኃላስ እሱን መውደድሽን ትቀጥያለሽ…?እንግዲህ እሱ የአንቺ ጉዳይ ነው፡፡እኔን ግን ካጠፋውት በላይ ስቀጣ የኖርኩ ሚስኪን እናት ነኝና እባክሽ ይቅር በይኝ እና ቀሪ ህይወቴን ትንሽም ቢሆን ተስፋ እንዲኖራት እርጂኝ፡፡ከእዚህ ሰውዬ ራቂ..እሱን በጣም በድዬዋለው….ሊያገባኝ ሲዘጋጅ ነው ጥዬው ወደአዲስ አበባ የገባውት ..ስለዚህ ለአመታት ሊበቀልኝ ሲጥር እደነበረ አውቃለው..እና ልጄ ….
…ሄለን ከተቀመጠችበት ተነስታ ተንደርድራ ነው እግሯ ላይ የተደፋችባት….‹‹እማዬ የምትችይ ከሆነ ይቅር በይኝ..ባክሽ ይቅር በይኝ››እየነፈረቀች ተማፀነቻት
ሮዝ ከገባችበት መደንዘዝ ውስጥ እንደምንም ነቃችና እሷም ተከትላት ቁጢጥ በማለት ልጆን ከተደፋችበት አንስታት አቀፈቻት… አገላብጣ ሳመቻት ‹‹ልጄ ….ልጄ
:
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ ( #የመጨረሻ_ክፍል )
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
ከአንደኛው መጽሀፍ መሀል ያየቻቸው ሁለት ፎቶዎች ግን ተስፈንጥራ አልጋዋን ለቃ ወለሉ ላይ እንድትቆም አደረጋት…፡፡.ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ነው..የምታየውን ማመን አልቻለችም..የኮማንዳሩና የወላጅ እናቷ ፎቶ ነው…አንዱ ፎቶ ሁለቱም በዋና ልብስ ሆነው ሙሉ በሙሉ አቅፎት መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሆነው የተነሱት ነው…ሌላው ደግሞ ከንፈር ለከንፈር እየተሳሳሙ…… ይሄን ያህል ሄደዋል ብላ አታስብም ነበር ..ስልኮን አነሳችና ደወለች..እሮዝ ጋር ነው..ተነሳ..?
‹‹አሁኑኑ እፈልግሻለው››
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆንሺብኝ..?››
‹‹መቀባጠሩን ተይና በአስቸኮይ ኩማደሩ ቤት ነይ››ስልኩን ጠረቀመችው
ሮዝ የለበሰችውን የለሊት ቢጃማ እንኳን ለመቀየር ጊዜ ማባከን አልፈለገችም…ብን ብላ ነው ግቢውን ለቃ ወደኩማንደሩ ቤት የበረረችው ..ልጄን… ልጄን ምን አደረክብኝ....?የሳሎኑን በር በርግዳ ከፈተችና ወደውስጥ ገባች…
‹‹ምን አደረገብኝ ..?ምነ ሆንሺብኝ ..?ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ስትል ገፍትራ ከላዬ አራቀቻት….››
‹‹ይሄ የመቼ ፎቶ ነው....?››ሄለን ነች ጠያቂዋ
‹‹የቱ..? እኔጃ..››ግራ ተጋብታ መለሰች
በእጇ የያዘችውን ፎቶ ወረወረችላት .ደረቷ ላይ አርፎ ወደመሬት ወደቀ… ጎንበስ ብላ አነሳችውና ተመለከተችው..
‹‹እሺ መንም አልጀመርንም ብለሽኝ አልነበር..?››ሄለን ነች በሽሙጥ የጠየቀቻት
‹‹ያው ድሮ እኮ ነው…ግን ከተለያየን ብዙ አመት አልፎናል..?››
‹‹በቀደምለታ የመጣሽው እንታረቅ ልትይው ነበር....?››
‹‹አረበፍጽም ..ስንለያይ ተጣልተን ስለነበረ ቂም ይዞብኛል..አንቺን በማጥቃት እንዳይቀለኝ ስለፈራው ከአንቺ እንዲርቅ ልለምነው ነው…››
‹‹ኦኬ አሁን በጣም ገባኝ….ለመሆኑ ኩማደሩን እንደማፈቅረው ታቂያለሽ..?››
‹‹አታደርጊውም ልጄ..እኔ በህይወት እያለው አታደርጊውም››
‹‹አትጠራጠሪ አደርገዋለው..እንደውም ማግባት ሁሉ የምፈልገው እሱን ነው››
‹‹አረ ተይ ልጄ…እራስሽን ወጥመድ ውስጥ ለምን ትከቺያለሽ....?እሱ እኮ ውስጡ በቀል እንጂ ፍቅር የለበትም…..››
እሱ እኔን አይመለከተኝም…እንደውም እኔም አንቺን ለመበቀል ስለምፈልግ ጥሩ አጋጣሚ ነው…ለመሆኑ ምን ያል ብትበድይው ነው .. ..?ለነገሩ አንቺ አይደለሽ ምንም ብታደርጊው አይደንቀኝም….ለማንኛመው ከዛሬ ጀምሮ በመሀከላችን እንዳትገቢ ልነግርሽ ነው..አሁን የድሮ ፎቶሽን ይዘሽ ወጭልኝ…;››
‹‹በፈጠረሽ ልጄ›› እግሯ ላይ ተደፋች..
‹‹ምንም ብታርጊ ሀሳቤን አታስቀይሪኝም…ምን አልባት በአንድ ነገር..››
‹‹ምንድነው ልጄ …የፈለግሽውን ጠይቂኝ..ከዚህ ሰይጣን ራቂለኝ እንጂ ያልሺኝን ሁሉ አደርጋለው››
‹‹ያው የእኔን ጥያቄ ታውቂያለሽ… ተመሳሳይና የማይቀየር ነው…የአባቴን ማንነት ከነገርሺኝ እተወዋለው…››
‹‹አባቴን....?››ከተደፋችበት ተነሳችና መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች
‹‹አዎ ንገሪኝ..ከእሱ እንድርቅ ከፈለግሽ ንገሪኝ››
‹‹እሺ ቁጭ በይ….ነግርሻለው››
ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጡ
‹‹እንግዲያው ንገሪኝ ካልሽ ምርጫ የለኝም ነግርሻለው….ግን ለምትሰሚው ነገር እራስሽን አዘጋጂ››
‹‹ግድ የለሽም መግቢያውን ተይና ወደዋናው ታሪክ በቀጥታ ግቢልኝ››
‹‹ይሄውልሽ ልጄ ግማሽ ዕድሜዬን ይሄንን ታሪክ ለሌላ ሰው ይቅርና ለእኔው ለእራሴው ለመናገር ስሸሸው የኖርኩትን ነገር ነው፡፡ይሄው ዛሬ ሳልወድ በግድ ለመናገር ተገድጄያለው፡፡እስከዛሬ ነገሩን ሚስጥር አድርጌው የኖርኩት ለእናቴ ስል ነበር..አሁን ደግሞ ለመናገር የተገደድኩት ለአንቺ ለልጄ ስል ነው..ከእናቴ ስሜትና ደህንነት ይልቅ የልጄን ስሜት እና ደህንነት አስቀድሜ ነው..መቼስ አናቴ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ስለምታውቅ ይቅር ትለኛለች ብዬ አስባለው፡፡
ማንኛውም የሰው ልጅ በትዝታ ፈረስ ፊቱን ወደ ኃላው አዙሮ ትናንትናውን ሲያይ መዝለል የሚፈልገው ወይም አለማሰብ የሚመኘው ወይም ምነው ባልኖርኩት ኖሮ ብሎ የሚጠየፈው በጊዜዎች ክፍተት መሀከል የተከወነ ጨለማ ታሪክ ይኖረዋል፡፡የእኔን የተለየ የሚያደርገው ግን ያለፈ ህይወቴ ውስጥ የተከሰተው ጠባሳ አይደለም መሰረዝ እንዲደበዝዝ ማድረግ እንኳን የማይቻል ስለሆነ ዕድለኛ አይደለውም፡፡
ልጄ አንቺ ለእኔ ማለት የበደሌ ምልክት፤ የክስረቴ ትርፍ ነሽ፡፡ሰው ህይወቱን የሚያሳጣው …ማንነትን የሚያወድመው ነገር ከስሮ በዛው ልክ ህይወቱን የሚያለመልምለት እና ለመኖሩ ምክንያት የሆነ ነገር ያተርፋል…እኔ ማለት እንዲያ ነኝ..የነገ ተስፋዬን፤ለመኖር የሚረዳኝን ሞራሌን፤ማንነቴን አጥቼ በምትኩ ግን አንቺን አገኘው፡፡
‹‹አረ የምትይው ነገር ምንም እየገባኝ አይደለም…››መለሰችላት ሄለን
‹‹የእኔ ህይወት ለእኔም ለእራሴ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ግን ቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ልግባ፡፡አንቺን የወለድኩሽ ተደፍሬ ነው፡፡መቼ? ገና 15 ዓመት ሳይሞላኝ፡፡ማን የደፈረኝ ይመስልሻል..?የምትወጂው አጓቴ ነው፡፡ላስተምርሽ ብሎ ከእናቴ በአደራ ተቀብሎ አዲሳባ ወስዶ ደፈረኝ ..አስረገዘኝ …››
‹አጎቴ!!!!.. አጎቴ ማለት የማዬ ወንድም … አንቺን››
‹‹አዎ አጎቴ እኔን …ያ ማለት ደግሞ አንቺ የእሱ ልጅ ነሽ… አባትሽ ነው፡፡
‹‹እኔ አላምንም…››ሄለን ምትሆነው ምትናገረው ነገር ጠፋት
‹‹ልጄ ነፍስ ካወቅሽበት ጊዜ አንስቶ አባቴ ማን ነው ?ብለሽ ስትጠይቂኝ..የተለያየ ሰበብ እየፈጠርኩ ልነግርሽ ያልቻልኩት ነገሩ ለሰሚውም ግራ ሰለሆነብኝ ነው፡፡ ልጄ እስቲ አስቢው በገዛ አጐቴ ተደፍሬ አንቺን እንደወለድኩሽ ስትሰሚ በአንቺ ሰነ-ልቦና ላይ የሚያደርሰውን መረበሽና ተፅዕኖ በምን ማረጋገጥ እችላለው? እንደእኔ ስብርብር ብትይብኝስ.?.ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ጉዳይ እናቴ ጆሮ ይሄ ዜና ቢደርስስ ?የገዛ መንትያ ወንድሟ ከመሀጸኖ ፈልቅቃ አምጣ የወለደቻትን እና አደራ አሳድግልኝ ብላ ያስረከበቻትን ጨቅላ ልጆን በድልዱም ቢላዎ ገዝግዞ እንዳረዳት እና ህይወቷን እንዳበከተባት ብትረዳ በድንጋጤ ህይወቷ ባያልፍ እንኳን ጨርቋን ጥላ ማበዶ ይቀራል ብለሽ ታስቢያለሽ…?.ለዚህ ነው ከአንቺ ጋር ስጋጭ እና ስጣላ የኖርኩት፡፡ ለዚህ ነው እራሴን እንደ ጥፋጠኛ አስቆጥሬ ስባልግ እና ስንዘላዘል በገዛ ስህተቴ እደወለድኩሽ እዲታሰብ አድርጌ ግማሽ ዕድሜዬን እንደጋጠወጥ እና እንደ አለሌ ሸርሙጣ እየታሰብኩ በመኖር እራሴን ያሰቃየውት...እርግጥ አልዋሽም ሸርሙጣ የሚለው ስም አይገባኝም አልልሽም..በደንብ ይገባኛል..፡፡ግን በሽታ ሆኖብኝ ነው፡፡ከመደፈሬ ጋር የተፀናወተኝ እኔ እራሴ የምጠየፈው እና የምፀፀትበት ክፉ በሽታዬ ነው፡፡
ልጄ እንግዲህ እውነቱ ይሄ ነው፡፡አባትሽ የምትወጂው አጐትሽ ነው..ከአሁን ቡኃላስ እሱን መውደድሽን ትቀጥያለሽ…?እንግዲህ እሱ የአንቺ ጉዳይ ነው፡፡እኔን ግን ካጠፋውት በላይ ስቀጣ የኖርኩ ሚስኪን እናት ነኝና እባክሽ ይቅር በይኝ እና ቀሪ ህይወቴን ትንሽም ቢሆን ተስፋ እንዲኖራት እርጂኝ፡፡ከእዚህ ሰውዬ ራቂ..እሱን በጣም በድዬዋለው….ሊያገባኝ ሲዘጋጅ ነው ጥዬው ወደአዲስ አበባ የገባውት ..ስለዚህ ለአመታት ሊበቀልኝ ሲጥር እደነበረ አውቃለው..እና ልጄ ….
…ሄለን ከተቀመጠችበት ተነስታ ተንደርድራ ነው እግሯ ላይ የተደፋችባት….‹‹እማዬ የምትችይ ከሆነ ይቅር በይኝ..ባክሽ ይቅር በይኝ››እየነፈረቀች ተማፀነቻት
ሮዝ ከገባችበት መደንዘዝ ውስጥ እንደምንም ነቃችና እሷም ተከትላት ቁጢጥ በማለት ልጆን ከተደፋችበት አንስታት አቀፈቻት… አገላብጣ ሳመቻት ‹‹ልጄ ….ልጄ