#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
#የሚልኪና_ሹገር_ማሚዎቹ_አጭር
#የህይወት_ታሪክ
ከሚልኪ ጋር ሽርክ ነን፡፡ ብዙውን ጊዜ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ላፓራዚያን ካፌ እየተገናኘን የሆድ የሆዳችንን
እናወራለን፡፡ ብዙ ሰዎች ታናሽ ወንድሜ እንደሆነ ያስባሉ፡፡ ጓደኞቼ በበኩላቸው “ወንድምሽ ሲያምር እስኪ አጣብሺን” ይሉኛል፡፡ ሁልጊዜ ስለሚሽቀረቀር ዲያስፖራ ይመስላቸዋል፡፡ እኔን ዲያስፖራ ያድርገኝ! ሚልኪ የጎንደር ልጅ ሲሆን በጣም ሩቅ ሀገር ሄዶ የሚያውቀው ሱዳን ነው፡፡ ለዚያው በአውሮፕላን
ሳይሆን በመተማ፡፡ እውነቱን ለመናገር ከሚልኪ ጋር ምንም አይነት የስጋ ዝምድና የለንም፡፡ ሁለታችንም
ረዥም፣ ቀያዮች ስለሆንን መሰለኝ ሰዎች ወንድምና እህት የምንመስላቸው፡፡
ሚልኪን ማዳም ኤልዛቤጥ ጋር ሲመጣ ነው የማውቀው፡፡ ስናወራ፣ ስናወራ፣ ስናወራ በጣም ተመቻቸን፤ እኔ ብዙ ማዳመጥ ስለምወድ እሱ ደግሞ ሞባይሉን መነካካትና የሹገር ማሚዎቹን ገድል ማውራት ስለሚወድ ሳናስበው አሪፍ ጓደኛሞች ሆንን፡፡ በዚህ አጭር አድሜው ያየውን ረዥም ህይወት አውርቶ አውርቶ ሲደከመው ««ቆይ አንቺ ግን ጋዜጠኛ ነሽ ወይስ መጋኛ ዝም ብለሽ የምታስለፍሊኝ?» ይለኛል፡፡
እስቃለሁ፡፡
ሞባይሉን መነካካት ይጀምራል፡፡ ሚልኪ እያወራ ካልሆነ እጁ አያርፍም፡፡ ወይ ሞባይሉን ይነካካል፣ ወይም ፍሪዝ ጸጉሩን ይጠቀልለል፡፡
ሞባይን መነካካት ሲጀምር እንጣላለን…
«.አታፍርም እንዴ እኔን አስቀምጠህ ጌም ስትጫወት! ደፋር!» እለዋለሁ፡፡
«.ታዲያ እኔ ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራው…ሃዬ! አንቺም አውሪልኛ…ሼማም!» ይለኛል፤
«እሺ ምን ላውራልህ…!»
"Anything! ለምሳሌ ትናንትና ማታ ስለበዳሽው ሰውዬ…!»
«...ሂ እዛ! ደፋር! አንተ የንስሃ አባቴ ነህ ወይስ የጽንስ ሀኪሜ የበዳሁትን ሁሉ የምዘከዝካልህ…?» ያኮርፋል!
ሚልኪ ልጅነቱን እንዳልጨረሰ የማውቀው የምር ሲያኮርፈኝ ነው፡፡
አባብዩው እወራለታለሁ....
የሚልኪ ጣቶች ቀን ቀን ሞባይል ይነካኩ አንጂ ማታ ማታ ብዙ ቁም ነገር. እንደሚሰሩ እየነገረ አስቆኛል
ከዚህ በፊት፡፡ ሹገር ማሚዎቹን የሚያስደስተው በነዚህ አለንጋ ጣቶቹ ነው፡፡ እግሮቻቸው መሐል ገብቶ
ይነካካቸዋል፡፡ የመሐል ጣቱን ያለፍቃዳቸው ይሰነቅርባቸዋል፡፡ እስኪረጥቡ ድረስ፡፡ እንኳን ጣቴ
ምላሴም ስራ አይፈታም ይላል ጉራውን ሲነፋ፡፡ “ምንም ሚስጢር የለውም እኮ፣ ባሎቻቸው የማያገኙትን ነገር ስለምሰጣቸው ይወዱኛል" ይላል ስለተመራጭነቱ ሲያብራራልኝ፡፡
ሚልኪ ዝምተኛ አይደለም፡፡ አውርቶ ሲያበቃ ስልኩን መነካካት ይጀምራል፡፡ እቆጠዋለሁ፡፡ ታዲያ እኔ
ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራልሽም ይለኛል፡፡ እኔ ማውራት ስጀምር ግን ተቅለብልቦ ከአፌ
ይነጥቀኝና የሱን ታሪከ ማውራት ይጀምራል፡፡ ያለማቋረጥ፡፡ አይከፋኝም፡፡ ደስ ብሎኝ አሰማዋለሁ፡፡ አውርቶ ይደhማል እንጂ አውርቶ አይጠግብም፡፡ ሲደከመው እንደገና ሞባይሉን አውጥቶ መነካካት ይጀምራል…ወይም ፍሪዙን፡፡
"ሼም አይንሽም እንዴ እኔን ብቻ ስታስለፈልፊ_! እንደ ሱዳን ሬዲዬ_» ይላል መልሶ መላልሶ፣
"ቅድም አወራሁልህ አይደል እንዴ! እሺ ምን ላውራልህ ሚልኪ?»
"Anything/ ለምሳሌ ዛሬ ማታ ስለምትበጂው ሰውዬ_ ዛሬ ስራ አልገባም፤
ለምን ከስር ነስር በነስር ሆነሻል እንዴ ለካ እንስቃለን፣
እጣ ክፍሉ የሆኑ እስኪመስል ድረስ በሚልኪ ህይውት ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ሹገር ማሚዎች
ተመላልሰዋል ወይም የነሱ ግንባር አለው ልንል እንችላለን፡፡
ቀደም ሲል እንደገለጽኩት ሚልኪ ዲያስፖራ ይምሰል እንጂ የጎንደር ልጅ ነው፡፡ፈጣሪ መልክ ፡ቁመናን ቅልጥፍና፣ አፍላ ወጣትነትን አድሎታል፡፡በዚህች ምድር ላይ ሩብ ከፍለዘመን የኖረባትን እለት(25ተኛ አመት የልደት በአሉን ከሁለት ወራት በፊት ወይዘሮ ሳሮን በሚባሎ ሹገር ማሚው ቪላ ውስጥ እሱ ግን “ሀኒ” እያለ ከሚያቆላምጣት የ53 አምት ዲያስፖራ አሮጊት ጋር አከብሯል፡፡ የልደት በአሉ ምን ይመስል እንደነበር ዘወትር ከሚነካካው አይፎን ሞባይሉ ማህደር ውስጥ ካኖራቸው ከሀምሳ በላይ ፎቶዎችና አንድ ቪዲዮ ለመረዳት ችያለሁ::ሚልኪ የልደት ፎቶዎቹን ሲያሳየኝ ቅንጣት የሀፍረትና የይሉኝታ ስሜትን አላስተዋልኩበትም፡፡ በአፍቃሪነትና በትዳር አጋርነት ቀርቦ እጣ ክፍሉ ከሆነች ሹገር ማሚዎች በረቂቅ
ብልሃት የሰበሰበው ሀብት ይሉኝታ ቢስ ሳያደርገው አልቀረም፡፡
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ የሚያስተጋባት ሹገር ማሚዎችን የተመለከተች አንድ አቋም አላቸው
ሴት ልጅነፍስዋ የወጣት ከሆነ ለኔ ሌላው ትርፍ ነው። Age is nothing but a number' የምትል
ሚልኪ ይቺን አባባል ከአንዷ ዲያስፖራ ሹገር ማሚ እንደሞጨለፋት እ ገምታለሁ፡፡ እሱ መወሰብ
እንጂ ውስብስብ ነገር መናገር አይችልም፡፡
ሚልኪ ለነገሩ የሚደብቀኝ ሚስጥር የለውም፡፡ተራ አሉባልታ ወይም የምርቃና ወሬ እንደማያወራኝም አሳምሬ አውቀዋለሁ፡፡ አብዛኞቹ ወሬዎቹ በፎቶ እና በቪዲዮ የተደገፉ ናቸው፡፡በህይወቱ የገጠሙት ለየት ያሉ ክስተቶች በሞባይል ማህደሩ ዶክመን ማድረግ ሆቢው ሳይሆን አይቀርም፤ዘናጭ እና ቅንጡ አይፎን አለው፡፡ ያለማቋረጥ ሞባይሉን የመነካካት ልምድ አለው፡፡ ወይ ጌም ይጫወታል፡ ወይም
ከጓደኞቹ ጋር ቻት ያደርጋል፣ ወይም ሙዚቃና ቪዲዮ ሞባይሉ ላይ ይመለከታል፡፡ ከሹገር ማሚዎቹ
ቀጥሎ ለሞባይሉ ፍቅር የሚሰጥ ይመስለኛል፡፡
የልደት በአሉን ከፊል ትእይንት የቀረጸበትን የ2 ደቂቃ ቪዲዮ ያሳየኝ ትላንት ሌሊት ቢሆንም ግርምቱና
አድናቆቱ ከሰከንድ በፊት ያሳየኝ ያህል አሁንም አለቀቀኝም፡፡ቪዲዮው ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች
ወደባለ አንድ ፎቁ ቅንጡ ቪላ ሳሎን ከውጪ ሲገቡ በማሳየት ይጀምራል፡፡ከጥቂት እንግዶች በስተቀር
ሁሉም እንግዶች ማለት ይቻላል የሚስቱ የቲና ወዳጆች ናቸው፡፡በርካታ የዘመኑ ሞዴል መኪናዎች ከሰፊው ቅጥር ግቢ ውስጥ ይታያሉ፤በእግሩ የመጣ እንግዳ ያለ አይመስልም፡፡ከሰፊው ሳሎን ወስጥ
የማይታይ የምግብና የውስኪ ዘር የለም፡፡በዚህ የልደት ድግስ ቅንጭብ ቪዲዮ ላይ ከልጅነቴ ጀምሮ የማደንቃትን አንጋፋ ተዋናይት በሙዚቃው ምት ከቲና እና ከሚልኪ መሀል ስትውረገረግ ሳይ ድንጋጤዬ ልክ አልነበረውም፡፡እሷን የመሰለ እንቁ አርቲስት እዚህ ምን ትሰራለች?
ቲና በሜክአፕ ብዛት ወጣት መስላ ለመታየት ከባድ ተጋድሎ አድርጋለች፤ግን ምን ዋጋ አለው! ተፈጥሮ በእድሜ ርዝመት የሻከረ ቆዳዋንና ሸካራ ቆዳዎቿ ላይ የተጋደሙ በርካታ ደም ስሮቿን ልትደብቅላት አልቻለችም፡፡ርዝመቷ፣ሸንቃጣነቷና የሰውነት ቅርጽዋ ግን እኔንም አስገርሞኛል፡፡ግርምቱ የለቀቀኝ ሚልኪ በሳምንት ሶስቴ ያለማቋረጥ ለሰአታት ጂም እንደምትሰራ ሲነግረኝ ነበር፡፡የ8 አመት ወጣት
እንኳን አንደሷ አይነት አማላይ የሰውነት ቅርጽ አይኖራትም፡፡ውስጥዋን በከፊል የሚያሳይ ስስ ባለ ፒንክ ቀለም ቀሚስ ለብሳለች፤በየአጋጣሚው ከሚልኪ ጋ ከንፈር ለከንፈር በእንግዶቻቸው መሀል ይሳሳማሉ፡፡
ለይምሰል የተደሰቱ ይምሰሉ እንጂ፣ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የቲናም ሆነ የሚልኪ እንግዶች
ገጽታ ላይ ደስታን አልተመለከትኩም ፤ ወዳጅነትና ይሉኝታ ይዟቸው በፈገግታ ቢደምቁም፣በሙዚቃዎቹ ምት ጥንዶቹን ከበው ቢውረገረጉም በልባቸው እንደዚህ የሚሉ ይመስለኛል፤
"ምን እቺ ፈጣሪዋን በመለማመኛ እድሜዋ የልጅ ልጅዋ ከሚሆን እምቦቀቅላ ጋ ምን ያጃጅላታል፤አማረብኝ ብላ ነውድንቄም?! "
"ሼም አይዘውም እንዴ?በአደባባይ አያቱ ከምትሆን ሴት ጋር ከንፈር ለከንፈር ይመጣመጣል እንዴ?ገንዘቧ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
#የሚልኪና_ሹገር_ማሚዎቹ_አጭር
#የህይወት_ታሪክ
ከሚልኪ ጋር ሽርክ ነን፡፡ ብዙውን ጊዜ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ላፓራዚያን ካፌ እየተገናኘን የሆድ የሆዳችንን
እናወራለን፡፡ ብዙ ሰዎች ታናሽ ወንድሜ እንደሆነ ያስባሉ፡፡ ጓደኞቼ በበኩላቸው “ወንድምሽ ሲያምር እስኪ አጣብሺን” ይሉኛል፡፡ ሁልጊዜ ስለሚሽቀረቀር ዲያስፖራ ይመስላቸዋል፡፡ እኔን ዲያስፖራ ያድርገኝ! ሚልኪ የጎንደር ልጅ ሲሆን በጣም ሩቅ ሀገር ሄዶ የሚያውቀው ሱዳን ነው፡፡ ለዚያው በአውሮፕላን
ሳይሆን በመተማ፡፡ እውነቱን ለመናገር ከሚልኪ ጋር ምንም አይነት የስጋ ዝምድና የለንም፡፡ ሁለታችንም
ረዥም፣ ቀያዮች ስለሆንን መሰለኝ ሰዎች ወንድምና እህት የምንመስላቸው፡፡
ሚልኪን ማዳም ኤልዛቤጥ ጋር ሲመጣ ነው የማውቀው፡፡ ስናወራ፣ ስናወራ፣ ስናወራ በጣም ተመቻቸን፤ እኔ ብዙ ማዳመጥ ስለምወድ እሱ ደግሞ ሞባይሉን መነካካትና የሹገር ማሚዎቹን ገድል ማውራት ስለሚወድ ሳናስበው አሪፍ ጓደኛሞች ሆንን፡፡ በዚህ አጭር አድሜው ያየውን ረዥም ህይወት አውርቶ አውርቶ ሲደከመው ««ቆይ አንቺ ግን ጋዜጠኛ ነሽ ወይስ መጋኛ ዝም ብለሽ የምታስለፍሊኝ?» ይለኛል፡፡
እስቃለሁ፡፡
ሞባይሉን መነካካት ይጀምራል፡፡ ሚልኪ እያወራ ካልሆነ እጁ አያርፍም፡፡ ወይ ሞባይሉን ይነካካል፣ ወይም ፍሪዝ ጸጉሩን ይጠቀልለል፡፡
ሞባይን መነካካት ሲጀምር እንጣላለን…
«.አታፍርም እንዴ እኔን አስቀምጠህ ጌም ስትጫወት! ደፋር!» እለዋለሁ፡፡
«.ታዲያ እኔ ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራው…ሃዬ! አንቺም አውሪልኛ…ሼማም!» ይለኛል፤
«እሺ ምን ላውራልህ…!»
"Anything! ለምሳሌ ትናንትና ማታ ስለበዳሽው ሰውዬ…!»
«...ሂ እዛ! ደፋር! አንተ የንስሃ አባቴ ነህ ወይስ የጽንስ ሀኪሜ የበዳሁትን ሁሉ የምዘከዝካልህ…?» ያኮርፋል!
ሚልኪ ልጅነቱን እንዳልጨረሰ የማውቀው የምር ሲያኮርፈኝ ነው፡፡
አባብዩው እወራለታለሁ....
የሚልኪ ጣቶች ቀን ቀን ሞባይል ይነካኩ አንጂ ማታ ማታ ብዙ ቁም ነገር. እንደሚሰሩ እየነገረ አስቆኛል
ከዚህ በፊት፡፡ ሹገር ማሚዎቹን የሚያስደስተው በነዚህ አለንጋ ጣቶቹ ነው፡፡ እግሮቻቸው መሐል ገብቶ
ይነካካቸዋል፡፡ የመሐል ጣቱን ያለፍቃዳቸው ይሰነቅርባቸዋል፡፡ እስኪረጥቡ ድረስ፡፡ እንኳን ጣቴ
ምላሴም ስራ አይፈታም ይላል ጉራውን ሲነፋ፡፡ “ምንም ሚስጢር የለውም እኮ፣ ባሎቻቸው የማያገኙትን ነገር ስለምሰጣቸው ይወዱኛል" ይላል ስለተመራጭነቱ ሲያብራራልኝ፡፡
ሚልኪ ዝምተኛ አይደለም፡፡ አውርቶ ሲያበቃ ስልኩን መነካካት ይጀምራል፡፡ እቆጠዋለሁ፡፡ ታዲያ እኔ
ብቻ ነኝ እንዴ እንደ ሱዳን ሬዲዬ የማወራልሽም ይለኛል፡፡ እኔ ማውራት ስጀምር ግን ተቅለብልቦ ከአፌ
ይነጥቀኝና የሱን ታሪከ ማውራት ይጀምራል፡፡ ያለማቋረጥ፡፡ አይከፋኝም፡፡ ደስ ብሎኝ አሰማዋለሁ፡፡ አውርቶ ይደhማል እንጂ አውርቶ አይጠግብም፡፡ ሲደከመው እንደገና ሞባይሉን አውጥቶ መነካካት ይጀምራል…ወይም ፍሪዙን፡፡
"ሼም አይንሽም እንዴ እኔን ብቻ ስታስለፈልፊ_! እንደ ሱዳን ሬዲዬ_» ይላል መልሶ መላልሶ፣
"ቅድም አወራሁልህ አይደል እንዴ! እሺ ምን ላውራልህ ሚልኪ?»
"Anything/ ለምሳሌ ዛሬ ማታ ስለምትበጂው ሰውዬ_ ዛሬ ስራ አልገባም፤
ለምን ከስር ነስር በነስር ሆነሻል እንዴ ለካ እንስቃለን፣
እጣ ክፍሉ የሆኑ እስኪመስል ድረስ በሚልኪ ህይውት ውስጥ ጥቂት የማይባሉ ሹገር ማሚዎች
ተመላልሰዋል ወይም የነሱ ግንባር አለው ልንል እንችላለን፡፡
ቀደም ሲል እንደገለጽኩት ሚልኪ ዲያስፖራ ይምሰል እንጂ የጎንደር ልጅ ነው፡፡ፈጣሪ መልክ ፡ቁመናን ቅልጥፍና፣ አፍላ ወጣትነትን አድሎታል፡፡በዚህች ምድር ላይ ሩብ ከፍለዘመን የኖረባትን እለት(25ተኛ አመት የልደት በአሉን ከሁለት ወራት በፊት ወይዘሮ ሳሮን በሚባሎ ሹገር ማሚው ቪላ ውስጥ እሱ ግን “ሀኒ” እያለ ከሚያቆላምጣት የ53 አምት ዲያስፖራ አሮጊት ጋር አከብሯል፡፡ የልደት በአሉ ምን ይመስል እንደነበር ዘወትር ከሚነካካው አይፎን ሞባይሉ ማህደር ውስጥ ካኖራቸው ከሀምሳ በላይ ፎቶዎችና አንድ ቪዲዮ ለመረዳት ችያለሁ::ሚልኪ የልደት ፎቶዎቹን ሲያሳየኝ ቅንጣት የሀፍረትና የይሉኝታ ስሜትን አላስተዋልኩበትም፡፡ በአፍቃሪነትና በትዳር አጋርነት ቀርቦ እጣ ክፍሉ ከሆነች ሹገር ማሚዎች በረቂቅ
ብልሃት የሰበሰበው ሀብት ይሉኝታ ቢስ ሳያደርገው አልቀረም፡፡
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ የሚያስተጋባት ሹገር ማሚዎችን የተመለከተች አንድ አቋም አላቸው
ሴት ልጅነፍስዋ የወጣት ከሆነ ለኔ ሌላው ትርፍ ነው። Age is nothing but a number' የምትል
ሚልኪ ይቺን አባባል ከአንዷ ዲያስፖራ ሹገር ማሚ እንደሞጨለፋት እ ገምታለሁ፡፡ እሱ መወሰብ
እንጂ ውስብስብ ነገር መናገር አይችልም፡፡
ሚልኪ ለነገሩ የሚደብቀኝ ሚስጥር የለውም፡፡ተራ አሉባልታ ወይም የምርቃና ወሬ እንደማያወራኝም አሳምሬ አውቀዋለሁ፡፡ አብዛኞቹ ወሬዎቹ በፎቶ እና በቪዲዮ የተደገፉ ናቸው፡፡በህይወቱ የገጠሙት ለየት ያሉ ክስተቶች በሞባይል ማህደሩ ዶክመን ማድረግ ሆቢው ሳይሆን አይቀርም፤ዘናጭ እና ቅንጡ አይፎን አለው፡፡ ያለማቋረጥ ሞባይሉን የመነካካት ልምድ አለው፡፡ ወይ ጌም ይጫወታል፡ ወይም
ከጓደኞቹ ጋር ቻት ያደርጋል፣ ወይም ሙዚቃና ቪዲዮ ሞባይሉ ላይ ይመለከታል፡፡ ከሹገር ማሚዎቹ
ቀጥሎ ለሞባይሉ ፍቅር የሚሰጥ ይመስለኛል፡፡
የልደት በአሉን ከፊል ትእይንት የቀረጸበትን የ2 ደቂቃ ቪዲዮ ያሳየኝ ትላንት ሌሊት ቢሆንም ግርምቱና
አድናቆቱ ከሰከንድ በፊት ያሳየኝ ያህል አሁንም አለቀቀኝም፡፡ቪዲዮው ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች
ወደባለ አንድ ፎቁ ቅንጡ ቪላ ሳሎን ከውጪ ሲገቡ በማሳየት ይጀምራል፡፡ከጥቂት እንግዶች በስተቀር
ሁሉም እንግዶች ማለት ይቻላል የሚስቱ የቲና ወዳጆች ናቸው፡፡በርካታ የዘመኑ ሞዴል መኪናዎች ከሰፊው ቅጥር ግቢ ውስጥ ይታያሉ፤በእግሩ የመጣ እንግዳ ያለ አይመስልም፡፡ከሰፊው ሳሎን ወስጥ
የማይታይ የምግብና የውስኪ ዘር የለም፡፡በዚህ የልደት ድግስ ቅንጭብ ቪዲዮ ላይ ከልጅነቴ ጀምሮ የማደንቃትን አንጋፋ ተዋናይት በሙዚቃው ምት ከቲና እና ከሚልኪ መሀል ስትውረገረግ ሳይ ድንጋጤዬ ልክ አልነበረውም፡፡እሷን የመሰለ እንቁ አርቲስት እዚህ ምን ትሰራለች?
ቲና በሜክአፕ ብዛት ወጣት መስላ ለመታየት ከባድ ተጋድሎ አድርጋለች፤ግን ምን ዋጋ አለው! ተፈጥሮ በእድሜ ርዝመት የሻከረ ቆዳዋንና ሸካራ ቆዳዎቿ ላይ የተጋደሙ በርካታ ደም ስሮቿን ልትደብቅላት አልቻለችም፡፡ርዝመቷ፣ሸንቃጣነቷና የሰውነት ቅርጽዋ ግን እኔንም አስገርሞኛል፡፡ግርምቱ የለቀቀኝ ሚልኪ በሳምንት ሶስቴ ያለማቋረጥ ለሰአታት ጂም እንደምትሰራ ሲነግረኝ ነበር፡፡የ8 አመት ወጣት
እንኳን አንደሷ አይነት አማላይ የሰውነት ቅርጽ አይኖራትም፡፡ውስጥዋን በከፊል የሚያሳይ ስስ ባለ ፒንክ ቀለም ቀሚስ ለብሳለች፤በየአጋጣሚው ከሚልኪ ጋ ከንፈር ለከንፈር በእንግዶቻቸው መሀል ይሳሳማሉ፡፡
ለይምሰል የተደሰቱ ይምሰሉ እንጂ፣ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የቲናም ሆነ የሚልኪ እንግዶች
ገጽታ ላይ ደስታን አልተመለከትኩም ፤ ወዳጅነትና ይሉኝታ ይዟቸው በፈገግታ ቢደምቁም፣በሙዚቃዎቹ ምት ጥንዶቹን ከበው ቢውረገረጉም በልባቸው እንደዚህ የሚሉ ይመስለኛል፤
"ምን እቺ ፈጣሪዋን በመለማመኛ እድሜዋ የልጅ ልጅዋ ከሚሆን እምቦቀቅላ ጋ ምን ያጃጅላታል፤አማረብኝ ብላ ነውድንቄም?! "
"ሼም አይዘውም እንዴ?በአደባባይ አያቱ ከምትሆን ሴት ጋር ከንፈር ለከንፈር ይመጣመጣል እንዴ?ገንዘቧ
👍4❤2
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ተኝታ አገኛት
የፍፁምን መምጣት በመስኮታቸዉ በኩል አጮልቀዉ ያዩት አከራዩ ከቤታቸዉ በፍጥነት እየወጡ
በር ላይ ቆሞ የቤዛዊትን ቤቱ መጥታት ያስገረመዉን ፍፁም
አቅፈዉ ለመሳም እየዳዳቸዉ እና የያዘዉን ክራንች በአይናቸው
በሀዘኔታ እየተመለከቱ
"ፈጣሪ እንኩዋን አተረፈህ ልጄ ፈፅሞ ይማርህ"
የሀበዛ ልማድ የሆነዉን ከንፈራቸዉ በጥቂቱ ገርበብ አርገዉ
"ምፅ"
የሚልድ ድምፅ እየፈጠሩ
ፍፁም ከልባቸዉ መሆኑ ስለገባዉ እና ሀዘናቸዉ ተሰምቶት
"አሜን አሜን"
ብሎ እያወራ
አከራዩ ወደ ጆሮዉ ጠጋ ብለዉ
"እንኳን ለቤትህ አበቃህ ቤትህን እስከዛሬ ስንጠብቅ ነበረ"
አጮልቀዉ አይናቸዉን ከቆሙበት በረንዳ ወደ ፍፁም ቤት
እያማተሩና እየጠቆሙት
"ደፈርከኝ አትበለኝና እጮኛህን ከፍቼ ያስገባኋት እኔ ነኝ"
"ጥሩ አርገዋል አመሰግናለሁ"
በቆመበት እያስቸገሩት ስለሆነ ቀኑም እየመሸ ስለሆነ
"ሰላም እደሩ እሺ"
አላቸዉና ወደ ቤቱ ዉስጥ ሰተት አለ።
ወደ አልጋዉ ተጠግቶ የተኛችዉን ቤዛዊትን በፍቅር እየተመለከታት ህልም እራሱ የምታይ አትመስልም ጭልጥ ያለ
እንቅልፍ ስለወሰዳት ቀስቅሶ ለማዋራት ያሰበዉን ሀሳብ ትቶ
አልጋዉ ጠርዝ ላይ ተቀመጠ።
የዶክተር መለሰ ሀኪም ቤት ጥበቃ ዞር ሲሉ የጠፋችባቸዉን ሴት አስደንገጣቸዉ ወደ አለቃቸዉ መለሰ ቢሮ እየተበሰጫጩ
አምርተዉ
"በስመአብ ጋሼ ምን ሴጣን እንደሰፈረባት አላዉቅም ልጅቷ
ላይ በር ላይ አላስወጣሽም ብያት ወደ እርሶ ጋር ተከተይኝ
ብያት እየመጣን ለአፍታ ዞሬ ብመለከት እንደ ንፋስ ተበተነሽ"
ግራ የተጋባዉ ዶክተር መለሰ
"ምን.."
ሲላቸዉ
"ጠፋች እያልኳ ጋሼ"
"ማን?የቷ?"
"ያቺ በቀደም ከእርሷ ጋር የመጣችዋ ወጣት ልጅ"
አሉት ጥበቃዉ እንዴት እርሶን አልፋ ወጣች እንዳይላቸዉ እየሰጉ
ዶክተር መለሰ ከወንበሩ ተነስቶ ጥበቃዉን አልፏቸዉ ወደ
ቤዛዊት ክፍል አምርቶ በሩን ከፍቶት ገባ
የተገላለጠ አልጋ ትንሽ እንደመተከዝ ብሎ ወደ መሬት
ሲያቀረቅር መሬት ላይ የተጣለ መድሀኒት ተመለከተ
ለእንቅልፍ ብሎ የሰጣት ነበር
አየተናደደ እና እየተበሳጨ ወደ አባቷ መደወል ጀመረ።
ስዓቱ ከመሸ ቆየ ፍፁም ከተቀመጠበት ተነስቶ በሩን ቀርቅሮት
ወደ አልጋዉ ተመልሶ ቤዛዊትን እንዳይቀሰቅሳት እየተሳቀቀ
ከጎኗ ጋደም አለ ሳያስበዉ በክንዱ ክርን ስለነካት ቤዛዊት
እያኮረፈች ከነቃች በኋላ ወድያዉ ከጎኗ የተኛዉን ፍፁምን
ስታየዉ ፈገግ እያለች በተኛችበት በደረቷ ተስባ የፍፁምን
ጉንጭ ሳመችዉ
"እንዴት ነክልኝ ፍፄ"
"ደህና ነኝ አንቺስ"
ከንፈርዋ ለከንፈሩ ተጠግተዉ የትንፋሽዋ ሙቀት እየተሰማዉ ነዉ
"እንዴት እንደናፈቀኝ.."
አለችና የተኝጨባረረዉን ፀጉሩዋን በስርአቱ ሰብስባዉ
ካስያዘችዉ በኋላ ፍፁም እንዲያቅፋት እጁን ከደረቱ ላይ አንስታ
ከአንገቷ ዙርያ ካሳረፈችዉ በኋላ ተመቻችታ ተንተራሰችዉ
ፍፁም የሚያወራዉ የሚናገረዉ ነገር ጠፍቶበት እና ቀጥሎ
ሊፈጠር የሚችለዉ ነገር እያሳሰበዉ ጣራ ጣራዉን እያየ
ቤዛዊት ከንፈሮቿን ከንፈሩ ላይ አሳረፈቻቸዉ
በቀስታ ባለመስማማት አንገቷን ቀና አድርጎ አያት
የድሮዋ ቆንጆዋ ሳቂታዋ ቤዛዊት ናት አይኗቿ ፍቅርን ተርበዉ
በለሆሳስ ገርበብ ብለዉ ተከፍተዋል ከንፈሮቿም ደግመዉ
ሊስሙት አኮብኩበዋል ስሜቱን ማሸነፍ ስላቃተዉ እሱም እየሳማት የብርድ ልብስ ሙቀት ሳያስፈልጋቸዉ የፍቅራቸዉን
የመጀመርያ ፅዋ አብረዉ ተጓነጩ።
ጠዋት አልጋዉ ላይ ቤዛዊት እና ፍፁም እርቃናቸውን ተኝተዉ
የፍፁም ቤት በር በሀይል ሲደበደብ ሁለቱም በድንጋጤ ነቅተዉ ተያዩ።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ተኝታ አገኛት
የፍፁምን መምጣት በመስኮታቸዉ በኩል አጮልቀዉ ያዩት አከራዩ ከቤታቸዉ በፍጥነት እየወጡ
በር ላይ ቆሞ የቤዛዊትን ቤቱ መጥታት ያስገረመዉን ፍፁም
አቅፈዉ ለመሳም እየዳዳቸዉ እና የያዘዉን ክራንች በአይናቸው
በሀዘኔታ እየተመለከቱ
"ፈጣሪ እንኩዋን አተረፈህ ልጄ ፈፅሞ ይማርህ"
የሀበዛ ልማድ የሆነዉን ከንፈራቸዉ በጥቂቱ ገርበብ አርገዉ
"ምፅ"
የሚልድ ድምፅ እየፈጠሩ
ፍፁም ከልባቸዉ መሆኑ ስለገባዉ እና ሀዘናቸዉ ተሰምቶት
"አሜን አሜን"
ብሎ እያወራ
አከራዩ ወደ ጆሮዉ ጠጋ ብለዉ
"እንኳን ለቤትህ አበቃህ ቤትህን እስከዛሬ ስንጠብቅ ነበረ"
አጮልቀዉ አይናቸዉን ከቆሙበት በረንዳ ወደ ፍፁም ቤት
እያማተሩና እየጠቆሙት
"ደፈርከኝ አትበለኝና እጮኛህን ከፍቼ ያስገባኋት እኔ ነኝ"
"ጥሩ አርገዋል አመሰግናለሁ"
በቆመበት እያስቸገሩት ስለሆነ ቀኑም እየመሸ ስለሆነ
"ሰላም እደሩ እሺ"
አላቸዉና ወደ ቤቱ ዉስጥ ሰተት አለ።
ወደ አልጋዉ ተጠግቶ የተኛችዉን ቤዛዊትን በፍቅር እየተመለከታት ህልም እራሱ የምታይ አትመስልም ጭልጥ ያለ
እንቅልፍ ስለወሰዳት ቀስቅሶ ለማዋራት ያሰበዉን ሀሳብ ትቶ
አልጋዉ ጠርዝ ላይ ተቀመጠ።
የዶክተር መለሰ ሀኪም ቤት ጥበቃ ዞር ሲሉ የጠፋችባቸዉን ሴት አስደንገጣቸዉ ወደ አለቃቸዉ መለሰ ቢሮ እየተበሰጫጩ
አምርተዉ
"በስመአብ ጋሼ ምን ሴጣን እንደሰፈረባት አላዉቅም ልጅቷ
ላይ በር ላይ አላስወጣሽም ብያት ወደ እርሶ ጋር ተከተይኝ
ብያት እየመጣን ለአፍታ ዞሬ ብመለከት እንደ ንፋስ ተበተነሽ"
ግራ የተጋባዉ ዶክተር መለሰ
"ምን.."
ሲላቸዉ
"ጠፋች እያልኳ ጋሼ"
"ማን?የቷ?"
"ያቺ በቀደም ከእርሷ ጋር የመጣችዋ ወጣት ልጅ"
አሉት ጥበቃዉ እንዴት እርሶን አልፋ ወጣች እንዳይላቸዉ እየሰጉ
ዶክተር መለሰ ከወንበሩ ተነስቶ ጥበቃዉን አልፏቸዉ ወደ
ቤዛዊት ክፍል አምርቶ በሩን ከፍቶት ገባ
የተገላለጠ አልጋ ትንሽ እንደመተከዝ ብሎ ወደ መሬት
ሲያቀረቅር መሬት ላይ የተጣለ መድሀኒት ተመለከተ
ለእንቅልፍ ብሎ የሰጣት ነበር
አየተናደደ እና እየተበሳጨ ወደ አባቷ መደወል ጀመረ።
ስዓቱ ከመሸ ቆየ ፍፁም ከተቀመጠበት ተነስቶ በሩን ቀርቅሮት
ወደ አልጋዉ ተመልሶ ቤዛዊትን እንዳይቀሰቅሳት እየተሳቀቀ
ከጎኗ ጋደም አለ ሳያስበዉ በክንዱ ክርን ስለነካት ቤዛዊት
እያኮረፈች ከነቃች በኋላ ወድያዉ ከጎኗ የተኛዉን ፍፁምን
ስታየዉ ፈገግ እያለች በተኛችበት በደረቷ ተስባ የፍፁምን
ጉንጭ ሳመችዉ
"እንዴት ነክልኝ ፍፄ"
"ደህና ነኝ አንቺስ"
ከንፈርዋ ለከንፈሩ ተጠግተዉ የትንፋሽዋ ሙቀት እየተሰማዉ ነዉ
"እንዴት እንደናፈቀኝ.."
አለችና የተኝጨባረረዉን ፀጉሩዋን በስርአቱ ሰብስባዉ
ካስያዘችዉ በኋላ ፍፁም እንዲያቅፋት እጁን ከደረቱ ላይ አንስታ
ከአንገቷ ዙርያ ካሳረፈችዉ በኋላ ተመቻችታ ተንተራሰችዉ
ፍፁም የሚያወራዉ የሚናገረዉ ነገር ጠፍቶበት እና ቀጥሎ
ሊፈጠር የሚችለዉ ነገር እያሳሰበዉ ጣራ ጣራዉን እያየ
ቤዛዊት ከንፈሮቿን ከንፈሩ ላይ አሳረፈቻቸዉ
በቀስታ ባለመስማማት አንገቷን ቀና አድርጎ አያት
የድሮዋ ቆንጆዋ ሳቂታዋ ቤዛዊት ናት አይኗቿ ፍቅርን ተርበዉ
በለሆሳስ ገርበብ ብለዉ ተከፍተዋል ከንፈሮቿም ደግመዉ
ሊስሙት አኮብኩበዋል ስሜቱን ማሸነፍ ስላቃተዉ እሱም እየሳማት የብርድ ልብስ ሙቀት ሳያስፈልጋቸዉ የፍቅራቸዉን
የመጀመርያ ፅዋ አብረዉ ተጓነጩ።
ጠዋት አልጋዉ ላይ ቤዛዊት እና ፍፁም እርቃናቸውን ተኝተዉ
የፍፁም ቤት በር በሀይል ሲደበደብ ሁለቱም በድንጋጤ ነቅተዉ ተያዩ።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍4❤1
#የታካሚው_ማስታወሻ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
...ሳናውቀው እርቀን ሄደናል፡፡ ዞብልን አልፈን ቸቸላ ሆስፒታል ልንደርስ ምንም አልቀረን፡፡
“እርቀን መጣን፡፡ እንመለስ?”
“ደከመህ? እሺ” ብሎ ዞረ፡፡ ዶክተር እረጅም ወክ ይወዳል።
“ዶክ አሁን እንደገባኝ፣ የአዕምሮ በሽታ ከምጠብቀው በላይ በብዛት፣ በዙሪያችን ያለና ብዙ ምስቅልቅሎችን እያስከተለ ያለ፣ ግን በማህበረሰቡ ዘንድ ብዙም ግንዛቤ የሌለው በሽታ ይመስለኛል፡፡”
“እውነት ብለሃል ያቤዝ፡፡ አሁን ስለ በሽታው በደንብ እየተረዳህ ነው፡፡ እንደዚህ ያሉ ብዙ በሽታዎች እንዳሉ ብታውቅ ደግሞ የችግሩ ግዝፈት በደንብ ይታይሃል፡፡”
“ቅድም እንዳልኩህ አልገባኝም እንጂ፣ እቤትህ ያሉትን መፅሃፍት ለማንበብ ሞክሪያለሁ፡፡ ለምሳሌ፤ ስለ ፓራኖይድ፣ ኦብሴሽን፣ዚኮኒያ ምናምን ለማንበብ ሞክሬ ነበር” አልኩኝ በዛው ስለነሱ
እንዲነግረኝ፡፡
“ምነድን ዚኮኒያ ካካካካ...” ዶክተር ለመጀመሪያ ግዜ ከልቡ ሲስቅ
አየሁት፡፡ የበሽታውን ስም ስጠራ እንደተሳሳትኩ ገባኝ፡፡ ዶክተር ሲስቅ
ስላየሁት ግን፣ በመሳሳቴ ደስ አለኝ፡፡
“ዚኮኒያ ... እንደዛ ነገር ያነበብኩ መሰለኝ፡፡” አውቄ ደገምኩለት፡፡
እየተንከተከተ ሳቀ፡፡ ዶክተርን እወደዋለሁ እሱ ለኔ ህይወቴን ያዳነልኝ ጠባቂ መላዕኬ ነው፡፡ ህይወቱን ሙሉ ደስተኛ ቢሆንልኝ ምኞቴ ነው። እሱ ግን ስሜቱ በብዛት የረጋ ነው፡፡ ቶሎ አይደሰትም፣ አይናደድም፡፡ዛሬ በኔ ምክንያት ደስ ስላለው ከልቤ ደስ አለኝ፡፡ ስጦታ የሰጠሁት ያህል ተሰማኝ፡፡ ስቆ ሲጨርስ፤
“ገባኝ፣ ስኪዞፍሬኒያ ለማለት ነው፡፡ የህክምና ቃላቶች ትንሽ ይከብዳሉ፡፡ እንደውም አንተ ጎበዝ ነህ፡፡ ሌሎቹን በትክክል ጠርተሃቸዋል፡፡ እሺ ለማንኛውም እነግርሃለው፡፡ ፓራኖይድ የባህርይ መዛባት ችግር ተብለው ከሚጠሩ ሁኔታዎች አንዱ ነው። ይህ ችግር ያለባቸው ሰዎች ከመጠን ያለፈ ተጠራጣሪ ናቸው፡፡ ሰው በተፈጥሮው
ይጠራጠራል፡፡ እንደ ችግር ምንቆጥረው ግን፣ ያለ ምንም ተጨባጭ ምክንያት ሲጠራጠርና፣ እያንዳንዱ ድርጊታቸው በሌሎች እንጠቃለን ከሚል ከፍተኛና የማያቋርጥ ስጋት፣ አለማመንና ጥርጣሬ የመነጨ ሲሆን ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ከማንኛውም ሰው ጋር የሚያደርጉት
ግንኙነትና ድርጊታቸው፣ በጥርጣሬ አስተሳሰቦች የተቃኙ ስለሆነ፣
በማህበራዊ ግንኙነትም ሆነ በስራቸው ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተፅዕኖ ይፈጠርባቸዋል፡፡
ይህ ችግር ብዙውን ጊዜ በልጅነት ወይም በጉርምስና ዕድሜ ላይ የሚጀምር ሲሆን፣ ከሴቶች ይልቅ በወንዶች ላይ የተለመደ ነው::ፓራኖይድ ያለባቸው ሰዎች ሁልጊዜ ሌሎች ሰዎች እነርሱን ዝቅ ሊያደርጓቸው፣ ሊጎዷቸው ወይም ሊያስፈራሯቸው እንደሚሞክሩ
ስለሚያስቡ ድርጊታቸው ሁሉ እራሳቸውን በመከላከል የተቃኘ ነው::እነዚህ መሠረተ ቢስ እምነቶች፣ እንዲሁም የማመካኘትና ሌሎችን ያለማመን ባህሪ፣ የቤተሰባዊም ሆነ የስራ ግንኙነቶችን በከፍተኛ ሁኔታ
ይስተጓጉላል፡፡ በመሆኑም የፍቅር ህይወታቸው፣ የትዳርና የቤተሰብ
ህይወታቸውን ጨምሮ ማንኛውም ከሰዎች ጋር ለሚያደርጉት ግንኙነት
ከፍተኛ መሰናክል ይሆንባቸዋል፡፡
አነዚህ ግለሰቦች ከሚያሳዩዋቸው ምልክቶቹም መሃከል፤ሌሎችን ሁል ግዜ መጠራጠር በጣም የሚቀርቧቸውንና ሃኪማቸውን ጨምሮ፣ ሌሎች እነሱን በማታለል ወይም በመበዝበዝ እንደሚጠቀሙ ማሰብና ማመን፤ የግል መረጃዎቻቸው እኔን ለመጉዳት ይውላል በሚል ፍራቻ ለሌሎች መደበቅ፣ ለሰዎች ይቅርታ ማድረግ መቸገር፤ ቂም መያዝ፣ ቁጡና ትችትን በአግባቡ መቀበል መቸገር፤ የሚሰጧቸው አስተያየቶችና የማሻሻያ ሃሳቦች ውስጥ የተደበቁ ትርጉሞችን መፈለግ፣
የሰውነት እንቅስቃሴዎችን እንደማይታዩ የጥቃት፣ የንቀት ወይም የማስፈራራት ምልክት አድርጎ መረዳት፣ በአፀፋው ለመመለስ መፍጠን፤ እንዲሁም በቁጣ ምላሽ መስጠት፤ የማያቋረጥ ምክንያት
አልባ ጥርጣሬዎችን ማብዛት፣ ይህም ፍቅረኛቸውን ወይም የትዳር ጓደኛቸውን በጥርጣሬ ማሰብ፤ ክህደትን ለምከላከል ነገሮችን ሁሉ በጥርጣሬ መመልከት፤ ሁልጊዜ እራሳቸውን ትክክል እንደሆኑ ማመንና በግጭቶች ውስጥ የራሳቸውን ድክመት ወይም አስተዋፅኦ ማየት
አለመቻል፤ አብዛኛውን ግዜ ተቃዋሚዎች ዘና ማለት የሚቸገሩ፣ግትር እና ተከራካሪ ናቸው፡፡ የፓራኖይድ /የምናባዊ/ ጥርጣሬዎችን መለያ መንገዶች የሚከተሉት ናቸው፤
አጠራጣሪውን አስተሳሰብ የሚጋራ ሌላ ሰው ከሌለ፤
ለጥርጣሬ መነሻ ትክክለኛ ማስረጃ ሳይኖር ሲቀር፤
ማስረጃ ባለው ጉዳይ ላይ አልፎ የሚነሳ የጥርጣሬ ሃሳብ፤
ስለጉዳዩ ማሰብ ማቆም የሚከብድ ከሆነ፤
ከሌሎች ማረጋገጫ ተሰጥቶም በጉዳዩ ላይ ጥርጣሬ ከቀጠለ፤
ጥርጣሬው ከማስረጃ ይልቅ፣ በስሜቶች እና አሻሚ ክስተቶች ላይ የተመሰረቱ ሲሆኑ ይህ ጥርጣሬ ጤነኛ ያልሆነ የፓራኖይድ ምልክት ሊሆን ስለሚችል ሃኪምን ማማከር ከከፋ ችግር ይከላከላል፡፡
ይህ ችግር ብዙ ሰዎች በሕይወታቸው በመለስተኛ ደረጃ ሊያጋጥማቸው የሚችል ሲሆን የከፋ ጉዳት አያስከትልም ነገር ግን፣በሌላው ጫፍ ሲከሰት በጣም ከባድ ችግርን ሰለሚያመጣ፣ ህክምና
መፈለግ የግድ ነው፡፡” ዶክተር እያወራልኝ ግርማ ትዝ አለኝ፣ በፍቅረኞቻቸው ላይ በአልተጨበጠ ቅናት አሲድ መድፋትና ሌሎች የጭካኔ ወንጀሎችን ሚፈፅሙ ሰዎች በአዕምሮዬ ተመላለሱ፡፡
“ሌላው ደግሞ ኦብሰሲቭ ኮምፐልሲቭ ዲስኦርደር /ኢኮዲ/የምንለው ነው፡፡ ኦ.ኮ.ዲ. ከመጠን ያለፈ አስጨናቂ የጥርጣሬ ሃሳቦች መከሰትና ጥርጣሬውን ለማረጋገጥ ወይም ለማስተካከል ተመሳሳይ ድርጊቶችን በተደጋጋሚ ለመፈፀም የሚስገድድ ባህሪ ነው፡፡ ግለሰቡ ድርጊቶቹን የሚፈፅመው ወደ አእምሮው ሊቆጣጠረው ከሚችለው በላይ
በተደጋጋሚ እየመጡ በሚያስጨንቁት ሃሳቦች፣ ምስሎች ወይም ፍላጎቶች ምክንያት ነው:: ሃሳቦቹ አስጨናቂ ናቸው፡፡ ነገር ግን፣በሰውየው አዕምሮ የሚመነጩ እንጂ፣ በነባራዊው አለም የማይከናወኑ
ወይም የሌሉ ናችዉ:: በተጨማሪም፣ እነዚህ ሰዎች እራሳቸውን እንደታዋቂ ወይም ከፍተኛ ደረጃ እንዳላቸው ይሰማቸዋል።
ኦ.ኮ.ዲ. ምልክቶች በአብዛኛውን ጊዜ በትንሹና ቀስ በቀስ ስለሚጀምሩ፣ ችግሩ ላለበት ሰው፣ የተለመዱ ባህሪዎች ሊመስሉ ይችላሉ:: ድርጊቶቹን ሲፈፅሙ የተወሰነ እፎይታ ይሰማቸዋል፡፡ ነገር
ግን፣ እፎይታው ለትንሽ ጊዜያት ብቻ የሚቆይ ስለሆነ የድርጊቶች
ድግግሞሽ ይቀጥላል። ተደጋጋሚና አስገዳጅ ድርጊቶች በሌሎች ሰዎች
በተለየ ሁኔታ ሊታዩ ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ፤ በማህበረሰቡ እንደጥዩፍ ሊቆጠሩ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ፣ ለግለሰቡ የግዴታ ተግባሮችን ለመቆጣጠር በጣም ከባድ ናቸው፡፡ ምክንያቱም፣ ግለሰቦቹ በተደጋጋሚ እየደጋገሙ ማይታወቃቸው ስለሆነ ነው:: ለምሳሌ፣ ሰው ከጨበጡ ወይም እቃ ከነኩ በኋላ እጅን በተደጋጋሚ መታጠብ፣ ሰውን ለመጨበጥ በመፍራት
ሰላምታን በሌላ መልኩ መስጠት፣ የበር መቆለፍን በተደጋጋሚ ማረጋገጥ፣ ልዩ ቃላትን ወይም ጸሎቶችን መደጋገም፣ ደጋግሞ መቁጠር በጣም በተደጋጋሚ የዝግጅት አቀራረቦችን መፈተሽ ናቸው፡፡
እነዚህን ድርጊቶች እንዲፈፅሙ የሚያደርጓቸው ምክንያቶች ፣በጀርሞችን ወይም በቆሻሻ መበከልን በከፍተኛ ደረጃ መፍራት፣ ከመጠን ያለፈ ጥርጣሬ ወይም ስህተት የመስራት ፍርሃት እያደረጉት ላለው ነገር ትክክለኛነት ከሌሎች የማያቋርጥ ማበረታቻና ማረጋገጫ መፈለግና ለስርዐት የበዛና የተጋነነ ቦታ መስጠት ናቸው፡፡
አንዳንዶቹ ድርጊቶች ሰዎቹ ላይ በቀጥታ ጉዳት ባይኖራቸውም፣አላስፈላጊ ግዜንና ጉልበትን በመውሰድ፣ በሌሉ ጉዳዮች ላይ በመጨነቅ ውጤታማነትን በእጅጉ ይጎዳሉ፡፡ በመሆኑም ይህ ችግር አላስፈላጊ ግዜንና ጉልበት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በመለሰ_ታዬ (MD)
...ሳናውቀው እርቀን ሄደናል፡፡ ዞብልን አልፈን ቸቸላ ሆስፒታል ልንደርስ ምንም አልቀረን፡፡
“እርቀን መጣን፡፡ እንመለስ?”
“ደከመህ? እሺ” ብሎ ዞረ፡፡ ዶክተር እረጅም ወክ ይወዳል።
“ዶክ አሁን እንደገባኝ፣ የአዕምሮ በሽታ ከምጠብቀው በላይ በብዛት፣ በዙሪያችን ያለና ብዙ ምስቅልቅሎችን እያስከተለ ያለ፣ ግን በማህበረሰቡ ዘንድ ብዙም ግንዛቤ የሌለው በሽታ ይመስለኛል፡፡”
“እውነት ብለሃል ያቤዝ፡፡ አሁን ስለ በሽታው በደንብ እየተረዳህ ነው፡፡ እንደዚህ ያሉ ብዙ በሽታዎች እንዳሉ ብታውቅ ደግሞ የችግሩ ግዝፈት በደንብ ይታይሃል፡፡”
“ቅድም እንዳልኩህ አልገባኝም እንጂ፣ እቤትህ ያሉትን መፅሃፍት ለማንበብ ሞክሪያለሁ፡፡ ለምሳሌ፤ ስለ ፓራኖይድ፣ ኦብሴሽን፣ዚኮኒያ ምናምን ለማንበብ ሞክሬ ነበር” አልኩኝ በዛው ስለነሱ
እንዲነግረኝ፡፡
“ምነድን ዚኮኒያ ካካካካ...” ዶክተር ለመጀመሪያ ግዜ ከልቡ ሲስቅ
አየሁት፡፡ የበሽታውን ስም ስጠራ እንደተሳሳትኩ ገባኝ፡፡ ዶክተር ሲስቅ
ስላየሁት ግን፣ በመሳሳቴ ደስ አለኝ፡፡
“ዚኮኒያ ... እንደዛ ነገር ያነበብኩ መሰለኝ፡፡” አውቄ ደገምኩለት፡፡
እየተንከተከተ ሳቀ፡፡ ዶክተርን እወደዋለሁ እሱ ለኔ ህይወቴን ያዳነልኝ ጠባቂ መላዕኬ ነው፡፡ ህይወቱን ሙሉ ደስተኛ ቢሆንልኝ ምኞቴ ነው። እሱ ግን ስሜቱ በብዛት የረጋ ነው፡፡ ቶሎ አይደሰትም፣ አይናደድም፡፡ዛሬ በኔ ምክንያት ደስ ስላለው ከልቤ ደስ አለኝ፡፡ ስጦታ የሰጠሁት ያህል ተሰማኝ፡፡ ስቆ ሲጨርስ፤
“ገባኝ፣ ስኪዞፍሬኒያ ለማለት ነው፡፡ የህክምና ቃላቶች ትንሽ ይከብዳሉ፡፡ እንደውም አንተ ጎበዝ ነህ፡፡ ሌሎቹን በትክክል ጠርተሃቸዋል፡፡ እሺ ለማንኛውም እነግርሃለው፡፡ ፓራኖይድ የባህርይ መዛባት ችግር ተብለው ከሚጠሩ ሁኔታዎች አንዱ ነው። ይህ ችግር ያለባቸው ሰዎች ከመጠን ያለፈ ተጠራጣሪ ናቸው፡፡ ሰው በተፈጥሮው
ይጠራጠራል፡፡ እንደ ችግር ምንቆጥረው ግን፣ ያለ ምንም ተጨባጭ ምክንያት ሲጠራጠርና፣ እያንዳንዱ ድርጊታቸው በሌሎች እንጠቃለን ከሚል ከፍተኛና የማያቋርጥ ስጋት፣ አለማመንና ጥርጣሬ የመነጨ ሲሆን ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ከማንኛውም ሰው ጋር የሚያደርጉት
ግንኙነትና ድርጊታቸው፣ በጥርጣሬ አስተሳሰቦች የተቃኙ ስለሆነ፣
በማህበራዊ ግንኙነትም ሆነ በስራቸው ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተፅዕኖ ይፈጠርባቸዋል፡፡
ይህ ችግር ብዙውን ጊዜ በልጅነት ወይም በጉርምስና ዕድሜ ላይ የሚጀምር ሲሆን፣ ከሴቶች ይልቅ በወንዶች ላይ የተለመደ ነው::ፓራኖይድ ያለባቸው ሰዎች ሁልጊዜ ሌሎች ሰዎች እነርሱን ዝቅ ሊያደርጓቸው፣ ሊጎዷቸው ወይም ሊያስፈራሯቸው እንደሚሞክሩ
ስለሚያስቡ ድርጊታቸው ሁሉ እራሳቸውን በመከላከል የተቃኘ ነው::እነዚህ መሠረተ ቢስ እምነቶች፣ እንዲሁም የማመካኘትና ሌሎችን ያለማመን ባህሪ፣ የቤተሰባዊም ሆነ የስራ ግንኙነቶችን በከፍተኛ ሁኔታ
ይስተጓጉላል፡፡ በመሆኑም የፍቅር ህይወታቸው፣ የትዳርና የቤተሰብ
ህይወታቸውን ጨምሮ ማንኛውም ከሰዎች ጋር ለሚያደርጉት ግንኙነት
ከፍተኛ መሰናክል ይሆንባቸዋል፡፡
አነዚህ ግለሰቦች ከሚያሳዩዋቸው ምልክቶቹም መሃከል፤ሌሎችን ሁል ግዜ መጠራጠር በጣም የሚቀርቧቸውንና ሃኪማቸውን ጨምሮ፣ ሌሎች እነሱን በማታለል ወይም በመበዝበዝ እንደሚጠቀሙ ማሰብና ማመን፤ የግል መረጃዎቻቸው እኔን ለመጉዳት ይውላል በሚል ፍራቻ ለሌሎች መደበቅ፣ ለሰዎች ይቅርታ ማድረግ መቸገር፤ ቂም መያዝ፣ ቁጡና ትችትን በአግባቡ መቀበል መቸገር፤ የሚሰጧቸው አስተያየቶችና የማሻሻያ ሃሳቦች ውስጥ የተደበቁ ትርጉሞችን መፈለግ፣
የሰውነት እንቅስቃሴዎችን እንደማይታዩ የጥቃት፣ የንቀት ወይም የማስፈራራት ምልክት አድርጎ መረዳት፣ በአፀፋው ለመመለስ መፍጠን፤ እንዲሁም በቁጣ ምላሽ መስጠት፤ የማያቋረጥ ምክንያት
አልባ ጥርጣሬዎችን ማብዛት፣ ይህም ፍቅረኛቸውን ወይም የትዳር ጓደኛቸውን በጥርጣሬ ማሰብ፤ ክህደትን ለምከላከል ነገሮችን ሁሉ በጥርጣሬ መመልከት፤ ሁልጊዜ እራሳቸውን ትክክል እንደሆኑ ማመንና በግጭቶች ውስጥ የራሳቸውን ድክመት ወይም አስተዋፅኦ ማየት
አለመቻል፤ አብዛኛውን ግዜ ተቃዋሚዎች ዘና ማለት የሚቸገሩ፣ግትር እና ተከራካሪ ናቸው፡፡ የፓራኖይድ /የምናባዊ/ ጥርጣሬዎችን መለያ መንገዶች የሚከተሉት ናቸው፤
አጠራጣሪውን አስተሳሰብ የሚጋራ ሌላ ሰው ከሌለ፤
ለጥርጣሬ መነሻ ትክክለኛ ማስረጃ ሳይኖር ሲቀር፤
ማስረጃ ባለው ጉዳይ ላይ አልፎ የሚነሳ የጥርጣሬ ሃሳብ፤
ስለጉዳዩ ማሰብ ማቆም የሚከብድ ከሆነ፤
ከሌሎች ማረጋገጫ ተሰጥቶም በጉዳዩ ላይ ጥርጣሬ ከቀጠለ፤
ጥርጣሬው ከማስረጃ ይልቅ፣ በስሜቶች እና አሻሚ ክስተቶች ላይ የተመሰረቱ ሲሆኑ ይህ ጥርጣሬ ጤነኛ ያልሆነ የፓራኖይድ ምልክት ሊሆን ስለሚችል ሃኪምን ማማከር ከከፋ ችግር ይከላከላል፡፡
ይህ ችግር ብዙ ሰዎች በሕይወታቸው በመለስተኛ ደረጃ ሊያጋጥማቸው የሚችል ሲሆን የከፋ ጉዳት አያስከትልም ነገር ግን፣በሌላው ጫፍ ሲከሰት በጣም ከባድ ችግርን ሰለሚያመጣ፣ ህክምና
መፈለግ የግድ ነው፡፡” ዶክተር እያወራልኝ ግርማ ትዝ አለኝ፣ በፍቅረኞቻቸው ላይ በአልተጨበጠ ቅናት አሲድ መድፋትና ሌሎች የጭካኔ ወንጀሎችን ሚፈፅሙ ሰዎች በአዕምሮዬ ተመላለሱ፡፡
“ሌላው ደግሞ ኦብሰሲቭ ኮምፐልሲቭ ዲስኦርደር /ኢኮዲ/የምንለው ነው፡፡ ኦ.ኮ.ዲ. ከመጠን ያለፈ አስጨናቂ የጥርጣሬ ሃሳቦች መከሰትና ጥርጣሬውን ለማረጋገጥ ወይም ለማስተካከል ተመሳሳይ ድርጊቶችን በተደጋጋሚ ለመፈፀም የሚስገድድ ባህሪ ነው፡፡ ግለሰቡ ድርጊቶቹን የሚፈፅመው ወደ አእምሮው ሊቆጣጠረው ከሚችለው በላይ
በተደጋጋሚ እየመጡ በሚያስጨንቁት ሃሳቦች፣ ምስሎች ወይም ፍላጎቶች ምክንያት ነው:: ሃሳቦቹ አስጨናቂ ናቸው፡፡ ነገር ግን፣በሰውየው አዕምሮ የሚመነጩ እንጂ፣ በነባራዊው አለም የማይከናወኑ
ወይም የሌሉ ናችዉ:: በተጨማሪም፣ እነዚህ ሰዎች እራሳቸውን እንደታዋቂ ወይም ከፍተኛ ደረጃ እንዳላቸው ይሰማቸዋል።
ኦ.ኮ.ዲ. ምልክቶች በአብዛኛውን ጊዜ በትንሹና ቀስ በቀስ ስለሚጀምሩ፣ ችግሩ ላለበት ሰው፣ የተለመዱ ባህሪዎች ሊመስሉ ይችላሉ:: ድርጊቶቹን ሲፈፅሙ የተወሰነ እፎይታ ይሰማቸዋል፡፡ ነገር
ግን፣ እፎይታው ለትንሽ ጊዜያት ብቻ የሚቆይ ስለሆነ የድርጊቶች
ድግግሞሽ ይቀጥላል። ተደጋጋሚና አስገዳጅ ድርጊቶች በሌሎች ሰዎች
በተለየ ሁኔታ ሊታዩ ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ፤ በማህበረሰቡ እንደጥዩፍ ሊቆጠሩ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ፣ ለግለሰቡ የግዴታ ተግባሮችን ለመቆጣጠር በጣም ከባድ ናቸው፡፡ ምክንያቱም፣ ግለሰቦቹ በተደጋጋሚ እየደጋገሙ ማይታወቃቸው ስለሆነ ነው:: ለምሳሌ፣ ሰው ከጨበጡ ወይም እቃ ከነኩ በኋላ እጅን በተደጋጋሚ መታጠብ፣ ሰውን ለመጨበጥ በመፍራት
ሰላምታን በሌላ መልኩ መስጠት፣ የበር መቆለፍን በተደጋጋሚ ማረጋገጥ፣ ልዩ ቃላትን ወይም ጸሎቶችን መደጋገም፣ ደጋግሞ መቁጠር በጣም በተደጋጋሚ የዝግጅት አቀራረቦችን መፈተሽ ናቸው፡፡
እነዚህን ድርጊቶች እንዲፈፅሙ የሚያደርጓቸው ምክንያቶች ፣በጀርሞችን ወይም በቆሻሻ መበከልን በከፍተኛ ደረጃ መፍራት፣ ከመጠን ያለፈ ጥርጣሬ ወይም ስህተት የመስራት ፍርሃት እያደረጉት ላለው ነገር ትክክለኛነት ከሌሎች የማያቋርጥ ማበረታቻና ማረጋገጫ መፈለግና ለስርዐት የበዛና የተጋነነ ቦታ መስጠት ናቸው፡፡
አንዳንዶቹ ድርጊቶች ሰዎቹ ላይ በቀጥታ ጉዳት ባይኖራቸውም፣አላስፈላጊ ግዜንና ጉልበትን በመውሰድ፣ በሌሉ ጉዳዮች ላይ በመጨነቅ ውጤታማነትን በእጅጉ ይጎዳሉ፡፡ በመሆኑም ይህ ችግር አላስፈላጊ ግዜንና ጉልበት
👍3
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
የግቢው አውራ መንገዶች ጸጥ ረጭ ብለዋል ። ወድዬ ወዲህ የሚዘዋወር
ተማሪ "አይታይም ሁሉም በየምሽጉ
ገብቶ ከወረቀቱ ጋር ፍልሚያ ይዞአል ። አብዛኛው በራሱ ውሳኔ የእንቅልፍ ሰዓቱን አሳጥሮታል ። እንቅልፍ በዐይኑ ሳይዞር የሚያድርም አለ። ውጥረቱና ግብ ግቡ ሲታይ የተማሩትን ለመፈተን ሳይሆን ፥ የሞትን ገደል ለመዝለል የሚደረግ ትንቅንቅ ይመስላል ስለ ግል ጤንነት ስለ አመጋገብ ደንታ የማይኖርበት ሰሞን ነው። በዶርሜቶሪው የጋራ ኑሮ ውስጥ ግዴለሽነት ነግሶ ይታያል ። ልብሶች ከገላ
ሳይወልቁ ውለው ያድራሉ ። የብዙ ተማሪ ፀጉር ከማበጠርያ ተራርቆ ተቆጣጥሮአል እየቆሸሹ በየአልጋው ግርጌ የተጠራቀሙት የእግር ሹራቦች አንሥተው ቢወረውሯቸው ሰው ይፈነክታሉ በስውር የሚገባው የጫተሸ እንጨት ክምር፥ አንዳንድ መኝታ ክፍሎችን መልክ አሳጥቶአቸዋል ።
የፈተና ዋዜማ የገና መአበል ደረስኩ እያለ ተማሪውን የሚያርበተብትበት ሰሞን።
ጓደኝነትና እርስ በእርስ መተማመን ጠፍቷል ። አንዱ ሌላውን ሊያጫውተው ሲጠጋ ከጥናት እንደማዘናጋት ይቆጥራል "ስኬል መስቀል" የሚሉት ፈሊጥ ተማሪው እርስ በእርሱ የጎሪጥ እንዲተያይ አድርጎታል የአንዱ ቀባሪ አብሮ የሚተኛው ጓደኛው ሊሀን ይችላል መሳርያ ባይማዘዙበትም ከፍተኛ ጦርነት ነው ። ሽንት ቤት ደርሰው እስኪ መለሱ የምትቃጠለዋ ጊዜ ታሳሳለች ። ማዕበሉት ማንን ጠርጎ ማንን እንደሚተው በውል ስለማይታወቅ ሁሉም ራሱን ለማውጣት ይፍጨረጨራል ።
ከሴቶች መኝታ ክፍሎች ውስጥ የሽቶ መዓዛ ጠፍቷል ።መስታወት ለማየት ወረፋ ቀርቷል ቅንድብ ለመከርከም
ጊዜ የለም ። የቤት ለቤት ሱሪ ወይም ረዥም ቀሚስ የሰሞኑ የልጃገረዶች ዩኒፎርም ይመስላል ።
ትዕግሥት አቶ ቢልልኝ የጠየቋት ትዝ እያሏትና ከአቤል ጋር እያዛመደቻቸው ብትጨነቅም ሙሉ በሙሉ ከጥናቷ አልተዘናጋችም ። ጥናቷን ጥርሷን ነክሳ ተያይዛዋለች።አቤልን ማየትም ሆነ ስለ አቤል መስማት የማትፈልግበት ሰሞን ነው ።
ማርታም አካባቢው አሸንፎአት ደብተሯ ላይ አቀርቅራለች ። መቼም ትግል ነው ! ቀለሙ ወደ ውስጥ አልጠልቅ ብሎ ጭንቅላቷ ላይ እየነጠረ ሲመለስ ዩኒቨርስቲ የገባችበትን ዕለት ትረግማለች በተለይ የቁጥር ዘር ጠላቷ ነው ። በለማ
በኩል ቤተልሔም ያደረገችላት ሙከራ ቢያጽናናትም እርግጠኛ ለመሆን አልቻለችም ። ጥናቱ ሰልቸት ሲላት ደብተሯን ዘግታ ቀና ትላለች ። ነገር ግን የሚያዋራት ሴት ስታገኝም ደብተሯን እንደ ዘረጋች ስለ እውሮፓ ማለም ትጀምራለች
ቤተልሔም አብራው የምታጠናው ሰው አጥታ ተቸግራለች ። ከለማ ጋር ያላት ግንኙነት በሹክሹክታ ስለ ተሰራጨ የመኝታ ቤትና የክፍል ጓደኞቿ አግልለዋታል እነ ማርታ መኝታ ክፍል እየሔደች ነው የምታጠናው የለማን ኮርስ ደብተር ገልጣውም አታውቅ ፤ ሙሉ እም
ነትዋን በሱ ጥላዋለች ።
እነ አቤል መኝታ ክፍል ውስጥ በፈተና ሰሞን ፍጹም የተላየ ጸባይ የሚኖረው "ድብርት" ነው ። በሚያጠና በት ጊዜ ትንሽ ነገር እንኳ ኮሽ እንድትል አይፈልግም ።አሁንም እንደ ልማዱ የአልጋውን ዙሪያ በጋቢው ጋርዶ የራሱን ጸጥ ያለ ዓለም ፈጥሮ መሸምደድ ይዞአል ማንም እንዲያናግረው አይፈልግም ። ትንሽ ድምፅ ከሰማ መነፋነፉ አይቀርም ። “ ምን እነዚህ ...አበዙት ! ማኅበራዊ
ኑሮ አይገባቸው ” የዘወትር ንፍንፉ ነች ። ሰሞኑን ፍጹም ድምፁ ጠፍቷል ።
ሳምሶን ጉልቤው ለከፋ ሲያምረው የድብርትን የተጋረደ ጋቢ ገለጥ ያደርግበታል ።
ድብርት እየተነፋነፈ ምነው ሲለው ፤
ሳምሶን እየሣቀ ፥ “ ድምፅህ ሲጠፋብኝ ጊዜ፥እያጠናህ በዚያው ሞተህ እንደሆነ ለማረጋገጥ ነው ” እያለ ያበሽቀዋል "
ድብርት ሰላም ለማግኘት ብቻ ሳምሶን ከዩኒቨርስቲው እንዲባረርለት ልቡ ሳይጸልይ አልቀረም ሳምሶን ራሱ ጥናት አስመርሮታል " አንብቦት እንብቦት አልገባህ ሲለው " ይንጋለልና አንዳንዱ በደንብ የሚረዳው ትምህርት ለሌላው ለምን እንደሚያስቸግር መመራመር
ይጀምራል ። ምርምሩ ውጤት ሳያገኝ በዚያው እንቅልፍ ይወስደዋል በፈተና ሰሞን ፈጽሞ የማይረበሽ ሰው ቢኖር እስክንድር ነው ጥናቱን የሚጨርሰው ከፈተናው በፊት ሳምንት ቀደም ብሎ ነው እያንዳንዱን የትምህርት ዐይነት በፕሮግራም በየዕለቱ ቢያንስ አንድ ሰዓት ያህል ስለሚያጠና በፈተና ሰሞን ተቆልሎ ችግር አይፈጥርበትም ከፈተና በፊት ያለችዋን ሳምንት “ ጭንቅላት ማደሻ
ነች” ይላታል ። አሁንም እንደ ልማዱ ፥ ተማሪው በጥናት ተወጥሮ ሲርበደበድ እሱ አልጋው ላይ ጋደም ብሎ የብርሃኑ ዘርይሁንን ማዕበል በማንበብ ላይ ነው ። ልብወለድ መጽሐፎች ማንበብ በጣም ይወዳል "
የሚይዝ የሚለቀውን ያጣው አቤል ነው እንደ ድብርት ጋቢ ጋርዶ ለመሸምደድ ቢሞክርም አልሆነለትም እንደ እስክንድር ተዝናንቶ ልቦለድ ለማንበብ ሞከረ ።
ሴት ገጸባሕርይ ባጋጠመው ቁጥር ትዕግሥት በሐሳቡ እየመጣች ረበሸችው " እንደ ሳምሶን ተንጋሎ ለመተኛት ሞከረ እንቅልፍ አልወስድ አለው ። ሰው ራሱን
መሆን ሲያቅተው ሌላውን መሆን ይሞክራል ራሱንም መሆን ሲያቅተው ምን ማድረግ ይችላል ?
መኝታ ክፍሉን ለቅቆ ወጣ እስክንድር ቢከተለው ይወድ ነበር ። ሆኖም ልቦለዱን በተመስጦ ያነብ ስለነበር
ሊረብሽው አልፈለገም “ ከክፍሉ እንደ ወጣ ሽንት ቤት
የምመድረስ ሐሳብ መጣለት ጊዜውም እንዲያልፍለት ለውጥም እንዲሆን ነው ወደ ታች ወርዶ ራቅ ካለው ሽንት ቤት
ለመሄድ አሰበ ። ዮናታንን ማየት ሰለሚያፍር ሰሞኑን ከመኝታ ቤቱ ርቆ ግቢው ውስጥ ተዘዋውሮ አያውቅም ።
ፈተና ደርሶ የትምህርት ክፍሉ ባይዘጋ ኖሮ እሳቸውን በመፍራት ምን ጉድጓድ ውስጥ እንደሚገባ ይቸግረው ነበር ። ስለሚያከብራቸውና ስለሚወዳቸው ምክራቸውን ያለ መቀበሉ በፍርሃት እንዲደበቃቸው አድርጎታል።
ደረጃውን ወርዶ ትንሽ እንደሄደ አንድ ተማሪ አገኘ ይህ ተማሪ በግቢው ውስጥ
"ሁለተኛው አምላክ ” በሚል ቅጽል ስም ይጠራል ። «መቼም እጆቹን አኮራምቶ አንገቱን እያቅለሰለሰ ሲሰብክ ላየው ሰው፡ በቀጥታ ከእግዜር ጋር ግንኙነት ወይም የቅርብ ጓደኝነት ያለው ይመስላል። በዩኒቨርስቲው ውስጥ ለትምህርት ከሚያውለው ጊዜው ሃይማኖታዊ ተልዕኮውን ለማስፋፋት የሚያጠፋው ጊዜ ይበልጣል። በተለይ የፈተና ሰሞን ከማናቸውንም ጊዜ በላይ
በዚህ ስራ ይወጠራል ።
"ወዳንተ እየመጣሁ ነበርኮ አለና አቤልን ጨበጠው።
አበል ሳይወድ በግዱ ነው እጁን የዘረጋለት አንዴ ከያዘው እንደማይለቀው ስለሚያውቅ በሩቁ ሰላም ብሎት ሊሄድ ነበር ።
"ምነው በደህና ነው የፈለከኝ"
አዎ እግዚሐብሔር ይመስገን በደህና ነው ፈጣርያችን ከኛ ገር በመንፈስ እያለ
እጁን ወደ ኋላው አርጎ ባለስልጣን ፊት እንደሚቀርብ አይነት መሽቆጥቆጥ ሲጀምር ፥ አቤል ሐሳቡ ስለገባው ቶሎ
አቋረጠው “
ስል ሃይማኖት እንደሆነ ምንም ነገር እንድታነሳብኝ አልፈልግም።
ከአንጀቱ ተማርሮ ነበር አቤል የተናገረው ውስጡ ስላም አጥቶ መብሰክሰኩ አንሶት ሌላ ሰው ደም እንዲጨቀጭቀሙ አይፈልግም በዚሁ ሰሞን ውስጥ ሌሎች ሁለት ተማሪዎች በመጤ ሃይማኖት ድርጅቶቻቸው ውስጥ አቤንል ለመመልመል ያላደረጉት ሙከራ የለም ።
ሁለተኛው አምላክ ” ሦስተኛ ሰው መሆኑ ነው ። በእኔ ላይ ምን አዩብኝ ? ” ብሎ። አቤል በሽቋል። ሁሉንም ነገር ከዐይን
ፍቅሩ ጋር ስለሚያይዘው ማንም ሰው ሰውን ለመርዳትም ሆና ለመጐዳት ለሚያቀርብለት ጥያቄ ጤናማ አመለካከት።
መጤ ሃይማኖቶችን የማስፋፋት ዘመቻው ግን " በእሱ ላይ የታቀደ አልነበረም ። ምልመላው የሚጧጧፈውና
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
የግቢው አውራ መንገዶች ጸጥ ረጭ ብለዋል ። ወድዬ ወዲህ የሚዘዋወር
ተማሪ "አይታይም ሁሉም በየምሽጉ
ገብቶ ከወረቀቱ ጋር ፍልሚያ ይዞአል ። አብዛኛው በራሱ ውሳኔ የእንቅልፍ ሰዓቱን አሳጥሮታል ። እንቅልፍ በዐይኑ ሳይዞር የሚያድርም አለ። ውጥረቱና ግብ ግቡ ሲታይ የተማሩትን ለመፈተን ሳይሆን ፥ የሞትን ገደል ለመዝለል የሚደረግ ትንቅንቅ ይመስላል ስለ ግል ጤንነት ስለ አመጋገብ ደንታ የማይኖርበት ሰሞን ነው። በዶርሜቶሪው የጋራ ኑሮ ውስጥ ግዴለሽነት ነግሶ ይታያል ። ልብሶች ከገላ
ሳይወልቁ ውለው ያድራሉ ። የብዙ ተማሪ ፀጉር ከማበጠርያ ተራርቆ ተቆጣጥሮአል እየቆሸሹ በየአልጋው ግርጌ የተጠራቀሙት የእግር ሹራቦች አንሥተው ቢወረውሯቸው ሰው ይፈነክታሉ በስውር የሚገባው የጫተሸ እንጨት ክምር፥ አንዳንድ መኝታ ክፍሎችን መልክ አሳጥቶአቸዋል ።
የፈተና ዋዜማ የገና መአበል ደረስኩ እያለ ተማሪውን የሚያርበተብትበት ሰሞን።
ጓደኝነትና እርስ በእርስ መተማመን ጠፍቷል ። አንዱ ሌላውን ሊያጫውተው ሲጠጋ ከጥናት እንደማዘናጋት ይቆጥራል "ስኬል መስቀል" የሚሉት ፈሊጥ ተማሪው እርስ በእርሱ የጎሪጥ እንዲተያይ አድርጎታል የአንዱ ቀባሪ አብሮ የሚተኛው ጓደኛው ሊሀን ይችላል መሳርያ ባይማዘዙበትም ከፍተኛ ጦርነት ነው ። ሽንት ቤት ደርሰው እስኪ መለሱ የምትቃጠለዋ ጊዜ ታሳሳለች ። ማዕበሉት ማንን ጠርጎ ማንን እንደሚተው በውል ስለማይታወቅ ሁሉም ራሱን ለማውጣት ይፍጨረጨራል ።
ከሴቶች መኝታ ክፍሎች ውስጥ የሽቶ መዓዛ ጠፍቷል ።መስታወት ለማየት ወረፋ ቀርቷል ቅንድብ ለመከርከም
ጊዜ የለም ። የቤት ለቤት ሱሪ ወይም ረዥም ቀሚስ የሰሞኑ የልጃገረዶች ዩኒፎርም ይመስላል ።
ትዕግሥት አቶ ቢልልኝ የጠየቋት ትዝ እያሏትና ከአቤል ጋር እያዛመደቻቸው ብትጨነቅም ሙሉ በሙሉ ከጥናቷ አልተዘናጋችም ። ጥናቷን ጥርሷን ነክሳ ተያይዛዋለች።አቤልን ማየትም ሆነ ስለ አቤል መስማት የማትፈልግበት ሰሞን ነው ።
ማርታም አካባቢው አሸንፎአት ደብተሯ ላይ አቀርቅራለች ። መቼም ትግል ነው ! ቀለሙ ወደ ውስጥ አልጠልቅ ብሎ ጭንቅላቷ ላይ እየነጠረ ሲመለስ ዩኒቨርስቲ የገባችበትን ዕለት ትረግማለች በተለይ የቁጥር ዘር ጠላቷ ነው ። በለማ
በኩል ቤተልሔም ያደረገችላት ሙከራ ቢያጽናናትም እርግጠኛ ለመሆን አልቻለችም ። ጥናቱ ሰልቸት ሲላት ደብተሯን ዘግታ ቀና ትላለች ። ነገር ግን የሚያዋራት ሴት ስታገኝም ደብተሯን እንደ ዘረጋች ስለ እውሮፓ ማለም ትጀምራለች
ቤተልሔም አብራው የምታጠናው ሰው አጥታ ተቸግራለች ። ከለማ ጋር ያላት ግንኙነት በሹክሹክታ ስለ ተሰራጨ የመኝታ ቤትና የክፍል ጓደኞቿ አግልለዋታል እነ ማርታ መኝታ ክፍል እየሔደች ነው የምታጠናው የለማን ኮርስ ደብተር ገልጣውም አታውቅ ፤ ሙሉ እም
ነትዋን በሱ ጥላዋለች ።
እነ አቤል መኝታ ክፍል ውስጥ በፈተና ሰሞን ፍጹም የተላየ ጸባይ የሚኖረው "ድብርት" ነው ። በሚያጠና በት ጊዜ ትንሽ ነገር እንኳ ኮሽ እንድትል አይፈልግም ።አሁንም እንደ ልማዱ የአልጋውን ዙሪያ በጋቢው ጋርዶ የራሱን ጸጥ ያለ ዓለም ፈጥሮ መሸምደድ ይዞአል ማንም እንዲያናግረው አይፈልግም ። ትንሽ ድምፅ ከሰማ መነፋነፉ አይቀርም ። “ ምን እነዚህ ...አበዙት ! ማኅበራዊ
ኑሮ አይገባቸው ” የዘወትር ንፍንፉ ነች ። ሰሞኑን ፍጹም ድምፁ ጠፍቷል ።
ሳምሶን ጉልቤው ለከፋ ሲያምረው የድብርትን የተጋረደ ጋቢ ገለጥ ያደርግበታል ።
ድብርት እየተነፋነፈ ምነው ሲለው ፤
ሳምሶን እየሣቀ ፥ “ ድምፅህ ሲጠፋብኝ ጊዜ፥እያጠናህ በዚያው ሞተህ እንደሆነ ለማረጋገጥ ነው ” እያለ ያበሽቀዋል "
ድብርት ሰላም ለማግኘት ብቻ ሳምሶን ከዩኒቨርስቲው እንዲባረርለት ልቡ ሳይጸልይ አልቀረም ሳምሶን ራሱ ጥናት አስመርሮታል " አንብቦት እንብቦት አልገባህ ሲለው " ይንጋለልና አንዳንዱ በደንብ የሚረዳው ትምህርት ለሌላው ለምን እንደሚያስቸግር መመራመር
ይጀምራል ። ምርምሩ ውጤት ሳያገኝ በዚያው እንቅልፍ ይወስደዋል በፈተና ሰሞን ፈጽሞ የማይረበሽ ሰው ቢኖር እስክንድር ነው ጥናቱን የሚጨርሰው ከፈተናው በፊት ሳምንት ቀደም ብሎ ነው እያንዳንዱን የትምህርት ዐይነት በፕሮግራም በየዕለቱ ቢያንስ አንድ ሰዓት ያህል ስለሚያጠና በፈተና ሰሞን ተቆልሎ ችግር አይፈጥርበትም ከፈተና በፊት ያለችዋን ሳምንት “ ጭንቅላት ማደሻ
ነች” ይላታል ። አሁንም እንደ ልማዱ ፥ ተማሪው በጥናት ተወጥሮ ሲርበደበድ እሱ አልጋው ላይ ጋደም ብሎ የብርሃኑ ዘርይሁንን ማዕበል በማንበብ ላይ ነው ። ልብወለድ መጽሐፎች ማንበብ በጣም ይወዳል "
የሚይዝ የሚለቀውን ያጣው አቤል ነው እንደ ድብርት ጋቢ ጋርዶ ለመሸምደድ ቢሞክርም አልሆነለትም እንደ እስክንድር ተዝናንቶ ልቦለድ ለማንበብ ሞከረ ።
ሴት ገጸባሕርይ ባጋጠመው ቁጥር ትዕግሥት በሐሳቡ እየመጣች ረበሸችው " እንደ ሳምሶን ተንጋሎ ለመተኛት ሞከረ እንቅልፍ አልወስድ አለው ። ሰው ራሱን
መሆን ሲያቅተው ሌላውን መሆን ይሞክራል ራሱንም መሆን ሲያቅተው ምን ማድረግ ይችላል ?
መኝታ ክፍሉን ለቅቆ ወጣ እስክንድር ቢከተለው ይወድ ነበር ። ሆኖም ልቦለዱን በተመስጦ ያነብ ስለነበር
ሊረብሽው አልፈለገም “ ከክፍሉ እንደ ወጣ ሽንት ቤት
የምመድረስ ሐሳብ መጣለት ጊዜውም እንዲያልፍለት ለውጥም እንዲሆን ነው ወደ ታች ወርዶ ራቅ ካለው ሽንት ቤት
ለመሄድ አሰበ ። ዮናታንን ማየት ሰለሚያፍር ሰሞኑን ከመኝታ ቤቱ ርቆ ግቢው ውስጥ ተዘዋውሮ አያውቅም ።
ፈተና ደርሶ የትምህርት ክፍሉ ባይዘጋ ኖሮ እሳቸውን በመፍራት ምን ጉድጓድ ውስጥ እንደሚገባ ይቸግረው ነበር ። ስለሚያከብራቸውና ስለሚወዳቸው ምክራቸውን ያለ መቀበሉ በፍርሃት እንዲደበቃቸው አድርጎታል።
ደረጃውን ወርዶ ትንሽ እንደሄደ አንድ ተማሪ አገኘ ይህ ተማሪ በግቢው ውስጥ
"ሁለተኛው አምላክ ” በሚል ቅጽል ስም ይጠራል ። «መቼም እጆቹን አኮራምቶ አንገቱን እያቅለሰለሰ ሲሰብክ ላየው ሰው፡ በቀጥታ ከእግዜር ጋር ግንኙነት ወይም የቅርብ ጓደኝነት ያለው ይመስላል። በዩኒቨርስቲው ውስጥ ለትምህርት ከሚያውለው ጊዜው ሃይማኖታዊ ተልዕኮውን ለማስፋፋት የሚያጠፋው ጊዜ ይበልጣል። በተለይ የፈተና ሰሞን ከማናቸውንም ጊዜ በላይ
በዚህ ስራ ይወጠራል ።
"ወዳንተ እየመጣሁ ነበርኮ አለና አቤልን ጨበጠው።
አበል ሳይወድ በግዱ ነው እጁን የዘረጋለት አንዴ ከያዘው እንደማይለቀው ስለሚያውቅ በሩቁ ሰላም ብሎት ሊሄድ ነበር ።
"ምነው በደህና ነው የፈለከኝ"
አዎ እግዚሐብሔር ይመስገን በደህና ነው ፈጣርያችን ከኛ ገር በመንፈስ እያለ
እጁን ወደ ኋላው አርጎ ባለስልጣን ፊት እንደሚቀርብ አይነት መሽቆጥቆጥ ሲጀምር ፥ አቤል ሐሳቡ ስለገባው ቶሎ
አቋረጠው “
ስል ሃይማኖት እንደሆነ ምንም ነገር እንድታነሳብኝ አልፈልግም።
ከአንጀቱ ተማርሮ ነበር አቤል የተናገረው ውስጡ ስላም አጥቶ መብሰክሰኩ አንሶት ሌላ ሰው ደም እንዲጨቀጭቀሙ አይፈልግም በዚሁ ሰሞን ውስጥ ሌሎች ሁለት ተማሪዎች በመጤ ሃይማኖት ድርጅቶቻቸው ውስጥ አቤንል ለመመልመል ያላደረጉት ሙከራ የለም ።
ሁለተኛው አምላክ ” ሦስተኛ ሰው መሆኑ ነው ። በእኔ ላይ ምን አዩብኝ ? ” ብሎ። አቤል በሽቋል። ሁሉንም ነገር ከዐይን
ፍቅሩ ጋር ስለሚያይዘው ማንም ሰው ሰውን ለመርዳትም ሆና ለመጐዳት ለሚያቀርብለት ጥያቄ ጤናማ አመለካከት።
መጤ ሃይማኖቶችን የማስፋፋት ዘመቻው ግን " በእሱ ላይ የታቀደ አልነበረም ። ምልመላው የሚጧጧፈውና
#በፍቅር_ላይ_ሾተላይ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....የመከራ ቋት መሆኗ እያማረራት መፈጠሯን እስከመጥላትና ሞቷን እስከመመኘት ብትደርስም፤ ምሬቷን በልቧ አምቃ፣ መጨረሻውን እሱ የፈጠራት አምላኳ እንዲያሳምረው መፀለይዋን አላቋረጠችም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ በፈጠራት ነፍስ ላይ
የሚወስነው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ መቼ እንደሚወስዳት የሚያውቀው እሱ ብቻ ስለሆነ ፤ ዶክተር ባይከዳኝ እንደማትድን ገልጾ ተስፋ ቢያስቆረጣትም፤ ማን ያውቃል? ፈጣሪ በተአምር ሕይወቷን አትርፎላት፣ ሊተዛዘቡ ይበቁ ይሆናል፡፡ ይህንን ስታስብ፤ ሞቱ ተብለው ደረት የተመታላቸው፤ አበቃላቸው ተብለው ሳጥን የተዘጋጀላቸው፣
በአምላክ ረቂቅ ሥራ ህይወት ዘርተው፤ ለረጅም ዕድሜ ባለፀጋነት የበቁ እንዳሉ ሲታወሳት፣ እንኳንስ ተስፋ ያላት እናቷን፤ ከፈለገ ሬሣ የሚቀሰቅሰው አምላክ፤ በህይወት ሊያቆይላት እንደሚችል በመተማመን፤ የዶክተርን ድንፋታ እየናቀችው፤ እናቷን አሳክማ ለማዳን ትግሏን በጠንካራ መንፈስ ለመቀጠል ወሰነች፡፡
ከዚህ ከእናቷ ህመም በተጨማሪ ደግሞ በተፈጠረው ችግር ምክንያት የሷና የሻምበል ፍቅር ገና በለጋነቱ እንዳይጨናገፍ ከፍተኛ ስጋት ላይ ጥሏታል፡፡
በተለይ የዚያን ዕለት ያየችው ህልም ፍርሃት፤ ፍርሃት፣እንዲላት ዋነኛ ምክንያት ሆኖባታል፡፡
ነገ እሁድ ነው፡፡ ዕሁድ ዕለት እሷና ሻምበል ብሩክ የሚገናኙበት፣ ፍቅር የሚጨዋወቱበት፣ የወደፊት የትዳር ህይወታቸውን እየቀየሱ የሚወያዩበት፤ በአጠቃላይ ሁለቱም በናፍቆት የሚጠብቁትና በሻምበል ብሩክ ቤት በደስታ ውለው የሚያድሩበት ቀን ነው፡፡
ቅዳሜ በጠዋት ተነስታ፤ ለእናቷ አጥሚት አዘጋጅታ፧ ምሣ በሣህን ይዛ፤ ወደ ሆስፒታል ሄደች፡፡ እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት ድረስ ከቆየች በኋላ አንዱዓለምን እናቱ ዘንድ እንዲቆይ አደረገችና፤ ወደዚያች
ችግሯንም ሆነ ደስታዋን እኩል ወደምትካፈልላት ጓደኛዋ ወደ አዜብ
ሄደች፡፡
ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ትናንትና መገናኘታቸውን፣ ከዚያም ቤቱ ይዟት መሄዱን፣ ከዚያም ራሷን ለመፈተሽ ያደረገችውን ሙከራ፣ ከዚያም ዶክተር ባይከዳኝ ሙልጭ አድርጐ ስድቦ ያባረራት መሆኑን አወራችላትና፤ በመጨረሻም ላይ ዐይኖቿ በእንባ ተሞልተው እናቷ መጨረሻ ደረጃ ላይ በደረሰ.... የካንሰር በሽታ መታመሟንና፤
እንደማትድን የገለፀላት መሆኑን፤ አስረዳቻት፡፡
አዜብ እቅፍ አድርጋ አጽናናቻት፡፡ አቤት እንደዛ እቅፍ አድርጋ ስታጽናናት የተሰማት ስሜት! መዋለድ ብቻውን ምን ዋጋ አለው?አንዳንዱ ተዋልዶም ተመልሶ እንደጠላት ይፈላለጋል፡፡ እንደዚህ ያለው
ጓደኝነት ግን ከመዋለድም በላይ ዋጋ ያለው ነው፡፡ መዋለድ ሳይሆን መዋደድ ነው ተብሉ የለ ወትሮውኑ? ፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ሀኪም እንጂ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ ስለማሚ ህይወት የሚያውቀው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ታያለሽ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ድነው ከዚያ ሆስፒታል ባይወጡ አዜብ ምን አለች ትይኛለሽ ?” እሷን ለማጽናናት ስትል .
ከእግዜሩ መልዕክት ደርሶኛል ለማለት ትንሽ ነበር የቀራት። ትህትናም ትህትናም
ያለችው ይሄንኑ ነበር፡፡ ድሮውንም የእናቷን ነገር ለፈጣሪ ነበር የሰጠችው፡፡ ልቧ ተጽናና፡፡ ወደ ሌላው ዋና ርእሰ ጉዳይ ተሸጋገሩ፡፡
“የተፈጠረውን ሁሉ ፍርጥርጥ አድርጐ እውነቱን መናገር ይሻላል ወይስ ሌላ መንገድ አለው?” ስትል አዜብን አማከረቻት፡፡
“እውነቱን መናገር ባልከፋ ነበር፡፡ ምን ያህል አምኖሽ ይቀበለዋል የሚለው ነው ችግሩ። አላየሽም ዶክተር እንኳን የሆነውን? እሱስ ልጃገረድ ነኝ ስትይው ከከረምሽ በኋላ ያለመሆንሽን ሲያውቅ ምን ይሰማዋል?ስትዘል የኖረች አይልሽም?” መልሳ ጠየቀቻት፡፡ ትህትና
የዶክተር ሁኔታ መጣባት፡፡ አውሬ ነበር የሆነው፡፡ የሻምበልም ከዚህ ሊለይ እንደማይችል ገመተችና ፈራች ::
"እሱስ እውነትሽን ነው አዜቢና፤ ታዲያ ምን አባቴ ማድረግ ይሻለኛል? ጨነቀኝኮ! እንደነገርኩሽ ህልሜም ጥሩ አልነበረም፡፡ ወይኔ ብሩኬ.... የልቤን እንዴት አድርጌ ባሳየሁት?” ተከዘች፡፡
አዜብ ጉዳዩን ከብዙ አቅጣጫ ተመለከተችው፤ መረመረችው፡፡የሆነውን ሁሉ መናገር፤ ወይንም ሌላ ዘዴ መፈለግ.... በመጨረሻ ላይ የመጣላትን ዘዴ ልትነግራት ካለች በኋላ በቅድሚያ ልታሳምናት ፈለገች፡፡
“ ትሁት የእድልሽን ሳትሞክሪ ከወዲሁ ቶሎ ብሎ እጅ መስጠቱ የሚያዋጣ አልመሰለኝም፡፡ ቀድመሽ እንደዚህ ሆንኩ ብለሽ ተናግረሽ፤አልፈልግሽም ካለ እንዳይቆጭሽ ፡፡ አሪፍ ከሆንሽ በአንድ ጊዜ ልታሳኪው ትችያለሽ፡፡ ካልተሳካልሽ ደግሞ ሁለተኛውን እድል ትጠቀሚያለሽ፡፡
የተፈጠረውን ሁሉ በዝርዝር ታስረጂዋለሽ እርግጠኛ ስለሚያፈቅርሽ ችግርሽ ይገባዋል :: ስለዚህ በቅድሚያ አማራጩን ብትጠቀሚ” አለቻት፡፡ ትህትና አማራጩን ለመስማት ጓጓች፡፡
“ፔሬድሽ መጥቷል?”
“አልመጣም”
ጥያቄውን ለምን እንዳቀረበችላት ለማወቅ
ቸኩላለች፡፡
“መቼ ነው የሚመጣው?”
"እሮብ ወይም ሀሙስ ብዬ እገምታለሁ”
“በቃ እሁድ ዕለት አትሂጂ፡፡ ለእሮብ ወይም ለሀሙስ ቅጠሪው። የዚያን ዕለት አብረሽው እደሪና፤ እሪ ብለሽ አልቅሽ”
ትህትና በጥፊ እንደተመታ ሰው ክው ብላ ደነገጠች፡፡
“ውይ አዜቢና ይሄስ የማይሆን ነው” ተቃወመች፡፡
“ወደድሽም፤ ጠላሽም፤ ያለው አማራጭ እሱ ብቻ ነው ትሁት”
“እንዴት ሊሆን ይችላል? እንዳታለልኩት ካወቀ ደግሞ የባሰ ነው የሚሆነው” በትካዜ ተውጣ፡፡
“ሊያውቅ አይችልም፡፡ ስንቶቹ ናቸው እንደዚህ የሚሽውዱት ዋናው ያንቺ ቅልጥፍና ነው”
በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ከተነጋገሩ በኋላ፤ ያለው አማራጭ ይሄና ይሄ ብቻ መሆኑን አሳመነቻት፡፡
ሳምንቱን ሙሉ ከሻምበል ብሩክ ጋር ስልክ ሲደዋወሉ ነበር ያሳለፉት፡፡ ይሁን እንጂ እሷ በእውነተኛ ፍቅር ...
“ብሩኬ " ስትለው፤ እሱ ደግሞ በአንደበቱ “ሀይ ትሁት”ቢላትም፧ በልቡ “አስመሳይ!” ሲላት ነው የከረመው ::
ይሄንን አስመሳይነቷን፤ ሌብነቷን፤ ደርሶበት ቁርጡን እስከሚያውቀው ድረስ በተቻለው መጠን የድሮውን ሻምበል ብሩክን ለመምሰል ጥረት እያደረገ ነው፡፡ ልቡ ቢሻክርም፤ እንደበቱን ለማለሳለስ
እየታገለ ነው የከረመው ::
ቅዳሜ ዕለት ስልክ ደወለችለትና ከአዜብ ጋር በተመካከሩት መሠረት የእሁድ ፕሮግራማቸውን ወደ እሮብና ወደ ሀሙስ እንዲሸጋገር አሳወቀችው፡፡
“ምነው ምን ተፈጠረ ትሁት?” አላት በመገረም፡፡
“ማዘር ብሶባታል እሁድ እለት ሆስፒታል ነው የማድረው”
“ይሄኔ ከዚያ ጅል ዶክተርሽ ጋር ለማደር ነው” የሚል ስሜት ተሰማውና ቅናት ቅጥል ቢያደርገውም፤ ቻል አድርጐ
“ልምጣ እንዴ?ችግር አለ እንዴ ?” አላት ለማግደርደር ያህል፡፡
“አትድከም ብሩኬ ከቻልክ እሁድ ብቅ በል” አለችው፡፡
ሻምበል ከሶስት ቀናት በፊት ሆስፒታል
ሄዶ ጠይቋታል፡፡ አሁን ብሶባታል ብላ የምትነግረውን ዓይነት አልነበረባትም፡፡ እንዲያውም እየተሳሳቁ፤ እየተጨዋወቱ! ነው የዋሉት፡፡
እሮብ ወይም ሀሙስ ደግሞ ያልተለመደ ቀጠሮ ነው፡፡
“ይሁን እስቲ!” አለና ንዴቱን በልቡ አምቆ፡፡
“ምንም ችግር የለውም ትሁት፡፡ ዋናው የማዘር ጤንነት ነው፡፡ግን እሮብ ወይ ሀሙስ ከምትይኝ ወይ እሮብን፤ ወይ ሀሙስን፤ ለምን አልመረጥሽም? ማለቴ እንድጠብቅሽ?”
“ችግር የለውም ብሩኬ፡፡ ትክክለኛውን ቀን ደውዬ እነግርሃለሁ”
“ይሁን እንዳልሽ” በሃሣቧ የተስማማ በመምሰል አንጀቱ እያረረ እሁድ አልደርስልህ ብሎት በተስፋ ሲጠባበቅ፤ አሁን ደግሞ ይኸውና እሁድ ሲደርስ ተጨማሪ ሶስት ወይም አራት ቀን ጨምራበት ቁጭ አለች፡፡ ይህንን ሁሉ ችሎ፣ እሁድ እለት እዚያው ሆስፒታል ሄዶ፤እናቷን ጠይቆ፤ ልክ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....የመከራ ቋት መሆኗ እያማረራት መፈጠሯን እስከመጥላትና ሞቷን እስከመመኘት ብትደርስም፤ ምሬቷን በልቧ አምቃ፣ መጨረሻውን እሱ የፈጠራት አምላኳ እንዲያሳምረው መፀለይዋን አላቋረጠችም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ በፈጠራት ነፍስ ላይ
የሚወስነው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ መቼ እንደሚወስዳት የሚያውቀው እሱ ብቻ ስለሆነ ፤ ዶክተር ባይከዳኝ እንደማትድን ገልጾ ተስፋ ቢያስቆረጣትም፤ ማን ያውቃል? ፈጣሪ በተአምር ሕይወቷን አትርፎላት፣ ሊተዛዘቡ ይበቁ ይሆናል፡፡ ይህንን ስታስብ፤ ሞቱ ተብለው ደረት የተመታላቸው፤ አበቃላቸው ተብለው ሳጥን የተዘጋጀላቸው፣
በአምላክ ረቂቅ ሥራ ህይወት ዘርተው፤ ለረጅም ዕድሜ ባለፀጋነት የበቁ እንዳሉ ሲታወሳት፣ እንኳንስ ተስፋ ያላት እናቷን፤ ከፈለገ ሬሣ የሚቀሰቅሰው አምላክ፤ በህይወት ሊያቆይላት እንደሚችል በመተማመን፤ የዶክተርን ድንፋታ እየናቀችው፤ እናቷን አሳክማ ለማዳን ትግሏን በጠንካራ መንፈስ ለመቀጠል ወሰነች፡፡
ከዚህ ከእናቷ ህመም በተጨማሪ ደግሞ በተፈጠረው ችግር ምክንያት የሷና የሻምበል ፍቅር ገና በለጋነቱ እንዳይጨናገፍ ከፍተኛ ስጋት ላይ ጥሏታል፡፡
በተለይ የዚያን ዕለት ያየችው ህልም ፍርሃት፤ ፍርሃት፣እንዲላት ዋነኛ ምክንያት ሆኖባታል፡፡
ነገ እሁድ ነው፡፡ ዕሁድ ዕለት እሷና ሻምበል ብሩክ የሚገናኙበት፣ ፍቅር የሚጨዋወቱበት፣ የወደፊት የትዳር ህይወታቸውን እየቀየሱ የሚወያዩበት፤ በአጠቃላይ ሁለቱም በናፍቆት የሚጠብቁትና በሻምበል ብሩክ ቤት በደስታ ውለው የሚያድሩበት ቀን ነው፡፡
ቅዳሜ በጠዋት ተነስታ፤ ለእናቷ አጥሚት አዘጋጅታ፧ ምሣ በሣህን ይዛ፤ ወደ ሆስፒታል ሄደች፡፡ እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት ድረስ ከቆየች በኋላ አንዱዓለምን እናቱ ዘንድ እንዲቆይ አደረገችና፤ ወደዚያች
ችግሯንም ሆነ ደስታዋን እኩል ወደምትካፈልላት ጓደኛዋ ወደ አዜብ
ሄደች፡፡
ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ትናንትና መገናኘታቸውን፣ ከዚያም ቤቱ ይዟት መሄዱን፣ ከዚያም ራሷን ለመፈተሽ ያደረገችውን ሙከራ፣ ከዚያም ዶክተር ባይከዳኝ ሙልጭ አድርጐ ስድቦ ያባረራት መሆኑን አወራችላትና፤ በመጨረሻም ላይ ዐይኖቿ በእንባ ተሞልተው እናቷ መጨረሻ ደረጃ ላይ በደረሰ.... የካንሰር በሽታ መታመሟንና፤
እንደማትድን የገለፀላት መሆኑን፤ አስረዳቻት፡፡
አዜብ እቅፍ አድርጋ አጽናናቻት፡፡ አቤት እንደዛ እቅፍ አድርጋ ስታጽናናት የተሰማት ስሜት! መዋለድ ብቻውን ምን ዋጋ አለው?አንዳንዱ ተዋልዶም ተመልሶ እንደጠላት ይፈላለጋል፡፡ እንደዚህ ያለው
ጓደኝነት ግን ከመዋለድም በላይ ዋጋ ያለው ነው፡፡ መዋለድ ሳይሆን መዋደድ ነው ተብሉ የለ ወትሮውኑ? ፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ሀኪም እንጂ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ ስለማሚ ህይወት የሚያውቀው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ታያለሽ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ድነው ከዚያ ሆስፒታል ባይወጡ አዜብ ምን አለች ትይኛለሽ ?” እሷን ለማጽናናት ስትል .
ከእግዜሩ መልዕክት ደርሶኛል ለማለት ትንሽ ነበር የቀራት። ትህትናም ትህትናም
ያለችው ይሄንኑ ነበር፡፡ ድሮውንም የእናቷን ነገር ለፈጣሪ ነበር የሰጠችው፡፡ ልቧ ተጽናና፡፡ ወደ ሌላው ዋና ርእሰ ጉዳይ ተሸጋገሩ፡፡
“የተፈጠረውን ሁሉ ፍርጥርጥ አድርጐ እውነቱን መናገር ይሻላል ወይስ ሌላ መንገድ አለው?” ስትል አዜብን አማከረቻት፡፡
“እውነቱን መናገር ባልከፋ ነበር፡፡ ምን ያህል አምኖሽ ይቀበለዋል የሚለው ነው ችግሩ። አላየሽም ዶክተር እንኳን የሆነውን? እሱስ ልጃገረድ ነኝ ስትይው ከከረምሽ በኋላ ያለመሆንሽን ሲያውቅ ምን ይሰማዋል?ስትዘል የኖረች አይልሽም?” መልሳ ጠየቀቻት፡፡ ትህትና
የዶክተር ሁኔታ መጣባት፡፡ አውሬ ነበር የሆነው፡፡ የሻምበልም ከዚህ ሊለይ እንደማይችል ገመተችና ፈራች ::
"እሱስ እውነትሽን ነው አዜቢና፤ ታዲያ ምን አባቴ ማድረግ ይሻለኛል? ጨነቀኝኮ! እንደነገርኩሽ ህልሜም ጥሩ አልነበረም፡፡ ወይኔ ብሩኬ.... የልቤን እንዴት አድርጌ ባሳየሁት?” ተከዘች፡፡
አዜብ ጉዳዩን ከብዙ አቅጣጫ ተመለከተችው፤ መረመረችው፡፡የሆነውን ሁሉ መናገር፤ ወይንም ሌላ ዘዴ መፈለግ.... በመጨረሻ ላይ የመጣላትን ዘዴ ልትነግራት ካለች በኋላ በቅድሚያ ልታሳምናት ፈለገች፡፡
“ ትሁት የእድልሽን ሳትሞክሪ ከወዲሁ ቶሎ ብሎ እጅ መስጠቱ የሚያዋጣ አልመሰለኝም፡፡ ቀድመሽ እንደዚህ ሆንኩ ብለሽ ተናግረሽ፤አልፈልግሽም ካለ እንዳይቆጭሽ ፡፡ አሪፍ ከሆንሽ በአንድ ጊዜ ልታሳኪው ትችያለሽ፡፡ ካልተሳካልሽ ደግሞ ሁለተኛውን እድል ትጠቀሚያለሽ፡፡
የተፈጠረውን ሁሉ በዝርዝር ታስረጂዋለሽ እርግጠኛ ስለሚያፈቅርሽ ችግርሽ ይገባዋል :: ስለዚህ በቅድሚያ አማራጩን ብትጠቀሚ” አለቻት፡፡ ትህትና አማራጩን ለመስማት ጓጓች፡፡
“ፔሬድሽ መጥቷል?”
“አልመጣም”
ጥያቄውን ለምን እንዳቀረበችላት ለማወቅ
ቸኩላለች፡፡
“መቼ ነው የሚመጣው?”
"እሮብ ወይም ሀሙስ ብዬ እገምታለሁ”
“በቃ እሁድ ዕለት አትሂጂ፡፡ ለእሮብ ወይም ለሀሙስ ቅጠሪው። የዚያን ዕለት አብረሽው እደሪና፤ እሪ ብለሽ አልቅሽ”
ትህትና በጥፊ እንደተመታ ሰው ክው ብላ ደነገጠች፡፡
“ውይ አዜቢና ይሄስ የማይሆን ነው” ተቃወመች፡፡
“ወደድሽም፤ ጠላሽም፤ ያለው አማራጭ እሱ ብቻ ነው ትሁት”
“እንዴት ሊሆን ይችላል? እንዳታለልኩት ካወቀ ደግሞ የባሰ ነው የሚሆነው” በትካዜ ተውጣ፡፡
“ሊያውቅ አይችልም፡፡ ስንቶቹ ናቸው እንደዚህ የሚሽውዱት ዋናው ያንቺ ቅልጥፍና ነው”
በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ከተነጋገሩ በኋላ፤ ያለው አማራጭ ይሄና ይሄ ብቻ መሆኑን አሳመነቻት፡፡
ሳምንቱን ሙሉ ከሻምበል ብሩክ ጋር ስልክ ሲደዋወሉ ነበር ያሳለፉት፡፡ ይሁን እንጂ እሷ በእውነተኛ ፍቅር ...
“ብሩኬ " ስትለው፤ እሱ ደግሞ በአንደበቱ “ሀይ ትሁት”ቢላትም፧ በልቡ “አስመሳይ!” ሲላት ነው የከረመው ::
ይሄንን አስመሳይነቷን፤ ሌብነቷን፤ ደርሶበት ቁርጡን እስከሚያውቀው ድረስ በተቻለው መጠን የድሮውን ሻምበል ብሩክን ለመምሰል ጥረት እያደረገ ነው፡፡ ልቡ ቢሻክርም፤ እንደበቱን ለማለሳለስ
እየታገለ ነው የከረመው ::
ቅዳሜ ዕለት ስልክ ደወለችለትና ከአዜብ ጋር በተመካከሩት መሠረት የእሁድ ፕሮግራማቸውን ወደ እሮብና ወደ ሀሙስ እንዲሸጋገር አሳወቀችው፡፡
“ምነው ምን ተፈጠረ ትሁት?” አላት በመገረም፡፡
“ማዘር ብሶባታል እሁድ እለት ሆስፒታል ነው የማድረው”
“ይሄኔ ከዚያ ጅል ዶክተርሽ ጋር ለማደር ነው” የሚል ስሜት ተሰማውና ቅናት ቅጥል ቢያደርገውም፤ ቻል አድርጐ
“ልምጣ እንዴ?ችግር አለ እንዴ ?” አላት ለማግደርደር ያህል፡፡
“አትድከም ብሩኬ ከቻልክ እሁድ ብቅ በል” አለችው፡፡
ሻምበል ከሶስት ቀናት በፊት ሆስፒታል
ሄዶ ጠይቋታል፡፡ አሁን ብሶባታል ብላ የምትነግረውን ዓይነት አልነበረባትም፡፡ እንዲያውም እየተሳሳቁ፤ እየተጨዋወቱ! ነው የዋሉት፡፡
እሮብ ወይም ሀሙስ ደግሞ ያልተለመደ ቀጠሮ ነው፡፡
“ይሁን እስቲ!” አለና ንዴቱን በልቡ አምቆ፡፡
“ምንም ችግር የለውም ትሁት፡፡ ዋናው የማዘር ጤንነት ነው፡፡ግን እሮብ ወይ ሀሙስ ከምትይኝ ወይ እሮብን፤ ወይ ሀሙስን፤ ለምን አልመረጥሽም? ማለቴ እንድጠብቅሽ?”
“ችግር የለውም ብሩኬ፡፡ ትክክለኛውን ቀን ደውዬ እነግርሃለሁ”
“ይሁን እንዳልሽ” በሃሣቧ የተስማማ በመምሰል አንጀቱ እያረረ እሁድ አልደርስልህ ብሎት በተስፋ ሲጠባበቅ፤ አሁን ደግሞ ይኸውና እሁድ ሲደርስ ተጨማሪ ሶስት ወይም አራት ቀን ጨምራበት ቁጭ አለች፡፡ ይህንን ሁሉ ችሎ፣ እሁድ እለት እዚያው ሆስፒታል ሄዶ፤እናቷን ጠይቆ፤ ልክ
👍2
#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...“ናትናኤል የቆርቆሮውን የአጥር በር ገፋ አድርጎ ሲገባ ያጋጠመው ሰፊ ግቢ ነበር፡፡ በግራና በቀኝ አያሌ መኪኖች ተደርድረዋል፡፡ የሆቴሉ ህንፃ ውስጥ ገብተው መስተናገድ ያልፈለጉ ደንበኞች ያማራቸውን እዚያው ከየመኪናዎቻቸው ውስጥ አዘው ይጋበዛሉ፡፡ ፍጥነቱን ሳይቀንስ ወደፊት በሆቴሉ ዋና በር እቅጣጫ ገሰገሰ፡፡
ግቢው በጨለማ ቢዋጥም ከፊት ለፊት የሆቴሉ አዳራሽ ብርሃን እውጭ በረንዳው ላይ የምሽቱን እየር እየተነፊሱ የሚጋበዙ እንግዶችን ያሳያል፡፡
በዋናው በር መግባት አደገኛ ነው፡፡ ያለጥርጥር እሱን የሚጠብቅ ድንገት የሚወነጨፍ ወጥመድ ሊኖር ይችላል፡፡
ወደቀኝ እጥፍ ብሎ በሆቴል ቤቱ በስተቀኝ ወደጓሮ ዞረ፡፡
ጭስ፡፡ እዚያና እዚህ ተፍ ተፍ የሚሉ የወጥ ቤት ሴቶች፡፡ማናቸውም ቀና ብለው አላዩትም:: በጨለማው ውስጥ ዘና ብሎ ከኋለኛው በር ደጃፍ ወጣ ብላ ወደቆመች ሴት ጠጋ አለ፡፡
“ታዲያስ!” አላት እንደቤተኛ ተዝናንቶ::
“አለን!” አለች በጨለማው ውስጥ ፊቱን ለማየት እየሞከረች፡፡
“የምሥራችን ምን ነካት ዛሬ?” አለ ጎንበስ ብሎ የእግር ሹራብን ሳብ ሳብ እያደረገ ፊቱን እንዳታየው:: ጨለማው ፊቱን እንደሚከልልለት ቢረዳም መንፈሱ አልረጋጋልህ አለው፡፡
“እንዴት ምን ሆኑ?” አለች ሴትየዋ የእመቤቷ ስም ሲነሳ፡፡
“አላየኋትም፡፡” አለ ፊቱን ወደ ማዕድ ማዘጋጃው ቤት መልሶ፡፡
“ኧረ አሉ፡፡ ከዋናወ ቤት ናቸው ኮ፡፡”
“ከዋናው አዳራሽ?” አለ ለጥቂት ሴኮንዶች ፊቱን መለስ አድርጎ
አይቷት ወዲያው ዞር ብሎ እየተንጠራራ፡፡ ሴትየዋ የምታወቀው ሰው የዘነጋችው ደንበኛ ይሆናል ብላ እንድትጠራጠር አለቅጥ እየተዝናናባት፡፡
“ዋናው አዳራሽማ ገብቼ ነበር፡፡ የለችም፡፡ ክፍል ጨርሳችኋል እንዴ?” አላት
አከታትሎ፡፡
“አልጨረስንም፡፡ ልያዝሎት? ” አለችው::
“አዎ፡፡” ከኪሱ ገንዘብ አውጥቶ ሰጣት፡፡
ሴትየዋ ወደ ውስጥ ስትገባ እያፏጨ እየተንጎራደደ ጠበቃት፡፡
ከወዲያ ወዲሀ የሚሯሯጠትን ብቅ ጥልቅ እያሉ እንግዶቻቸውን የሚያስተናግዱትን ሴቶች እየተመለከተ ቆየ::
“አዛሉ! ሁለት ጥብስ አንድ ክትፎ ሶስት ፍርፍር ቶሎ በይ!” አለች አንድ ሴት ከጀርባው ካለ መስኮት ብቅ ብላ፡፡ “ዓለም! ዓለምነሽ! ለሦስት ቁጥር ሰዎች አምቦ ውሃ ወሰጂላቸው እንጂ!” ወደ ውስጥ የገባችው ሴት መልሳ በዛው መስኮት ብቅ ብላ ተጣራች፡፡
“መጣሁ መጣሁ! እዚህም'ኮ ስራ ነው:: ጭቅጭቅ?” ዓለምነሽ እያልጎመጎመች ከማዕድ ቤቱ ወጥታ የአምቦ ውሃ ጨብጣ ወደ ዋናው ቤት ሮጠች፡፡
“ይኽው ሰባት ቁጥርን ያዝኩሎት፡፡” አለችው ቁልፉንና መልስ ገንዘብ የያዘችበትን እጇን ወደፊት ዘርግታ፡፡
ቁልፉን ብቻ ተቀብሎ “ተይው” አላት መልሱን ልትሰጠው ስትከጅል፡፡
“እግዜር ይስጥልኝ፡፡" አለች በጨለማው ውስጥ ፈገግታ ደርባ፡፡
“ምስር ከአዲስ ደንበኞች ጋር ነች መሰለኝ? እኛን ረሳችንሳ፡፡” አለ
የተከራየውን ክፍል ቁልፍ፡ ሌባ ጣቱ ላይ እያሽከረከረ፡፡
“አይ..ከነጋሼ ኪዳኔ ጋር ናቸው...ጓዳ፡፡”
“ኪዳኔ የኛ?” አላት በጭፍን፡፡
“አዎ፡፡” አለችው:: ቤተኛ ነው ብላ እንደደመደመች ግልጽ ሆነለት::
“አይ እነሱስ .. ከሆነ ችግር የለም፡፡ አንድ ሰው ይፈልግሻል በያት፡ክፍሌ ውስጥ ነኝ፡፡” ለመመለስ ጊዜ ሳይሰጣት ፊቱን መልሶ መደዳ ወደተሰሩት የመኝታ ቤቶች አመራ…4..5.6..7 ቁልፉን ከቶ በሩን ከፈተና ወደ ውስጥ ገባ፡፡ በሩን ከዘጋው በኋላ መብራቱን አበራው፡፡
የክፍሉን አብዛኛ ቦታ የያዘው ቀይ ጨርቅ የለበሰ አንድ ሰፊ አልጋ በሁለት ኮመዲኖዎችና ቁምሳጥን ታጅቦ መሃል ላይ ተንጋሏል፡፡ አነስተኛ የፊት መታጠቢያ ሳህን ከነፊት መስታወቱ በስተቀኝ ይታያል፡፡ ከክፍሉ ጀርባ ከአልጋው ራስጌ አንድ የተዘጋ የእንጨት መስኮት አላ:: ናትናኤል ክፍሉን ካጠና በኋላ ወደፊት ራመድ እልና በኮርኒሱ መሃል
የተንጠለጠለችውን አምፖል አላላት፡፡ ጨለማ፡፡
አልጋው ላይ ተቀምጦ መጠባበቅ ያዝ፡፡ ልቡ እየተነሳ ሲፈርጥ ደረቱን ሲነርተው እራሱን ኣሳፈረው፡፡ለሳምንታት አንድ በአንድ ሲያስኬደው የቆየው ዕቅድ ቀላል ሆኖ እንዳልታየው ሁሉ ሰዓቱ ሲደርስ በላብ ይዘፈቅ ጀመር፡፡ …ምንድነው የሚላት? ካልቨርት ያላትን ነው መድገም ያለበት፡፡የካልቨርት ቢጤ ምስኪን ተባራሪ ነው መሆን ያለበት፡፡ ያኔ ነው ካልቨርትን
ባየችበት አይኗ ልታየው የምትችለው፡፡ ባታምነውስ? ብትጮኽስ? ኡ! ኡ!
ብትልስ? ወይ አባብላ የተስማማች መስላ ብታስያዘውስ?. አንዱ ክፍሉ
ውስጥ ከገባች በኋሳ መውጣት የለባትም፡፡ መጀመሪያ መውጣት ያለበት እሱ ነው፡፡ ግን ብትጮህ ምን ያደርጋታል? አፏን አፍኖ ይዞ ማስፈራራት?
አጥፍቷል፡፡ ጩቤ ቢይዝ ጥሩ ነበር፡፡ ቀደም ብሎ ያላሰበው ያልጠረጠረው
ሁኔታ ሲከሰትላት ደንገጥ አለ፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች አሰላሰለና ድንገት አፈፍ
ብሎ ተነስቶ በሩን ከፍቶ ወደ ማዕድ ቤት ሮጥ ብሎ ሄደ፡፡
“እዛሉ! ዓለምነሽ! ማናችሁ... ምነው ዛሬ ችላ አላችሁን?” ጭንቅላቱን በማዕድ ቤቱ ጠባብ መስኮት ገባ እድርጎ ታጣራ፡፡ ከውስጥ የክፍሉ ብርሃን ሴቶቹን ቁልጭ አድርጎ ቢያሳየውም ከውጭ የቆመው
የእርሱ ፊት ግን በጨለማው ውስጥ እንደተዋጠ ነበር፡፡
“አቤት...ምንድነው?” አለች ኣዛለች ትሁን ዓለምነሽ ያልለያት ሴት በግራዋ መጥበሻ በቀኟ ሳህን እንደያዘች ፊቷን ወደ እርሱ መልሳ፡፡
“ስንቴ ነው የምንልክባችሁ? ቢላ ቢላ! ቢላ! በይ አሁን አንድ ስጪኝ!” አለ እጁን ዘርግቶ እያራገበ::
ዞር ብላ ከጠረጴዛው ላይ የተቀመጠ የገበታ ቢላ አንስታ አቀበለችው ቢላውን ከተቀበላት በኋላ ፊቱን መልሶ እየተጣደፈ ወደ ተከራየው ክፍል ሲመለስ ከጀርባው ድምጽ ተሰማው፡፡ የክፍሉን በር ከፍቶ እንደያዘ ዞር ብሎ ተመለከተ፡፡
“ማን ነው? ብለዋል እትዬ…ማን ልበላቸው ስሞትን?” አለች የላካት
ልጅ ስሙን ባለማስታወሷ እያፈረች፡፡
“ይሻላል? ህ ህ! ሀ! ሀ!” ልጅቷ ላይ አንቧረቀባት፡፡ “ብላ ብላ ደግሞ ማነው ትለኝ ጀመር? እንደምትያት መታወቂያ ወረቀቴን ብልክ አይሻልም ወይ? ብሏል በያት” ጊዜ ሳይሰጣት ወደ ክፍሉ ገባ፡፡ “ማነሽ…ደሞ
ሻማና ክብሪት ይሽልኝ ተመለሽ፡ አምፖላችሁ ተቃጥሏል፡፡ እንደው ነው'ኮ
እዚህ የምንመጣ፡፡ የናንተ አስተናጋጅነት ድሮ ቀረ::” በሩን ዘጋው፡፡
አለቅጥ መዝናናቱ ልጅቷን ግራ እንደማያጋባትና እመቤቷ በቅርብ
የሚያውቁት ሰው ነው ብላ እንድታስብ እንደሚያደርጋት ገብቶታል፡፡ ክፍሉ
ውስጥ ከገባ በኋላ ቢላ የጨበጠ ቀኝ እጁን ኪሱ ውስጥ ከትቶ አልጋው ላይ
ተቀመጠና ጨሰማው ላይ ኣፈጠጠ፡፡
ቢላውን የጨበጠበት እጁ በላብ ሲጠመቅ አውጥቶ ሱሪው ላይ
ሞዥቀው፡፡ መፍራት የለበትም ቀፍፁም! አሳዳጆቹ ፍርሀት የሚገባቸው ፤
ርህራሄ የሚውጣቸው አይደሉም። አንገቱን አርደው ቱቦ ውስጥ ሊጥሉት
የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ፍርሀት አይበጀውም:: ፍርሀት አያዋጣውም፡፡
ምንድነው የሚላት? ሊያስፈራራት አይገባም፡፡ እሰም እንደ ካልቨርት ተባራሪ መሆኑን ነው ሊያሳምናት የሚገባው፡፡ ያን ጊዜ ነው የምታምነው! ካልቨርትን ባየችበት እይኗ የምታየው:: እንቢ ካለች ግን በራሷ ቢላዋ ያባብላታል፡፡
ያለበት ክፍል በር ወደ ውስጥ ተከፈተ፡፡
“እንዴ! ምነው ጨለማ ውስጥ ?!” ለሴት ጎርነን ያለ ድምፅ፡፡
“አምፖልሽ ተቃጥሏል ምስርዬ፡፡ ሻማ በያት ልጅቷን፡፡” አለ ናትናኤል በጭለማ ውስጥ እንደተቀመጠ ተዝናንቶ፡፡ ልቡ ትቼህ ልብረር ልብረር አለው፡፡
“ማነህ?” አለ ያው ጎርነን ያለ የሴት ድምፅ ጥርጣሬ የገባው በሚመስል ቃና
“እስቲ ሻማው ይምጣና
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...“ናትናኤል የቆርቆሮውን የአጥር በር ገፋ አድርጎ ሲገባ ያጋጠመው ሰፊ ግቢ ነበር፡፡ በግራና በቀኝ አያሌ መኪኖች ተደርድረዋል፡፡ የሆቴሉ ህንፃ ውስጥ ገብተው መስተናገድ ያልፈለጉ ደንበኞች ያማራቸውን እዚያው ከየመኪናዎቻቸው ውስጥ አዘው ይጋበዛሉ፡፡ ፍጥነቱን ሳይቀንስ ወደፊት በሆቴሉ ዋና በር እቅጣጫ ገሰገሰ፡፡
ግቢው በጨለማ ቢዋጥም ከፊት ለፊት የሆቴሉ አዳራሽ ብርሃን እውጭ በረንዳው ላይ የምሽቱን እየር እየተነፊሱ የሚጋበዙ እንግዶችን ያሳያል፡፡
በዋናው በር መግባት አደገኛ ነው፡፡ ያለጥርጥር እሱን የሚጠብቅ ድንገት የሚወነጨፍ ወጥመድ ሊኖር ይችላል፡፡
ወደቀኝ እጥፍ ብሎ በሆቴል ቤቱ በስተቀኝ ወደጓሮ ዞረ፡፡
ጭስ፡፡ እዚያና እዚህ ተፍ ተፍ የሚሉ የወጥ ቤት ሴቶች፡፡ማናቸውም ቀና ብለው አላዩትም:: በጨለማው ውስጥ ዘና ብሎ ከኋለኛው በር ደጃፍ ወጣ ብላ ወደቆመች ሴት ጠጋ አለ፡፡
“ታዲያስ!” አላት እንደቤተኛ ተዝናንቶ::
“አለን!” አለች በጨለማው ውስጥ ፊቱን ለማየት እየሞከረች፡፡
“የምሥራችን ምን ነካት ዛሬ?” አለ ጎንበስ ብሎ የእግር ሹራብን ሳብ ሳብ እያደረገ ፊቱን እንዳታየው:: ጨለማው ፊቱን እንደሚከልልለት ቢረዳም መንፈሱ አልረጋጋልህ አለው፡፡
“እንዴት ምን ሆኑ?” አለች ሴትየዋ የእመቤቷ ስም ሲነሳ፡፡
“አላየኋትም፡፡” አለ ፊቱን ወደ ማዕድ ማዘጋጃው ቤት መልሶ፡፡
“ኧረ አሉ፡፡ ከዋናወ ቤት ናቸው ኮ፡፡”
“ከዋናው አዳራሽ?” አለ ለጥቂት ሴኮንዶች ፊቱን መለስ አድርጎ
አይቷት ወዲያው ዞር ብሎ እየተንጠራራ፡፡ ሴትየዋ የምታወቀው ሰው የዘነጋችው ደንበኛ ይሆናል ብላ እንድትጠራጠር አለቅጥ እየተዝናናባት፡፡
“ዋናው አዳራሽማ ገብቼ ነበር፡፡ የለችም፡፡ ክፍል ጨርሳችኋል እንዴ?” አላት
አከታትሎ፡፡
“አልጨረስንም፡፡ ልያዝሎት? ” አለችው::
“አዎ፡፡” ከኪሱ ገንዘብ አውጥቶ ሰጣት፡፡
ሴትየዋ ወደ ውስጥ ስትገባ እያፏጨ እየተንጎራደደ ጠበቃት፡፡
ከወዲያ ወዲሀ የሚሯሯጠትን ብቅ ጥልቅ እያሉ እንግዶቻቸውን የሚያስተናግዱትን ሴቶች እየተመለከተ ቆየ::
“አዛሉ! ሁለት ጥብስ አንድ ክትፎ ሶስት ፍርፍር ቶሎ በይ!” አለች አንድ ሴት ከጀርባው ካለ መስኮት ብቅ ብላ፡፡ “ዓለም! ዓለምነሽ! ለሦስት ቁጥር ሰዎች አምቦ ውሃ ወሰጂላቸው እንጂ!” ወደ ውስጥ የገባችው ሴት መልሳ በዛው መስኮት ብቅ ብላ ተጣራች፡፡
“መጣሁ መጣሁ! እዚህም'ኮ ስራ ነው:: ጭቅጭቅ?” ዓለምነሽ እያልጎመጎመች ከማዕድ ቤቱ ወጥታ የአምቦ ውሃ ጨብጣ ወደ ዋናው ቤት ሮጠች፡፡
“ይኽው ሰባት ቁጥርን ያዝኩሎት፡፡” አለችው ቁልፉንና መልስ ገንዘብ የያዘችበትን እጇን ወደፊት ዘርግታ፡፡
ቁልፉን ብቻ ተቀብሎ “ተይው” አላት መልሱን ልትሰጠው ስትከጅል፡፡
“እግዜር ይስጥልኝ፡፡" አለች በጨለማው ውስጥ ፈገግታ ደርባ፡፡
“ምስር ከአዲስ ደንበኞች ጋር ነች መሰለኝ? እኛን ረሳችንሳ፡፡” አለ
የተከራየውን ክፍል ቁልፍ፡ ሌባ ጣቱ ላይ እያሽከረከረ፡፡
“አይ..ከነጋሼ ኪዳኔ ጋር ናቸው...ጓዳ፡፡”
“ኪዳኔ የኛ?” አላት በጭፍን፡፡
“አዎ፡፡” አለችው:: ቤተኛ ነው ብላ እንደደመደመች ግልጽ ሆነለት::
“አይ እነሱስ .. ከሆነ ችግር የለም፡፡ አንድ ሰው ይፈልግሻል በያት፡ክፍሌ ውስጥ ነኝ፡፡” ለመመለስ ጊዜ ሳይሰጣት ፊቱን መልሶ መደዳ ወደተሰሩት የመኝታ ቤቶች አመራ…4..5.6..7 ቁልፉን ከቶ በሩን ከፈተና ወደ ውስጥ ገባ፡፡ በሩን ከዘጋው በኋላ መብራቱን አበራው፡፡
የክፍሉን አብዛኛ ቦታ የያዘው ቀይ ጨርቅ የለበሰ አንድ ሰፊ አልጋ በሁለት ኮመዲኖዎችና ቁምሳጥን ታጅቦ መሃል ላይ ተንጋሏል፡፡ አነስተኛ የፊት መታጠቢያ ሳህን ከነፊት መስታወቱ በስተቀኝ ይታያል፡፡ ከክፍሉ ጀርባ ከአልጋው ራስጌ አንድ የተዘጋ የእንጨት መስኮት አላ:: ናትናኤል ክፍሉን ካጠና በኋላ ወደፊት ራመድ እልና በኮርኒሱ መሃል
የተንጠለጠለችውን አምፖል አላላት፡፡ ጨለማ፡፡
አልጋው ላይ ተቀምጦ መጠባበቅ ያዝ፡፡ ልቡ እየተነሳ ሲፈርጥ ደረቱን ሲነርተው እራሱን ኣሳፈረው፡፡ለሳምንታት አንድ በአንድ ሲያስኬደው የቆየው ዕቅድ ቀላል ሆኖ እንዳልታየው ሁሉ ሰዓቱ ሲደርስ በላብ ይዘፈቅ ጀመር፡፡ …ምንድነው የሚላት? ካልቨርት ያላትን ነው መድገም ያለበት፡፡የካልቨርት ቢጤ ምስኪን ተባራሪ ነው መሆን ያለበት፡፡ ያኔ ነው ካልቨርትን
ባየችበት አይኗ ልታየው የምትችለው፡፡ ባታምነውስ? ብትጮኽስ? ኡ! ኡ!
ብትልስ? ወይ አባብላ የተስማማች መስላ ብታስያዘውስ?. አንዱ ክፍሉ
ውስጥ ከገባች በኋሳ መውጣት የለባትም፡፡ መጀመሪያ መውጣት ያለበት እሱ ነው፡፡ ግን ብትጮህ ምን ያደርጋታል? አፏን አፍኖ ይዞ ማስፈራራት?
አጥፍቷል፡፡ ጩቤ ቢይዝ ጥሩ ነበር፡፡ ቀደም ብሎ ያላሰበው ያልጠረጠረው
ሁኔታ ሲከሰትላት ደንገጥ አለ፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች አሰላሰለና ድንገት አፈፍ
ብሎ ተነስቶ በሩን ከፍቶ ወደ ማዕድ ቤት ሮጥ ብሎ ሄደ፡፡
“እዛሉ! ዓለምነሽ! ማናችሁ... ምነው ዛሬ ችላ አላችሁን?” ጭንቅላቱን በማዕድ ቤቱ ጠባብ መስኮት ገባ እድርጎ ታጣራ፡፡ ከውስጥ የክፍሉ ብርሃን ሴቶቹን ቁልጭ አድርጎ ቢያሳየውም ከውጭ የቆመው
የእርሱ ፊት ግን በጨለማው ውስጥ እንደተዋጠ ነበር፡፡
“አቤት...ምንድነው?” አለች ኣዛለች ትሁን ዓለምነሽ ያልለያት ሴት በግራዋ መጥበሻ በቀኟ ሳህን እንደያዘች ፊቷን ወደ እርሱ መልሳ፡፡
“ስንቴ ነው የምንልክባችሁ? ቢላ ቢላ! ቢላ! በይ አሁን አንድ ስጪኝ!” አለ እጁን ዘርግቶ እያራገበ::
ዞር ብላ ከጠረጴዛው ላይ የተቀመጠ የገበታ ቢላ አንስታ አቀበለችው ቢላውን ከተቀበላት በኋላ ፊቱን መልሶ እየተጣደፈ ወደ ተከራየው ክፍል ሲመለስ ከጀርባው ድምጽ ተሰማው፡፡ የክፍሉን በር ከፍቶ እንደያዘ ዞር ብሎ ተመለከተ፡፡
“ማን ነው? ብለዋል እትዬ…ማን ልበላቸው ስሞትን?” አለች የላካት
ልጅ ስሙን ባለማስታወሷ እያፈረች፡፡
“ይሻላል? ህ ህ! ሀ! ሀ!” ልጅቷ ላይ አንቧረቀባት፡፡ “ብላ ብላ ደግሞ ማነው ትለኝ ጀመር? እንደምትያት መታወቂያ ወረቀቴን ብልክ አይሻልም ወይ? ብሏል በያት” ጊዜ ሳይሰጣት ወደ ክፍሉ ገባ፡፡ “ማነሽ…ደሞ
ሻማና ክብሪት ይሽልኝ ተመለሽ፡ አምፖላችሁ ተቃጥሏል፡፡ እንደው ነው'ኮ
እዚህ የምንመጣ፡፡ የናንተ አስተናጋጅነት ድሮ ቀረ::” በሩን ዘጋው፡፡
አለቅጥ መዝናናቱ ልጅቷን ግራ እንደማያጋባትና እመቤቷ በቅርብ
የሚያውቁት ሰው ነው ብላ እንድታስብ እንደሚያደርጋት ገብቶታል፡፡ ክፍሉ
ውስጥ ከገባ በኋላ ቢላ የጨበጠ ቀኝ እጁን ኪሱ ውስጥ ከትቶ አልጋው ላይ
ተቀመጠና ጨሰማው ላይ ኣፈጠጠ፡፡
ቢላውን የጨበጠበት እጁ በላብ ሲጠመቅ አውጥቶ ሱሪው ላይ
ሞዥቀው፡፡ መፍራት የለበትም ቀፍፁም! አሳዳጆቹ ፍርሀት የሚገባቸው ፤
ርህራሄ የሚውጣቸው አይደሉም። አንገቱን አርደው ቱቦ ውስጥ ሊጥሉት
የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ፍርሀት አይበጀውም:: ፍርሀት አያዋጣውም፡፡
ምንድነው የሚላት? ሊያስፈራራት አይገባም፡፡ እሰም እንደ ካልቨርት ተባራሪ መሆኑን ነው ሊያሳምናት የሚገባው፡፡ ያን ጊዜ ነው የምታምነው! ካልቨርትን ባየችበት እይኗ የምታየው:: እንቢ ካለች ግን በራሷ ቢላዋ ያባብላታል፡፡
ያለበት ክፍል በር ወደ ውስጥ ተከፈተ፡፡
“እንዴ! ምነው ጨለማ ውስጥ ?!” ለሴት ጎርነን ያለ ድምፅ፡፡
“አምፖልሽ ተቃጥሏል ምስርዬ፡፡ ሻማ በያት ልጅቷን፡፡” አለ ናትናኤል በጭለማ ውስጥ እንደተቀመጠ ተዝናንቶ፡፡ ልቡ ትቼህ ልብረር ልብረር አለው፡፡
“ማነህ?” አለ ያው ጎርነን ያለ የሴት ድምፅ ጥርጣሬ የገባው በሚመስል ቃና
“እስቲ ሻማው ይምጣና
👍1
#የፍቅር_ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
. “እሷን ብሎ እዚህ እናንተ ጋር አይመጣም ነበር?”
“ማንም አይመጣም” ብላ አንጀሊና መለሰች እና ቀጥላም “ብዙውን ጊዜ
አንዲት ጓደኛ ነበረቻት ምናልባትም ብዙውን ጊዜ ከእሷ ጋር ታሳልፍ የነበረው ከልጆቻችን ጋር ነበር ኮሎኒያ ጀሃሬዝ ውስጥ የምትኖር አንዲት ጓደኛ ነበረቻት
ምንአልባትም ብዙውን ጊዜ ከእሷ ጋር ታሳልፍ ይሆናል በቃ ከማንም ጋር አይቻት አላውቅም
የልጅትዋ ስም ፍሬድሪክ ነው?” ብሎ ዊልያምስ ጠየቃት፡፡
“አዎን ልክ ነው ስሟ ፍሬድሪክ ነው፡፡” አለችው አንጀሊና ፈገግ ብላ
“የአባቷን ስም አታውቂም?” ብሎ ዊልያምስ ሲጠይቅ አንጀሊና ኢንክሪቶ
ራስዋን በአሉታ ነቀነቀች
“እኔ አውቀዋለሁ” የሚል የህፃን ድምፅ ድንገት ተሰማ፡፡ ህፃኑም ሙሉ ነጭ የሜዳ ቴኒስ ልብሱን እንደለበሰ ከእነርሱ ጋር ተቀላቀለ
“ዚዳን ነው የአባቷ ስም ኮከብ የእግር ኳስ ተጫዋች ስለሆነ ስሙን
አልረሳሁትም”
“አመሰግናለሁ ግን ስምህን ማን ልበል?” ብሎ ዊልያምስ ጠየቀው
“አንቶኒዮ እባላለሁ” ብሎ ከመለስ በኋላ በአዋቂ ወሬ ውስጥ እያወራ ስለሆነ
ደስ አለው፡፡ ወላጆቹ ግን ልጁ ከዊልያምስ ጋር ሲያወራ ማየታቸው
እንደረበሻቸው ከፊታቸው ላይ ይነበብ ነበር፡፡
“ከቻርሎቴ ጋር ሆናችሁ ፍሬድሪክን አግኝታችኋት ታውቃላችሁ አንቶኒዮ?” ብሎ ዊልያምስ ልጁን ጠየቀው
“አዎን ብዙ ጊዜ እናውቃለን”
“የት ነበር የምታገኟት?”
የምናገኛት፡፡ እዚያ ሁሉም ሴቶች ናቸው ግን የውሃ ላይ ሸርተቴ ስላለው
“በመናፈሻው ውስጥ እና እሷ በምትኖርበት ቤት እየሄድን ነበር
...” ብሎ ሊቀጥል ሲል እናቱ አንጀሊና አቋርጣው
“በጣም ነው የምናመሰግነው የኔ ውድ” ብላ ከባልዋ ጋር በአይን እየተነጋገሩ “አሁን ወደ ቴኒስ ጨዋታህ መመለስ ትችላለህ አለችው፡፡”
ዊልያምስ የልጁን እጅ ይዞ “ቤትዋ የት እንደሆነ ታውቃለህ?” ብሎ ጠየቀው።
ይሄኔ አባቱ ጁሃን እንክሪቶ “የሜዳ ቴኒስ የስልጠና ሰአቱ ይረፍድበታል እባክህን ሚስተር ዊልያምስ ልጁ ከአንተ ስራ ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም፡፡ አክብረንም ስላገኘንህ ይሄን ያህልም ልትጫነን አይገባም” አለው።
“ከእኔ ስራ ጋር ይገናኛል እንጂ” ብሎ ዊልያምስ በቁርጠኛ ድምፁም
“ሲኞር ኢንክሪቶ እኔ የልጅቷን ቤት ማወቅ እፈልጋለሁ፤ ምክንያቱም ይቺ ፍሬድሪክ ዚዳን ብቻ ልትሆን ትችላለች በቻርሎቴ ላይ ምን እንደደረስ ልታውቅ የምትችለው፡፡ ምስኪኖቹ የቻርሎቴ ቤተሰቦች በአሁኑ ሰአት ምን
እየተሰማቸው እንደሆነ አስበው እስቲ? የጠፋው ልጅህ ቢሆን ምን ይሰማህ
ነበር?” ብሎ ልሂድ ወይስ ልቅር እያለ ወደሚያመነታው ልጁ ወደ አንቶኒዮ
አመለከተው፡፡
ይሄኔም የልጁ አባት ተረጋጋ፡፡ “እና አንቶኒዮ የልጅትዋ ቤት የት እንደሆነ ታውቃለህ?” ብሎ በእርጋታ ጠየቀው፡፡
“አዎን አውቀዋለሁ!” ብሎ አንቶኒዮ ፈገግ አለ፡፡ “እና እኔ ነገሮቹን አልረሳም፡፡ ከፈለግክ አሁን ቤቷ ልወስድክ እችላለሁ፡፡” ብሎ መለሰለት፡፡
ፍሬድሪኩ ዚዳን ሃያዎቹ መጀመሪያ ላይ የምትገኝ ወጣት ሴት ናት፡፡ፀጉሯ አመድማ ቡኒ እና አጭር ነው፡፡ ፊቷም ሞላ ብሎ ነጣ ያለ ስለሆነ በአርባዎቹ ዕድሜዋ ላይ የምትገኝ ሴት ያስመስላታል፡፡ የለበሰችው ልብስ
ግን ይህንን ነገሯን የሚሸፍንላት አይነት ነው፡፡ የበሩን ደውል ሰምታ ለዊልያምስ ስትከፍትለት ዊልያምስ በጣም አጭር ቀሚሷን፣ ነጭ ቲሸርት እና ከቦዲዋ ስር የሚታየውን የጡት ማስያዣዋን ተመለከተ፡፡ ዊልያምስም የመጣበትን ምክንያት ሲያሳውቃት ፍሬድሪኩ ቤትዋ እንዲገባ በትህትና ጠየቀችው፡፡
“ከበጎ አድራጎት ሀላፊዋ ሴትዮ ውጪ አንተ ብቻ ነህ ስለ ቻርሎቴ ለመጠየቅ እዚህ ድረስ የመጣኸው” ብላው እንዲቀመጥ ሶፋው ላይ ያሉትን
ጨርቆች ወደ አንድ ጎን ሰበሰበችለት።
“የትኛዋ ሴትዮ?”
“የአፈላላጊ ድርጅቱ ሀላፊን ለማለት ነው” ብላ ፍሬድሪኩ ግልፅ አደረገችለት እና በመቀጠልም “እዚህ ካሉት ፖሊሶች በበለጠ መልኩ ቻርሎቴን ፈልጎ ለማግኘት በየቦታው ፎቶዎቿን በመለጠፍ ፍለጋቸውን ሲያደርጉ ነበሩ።”
ይሄ ጥሩ ነገር ሳይሆን አይቀርም ብሎ ዊልያምስ በውስጡ አሰበ፡፡
“ምክንያቱም ከተከር እና ሜሪ ክላንሲ እንደተረዳው ቫለንቲና ባደን እና የበጎ
አድራጎት ድርጅት በቅርቡ ብቻ እንዳገኟቸው ነው፡፡ ለዚያውም በቴሌቪዥን ቀርበው ስለጠፋችው ልጃቸው እንዲናገሩ ለማድረግ ነው ያገኟቸው።
ቫለንቲና ባደን ገና ቻርሎቴ ከጠፋችበት ጊዜ ጀምሮ በቻርሎቴ ጉዳይ ፍላጎት ኖሯት ትንቀሳቀስ እንደነበር ስላወቀ ጥሩ ነገር አልተሰማውም። ነገሩ ጥሩ ቢሆን ኖሮ ለቻርሎቴ ወላጆች የቻርሎቴን ጓደኛ ፍሬድሪኩን አግኝታ እንዳነጋገረቻት ተነግራቸው ነበር፡፡
የአሜሪካ ፖሊስ በቻርሎቴ መጥፋት ጉዳይ ላይ ምርመራ እንደሚያደርጉ በወቅቱ ተነግሮኝ ነበር፡፡ ነገር ግን እስካሁን ድረስ አንድም ፖሊስ እኔን አላገኘኝም" አለችው ፍሬድሪኩ፡፡
እንግሊዘኛዋን የምትናገረው በፈረንሳይኛ ዘይቤ (ቅላፄ) መሆኑን ያስተዋለው ዊልያምስ ስለ እዚህ ጉዳይ ሲጠይቃት “ልጅ እያለሁ ከቤተሰቤ ነበር የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተማርኩት። አሁን ላይ ደግሞ እስፓኒሽ እና ጣልያንኛ በደንብ መናገር
እችላለሁ፡፡ ስለዚህም ይመስለኛል እዚህ ሀገር ቀለል ብሎኝ የምኖረው።
ቻርሊ ግን እስፓኒሽ ብዙም ስለማትችል ሰዎች ያገልሏት ነበር፡፡ ለስራው አዲስ እና ልጅ ስለነበረች እኔ እንድተረጉምላት ትጠይቀኝ ነበር።በእግዚአብሔር በጣም ነበር የምታሳዝነው፡፡
“እዚህ ለወራት ያህል ለእንክሪቶ ቤተሰብ እየሰራች ስትኖር እንዴት ትኖር እንደነበር ማወቅ እፈልጋለሁ” ብሎ ዊልያምስ ሲጠይቃት ፍሬድሪኩም ወደ እሱ ዘንበል ብላ በጉጉት እየተመለከተችው “እሺ ስለ እሷ ምንድነው ማወቅ የፈለከው?” ብላ ጠየቀችው፡፡
እሷ ትሰራበት የነበረውን ቤተሰብ ቻርሎቴ የወንድ ጓደኛ የላትም ነው ያሉኝ፡፡ ይህ እውነት ነው?”
“እነርሱ ስላላዩ ፍቅረኛ የላትም ቢሉ ችግር የለውም!!!”
“ነገር ግን ቻርሊ ከሆነ ሰው ጋር የፍቅር ግንኙነት ነበራት፡፡” ይሄንን ነገር ደግሞ ለፖሊሶች ነግሬያቸው ነበር፡፡የጠፋችውም ያን ምሽት እሱን
ልታገኝ ሄዳ ሳለ ነው ብዬ ብነግራቸውም በዚህ ጉዳይ ላይ ግን ፖሊሶቹ ምንም አይነት ፍላጎት ሲያሳዩ አላየሁም” አለችው።
“እኔ ስለ እሱ በጣም ማወቅ እፈልጋለሁ” አላት እና ዊልያምስ በመቀጠልም “በአካል አግኝተው ታውቂያለሽ? ስሙንስ ታውቂዋለሽ?” ብሎ ጠየቃት፡፡ ፍሬድሪኩም ራስዋን በአሉታ ነቀነቀች፡፡
“አላውቀውም በቃ ሰውዬው ሚስጥር ነበር፡፡ ቻርሊ ሁሌም ስለእሱ ሳታወራኝ ያደረችበት ቀን የለም፡፡ ፍቅረኛዋ ባለ ትዳር ነው፡፡ በእድሜም ከእሷ በጣም ይበልጣታል፡፡ ስለዚህ ሰውዬውን ልታገናኘኝም ሆነ ስለ እሱ ማንነት ልትነግረኝ አልቻለችም” ብላ ስትነግረው ዊልያምስ በጣም በጉጉት እያዳመጣት ነበር፡፡
“ሜክሲኳዊ ነው ወይስ አሜሪካዊ?”
“ስለ ዜግነቱ ስታወራ ሰምቼ አላውቅም፤ ግን የዚህ ሀገር ሰው ይመስለኛል ወይም ግምቴ ስህተት ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ለብዙ ጊዜያት ወደ ሌሎች ሀገሮች በስራ ምክንያት የሚንቀሳቀስ ይመስለኛል፡፡ ማለቴ ብዙውን ጊዜ ከተማ ውስጥ አይገኝም ነበር፡፡ ባይገርምህ እሱ ወደ ውጪ ሀገር ለስራ በሚወጣባቸው ጊዜያት ልክ ሙጭሊቷ እንደጠፋባት እናት ድመት ነበር ያደርጋት የነበረው።
ዊልያምስ ማስታወሻ እየወሰደ “እንዴት እንደተገናኙ ታውቂያለሽ?” ብሎ
ፍሬድሪኩም ዝም ብላ ለጥቂት ሰከንዶች ስታስብ ቆየችና በመቀጠልም
“ከእሱ ጋር የተገናኙት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
. “እሷን ብሎ እዚህ እናንተ ጋር አይመጣም ነበር?”
“ማንም አይመጣም” ብላ አንጀሊና መለሰች እና ቀጥላም “ብዙውን ጊዜ
አንዲት ጓደኛ ነበረቻት ምናልባትም ብዙውን ጊዜ ከእሷ ጋር ታሳልፍ የነበረው ከልጆቻችን ጋር ነበር ኮሎኒያ ጀሃሬዝ ውስጥ የምትኖር አንዲት ጓደኛ ነበረቻት
ምንአልባትም ብዙውን ጊዜ ከእሷ ጋር ታሳልፍ ይሆናል በቃ ከማንም ጋር አይቻት አላውቅም
የልጅትዋ ስም ፍሬድሪክ ነው?” ብሎ ዊልያምስ ጠየቃት፡፡
“አዎን ልክ ነው ስሟ ፍሬድሪክ ነው፡፡” አለችው አንጀሊና ፈገግ ብላ
“የአባቷን ስም አታውቂም?” ብሎ ዊልያምስ ሲጠይቅ አንጀሊና ኢንክሪቶ
ራስዋን በአሉታ ነቀነቀች
“እኔ አውቀዋለሁ” የሚል የህፃን ድምፅ ድንገት ተሰማ፡፡ ህፃኑም ሙሉ ነጭ የሜዳ ቴኒስ ልብሱን እንደለበሰ ከእነርሱ ጋር ተቀላቀለ
“ዚዳን ነው የአባቷ ስም ኮከብ የእግር ኳስ ተጫዋች ስለሆነ ስሙን
አልረሳሁትም”
“አመሰግናለሁ ግን ስምህን ማን ልበል?” ብሎ ዊልያምስ ጠየቀው
“አንቶኒዮ እባላለሁ” ብሎ ከመለስ በኋላ በአዋቂ ወሬ ውስጥ እያወራ ስለሆነ
ደስ አለው፡፡ ወላጆቹ ግን ልጁ ከዊልያምስ ጋር ሲያወራ ማየታቸው
እንደረበሻቸው ከፊታቸው ላይ ይነበብ ነበር፡፡
“ከቻርሎቴ ጋር ሆናችሁ ፍሬድሪክን አግኝታችኋት ታውቃላችሁ አንቶኒዮ?” ብሎ ዊልያምስ ልጁን ጠየቀው
“አዎን ብዙ ጊዜ እናውቃለን”
“የት ነበር የምታገኟት?”
የምናገኛት፡፡ እዚያ ሁሉም ሴቶች ናቸው ግን የውሃ ላይ ሸርተቴ ስላለው
“በመናፈሻው ውስጥ እና እሷ በምትኖርበት ቤት እየሄድን ነበር
...” ብሎ ሊቀጥል ሲል እናቱ አንጀሊና አቋርጣው
“በጣም ነው የምናመሰግነው የኔ ውድ” ብላ ከባልዋ ጋር በአይን እየተነጋገሩ “አሁን ወደ ቴኒስ ጨዋታህ መመለስ ትችላለህ አለችው፡፡”
ዊልያምስ የልጁን እጅ ይዞ “ቤትዋ የት እንደሆነ ታውቃለህ?” ብሎ ጠየቀው።
ይሄኔ አባቱ ጁሃን እንክሪቶ “የሜዳ ቴኒስ የስልጠና ሰአቱ ይረፍድበታል እባክህን ሚስተር ዊልያምስ ልጁ ከአንተ ስራ ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም፡፡ አክብረንም ስላገኘንህ ይሄን ያህልም ልትጫነን አይገባም” አለው።
“ከእኔ ስራ ጋር ይገናኛል እንጂ” ብሎ ዊልያምስ በቁርጠኛ ድምፁም
“ሲኞር ኢንክሪቶ እኔ የልጅቷን ቤት ማወቅ እፈልጋለሁ፤ ምክንያቱም ይቺ ፍሬድሪክ ዚዳን ብቻ ልትሆን ትችላለች በቻርሎቴ ላይ ምን እንደደረስ ልታውቅ የምትችለው፡፡ ምስኪኖቹ የቻርሎቴ ቤተሰቦች በአሁኑ ሰአት ምን
እየተሰማቸው እንደሆነ አስበው እስቲ? የጠፋው ልጅህ ቢሆን ምን ይሰማህ
ነበር?” ብሎ ልሂድ ወይስ ልቅር እያለ ወደሚያመነታው ልጁ ወደ አንቶኒዮ
አመለከተው፡፡
ይሄኔም የልጁ አባት ተረጋጋ፡፡ “እና አንቶኒዮ የልጅትዋ ቤት የት እንደሆነ ታውቃለህ?” ብሎ በእርጋታ ጠየቀው፡፡
“አዎን አውቀዋለሁ!” ብሎ አንቶኒዮ ፈገግ አለ፡፡ “እና እኔ ነገሮቹን አልረሳም፡፡ ከፈለግክ አሁን ቤቷ ልወስድክ እችላለሁ፡፡” ብሎ መለሰለት፡፡
ፍሬድሪኩ ዚዳን ሃያዎቹ መጀመሪያ ላይ የምትገኝ ወጣት ሴት ናት፡፡ፀጉሯ አመድማ ቡኒ እና አጭር ነው፡፡ ፊቷም ሞላ ብሎ ነጣ ያለ ስለሆነ በአርባዎቹ ዕድሜዋ ላይ የምትገኝ ሴት ያስመስላታል፡፡ የለበሰችው ልብስ
ግን ይህንን ነገሯን የሚሸፍንላት አይነት ነው፡፡ የበሩን ደውል ሰምታ ለዊልያምስ ስትከፍትለት ዊልያምስ በጣም አጭር ቀሚሷን፣ ነጭ ቲሸርት እና ከቦዲዋ ስር የሚታየውን የጡት ማስያዣዋን ተመለከተ፡፡ ዊልያምስም የመጣበትን ምክንያት ሲያሳውቃት ፍሬድሪኩ ቤትዋ እንዲገባ በትህትና ጠየቀችው፡፡
“ከበጎ አድራጎት ሀላፊዋ ሴትዮ ውጪ አንተ ብቻ ነህ ስለ ቻርሎቴ ለመጠየቅ እዚህ ድረስ የመጣኸው” ብላው እንዲቀመጥ ሶፋው ላይ ያሉትን
ጨርቆች ወደ አንድ ጎን ሰበሰበችለት።
“የትኛዋ ሴትዮ?”
“የአፈላላጊ ድርጅቱ ሀላፊን ለማለት ነው” ብላ ፍሬድሪኩ ግልፅ አደረገችለት እና በመቀጠልም “እዚህ ካሉት ፖሊሶች በበለጠ መልኩ ቻርሎቴን ፈልጎ ለማግኘት በየቦታው ፎቶዎቿን በመለጠፍ ፍለጋቸውን ሲያደርጉ ነበሩ።”
ይሄ ጥሩ ነገር ሳይሆን አይቀርም ብሎ ዊልያምስ በውስጡ አሰበ፡፡
“ምክንያቱም ከተከር እና ሜሪ ክላንሲ እንደተረዳው ቫለንቲና ባደን እና የበጎ
አድራጎት ድርጅት በቅርቡ ብቻ እንዳገኟቸው ነው፡፡ ለዚያውም በቴሌቪዥን ቀርበው ስለጠፋችው ልጃቸው እንዲናገሩ ለማድረግ ነው ያገኟቸው።
ቫለንቲና ባደን ገና ቻርሎቴ ከጠፋችበት ጊዜ ጀምሮ በቻርሎቴ ጉዳይ ፍላጎት ኖሯት ትንቀሳቀስ እንደነበር ስላወቀ ጥሩ ነገር አልተሰማውም። ነገሩ ጥሩ ቢሆን ኖሮ ለቻርሎቴ ወላጆች የቻርሎቴን ጓደኛ ፍሬድሪኩን አግኝታ እንዳነጋገረቻት ተነግራቸው ነበር፡፡
የአሜሪካ ፖሊስ በቻርሎቴ መጥፋት ጉዳይ ላይ ምርመራ እንደሚያደርጉ በወቅቱ ተነግሮኝ ነበር፡፡ ነገር ግን እስካሁን ድረስ አንድም ፖሊስ እኔን አላገኘኝም" አለችው ፍሬድሪኩ፡፡
እንግሊዘኛዋን የምትናገረው በፈረንሳይኛ ዘይቤ (ቅላፄ) መሆኑን ያስተዋለው ዊልያምስ ስለ እዚህ ጉዳይ ሲጠይቃት “ልጅ እያለሁ ከቤተሰቤ ነበር የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተማርኩት። አሁን ላይ ደግሞ እስፓኒሽ እና ጣልያንኛ በደንብ መናገር
እችላለሁ፡፡ ስለዚህም ይመስለኛል እዚህ ሀገር ቀለል ብሎኝ የምኖረው።
ቻርሊ ግን እስፓኒሽ ብዙም ስለማትችል ሰዎች ያገልሏት ነበር፡፡ ለስራው አዲስ እና ልጅ ስለነበረች እኔ እንድተረጉምላት ትጠይቀኝ ነበር።በእግዚአብሔር በጣም ነበር የምታሳዝነው፡፡
“እዚህ ለወራት ያህል ለእንክሪቶ ቤተሰብ እየሰራች ስትኖር እንዴት ትኖር እንደነበር ማወቅ እፈልጋለሁ” ብሎ ዊልያምስ ሲጠይቃት ፍሬድሪኩም ወደ እሱ ዘንበል ብላ በጉጉት እየተመለከተችው “እሺ ስለ እሷ ምንድነው ማወቅ የፈለከው?” ብላ ጠየቀችው፡፡
እሷ ትሰራበት የነበረውን ቤተሰብ ቻርሎቴ የወንድ ጓደኛ የላትም ነው ያሉኝ፡፡ ይህ እውነት ነው?”
“እነርሱ ስላላዩ ፍቅረኛ የላትም ቢሉ ችግር የለውም!!!”
“ነገር ግን ቻርሊ ከሆነ ሰው ጋር የፍቅር ግንኙነት ነበራት፡፡” ይሄንን ነገር ደግሞ ለፖሊሶች ነግሬያቸው ነበር፡፡የጠፋችውም ያን ምሽት እሱን
ልታገኝ ሄዳ ሳለ ነው ብዬ ብነግራቸውም በዚህ ጉዳይ ላይ ግን ፖሊሶቹ ምንም አይነት ፍላጎት ሲያሳዩ አላየሁም” አለችው።
“እኔ ስለ እሱ በጣም ማወቅ እፈልጋለሁ” አላት እና ዊልያምስ በመቀጠልም “በአካል አግኝተው ታውቂያለሽ? ስሙንስ ታውቂዋለሽ?” ብሎ ጠየቃት፡፡ ፍሬድሪኩም ራስዋን በአሉታ ነቀነቀች፡፡
“አላውቀውም በቃ ሰውዬው ሚስጥር ነበር፡፡ ቻርሊ ሁሌም ስለእሱ ሳታወራኝ ያደረችበት ቀን የለም፡፡ ፍቅረኛዋ ባለ ትዳር ነው፡፡ በእድሜም ከእሷ በጣም ይበልጣታል፡፡ ስለዚህ ሰውዬውን ልታገናኘኝም ሆነ ስለ እሱ ማንነት ልትነግረኝ አልቻለችም” ብላ ስትነግረው ዊልያምስ በጣም በጉጉት እያዳመጣት ነበር፡፡
“ሜክሲኳዊ ነው ወይስ አሜሪካዊ?”
“ስለ ዜግነቱ ስታወራ ሰምቼ አላውቅም፤ ግን የዚህ ሀገር ሰው ይመስለኛል ወይም ግምቴ ስህተት ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ለብዙ ጊዜያት ወደ ሌሎች ሀገሮች በስራ ምክንያት የሚንቀሳቀስ ይመስለኛል፡፡ ማለቴ ብዙውን ጊዜ ከተማ ውስጥ አይገኝም ነበር፡፡ ባይገርምህ እሱ ወደ ውጪ ሀገር ለስራ በሚወጣባቸው ጊዜያት ልክ ሙጭሊቷ እንደጠፋባት እናት ድመት ነበር ያደርጋት የነበረው።
ዊልያምስ ማስታወሻ እየወሰደ “እንዴት እንደተገናኙ ታውቂያለሽ?” ብሎ
ፍሬድሪኩም ዝም ብላ ለጥቂት ሰከንዶች ስታስብ ቆየችና በመቀጠልም
“ከእሱ ጋር የተገናኙት
👍1
#የወድያነሽ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በኀይለመለኮት_መዋዕል
...አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ ለተለመደው የሥራ ጉዳይ ሳይሆን ለግላዊ ጉዳዩ ወደ አለቃዬ ጽሕፈት ቤት ገባሁ፡፡ በመጠኑ ግልጽ ሆኖ መናገር ፈቃድ በማግኘት በኩል ነገሩን የሚያፋጥንልኝ ስለ መሰለኝ ያጋጠመኝን ጉዳዬ ቀነጫጭቤ በሾላ በድፍን ዘዴ አስረዳሁ፡፡ ንግግሬን እንደ ጀመርኩ የወዲያነሽ ጆሮዬ ላይ ለጠፍ ብላ የምታበረታታኝ መሰለኝ፡፡
አለቃዩ አንደበቱን አለስልሶና የዝቅተኝነትን ስሜት በሚገልጹ ቃላት ተጠቅሞ የሚጠይቃቸውን ሰው ስለሚወዱ ጆሮአቸውን አቁመው ሰሙኝ::
የጉዳዩን አሳሳቢነትና መደረግ የሚገባውን ውጣ ውረድ ሁሉ ከኑሮ ልምዳቸው ስላወቁልኝ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ እያመለከትኩ ለመሔድ እንደምችል ካንዳንድ ግዴታዎች ጋር ነገሩኝ፡፡ አዎ ጌታነህ ከባድ ግዴታ ያለብኝ ሰው ነኝ።
የመጀመሪያዋን ቃታ ሳብኩ! ማመልከቻዪን ለዕጓለ ማውታው የበላይ
ባለሥልን ለማቅረብ የሐሳቤ ዝግጅት ተጠናቀቀ። የእኔንና የባለቤቴን
የግንኙነት መነሻ፣ የወላጆቼን የአመለካከት አቋም፣ እንዲሁም የልጃችን
ሕይወት ለምንና እንዴት ለዚያ ዕጓለ ማውታ እንደበቃ ተንትኖ የሚያስረዳ
ጽሑፍ ማዘጋጀት እንዳለብኝ ከየወዲያነሽ ጋር ተነጋገርንበት።
ማታ ከት/ቤት መልስ ግራና ቀኝ ተቀምጠን ሐሳብ ለማቀነባበር
ተፍጨረጨርን፡፡ ከጉዳዩ አፈጻጸም ጋር በጣም ተፃራሪ የሆነ አቋም ቢኖረኝም ሁኔታውን ሁሉ ተቋቁሞ ሌላ አመቺ ሁኔታን መፍጠር ግን የማይቀር ግዴታ ሆነ፡፡ በመጠኑ ሞጫጭሬ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ገደማ ለወጉ ያህል ጋደም አልኩ።ቁንጫውን ለማራገፍ እንደሚንደባለል ውሻ አልጋዩ ላይ መንከባለል እንጂ እንቅልፍ በማጣቴ ሁለት ሰዓት ያህል ቆይቼ ተነሣሁ፡፡ አካባቢዬ ጸጥ በማለቱ ሐሳቤን በቅደም ተከተል ለማስፈር ውጫዊ ችግር አልገጠመኝም፡፡ ምንም እንኳ የእኔና የወዲያነሽ የሕይወት ገድል በሁለትና በሦስት ገጽ ጽሑፍ ተዘርዝሮ የማያልቅ ቢሆንም መቆነጻጸሉ ግን የግድ አስፈላጊ ነበር፡፡ የወዲያነሽ በወላጆቼ ቤት ውስጥ ሠራተኛ ሆና ማገልገሏን፣ በእርግዝናዋ
ወራት ከቤት መባረሯን፣ የእኔን ማንነትና ያረገዘችውም ከእኔ እንደ ነበር፣
በችግርና በእጦት ተንገላታ ልጅዋን በጭካኔ ሳይሆን በአስገዳጅ የኑሮና የጊዜ ሁኔታ አሳዳጊ እንዲያገኝ ብላ ጥላው መጥፋቷን፣ ከዚያም በወንጀለኛነት ተይዛ አምስት ዓመት መታሰሯን፡ ልጁም በድርጅቱ አማካይነት በማደግ ላይ መሆኑን በልክ በልኩ አሳምሬ ጻፍኩ፡፡ በተጨማሪም እኔና የልጄ እናት በነበረንና ባለን እውነተኛ ፍቅር ትዳር መሥርተን ኣብረን በመኖር ላይ
መሆናችንን አከልኩበት። ቀላል በሆነ አገላለፅ የተቀነባበረ ማመልከቻ
ተዘጋጀ፡፡
በመጨረሻም ድርጅቱ ይህን እስከ ዛሬ ድረስ በጥንቃቄ ያሳደገልንን ልጅ በሕጋዊ መንገድ አስረክቦን ልጃችንን ማሳደግ እንችል ዘንድ የሚጠይቅ ማለፊያ መደምደሚያ አደረግሁለት። ረቂቁን ገልብጬ ስጨርስ ሰማይና መሬት ተላቀቀ። የወዲያነሽ ከእንቅልፏ ነቃች፡፡ አልጋውና የተቀመጥኩበት ወንበር አፍና አፍንጫ ነበሩ። መለስ ብዬ ስመለከታት ካንገቷ ቀና ብላ በድንጋጤ ታስተውለኛለች፡፡ እጆቿን በትከሻዬ ላይ አሳልፋ ጣቶቿን ደረቴ ላይ አንጠለጠለቻቸው። የተበታተነው ጸጉሯ አንገቴ ላይ ሲኩነሰነስ በጣም
እንደ ተጠጋችኝ አወቅሁ፡፡ ተቀምጬ በማደሬ አካላቴ ዝሏል፡፡ የወዲያነሽን
ሐሳብ ላይ ጣልኳት፡፡ በቀኙ ትከሻዬ ላይ ደፋ አለች። በአንገቴ ሥር የተጋደመውን ክንዷን እየደባበስኩ «እንግዲህ አንድ ጊዜ ጀምሬዋለሁ፣ ፍጻሜውን ሳላይ ፊቴን አላዞርም» አልኩና ጽሑፉን አነበብኩላት። የሐሳብ ሰመመን ይዟት ነጎደ። የጻፍኩትን ማመልከቻ ሳጣጥፍ በአእምሮዬ ውስጥ
የተረገዘው ፍላጎቴ ዕለተ ልደቱ እንደ ደረሰ ታወቀኝ፡፡ ውጤቱን በግምት ሳሰላስል የወዲያነሽ ከአልጋው ላይ ወረደች፡፡
ቁርሴን በልቼ ከቤት ስወጣና መኪና አስነሥቼ ስሔድ የማልመለስ ስለ መሰላት ዐይኖቿ ከላዪ ላይ ሳይነቀሉ ተለይቻት ሔድኩ።
ማመልከቻዬን ለባለ ሥልጣኑ ከማቅረቤ በፊት መኪናዬ ውስጥ ሁለት ጊዜ ወጣሁት። የድፍረት ወኔ አጥለቀለቀኝ፡፡ አረማመዴ ጎምላላ ሆነ።አንኳኩቼ ስገባ መላ ሰውነቴ ተሟሟቀ። ማመልከቻዬን ሳቀርብ በሐተታው ርዝመት እንጂ በዘረዘርኩት ከፊል ምስጢር ቅንጣት ታህል አላፈርኩም፡፡አያሳፍርማ!! እንዲያውም ማቀርቀሬና መደንገጤ ቀርቶ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማቅረብ ተዘጋጀሁ፡፡ ለሦስት ደቂቃዎች ያህል ታሪኩን ያላንዳች እንቅስቃሴ
አነበቡት። የታሪኩ አነሳና አካሔድ ስላስደነቃቸው ራሳቸውን ይነቀንቁ
ጀመር፡፡ ስሜታቸውና ሁኔታቸው ስላፍነከነከኝ የተስፋ ምጥ አጣደፈኝ፡፡
የሚያስደንቅ ዐረፍተ ነገር ሲያጋጥማቸው ንባባቸውን እያቋረጡ ስለሚመለከቱኝ የምትወጂውን ታሚያለሽ እንደ ተባለች ፈሰሰ ሁለመናዬ በደስታ ተነከረ፡፡ ሁለቱን ገጾች ጨርሰው ሦስተኛዉን ሲጀምሩ ወረቀቱን አጠፍ አድርገው ጠረጴዛውን በሁለት ክንዳቸው ተመረኮዙ። ከእግር ጥፍሬ እስከ ራስ ጸጉሬ ተመለከቱኝ። እንደገና ደግሞ «ልጄን በችግርና በሥቃይ ከመግደል ይልቅ ምናልባት ርኅሩኅ አሳዳጊና ሰብሳቢ ቢያገኝ ብዩ ብዙ ሕዝብ ከሚተላለፍበት መንገድ
ላይ በጨርቅ ጠቅልዩ ጣልኩት» የሚለውን የእናትየዋን አነጋገር ጽፌው ስለ ነበር ጮክ ብለው አነበቡት።
ምንም እንኳን እሷን ለመርዳትና ልጀንም ለማሳደግ ሙሉ ችሎታ ቢኖረኝም ከቤት የተባረረችው በሌለሁበት ጊዜ ስለነበርና ኋላም አድራሻዋን ለማግኘት ባለመቻሌ ይህ የአንድ ትውልድ የመጥፎ ልማድ ድርሻ ሊደርስብን ቻሏል የሚለውን ሐተታ በቀዳሚው የድምፅ ሁኔታ ደገሙት። አንብበው ከጨረሱ በኋላ ላቀረቡልኝ ጥያቄ የተብራራ ኣጥጋቢ መልስ ሰጠሁ፡፡ ጥያቄ በሚያቀርቡበትና መልስ በሚሰሙበት በሚያደርጉት ከፍተኛ ጥንቃቄ የጦር ስልት እንዳይበላሽበት የሚከታተልና የውጊያ ስልት ሚዛን የሚቆጣጠር የጦር አበጋዝ ይመስላሉ፡፡ መልሶቼን ሁሉ እያጣጣሙ ተራ በተራ ዋጧቸው::
ለእርሳቸው የአንድ ጉዳይ ተራ ውጥን ቢሆንም፡ ለእኔ ግን አንድ አነስተኛ የትግል ምዕራፍ ነበር፡፡ ሙሉ ተስፋ በማይሰጥ ሁኔታ ቀጠሮ ተቀብዩ ወጣሁ፡፡
ጉዳዩ በቀላሉ የማይፈጸም በመሆኑ ድርጅቱ ጥያቄውን አብላልቶ ከአንድ ውሳኔ ላይ ለመድረስ በጉዳዩ ላይ አተኮረበት።
ደጅ ደጁን ፍሬ ሐሳብ የሚያቀብለኝና በጎደለ የሚሞላልኝ ጉልላት ነበር፡፡ በየቀጠሮው ቀን ስቀርብ የሚጠብቀኝ ጥያቄ ከዕለት ወደ ዕለት እንደ
ስንቅ ሟሸሸ፡፡
አነጣጥሬ የለቀቅሁት የሰላም ቀስት ዒላማውን መታ፡፡ ልክ ባሽመቅሁ
በኻያ አንደኛዉ ቀን የድርጅቱ ደንብ እና ሌላውም ሕግ በሚፈቅደው መሠረት ልጁን የምረከብበት ቀን ተነገረኝ፡፡ ባለቤትህን ይዘህ እንድትቀርብ
ተብዬ ስለ ነበር የወዲያነሽን ተነሽ አልኳት፡፡ ዶፍ እንደ ወረደበት የፍየል
ግልገል አካላቷ ተሽማቀቀ፡፡ ልማደኛ እንባዋ አትንካት ሲል ተንቆረዘዘ፡፡
አስታራቂ ሐሳብ ስላልነበረ ተረታች፡፡ «እንዴት ብዩ ከሰው ፊት እቀርባለሁ?
ያለፈውን አድራጎቴን ሁሉ ቢጠይቀኝስ ምን እመልሳለሁ? ይቺ ጨካኝ
አረመኔ ቢሉኝስ ምን እላለሁ? አንተን እንዳልኩህ ነው የምላችው?» ብላ
በሥጋት ጠየቀችኝ። እእምሮዋ ተናውጦ እንዳይናጋ የፈጸምሽው ሁሉ በወቅቱ
ባጋጠመሽ አስገዳጅ ሁኔታ የተደረገ ተራ ድርጊት እንጂ ይህን ሁሉ አጓጉል
ስያሜ የሚያሰጥ ባለመሆኑ አታስቢ» ብዩ ካግባባኋት በኋላ ሄድን።
በመንገድ ላይና ድርጅቱም ጽሕፈት ቤት ከመግባታችን በፊት በጣም ስለ አበረታታኋት አራት የድርጅቱ ባለሥልጣኖች በተሰበሰቡበት ክፍል ውስጥ ለጥያቄዎቻቸው ሁሉ መልስ እንድትሰጥና ሐሳቧንም ያላንዳች ግፊት
እንዲሰሙ ጥያት ወጣሁ፡፡ በአስተዋይነቷ ስለምተማመን ምን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በኀይለመለኮት_መዋዕል
...አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ ለተለመደው የሥራ ጉዳይ ሳይሆን ለግላዊ ጉዳዩ ወደ አለቃዬ ጽሕፈት ቤት ገባሁ፡፡ በመጠኑ ግልጽ ሆኖ መናገር ፈቃድ በማግኘት በኩል ነገሩን የሚያፋጥንልኝ ስለ መሰለኝ ያጋጠመኝን ጉዳዬ ቀነጫጭቤ በሾላ በድፍን ዘዴ አስረዳሁ፡፡ ንግግሬን እንደ ጀመርኩ የወዲያነሽ ጆሮዬ ላይ ለጠፍ ብላ የምታበረታታኝ መሰለኝ፡፡
አለቃዩ አንደበቱን አለስልሶና የዝቅተኝነትን ስሜት በሚገልጹ ቃላት ተጠቅሞ የሚጠይቃቸውን ሰው ስለሚወዱ ጆሮአቸውን አቁመው ሰሙኝ::
የጉዳዩን አሳሳቢነትና መደረግ የሚገባውን ውጣ ውረድ ሁሉ ከኑሮ ልምዳቸው ስላወቁልኝ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ እያመለከትኩ ለመሔድ እንደምችል ካንዳንድ ግዴታዎች ጋር ነገሩኝ፡፡ አዎ ጌታነህ ከባድ ግዴታ ያለብኝ ሰው ነኝ።
የመጀመሪያዋን ቃታ ሳብኩ! ማመልከቻዪን ለዕጓለ ማውታው የበላይ
ባለሥልን ለማቅረብ የሐሳቤ ዝግጅት ተጠናቀቀ። የእኔንና የባለቤቴን
የግንኙነት መነሻ፣ የወላጆቼን የአመለካከት አቋም፣ እንዲሁም የልጃችን
ሕይወት ለምንና እንዴት ለዚያ ዕጓለ ማውታ እንደበቃ ተንትኖ የሚያስረዳ
ጽሑፍ ማዘጋጀት እንዳለብኝ ከየወዲያነሽ ጋር ተነጋገርንበት።
ማታ ከት/ቤት መልስ ግራና ቀኝ ተቀምጠን ሐሳብ ለማቀነባበር
ተፍጨረጨርን፡፡ ከጉዳዩ አፈጻጸም ጋር በጣም ተፃራሪ የሆነ አቋም ቢኖረኝም ሁኔታውን ሁሉ ተቋቁሞ ሌላ አመቺ ሁኔታን መፍጠር ግን የማይቀር ግዴታ ሆነ፡፡ በመጠኑ ሞጫጭሬ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ገደማ ለወጉ ያህል ጋደም አልኩ።ቁንጫውን ለማራገፍ እንደሚንደባለል ውሻ አልጋዩ ላይ መንከባለል እንጂ እንቅልፍ በማጣቴ ሁለት ሰዓት ያህል ቆይቼ ተነሣሁ፡፡ አካባቢዬ ጸጥ በማለቱ ሐሳቤን በቅደም ተከተል ለማስፈር ውጫዊ ችግር አልገጠመኝም፡፡ ምንም እንኳ የእኔና የወዲያነሽ የሕይወት ገድል በሁለትና በሦስት ገጽ ጽሑፍ ተዘርዝሮ የማያልቅ ቢሆንም መቆነጻጸሉ ግን የግድ አስፈላጊ ነበር፡፡ የወዲያነሽ በወላጆቼ ቤት ውስጥ ሠራተኛ ሆና ማገልገሏን፣ በእርግዝናዋ
ወራት ከቤት መባረሯን፣ የእኔን ማንነትና ያረገዘችውም ከእኔ እንደ ነበር፣
በችግርና በእጦት ተንገላታ ልጅዋን በጭካኔ ሳይሆን በአስገዳጅ የኑሮና የጊዜ ሁኔታ አሳዳጊ እንዲያገኝ ብላ ጥላው መጥፋቷን፣ ከዚያም በወንጀለኛነት ተይዛ አምስት ዓመት መታሰሯን፡ ልጁም በድርጅቱ አማካይነት በማደግ ላይ መሆኑን በልክ በልኩ አሳምሬ ጻፍኩ፡፡ በተጨማሪም እኔና የልጄ እናት በነበረንና ባለን እውነተኛ ፍቅር ትዳር መሥርተን ኣብረን በመኖር ላይ
መሆናችንን አከልኩበት። ቀላል በሆነ አገላለፅ የተቀነባበረ ማመልከቻ
ተዘጋጀ፡፡
በመጨረሻም ድርጅቱ ይህን እስከ ዛሬ ድረስ በጥንቃቄ ያሳደገልንን ልጅ በሕጋዊ መንገድ አስረክቦን ልጃችንን ማሳደግ እንችል ዘንድ የሚጠይቅ ማለፊያ መደምደሚያ አደረግሁለት። ረቂቁን ገልብጬ ስጨርስ ሰማይና መሬት ተላቀቀ። የወዲያነሽ ከእንቅልፏ ነቃች፡፡ አልጋውና የተቀመጥኩበት ወንበር አፍና አፍንጫ ነበሩ። መለስ ብዬ ስመለከታት ካንገቷ ቀና ብላ በድንጋጤ ታስተውለኛለች፡፡ እጆቿን በትከሻዬ ላይ አሳልፋ ጣቶቿን ደረቴ ላይ አንጠለጠለቻቸው። የተበታተነው ጸጉሯ አንገቴ ላይ ሲኩነሰነስ በጣም
እንደ ተጠጋችኝ አወቅሁ፡፡ ተቀምጬ በማደሬ አካላቴ ዝሏል፡፡ የወዲያነሽን
ሐሳብ ላይ ጣልኳት፡፡ በቀኙ ትከሻዬ ላይ ደፋ አለች። በአንገቴ ሥር የተጋደመውን ክንዷን እየደባበስኩ «እንግዲህ አንድ ጊዜ ጀምሬዋለሁ፣ ፍጻሜውን ሳላይ ፊቴን አላዞርም» አልኩና ጽሑፉን አነበብኩላት። የሐሳብ ሰመመን ይዟት ነጎደ። የጻፍኩትን ማመልከቻ ሳጣጥፍ በአእምሮዬ ውስጥ
የተረገዘው ፍላጎቴ ዕለተ ልደቱ እንደ ደረሰ ታወቀኝ፡፡ ውጤቱን በግምት ሳሰላስል የወዲያነሽ ከአልጋው ላይ ወረደች፡፡
ቁርሴን በልቼ ከቤት ስወጣና መኪና አስነሥቼ ስሔድ የማልመለስ ስለ መሰላት ዐይኖቿ ከላዪ ላይ ሳይነቀሉ ተለይቻት ሔድኩ።
ማመልከቻዬን ለባለ ሥልጣኑ ከማቅረቤ በፊት መኪናዬ ውስጥ ሁለት ጊዜ ወጣሁት። የድፍረት ወኔ አጥለቀለቀኝ፡፡ አረማመዴ ጎምላላ ሆነ።አንኳኩቼ ስገባ መላ ሰውነቴ ተሟሟቀ። ማመልከቻዬን ሳቀርብ በሐተታው ርዝመት እንጂ በዘረዘርኩት ከፊል ምስጢር ቅንጣት ታህል አላፈርኩም፡፡አያሳፍርማ!! እንዲያውም ማቀርቀሬና መደንገጤ ቀርቶ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማቅረብ ተዘጋጀሁ፡፡ ለሦስት ደቂቃዎች ያህል ታሪኩን ያላንዳች እንቅስቃሴ
አነበቡት። የታሪኩ አነሳና አካሔድ ስላስደነቃቸው ራሳቸውን ይነቀንቁ
ጀመር፡፡ ስሜታቸውና ሁኔታቸው ስላፍነከነከኝ የተስፋ ምጥ አጣደፈኝ፡፡
የሚያስደንቅ ዐረፍተ ነገር ሲያጋጥማቸው ንባባቸውን እያቋረጡ ስለሚመለከቱኝ የምትወጂውን ታሚያለሽ እንደ ተባለች ፈሰሰ ሁለመናዬ በደስታ ተነከረ፡፡ ሁለቱን ገጾች ጨርሰው ሦስተኛዉን ሲጀምሩ ወረቀቱን አጠፍ አድርገው ጠረጴዛውን በሁለት ክንዳቸው ተመረኮዙ። ከእግር ጥፍሬ እስከ ራስ ጸጉሬ ተመለከቱኝ። እንደገና ደግሞ «ልጄን በችግርና በሥቃይ ከመግደል ይልቅ ምናልባት ርኅሩኅ አሳዳጊና ሰብሳቢ ቢያገኝ ብዩ ብዙ ሕዝብ ከሚተላለፍበት መንገድ
ላይ በጨርቅ ጠቅልዩ ጣልኩት» የሚለውን የእናትየዋን አነጋገር ጽፌው ስለ ነበር ጮክ ብለው አነበቡት።
ምንም እንኳን እሷን ለመርዳትና ልጀንም ለማሳደግ ሙሉ ችሎታ ቢኖረኝም ከቤት የተባረረችው በሌለሁበት ጊዜ ስለነበርና ኋላም አድራሻዋን ለማግኘት ባለመቻሌ ይህ የአንድ ትውልድ የመጥፎ ልማድ ድርሻ ሊደርስብን ቻሏል የሚለውን ሐተታ በቀዳሚው የድምፅ ሁኔታ ደገሙት። አንብበው ከጨረሱ በኋላ ላቀረቡልኝ ጥያቄ የተብራራ ኣጥጋቢ መልስ ሰጠሁ፡፡ ጥያቄ በሚያቀርቡበትና መልስ በሚሰሙበት በሚያደርጉት ከፍተኛ ጥንቃቄ የጦር ስልት እንዳይበላሽበት የሚከታተልና የውጊያ ስልት ሚዛን የሚቆጣጠር የጦር አበጋዝ ይመስላሉ፡፡ መልሶቼን ሁሉ እያጣጣሙ ተራ በተራ ዋጧቸው::
ለእርሳቸው የአንድ ጉዳይ ተራ ውጥን ቢሆንም፡ ለእኔ ግን አንድ አነስተኛ የትግል ምዕራፍ ነበር፡፡ ሙሉ ተስፋ በማይሰጥ ሁኔታ ቀጠሮ ተቀብዩ ወጣሁ፡፡
ጉዳዩ በቀላሉ የማይፈጸም በመሆኑ ድርጅቱ ጥያቄውን አብላልቶ ከአንድ ውሳኔ ላይ ለመድረስ በጉዳዩ ላይ አተኮረበት።
ደጅ ደጁን ፍሬ ሐሳብ የሚያቀብለኝና በጎደለ የሚሞላልኝ ጉልላት ነበር፡፡ በየቀጠሮው ቀን ስቀርብ የሚጠብቀኝ ጥያቄ ከዕለት ወደ ዕለት እንደ
ስንቅ ሟሸሸ፡፡
አነጣጥሬ የለቀቅሁት የሰላም ቀስት ዒላማውን መታ፡፡ ልክ ባሽመቅሁ
በኻያ አንደኛዉ ቀን የድርጅቱ ደንብ እና ሌላውም ሕግ በሚፈቅደው መሠረት ልጁን የምረከብበት ቀን ተነገረኝ፡፡ ባለቤትህን ይዘህ እንድትቀርብ
ተብዬ ስለ ነበር የወዲያነሽን ተነሽ አልኳት፡፡ ዶፍ እንደ ወረደበት የፍየል
ግልገል አካላቷ ተሽማቀቀ፡፡ ልማደኛ እንባዋ አትንካት ሲል ተንቆረዘዘ፡፡
አስታራቂ ሐሳብ ስላልነበረ ተረታች፡፡ «እንዴት ብዩ ከሰው ፊት እቀርባለሁ?
ያለፈውን አድራጎቴን ሁሉ ቢጠይቀኝስ ምን እመልሳለሁ? ይቺ ጨካኝ
አረመኔ ቢሉኝስ ምን እላለሁ? አንተን እንዳልኩህ ነው የምላችው?» ብላ
በሥጋት ጠየቀችኝ። እእምሮዋ ተናውጦ እንዳይናጋ የፈጸምሽው ሁሉ በወቅቱ
ባጋጠመሽ አስገዳጅ ሁኔታ የተደረገ ተራ ድርጊት እንጂ ይህን ሁሉ አጓጉል
ስያሜ የሚያሰጥ ባለመሆኑ አታስቢ» ብዩ ካግባባኋት በኋላ ሄድን።
በመንገድ ላይና ድርጅቱም ጽሕፈት ቤት ከመግባታችን በፊት በጣም ስለ አበረታታኋት አራት የድርጅቱ ባለሥልጣኖች በተሰበሰቡበት ክፍል ውስጥ ለጥያቄዎቻቸው ሁሉ መልስ እንድትሰጥና ሐሳቧንም ያላንዳች ግፊት
እንዲሰሙ ጥያት ወጣሁ፡፡ በአስተዋይነቷ ስለምተማመን ምን
#የተወጋ_ልብ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
በሌቱና ወላጆች ቤት ላይ የሥጋት አሞራ ረጃጅም ክንፎቹን ዘርግቶ
በቅርብ ርቀት በማንዣበብ ላይ ይገኛል፡፡ መጀመሪያ ጃኖ ከዛሬ ነገ ምን ያመጣብን ይሆን? ምን ያደርገን ይሆን? በሚል ጭንቀት ተውጠው ከከረሙ በኋላ በተፈጠረው ትንቅንቅ ጉዳት የደረሰበት ባላባት ቱሬ ደግሞ ምን ፍጠሩ? ምን ውለዱ ይለን ይሆን? ምንስ ያስደርገን ይሆን? በሚል ተጨማሪ ጭንቀት ተውጠው እንቅልፍ አጥተው ከርመዋል።
ሴት ልጅ ስትወልድ ወላጆች በደስታ ይፈነድቃሉ። ሴት ልጅ ብር ነች።ሴት ልጅ ንብረት ነች፡፡ ለአቅመ ሄዋን ደርሳ በባህሉ መሰረት ለጋብቻ ስትጠየቅ በገበራ ቤተሰቦቿን ትክሳለች፡፡ በተለይ መልኳ ቀንቶ ዕድሏ ተሳክቶ ባለንብረት ለትዳር የሚጠይቃት ከሆነ ደስታው እጥፍ ድርብ
ነው፡፡ የቁም ከብቶች ከበግና ከፍየል ጀምሮ ሰንጋ ፈረስ ወይንም ምርጥ ሰጋር በቅሎ ለወላጆቿ በገበራ መልክ ታመጣለች ታሸልማለች። የሌቱና
ወላጆች ምኞታቸውና ተስፋቸው ይሄው ነበር፡፡ ሌቱና ተድራ የምታንጋጋው የገበራ ንብረት እየታያቸው በደስታ ነበር የኖሩት፡፡ ሴት ልጅ ለትዳር ምርጫ ዕድል አይሰጣትም፡፡ የወደደችውን ያፈቀረችውን ማግባት አትችልም፡፡ ቢጥማትም ባይጥማትም ወደደችም ጠላችም ፊቷ በነጠላ
ተሸፍኖ ወላጆቿ ከተስማሙበት ጋር ተቆራኝታ መነዳት ግዴታዋ ነው።የሷ ትዳር ጣዕም የሚቀመሰው በወላጆቿ ምላስ ጫፍ ነው። በራሷ ስሜት አጣጥማ የጣፈጣትን የመብላት ያልጣፈጣትን የመተው መብት
ማን ፈቅዶላት? እነሱ ቀምሰው ካጣጣሙላት መቼ አነሳትና?!
ሴቱና ግን ምኞቷና ፍላጎቷ ይሄ እንዲሆን አልነበረም፡፡ ዕድለኛ ሆና
አብሯት ባደገ ወጣት ፍቅር ላይ ከወደቀች ወዲህ ሁል ጊዜም የምትመኘውና የምታልመው እሱን አግብታ ልጅ ወልዳ መሳምን ዘር ዘርቶ መቃምን ነበር፡፡ አዎን ጃኖን! ከጭቃ ማቡካት ጀምሮ አብሯት ያደገው ጃኖን! ለአካለ መጠን ደርሰው መተፋፈር የጀመሩት ጃኖን! የልጅነት ትንሿ ልቧ የደነገጠችለት ጃኖን ብቻ ነው ቀን ከለሊት የምታሰላስለው።
ጃኖም ሌቱናን አግብቶ ልጅ ወልዶ የሚስምበትን በፍቅር ተደስተው የሚኖሩበትን አዲስ ህይወት በዐይነ ህሊናው አሻግሮ እየተመለከተ በተስፋ ሲጠባበቅ ቆየ፡፡ ይሁን እንጂ እሱ እንደሚያስበው ሁሉ እሱ እንደሚመኘው ሁሉ ሌቱናን ታስብ ይሆን? ሌቱናስ ትመኝ ይሆን? ለዚህ ጥያቄው ምላሽ የሚያገኝበትና ቁርጡን የሚያውቅበት ቀን እጅግ ራቀበት። “ጃኖ! አንተ እኮ አብሮ አደግ ወንድሜ ነህ እንዴት እንደዚህ ያለውን ከንቱ ሀሳብ ታስባለህ?” ብላ ቅስሙን የምትሰብረው ወይንም ደግሞ ፍላጎትህ
ፍላጎቴ ምኞትህ ምኞቴ ነው ብላ በደስታ ፈንድቃ እሱንም የምታስፈ
ነድቀውና የምታስቦርቀው ከነኝህ ከሁለቱ አማራጮች አንዱን መርጣ
ቁርጡን የምታሳውቀው ቀን እስከሚደርስለት ድረስ ውስጥ ውስጡን በፍቅር ሲሰቃይ ለብዙ ጊዜ ቆየ፡፡ ጊዜው ይቆይ እንጂ ትዕግስቱ መራራ ሬት ሳይሆን ጣፋጭ የወይን ፍሬ በማፍራት ላይ ነበረች፡፡ ቀስ በቀስ ያቺ ጣፋጭ የፍቅር ወይን በስላ ለመበላት መድረሷን የሚያውቅበት አስገገራሚ ዕለት እየደረሰችለት ነበር፡፡ ምንግዜም ከዐይነ ህሊናው የማትጠፋው ያቺ ውብ ቀን የብሩህ ተስፋ እቅፍ አበባዋን ለጃኖ ይዛ ከተፍ
አለች፡፡
አዝመራው ተንዠርጎ ምርቱን አግቶ ማስጎምጀት በጀመረበት በክረምቱ ወቅት በግብርና ሙያው የሚደነቀው ጃኖ ሹሩባ ማውጣት በመጀመረው የበቆሎ ማሳው ውስጥ ደፋ ቀና እያለ አረሙን በማጭድ በመመንጠር ላይ ነበር፡፡ ዝናቡ ያካፋል፡፡ እሱ ደግሞ እንጉርጉሮውን በዚያ ማለፊያ ድምፁ እያዥጎደጎደ አረሙን ያቀላጥፈዋል።“ጠቀሲስስ መዕስ
ስስስ ..ቋ!...ቋ!” እያደረገ የበቆሎ አገዳውን ግራና ቀኝ እየገፋ ወደሱ የሚመጣ ኮቴ ተሰማው። ጆሮውን አቀና፡፡ፊቱን ድምፅ ወደስማበት አቅጣጫ አዞረ። ማጭዱን አስተካከለና እንደ ማድባት አለ፡፡ ያንን ያማረ ቡቃያውን ሊያጠፋ ጮርቃውን በቆሎ እየገሽለጠ ሊቦጠቡጥ የመጣ ከርከሮ ወይንም ጃርት ይሆናል ብሎ ገመተ።በዚያ በማጭድ አንገቱን ሊቆርጠው አደፈጠ። የሆነ ነገር ውልብ አለበት። ዐይኑ ያየውን ነገር ተጠራጠረ፡፡ ጨፈነውና ገለጠው፡፡ እንደገና እንደገና.. እንደገና የማይታመን ነው። አይኖቹን ተጠራጠረ፡፡ ግን ልክ
ነው። ራሷ ሌቱና ነበረች። ፍልቅ... ፍልቅልቅ.. እያለች ተጠጋችው፡፡
“የትአባቱ! እስከመቼ ድረስ ጫካ ይመስል ሚስጥሬን ደብቄ እኖራለሁ?እስከመቼ ድረስ ውስጥ ውስጡን በፍቅር እነዳለሁ!” ብላ ቁርጡን ተናግራ ቁርጡን ከጃኖ አንደበት ለመስማት ስሜቷ ሂጂ! ሂጂ! ብሉ ገፋፍቷት ደመ ነፍሷ እየነዳ ወሰዳትና ከበቆሎው ማሳ ከአረንጓዴው ሰፊ ሳሎን ከጃኖ የበቆሎ እርሻ ውስጥ አምጥቶ ጣላት። “እኔ እኮ አብሮ አደግ ወንድምሽ ነኝ እንዴት እንደዚህ ታስቢያለሽ? ብሎ የሚያሳፍራት ከሆነም ጉዷን ለማወቅ ቆርጣ ነበር የመጣችው። ካፊያው አበስብሷታል። ጤዛው አርሷታል፡፡ጨጎጊት ቀሚሷ ላይ ተጣብቋል። እሷ ግን አንዱም ስሜት አልሰጣትም፡፡ አልተሰማትም ነበር። ከጃኖ ጋር ያላት ግንኙነት ቁርጡ የሚለይበት የመጨረሻው ቀን ነበርና እንዴት እንደመጣች ዝናቡ እንዴት አድርጎ እንደደበደባት ምንም የምታውቀው ነገር አልነበረም፡፡ ሰው እንደዚያ አድርጎ ይደሰታል ታይቶ ተሰምቶ አይታወቅም። ወደ ሰማይ እንጣጥ! ብሎ የደስታ ጮቤ ሊረግጥ ከጀለው። ማጭዱን ዳግም እንደማ ይፈልገው ሁሉ አሽቀንጥሮ ጣለው ..ከርከሮ ወይንም ጃርት መስሉት የተሰበቀው ለካስ በለይቱና ላይ ነበር? “የትአባቱ!” ብሎ ለለይቱና መዘጋጀቱ አናዶት ወደዚያ ወረወረው፡፡
በአካባቢው ያለነሱ በስተቀር ወፍ እንኳን ለምስክርነት በሌለበት በዚያ በካፊያ ውስጥ ሹልክ ብላ ከቤቷ ተደብቃ ወጥታ ገስግሳ የመጣችለትን የፍቅር ልዕልት ፍፁም በሆነ የደስታ ስሜት ተውጦ ወደ ውስጡ ጠቅልሎ ሊያስገባት እጆቹን እንደ አሞራ ክንፍ ግራና ቀኝ ዘረጋላትና
“ቱ!” ብሎ ጮኽ፡፡ ሌቱናም ግራና ቀኝ በተዘረጉት እጆቹ መካከል ሄዳ
ልክክ አለች፡፡ ከሚያካፋው ካፊያ ከቅዝቃዜው እንዲያድናት ጭምር ከተገላጠው ደረቱ ላይ ጥብቅ አለችበት፡፡ ጃኖ በህልሙ እንጂ በውኑ አልመስለውም፡፡ የሱ ሌቱና የሱ ፍቅር የዛሬ አመጣጧ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሳ ቁርጧን ለማወቅ አስባበት መሆኑን አወቀ። እሱ እንደሚያፈቅራት ሁሉ እሷም የምታፈቅረው መሆኑን ተገነዘበ፡፡ እንዳቀፋት ሰውነቱ ሙቀት የሚያመነጭ ጀነሬተር ሆነ። ትኩሳቱ አሻቀበ፡፡ ለዘመናት ውስጥ ውስጡን ሲንተከተክ የኖረ ፍቅር ያመነጨው ትኩሳት! ሌቱናም በትኩሳቱ ውስጥ አተኮሰች፡፡ በሙቅ ሰውነቱ ውስጥ በስሜት ፈሰሰች፡፡ ከዚያም
በእፍረት ስሜት በተዋጡት ዐይኖቿ ዐይን ዐይኖቹን ሽቅብ እያየች “ጃኖ! ጃኖ! ትወደኛለህ? ታፈቅረኛለህ? ቁርጡን ብቻ። የመጨረሻውን ንገረኝና
ቁርጤን ልወቀው። አንድ ቃል በቃ... አንድ..ቃል” ዐይኖቿ በእንባ ተሞሉባት። ፀጥ አለች።
ለምን እስከዛሬ ድረስ ቁርጡን አልነገርከኝም፣ ለምን ያንቺው ነኝ አላልክኝም መሆኑ ነው፡፡ እንባና ሳግ ተናነቋትና ልሳኗ ተዘጋ፡፡ ጃኖም ቁልቁል ተመለከታት። በደስታ እንደሰከረ ፍዝዝ ባሉት ዐይኖቹ በስስት አስተዋላት፡ የፍቅሩን ጥልቀት ለመግለፅ ቃላት አጠሩት፡፡ ውስጥ ውስጡን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
በሌቱና ወላጆች ቤት ላይ የሥጋት አሞራ ረጃጅም ክንፎቹን ዘርግቶ
በቅርብ ርቀት በማንዣበብ ላይ ይገኛል፡፡ መጀመሪያ ጃኖ ከዛሬ ነገ ምን ያመጣብን ይሆን? ምን ያደርገን ይሆን? በሚል ጭንቀት ተውጠው ከከረሙ በኋላ በተፈጠረው ትንቅንቅ ጉዳት የደረሰበት ባላባት ቱሬ ደግሞ ምን ፍጠሩ? ምን ውለዱ ይለን ይሆን? ምንስ ያስደርገን ይሆን? በሚል ተጨማሪ ጭንቀት ተውጠው እንቅልፍ አጥተው ከርመዋል።
ሴት ልጅ ስትወልድ ወላጆች በደስታ ይፈነድቃሉ። ሴት ልጅ ብር ነች።ሴት ልጅ ንብረት ነች፡፡ ለአቅመ ሄዋን ደርሳ በባህሉ መሰረት ለጋብቻ ስትጠየቅ በገበራ ቤተሰቦቿን ትክሳለች፡፡ በተለይ መልኳ ቀንቶ ዕድሏ ተሳክቶ ባለንብረት ለትዳር የሚጠይቃት ከሆነ ደስታው እጥፍ ድርብ
ነው፡፡ የቁም ከብቶች ከበግና ከፍየል ጀምሮ ሰንጋ ፈረስ ወይንም ምርጥ ሰጋር በቅሎ ለወላጆቿ በገበራ መልክ ታመጣለች ታሸልማለች። የሌቱና
ወላጆች ምኞታቸውና ተስፋቸው ይሄው ነበር፡፡ ሌቱና ተድራ የምታንጋጋው የገበራ ንብረት እየታያቸው በደስታ ነበር የኖሩት፡፡ ሴት ልጅ ለትዳር ምርጫ ዕድል አይሰጣትም፡፡ የወደደችውን ያፈቀረችውን ማግባት አትችልም፡፡ ቢጥማትም ባይጥማትም ወደደችም ጠላችም ፊቷ በነጠላ
ተሸፍኖ ወላጆቿ ከተስማሙበት ጋር ተቆራኝታ መነዳት ግዴታዋ ነው።የሷ ትዳር ጣዕም የሚቀመሰው በወላጆቿ ምላስ ጫፍ ነው። በራሷ ስሜት አጣጥማ የጣፈጣትን የመብላት ያልጣፈጣትን የመተው መብት
ማን ፈቅዶላት? እነሱ ቀምሰው ካጣጣሙላት መቼ አነሳትና?!
ሴቱና ግን ምኞቷና ፍላጎቷ ይሄ እንዲሆን አልነበረም፡፡ ዕድለኛ ሆና
አብሯት ባደገ ወጣት ፍቅር ላይ ከወደቀች ወዲህ ሁል ጊዜም የምትመኘውና የምታልመው እሱን አግብታ ልጅ ወልዳ መሳምን ዘር ዘርቶ መቃምን ነበር፡፡ አዎን ጃኖን! ከጭቃ ማቡካት ጀምሮ አብሯት ያደገው ጃኖን! ለአካለ መጠን ደርሰው መተፋፈር የጀመሩት ጃኖን! የልጅነት ትንሿ ልቧ የደነገጠችለት ጃኖን ብቻ ነው ቀን ከለሊት የምታሰላስለው።
ጃኖም ሌቱናን አግብቶ ልጅ ወልዶ የሚስምበትን በፍቅር ተደስተው የሚኖሩበትን አዲስ ህይወት በዐይነ ህሊናው አሻግሮ እየተመለከተ በተስፋ ሲጠባበቅ ቆየ፡፡ ይሁን እንጂ እሱ እንደሚያስበው ሁሉ እሱ እንደሚመኘው ሁሉ ሌቱናን ታስብ ይሆን? ሌቱናስ ትመኝ ይሆን? ለዚህ ጥያቄው ምላሽ የሚያገኝበትና ቁርጡን የሚያውቅበት ቀን እጅግ ራቀበት። “ጃኖ! አንተ እኮ አብሮ አደግ ወንድሜ ነህ እንዴት እንደዚህ ያለውን ከንቱ ሀሳብ ታስባለህ?” ብላ ቅስሙን የምትሰብረው ወይንም ደግሞ ፍላጎትህ
ፍላጎቴ ምኞትህ ምኞቴ ነው ብላ በደስታ ፈንድቃ እሱንም የምታስፈ
ነድቀውና የምታስቦርቀው ከነኝህ ከሁለቱ አማራጮች አንዱን መርጣ
ቁርጡን የምታሳውቀው ቀን እስከሚደርስለት ድረስ ውስጥ ውስጡን በፍቅር ሲሰቃይ ለብዙ ጊዜ ቆየ፡፡ ጊዜው ይቆይ እንጂ ትዕግስቱ መራራ ሬት ሳይሆን ጣፋጭ የወይን ፍሬ በማፍራት ላይ ነበረች፡፡ ቀስ በቀስ ያቺ ጣፋጭ የፍቅር ወይን በስላ ለመበላት መድረሷን የሚያውቅበት አስገገራሚ ዕለት እየደረሰችለት ነበር፡፡ ምንግዜም ከዐይነ ህሊናው የማትጠፋው ያቺ ውብ ቀን የብሩህ ተስፋ እቅፍ አበባዋን ለጃኖ ይዛ ከተፍ
አለች፡፡
አዝመራው ተንዠርጎ ምርቱን አግቶ ማስጎምጀት በጀመረበት በክረምቱ ወቅት በግብርና ሙያው የሚደነቀው ጃኖ ሹሩባ ማውጣት በመጀመረው የበቆሎ ማሳው ውስጥ ደፋ ቀና እያለ አረሙን በማጭድ በመመንጠር ላይ ነበር፡፡ ዝናቡ ያካፋል፡፡ እሱ ደግሞ እንጉርጉሮውን በዚያ ማለፊያ ድምፁ እያዥጎደጎደ አረሙን ያቀላጥፈዋል።“ጠቀሲስስ መዕስ
ስስስ ..ቋ!...ቋ!” እያደረገ የበቆሎ አገዳውን ግራና ቀኝ እየገፋ ወደሱ የሚመጣ ኮቴ ተሰማው። ጆሮውን አቀና፡፡ፊቱን ድምፅ ወደስማበት አቅጣጫ አዞረ። ማጭዱን አስተካከለና እንደ ማድባት አለ፡፡ ያንን ያማረ ቡቃያውን ሊያጠፋ ጮርቃውን በቆሎ እየገሽለጠ ሊቦጠቡጥ የመጣ ከርከሮ ወይንም ጃርት ይሆናል ብሎ ገመተ።በዚያ በማጭድ አንገቱን ሊቆርጠው አደፈጠ። የሆነ ነገር ውልብ አለበት። ዐይኑ ያየውን ነገር ተጠራጠረ፡፡ ጨፈነውና ገለጠው፡፡ እንደገና እንደገና.. እንደገና የማይታመን ነው። አይኖቹን ተጠራጠረ፡፡ ግን ልክ
ነው። ራሷ ሌቱና ነበረች። ፍልቅ... ፍልቅልቅ.. እያለች ተጠጋችው፡፡
“የትአባቱ! እስከመቼ ድረስ ጫካ ይመስል ሚስጥሬን ደብቄ እኖራለሁ?እስከመቼ ድረስ ውስጥ ውስጡን በፍቅር እነዳለሁ!” ብላ ቁርጡን ተናግራ ቁርጡን ከጃኖ አንደበት ለመስማት ስሜቷ ሂጂ! ሂጂ! ብሉ ገፋፍቷት ደመ ነፍሷ እየነዳ ወሰዳትና ከበቆሎው ማሳ ከአረንጓዴው ሰፊ ሳሎን ከጃኖ የበቆሎ እርሻ ውስጥ አምጥቶ ጣላት። “እኔ እኮ አብሮ አደግ ወንድምሽ ነኝ እንዴት እንደዚህ ታስቢያለሽ? ብሎ የሚያሳፍራት ከሆነም ጉዷን ለማወቅ ቆርጣ ነበር የመጣችው። ካፊያው አበስብሷታል። ጤዛው አርሷታል፡፡ጨጎጊት ቀሚሷ ላይ ተጣብቋል። እሷ ግን አንዱም ስሜት አልሰጣትም፡፡ አልተሰማትም ነበር። ከጃኖ ጋር ያላት ግንኙነት ቁርጡ የሚለይበት የመጨረሻው ቀን ነበርና እንዴት እንደመጣች ዝናቡ እንዴት አድርጎ እንደደበደባት ምንም የምታውቀው ነገር አልነበረም፡፡ ሰው እንደዚያ አድርጎ ይደሰታል ታይቶ ተሰምቶ አይታወቅም። ወደ ሰማይ እንጣጥ! ብሎ የደስታ ጮቤ ሊረግጥ ከጀለው። ማጭዱን ዳግም እንደማ ይፈልገው ሁሉ አሽቀንጥሮ ጣለው ..ከርከሮ ወይንም ጃርት መስሉት የተሰበቀው ለካስ በለይቱና ላይ ነበር? “የትአባቱ!” ብሎ ለለይቱና መዘጋጀቱ አናዶት ወደዚያ ወረወረው፡፡
በአካባቢው ያለነሱ በስተቀር ወፍ እንኳን ለምስክርነት በሌለበት በዚያ በካፊያ ውስጥ ሹልክ ብላ ከቤቷ ተደብቃ ወጥታ ገስግሳ የመጣችለትን የፍቅር ልዕልት ፍፁም በሆነ የደስታ ስሜት ተውጦ ወደ ውስጡ ጠቅልሎ ሊያስገባት እጆቹን እንደ አሞራ ክንፍ ግራና ቀኝ ዘረጋላትና
“ቱ!” ብሎ ጮኽ፡፡ ሌቱናም ግራና ቀኝ በተዘረጉት እጆቹ መካከል ሄዳ
ልክክ አለች፡፡ ከሚያካፋው ካፊያ ከቅዝቃዜው እንዲያድናት ጭምር ከተገላጠው ደረቱ ላይ ጥብቅ አለችበት፡፡ ጃኖ በህልሙ እንጂ በውኑ አልመስለውም፡፡ የሱ ሌቱና የሱ ፍቅር የዛሬ አመጣጧ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሳ ቁርጧን ለማወቅ አስባበት መሆኑን አወቀ። እሱ እንደሚያፈቅራት ሁሉ እሷም የምታፈቅረው መሆኑን ተገነዘበ፡፡ እንዳቀፋት ሰውነቱ ሙቀት የሚያመነጭ ጀነሬተር ሆነ። ትኩሳቱ አሻቀበ፡፡ ለዘመናት ውስጥ ውስጡን ሲንተከተክ የኖረ ፍቅር ያመነጨው ትኩሳት! ሌቱናም በትኩሳቱ ውስጥ አተኮሰች፡፡ በሙቅ ሰውነቱ ውስጥ በስሜት ፈሰሰች፡፡ ከዚያም
በእፍረት ስሜት በተዋጡት ዐይኖቿ ዐይን ዐይኖቹን ሽቅብ እያየች “ጃኖ! ጃኖ! ትወደኛለህ? ታፈቅረኛለህ? ቁርጡን ብቻ። የመጨረሻውን ንገረኝና
ቁርጤን ልወቀው። አንድ ቃል በቃ... አንድ..ቃል” ዐይኖቿ በእንባ ተሞሉባት። ፀጥ አለች።
ለምን እስከዛሬ ድረስ ቁርጡን አልነገርከኝም፣ ለምን ያንቺው ነኝ አላልክኝም መሆኑ ነው፡፡ እንባና ሳግ ተናነቋትና ልሳኗ ተዘጋ፡፡ ጃኖም ቁልቁል ተመለከታት። በደስታ እንደሰከረ ፍዝዝ ባሉት ዐይኖቹ በስስት አስተዋላት፡ የፍቅሩን ጥልቀት ለመግለፅ ቃላት አጠሩት፡፡ ውስጥ ውስጡን
👍3
#ያልታበሱ_እንባዎች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
...በቀኝ በኩል ታጥፈው ዜሮ ሁለት ቀበሌ ውስጥ 'ግሪን ፓርክ' ተብሎ ከሚጠራው መዝናኛ በታች ወደሚገኘው ቤታቸው ሊያመሩ ሲሉ ሾፈሩ ከመኪናዋ ላይ ወርዶ ወደ እነሱ ሲራመድ አዩት፡፡ ደንገጥ ደንገጥ ብለው እያዩት ሳሉ ከአጠገባቸው ደረሰ።
«ምነው በምሽት ብቻችሁን?» አላቸው ለሰላምታ እጁን በተለይ ወደ ሔዋን እየዘረጋ።
ሔዋን የስውየውን ማንነት ወዲያው አወቀችው፤ በድሉ አሸናፊ ነው፡፡ እጇን መዘርጋት ትታ ወደ ትርፌ ደገፍ አለች፡፡ ዓይኖቿ ግን በበድሉ ላይ ስክት አሉ።
በድሉ አጭር ወፍራም ነው። ከአንገቱ ማጠር የተነሳ ጭንቅላቱ ትከሻው ላይ ቁጭ ያለ ይመስላል። መልኩ ጠቆር ያለ ጠይም ነው፡፡ አራት የፊት ጥርሶቹ
ወጣ ብለው ገጠጥ ያሎና ዓይኖቹ ትናንሽና ድፍርስርስ ያሉ ናቸው፡፡ በዕለቱ ጥቁር ቆዳ ጃኬት በነጭ ቲሸርትና ነጣ ያለ ሱሪ ለብሷል፡፡
«የእግዚአብሔር ሰላምታም ልነፈግ እንዴ?» አላት በድሉ የዘረጋውን እጁን ወደ ክንዷ አዙሮ
ያዝ እያደረጋት።
«ልቀቀኝ!» አለችው ሔዋን በጨለማው ውስጥ ፊቷን ጭምድድ አድርጋ እያየችው።
«የማነጋግርሽ ጉዳይ አለኝ፡፡» አላት ክንዷን ጠበቅ አድርጎ በመያዝ፡፡
«ስለምን ጉዳይ?»
«ቅድም አዳራሽ ውስጥ ያለቀስሽው እኔ ስላወላከፍኩሽ ከሆነ ይቅርታ ልጠይቅ እፈልጋለሁ»
«አይ! በእሱ አይደለም»
«ታዲያ ምን ሆነሽ ነው?»
«ዝምብዬ!»
«ዝምብሎማ ለቅሶ የለም !
የሆንሽው ነገር ካለ ንገሪኝ' ምናልባት ልረዳሽም እችላለሁ»
«አይ አይ ምንም ዕርዳታ አልፈልግም፡፡ ልቀቀኝና እንሂድ መሽቶብናል፡፡»አለችው ሔዋን አሁንም ክንዷን ለማስለቀቅ እየታገለች።
«በመኪና አደርሳችኋለሁ»
«አያስፈልገንም ቤታችን ቅርብ ነው»
«ቅርብ ከሆነ ታዲያ ምን አስቸኮላሽ»
ሔዋንን ንድድ አላት፡፡ ክንዷን ደግሞ ጥብቅ አድርጎ ነው የያዛት፡፡ አሁንም እየታገለች ልቀቀኝ አለበለዚያ እጮሀለሁ!» አለችው።
«እጮሀለሁ? ሲል በድሉ የሔዋንን ቃል ደገመው፡፡
«አዎ፣ እንዳልጮህ ከፈለክ ልቀቀኝ»
«እኔም እጮሀለሁ አለች ትርፌም፡፡» እስካሁን ድረስ ከአሁን አሁን የሚለቃት መስሏት ዝም ብትልም አሁን ግን የበድሉ አያያዝ አላምር አላት።
«አሃ! እንደ ከዚህ ቀደሙ ልታስደበድቢኝ ነዋ!» አላት በድሉ በተለይ ሔዋንን አየት እያረገ፡፡
«መቼ እስደብድቤህ አውቃለሁ?»
«ረሳሽው?»
ሔዋን በድሉ ምን እያለ እንደሆነ ሊገባት አልቻለም:: በእርግጥም ጩሂ ጩሂ የሚል ስሜት መጣባት። ነገር ግን በዚያ ጭር ባለ ቦታና ሰዓት ግን ማን
ሊደርስላት እንደሚችል አታውቅም::
«በእናትህ ልቀቀኝ!» አለች አዝኖ እንዲለቃት ለመለማመጥ።
«በልሁ ለሚባለው ሰውዬ ስለኔ ምን ብለሽ ነግረሽው ነው ሊደበድበኝ የተነሳው
««እሱ ሰው አይደባደብም»
«የተሞከረብኝ እኮእኔ ነኝ»
ነበር «ምን አደረክ ብሎ ይደበድብሃል?» በማለት ትኩር ብላ ስትመለከተው በድሉ የታችኛውን ከንፈሩን ነክሶ መሬት መሬት እያየ ያስብ ጀመር፡፡
" ያስታውሳል' በድሉ ሔዋንን በሽዋ ቤት ውስጥ እጇን ጎትቶ ፍራሽ ላይ ሊያስቀምጣት በሞክረበት ሳምንት ውስጥ ነበር፡፡ ከአንድ ቡና ቤት ውስጥ ብቻውን
ቁጭ ብሎ በሚጠጣበት ወቅት በልሁ በዚያ ቡና ቤት ውስጥ ገባ ሲል ሁለቱ ይተያያሉ፡፡ በልሁ ጠጋ ብሎ ስላም ካለው በኋላ አጠገቡ ቁጭ ይላል፡፡ ወዲያው
ያናግረዋል፡፡
«ይቅርታ የኔ ወንድም ፣ መቸም በዓይን እንተዋወቃለን»
«አዎ፡፡» ይለዋል በድሉ ፈዘዝ ብሎ ከነበረበት ስሜት ነቃ እያለ፡፡
«ላናጋግርህ የምፈልገው አንድ ጉዳይ ነበር፡፡»
«የምን ዓይነት ጉዳይ?»
«ሸዋዬ የምትባል መምህርት ታውቃለህ?» ሲል ይጠይቀዋል፡፡
«አልፎ አልፎም ቢሆን ወደ እሷ ቤት የምትሄድ መሰለኝ»
«ምነው?»
«ሔዋን የምትባል እህቷ ጋር የተለየ ጉዳይ አለህ? ወይ ደሞ ሊኖርህ የምትፈልገው ነገር ይኖር ይሆን?»
«አልገባኝም የኔ ወንድም» ካለ በኋሳ በድሉ በደረቁ ፈገግ ብሎ በልሁን እያየ እርግጠኛ ነኝ ፖሊስ አይደለህም"
«ትክክል። ፖሊስ አይደለሁም::
ልነግርህ የምፈልገው ግን ያቺ ልጅ
እጮኛ አላት ስለዚህ ላትጠቅምህ ነገር አንተም ባትለፋ እሷን" ባታስቸግራት ልልህ ፈልጌ ነው፡፡ ቅር ይልሀል?
ይህንንም ለመግለፅ ራሷ ልጅቷ ትበቃለች። የእንተ ጣልቃ መግባት
ያስፈልግ አልመሰለኝም"» ይላል በድሉ ፊቱን ኮስተር አድርጎ፡፡
«ጣልቃ መግባት እይደለም በድሉ፣ ጣልቃ ገቦችን ማስጠንቀቅ ፈልጌ ነው።
ሳታውቅ ላደረከው ነገር ይቅርታ ይደረግልሀል፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ብትሞክር ግን ሰው እየተዳፈርክ መሆኑን አውቀህ ብታስብበት ብዬ ነው
«ብታስብበት።» በማለት በድሉ ቃሉን ይደጋግማል «ጨርሻለሁ» ብሎ በልሁ ትቶት ይወጣል።
ይህ ብቻ አልነበረም በወቅቱ በድሉን ትዝ ያለው ነገር፡፡ እንድ ዕቅዱም እንደከሸፈበት አስታወሰ፡፡ ሔዋን ጓዟን ጠቅልላ ከቤቷ በወጣች ዕለት ሽዋዬ ያላሰበችው ዱብ ዕዳ ሆናባት የምታደርገውን አጥታ ተሸብራ ነበር፡፡ ሔዋን
ለታፈሡ ቤት የገባች መስሏት ዓይኗን በጨው አጥባ ካታፈሡ ቤት በመግባት ታፊሡን ራሷን ጠይቃት ነበር። ታፈሡ የሰጠቻት መልስ ደግሞ ሔዋን እኔ ቤት
ልትኖር አትችልም፡፡ የራሷን መኖሪያ አግኝታለች። ከእንግዲህ አታገኚያትምና ባትለፌ ጥሩ ነው የሚል ነበር። የታፈሡ መልስ እና የሔዋን ድራሽ መጥፋት
በማግስቱ ደሞ መሠረተ ትምህርት ወደ ምታስተምርበት ጣቢያ ሄዳ እግኝታት «የት ነው የሄድሽው አንቺ» ስትል ነበር ዓይኗን አፍጣ ጥርሷን አግጥጣ
የጠየቀቻ
«እዚሁ ዲላ ውስጥ ነኝ»
«ወደ ቤትሽ ትመለሻለሽ ወይስ አትመስሽም?»
«ፈጽሞ አልመስም»
አስደንጋጭ አቋም ነበር ለሽዋዬ፡፡ ለአንድ ሳምንት ያህል ስትብከነከን ቆይታ መጨረሻ ላይ በተለይ ከባርናባስና በድሉ ጋር በመሆን የቀቢፀ ተስፋ ምክክር አድርገው ስምምነት ላይ የደረሱበትም ዕቅድ ነበር። ሸዋዬ ያለ እስታራቂ ሔዋንን ለምናም ቢሆን ልትታረቃት፣ እናታችን ጠርታናለች ክብረ መንግስት ደርሰን
እንምጣ ብላ ልታታልላት! ሔዋን ስራዬስ ያለቻት እንደሆነ በአንድ ቀን አድርሶ የሚመልስን ሰው አለ ልትላት፣ እሺ ካለች በድሉ አለታ ወንዶ ድረስ ይዟቸው ሊሄድና እዚያው እለታ ወንዶ ከተማ ውስጥ መኪናዬ ተበላሸች ብሎ እየጎረጎረ ሊያስመሻቸው ከዚያም ማረፊያ ሆቴል ይዘው ሊያድሩና በድሉ ሔዋንን ሊደፍራት፡፡ ከዚያም እዚያው አለታ ወንዶ ስነባብተው ሔዋንን ሊያባብሉና
ሊያለማምዱ አስበው ነበር።
በእርግጥም ሽዋዬ ሔዋንን ለማታለል ብዙ ጥራ ነበር፡፡ ሔዋን ግን ፍንክች አላለችም፡፡ የእናቷ ጥሪ ትንሽ አሳስቧት በማማከር ሽዋዬ ያስቻትን ሁሉ
ለታፈሡ፣ ለበልሁና ለመርዕድም ነግራቸው ነበር፡፡ በተለይ በልሁ በአንድ ቀን አድርሶና የሚመልስ ሰው አለ የሚለው ቢነገርም ገብቶት በጣም ይናደዳል። አንድ ቀን መርዕድን አስከትሎ ወደ ሸዋ ቤት ይሄዳል፡፡ በአጋጣሚ ሸዋዬና በድሉ ፍራሽ ላይ ቁጭ ብለው ሲቅም ያገኛቸዋል፡፡ ቁጭ ሳይል በቋሙ ስሚ እንቺ!» ብሏት ነበር ሸዋዬን።
«አቤት!» ሸዋዬ በድንጋጤ ክረምትምት እያለች፡፡
እየሰራሽ ያለሽው ነገር ያልታወቁ እንዲይመስልሽ ዳግም ሔዋን ወደምትሰራበት ቦታ ብቅ ትዬና
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
...በቀኝ በኩል ታጥፈው ዜሮ ሁለት ቀበሌ ውስጥ 'ግሪን ፓርክ' ተብሎ ከሚጠራው መዝናኛ በታች ወደሚገኘው ቤታቸው ሊያመሩ ሲሉ ሾፈሩ ከመኪናዋ ላይ ወርዶ ወደ እነሱ ሲራመድ አዩት፡፡ ደንገጥ ደንገጥ ብለው እያዩት ሳሉ ከአጠገባቸው ደረሰ።
«ምነው በምሽት ብቻችሁን?» አላቸው ለሰላምታ እጁን በተለይ ወደ ሔዋን እየዘረጋ።
ሔዋን የስውየውን ማንነት ወዲያው አወቀችው፤ በድሉ አሸናፊ ነው፡፡ እጇን መዘርጋት ትታ ወደ ትርፌ ደገፍ አለች፡፡ ዓይኖቿ ግን በበድሉ ላይ ስክት አሉ።
በድሉ አጭር ወፍራም ነው። ከአንገቱ ማጠር የተነሳ ጭንቅላቱ ትከሻው ላይ ቁጭ ያለ ይመስላል። መልኩ ጠቆር ያለ ጠይም ነው፡፡ አራት የፊት ጥርሶቹ
ወጣ ብለው ገጠጥ ያሎና ዓይኖቹ ትናንሽና ድፍርስርስ ያሉ ናቸው፡፡ በዕለቱ ጥቁር ቆዳ ጃኬት በነጭ ቲሸርትና ነጣ ያለ ሱሪ ለብሷል፡፡
«የእግዚአብሔር ሰላምታም ልነፈግ እንዴ?» አላት በድሉ የዘረጋውን እጁን ወደ ክንዷ አዙሮ
ያዝ እያደረጋት።
«ልቀቀኝ!» አለችው ሔዋን በጨለማው ውስጥ ፊቷን ጭምድድ አድርጋ እያየችው።
«የማነጋግርሽ ጉዳይ አለኝ፡፡» አላት ክንዷን ጠበቅ አድርጎ በመያዝ፡፡
«ስለምን ጉዳይ?»
«ቅድም አዳራሽ ውስጥ ያለቀስሽው እኔ ስላወላከፍኩሽ ከሆነ ይቅርታ ልጠይቅ እፈልጋለሁ»
«አይ! በእሱ አይደለም»
«ታዲያ ምን ሆነሽ ነው?»
«ዝምብዬ!»
«ዝምብሎማ ለቅሶ የለም !
የሆንሽው ነገር ካለ ንገሪኝ' ምናልባት ልረዳሽም እችላለሁ»
«አይ አይ ምንም ዕርዳታ አልፈልግም፡፡ ልቀቀኝና እንሂድ መሽቶብናል፡፡»አለችው ሔዋን አሁንም ክንዷን ለማስለቀቅ እየታገለች።
«በመኪና አደርሳችኋለሁ»
«አያስፈልገንም ቤታችን ቅርብ ነው»
«ቅርብ ከሆነ ታዲያ ምን አስቸኮላሽ»
ሔዋንን ንድድ አላት፡፡ ክንዷን ደግሞ ጥብቅ አድርጎ ነው የያዛት፡፡ አሁንም እየታገለች ልቀቀኝ አለበለዚያ እጮሀለሁ!» አለችው።
«እጮሀለሁ? ሲል በድሉ የሔዋንን ቃል ደገመው፡፡
«አዎ፣ እንዳልጮህ ከፈለክ ልቀቀኝ»
«እኔም እጮሀለሁ አለች ትርፌም፡፡» እስካሁን ድረስ ከአሁን አሁን የሚለቃት መስሏት ዝም ብትልም አሁን ግን የበድሉ አያያዝ አላምር አላት።
«አሃ! እንደ ከዚህ ቀደሙ ልታስደበድቢኝ ነዋ!» አላት በድሉ በተለይ ሔዋንን አየት እያረገ፡፡
«መቼ እስደብድቤህ አውቃለሁ?»
«ረሳሽው?»
ሔዋን በድሉ ምን እያለ እንደሆነ ሊገባት አልቻለም:: በእርግጥም ጩሂ ጩሂ የሚል ስሜት መጣባት። ነገር ግን በዚያ ጭር ባለ ቦታና ሰዓት ግን ማን
ሊደርስላት እንደሚችል አታውቅም::
«በእናትህ ልቀቀኝ!» አለች አዝኖ እንዲለቃት ለመለማመጥ።
«በልሁ ለሚባለው ሰውዬ ስለኔ ምን ብለሽ ነግረሽው ነው ሊደበድበኝ የተነሳው
««እሱ ሰው አይደባደብም»
«የተሞከረብኝ እኮእኔ ነኝ»
ነበር «ምን አደረክ ብሎ ይደበድብሃል?» በማለት ትኩር ብላ ስትመለከተው በድሉ የታችኛውን ከንፈሩን ነክሶ መሬት መሬት እያየ ያስብ ጀመር፡፡
" ያስታውሳል' በድሉ ሔዋንን በሽዋ ቤት ውስጥ እጇን ጎትቶ ፍራሽ ላይ ሊያስቀምጣት በሞክረበት ሳምንት ውስጥ ነበር፡፡ ከአንድ ቡና ቤት ውስጥ ብቻውን
ቁጭ ብሎ በሚጠጣበት ወቅት በልሁ በዚያ ቡና ቤት ውስጥ ገባ ሲል ሁለቱ ይተያያሉ፡፡ በልሁ ጠጋ ብሎ ስላም ካለው በኋላ አጠገቡ ቁጭ ይላል፡፡ ወዲያው
ያናግረዋል፡፡
«ይቅርታ የኔ ወንድም ፣ መቸም በዓይን እንተዋወቃለን»
«አዎ፡፡» ይለዋል በድሉ ፈዘዝ ብሎ ከነበረበት ስሜት ነቃ እያለ፡፡
«ላናጋግርህ የምፈልገው አንድ ጉዳይ ነበር፡፡»
«የምን ዓይነት ጉዳይ?»
«ሸዋዬ የምትባል መምህርት ታውቃለህ?» ሲል ይጠይቀዋል፡፡
«አልፎ አልፎም ቢሆን ወደ እሷ ቤት የምትሄድ መሰለኝ»
«ምነው?»
«ሔዋን የምትባል እህቷ ጋር የተለየ ጉዳይ አለህ? ወይ ደሞ ሊኖርህ የምትፈልገው ነገር ይኖር ይሆን?»
«አልገባኝም የኔ ወንድም» ካለ በኋሳ በድሉ በደረቁ ፈገግ ብሎ በልሁን እያየ እርግጠኛ ነኝ ፖሊስ አይደለህም"
«ትክክል። ፖሊስ አይደለሁም::
ልነግርህ የምፈልገው ግን ያቺ ልጅ
እጮኛ አላት ስለዚህ ላትጠቅምህ ነገር አንተም ባትለፋ እሷን" ባታስቸግራት ልልህ ፈልጌ ነው፡፡ ቅር ይልሀል?
ይህንንም ለመግለፅ ራሷ ልጅቷ ትበቃለች። የእንተ ጣልቃ መግባት
ያስፈልግ አልመሰለኝም"» ይላል በድሉ ፊቱን ኮስተር አድርጎ፡፡
«ጣልቃ መግባት እይደለም በድሉ፣ ጣልቃ ገቦችን ማስጠንቀቅ ፈልጌ ነው።
ሳታውቅ ላደረከው ነገር ይቅርታ ይደረግልሀል፡፡ ከእንግዲህ ወዲያ ብትሞክር ግን ሰው እየተዳፈርክ መሆኑን አውቀህ ብታስብበት ብዬ ነው
«ብታስብበት።» በማለት በድሉ ቃሉን ይደጋግማል «ጨርሻለሁ» ብሎ በልሁ ትቶት ይወጣል።
ይህ ብቻ አልነበረም በወቅቱ በድሉን ትዝ ያለው ነገር፡፡ እንድ ዕቅዱም እንደከሸፈበት አስታወሰ፡፡ ሔዋን ጓዟን ጠቅልላ ከቤቷ በወጣች ዕለት ሽዋዬ ያላሰበችው ዱብ ዕዳ ሆናባት የምታደርገውን አጥታ ተሸብራ ነበር፡፡ ሔዋን
ለታፈሡ ቤት የገባች መስሏት ዓይኗን በጨው አጥባ ካታፈሡ ቤት በመግባት ታፊሡን ራሷን ጠይቃት ነበር። ታፈሡ የሰጠቻት መልስ ደግሞ ሔዋን እኔ ቤት
ልትኖር አትችልም፡፡ የራሷን መኖሪያ አግኝታለች። ከእንግዲህ አታገኚያትምና ባትለፌ ጥሩ ነው የሚል ነበር። የታፈሡ መልስ እና የሔዋን ድራሽ መጥፋት
በማግስቱ ደሞ መሠረተ ትምህርት ወደ ምታስተምርበት ጣቢያ ሄዳ እግኝታት «የት ነው የሄድሽው አንቺ» ስትል ነበር ዓይኗን አፍጣ ጥርሷን አግጥጣ
የጠየቀቻ
«እዚሁ ዲላ ውስጥ ነኝ»
«ወደ ቤትሽ ትመለሻለሽ ወይስ አትመስሽም?»
«ፈጽሞ አልመስም»
አስደንጋጭ አቋም ነበር ለሽዋዬ፡፡ ለአንድ ሳምንት ያህል ስትብከነከን ቆይታ መጨረሻ ላይ በተለይ ከባርናባስና በድሉ ጋር በመሆን የቀቢፀ ተስፋ ምክክር አድርገው ስምምነት ላይ የደረሱበትም ዕቅድ ነበር። ሸዋዬ ያለ እስታራቂ ሔዋንን ለምናም ቢሆን ልትታረቃት፣ እናታችን ጠርታናለች ክብረ መንግስት ደርሰን
እንምጣ ብላ ልታታልላት! ሔዋን ስራዬስ ያለቻት እንደሆነ በአንድ ቀን አድርሶ የሚመልስን ሰው አለ ልትላት፣ እሺ ካለች በድሉ አለታ ወንዶ ድረስ ይዟቸው ሊሄድና እዚያው እለታ ወንዶ ከተማ ውስጥ መኪናዬ ተበላሸች ብሎ እየጎረጎረ ሊያስመሻቸው ከዚያም ማረፊያ ሆቴል ይዘው ሊያድሩና በድሉ ሔዋንን ሊደፍራት፡፡ ከዚያም እዚያው አለታ ወንዶ ስነባብተው ሔዋንን ሊያባብሉና
ሊያለማምዱ አስበው ነበር።
በእርግጥም ሽዋዬ ሔዋንን ለማታለል ብዙ ጥራ ነበር፡፡ ሔዋን ግን ፍንክች አላለችም፡፡ የእናቷ ጥሪ ትንሽ አሳስቧት በማማከር ሽዋዬ ያስቻትን ሁሉ
ለታፈሡ፣ ለበልሁና ለመርዕድም ነግራቸው ነበር፡፡ በተለይ በልሁ በአንድ ቀን አድርሶና የሚመልስ ሰው አለ የሚለው ቢነገርም ገብቶት በጣም ይናደዳል። አንድ ቀን መርዕድን አስከትሎ ወደ ሸዋ ቤት ይሄዳል፡፡ በአጋጣሚ ሸዋዬና በድሉ ፍራሽ ላይ ቁጭ ብለው ሲቅም ያገኛቸዋል፡፡ ቁጭ ሳይል በቋሙ ስሚ እንቺ!» ብሏት ነበር ሸዋዬን።
«አቤት!» ሸዋዬ በድንጋጤ ክረምትምት እያለች፡፡
እየሰራሽ ያለሽው ነገር ያልታወቁ እንዲይመስልሽ ዳግም ሔዋን ወደምትሰራበት ቦታ ብቅ ትዬና
👍7
#ምንትዋብ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሕይወት_ተፈራ
....ምንትዋብ አልጣሽ የተባለችውን ሁለተኛ ልጇን ወልዳ ከአራስ ቤት እንደወጣች እንደገና በግዛት ዘመኗ ልትፈጽማቸው ያሰበቻቸው ነገሮች ላይ ትኩረት አደረገች።
ትምህርት ቁስቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ ለማስጀመር ከብርሃን ሰገድ ኢያሱ ጋር መከረች። ብዙ ጊዜ እንደሚያደርጉት አንድ ቀን እንግዳ መቀበያው ክፍል ተቀምጠዋል።
ትክ ብላ አየችው። ፈንጣጣ ፊቱ ላይ ምንም ምልክት ሳይተው
ማለፉ ገረማት። በቁስቋም ረድኤት መዳኒቱ ሠርቷል። ይኸን የመሰለ መልኩን ሊያበላሽብኝ እሷ የቁስቋሟ ማረችልኝ፡፡ አሁን ኢያሱን የመሰለ ልዥ አለ? የተባረኩ እያለች በሐሳብ ጭልጥ ብላ ሄደች።
ኢያሱ በሐሳብ እንደነጎደች ኣውቆ ከሄደችበት እስክትመለስ ዐይን
ዐይኗን እያየ ጠበቃት።
“አያትህ ታላቁ ኢያሱ ለትምርት ብዙ ዋጋ ሚሰጡ ሰው ነበሩ…
አለችው፣ ከሄደችበት ስትመለስ።
“አውቃለሁ። አንቺም ነገርሽ ሁላ እንደሳቸው ነው። ደሞስ የሳቸው
ስም መቸ ኻፍሽ ጠፍቶ ያውቃል?”
ከት ብላ ስትስቅ እሱም ሳቀ።
“ስለ ትምርት ላወራህ ፈልጌ ነው የሳቸውን ስም ያነሳሁ” አለችው፣
ፈገግ ብላ። “በሳቸው ዘመን የተማሮች ቁጥር ኸዝኸ ኸደብረሥላሤ ስንኳ ብዙ ነበር ይላሉ። ስንክሳርም በብዛት የተጣፈው በሳቸው ግዝየ
ነው። እንደ ክፍለ ዮሐንስ የመሰሉ ሊቃውንትም ኸጎዣም ያመጡ
እሳቸው ናቸው። ሊቁ አዛዥ ከናፍሮም ቢሆኑ በሳቸው ግዝየ ነው የነበሩ። ዛዲያ ልነግርህ የፈለግሁት ቁስቋም ውስጥ ትምርት ቤት ማቆም ብቻ ሳይሆን፣ ለተማሮቹና ላስተማሮቹ ድጋፍ ማረግ አለብን
ሚለውን ነው።”
“እኔም ስለሱ ነግርሻለሁ እያልሁ ነበር። ሌላ ደሞ ባለፈው መጻሕፍት ኻረብኛና ኸዕብራይስጥ ወደ ግዕዝ እንዲመለሱ ፈልጋለሁ ስትይ
ማልነበር?”
"ትርጉም.... አዎ ስል ነበር። ሁሉ ባግባቡ ነው። ባለፈው መላከ
ጠሐይ ሮብዓምን ትርጉም ላይ ቢበረታ ብያቸው ኻረብኛና ኸዕብራይስጥ ወደ ግዕዝ ሚመልሱ ሰዎች አምጥተው ሥራ እንዲዠምሩ ተደርጓል።
ለእነመላከ ጠሐይ ሃይማኖትን ሚያስተምረውንና ላገር ሚጠቅመውን ሁሉ እንዲያስተረጉሙ ነግሬያቸው እነሱ ተመካክረው ወስነዋል።”
"የትርጉም ሥራ ለገዳማቱ ቢሰጥ ጥሩ ነው ሲሉ ሰምቸ።”
“ዛዲያ ምን አለ... ይሰጣል ። በጎ አሳብ ነው። ትዛዝ ሰጣለሁ። እኔ
መቸም ቢሞላልኝ አገር ሁሉ መጻፍ በመጻፍ እንዲሆንና ትምርት
እንዲስፋፋ ነው ምፈልግ። እኔ ራሴም ብሆን አንድ ቀን ስለ እመቤታችን ማርያም ታምር አስጥፋለሁ ብየ አስባለሁ። ደሞ እሑድ እሑድ ለሊቃውንቱና ለካህናቱ ግብር እናግባላቸው። አንተም ለነሱ ትልቅ ክብር አለህ። ቅኔም ተምረሀል። ቅኔ እውቀቴ እንዳንተ ባይሆንም፣ሊቃውንቱ ቅኔ ሲቀኙ ስሰማ መንፈሴ ሁሉ ይታደሳል። በተለይማ
የአክስትህን ልዥ እመት ወለተብርሃንን ስሰማ እንዳው እንደሳቸው ቅኔ በቻልሁ እላለሁ፡፡ አንተማ ኸኔም የበለጠ ትወዳቸዋለህ።”
የአክስቱ ልጅ ነገር ሲነሳ ፈገግ አለ። “ውነትሽ ነው እመት ወለተብርሃን ታላቅ የቅኔ ሊቅ ናቸው። እሑድ እሑድ ግብር ለሊቃውንቱና ለካህናቱ ማግባት ያልሽው ተገቢ ነው። በተነጋገርነው መሠረትም በአካባቢው ወይን እንዲተከል ቦታ ብታስጠኚ። ቃሮዳ አየሩ ለወይን ተስማሚ ነው ሲሉ ሰምቻለሁ። ቅርብም ነው።”
“ውነትህ ነው። ዛሬውኑ ሰው ይላካል።”
ሁለቱም ዝም አሉ።
“ግና ካህናቱና ሊቃውንቱ... ምናለ ልብሳቸውን ቢያጠዱ?” አላት።
ያልጠበቀችው በመሆኑ ከት ብላ ሳቀች። “ልብሳቸውን እንዲያጥቡ
ማረግ ይቻላል ። በጐንደር ዙርያና በየገዳማቱ እንዶድ ኣስተክለን
ልብሳቸውን እንዲያጥቡ እናረጋለና” አለችው፣ አሁንም እየሳቀች።
“ዋናዎቹ ካህናት ደሞ የወርቅ ጫማ እንዲያረጉ ፈልጋለሁ።”
“ወርቅ አሳብ ነው። ይታዘዝላቸዋል። የአክብሮትህ ምልክት ነው።
እንደገና ዝም ብለው ተቀመጡ። ኢያሱ ሐሳብ የገባው ይመስላል።
እሷም ዝም ብላ ታየዋለች።
ዐይን ዐይኗን እያየ፣ “አደን ብኸድ ትፈቅጅልኛለሽ?” እናቱን ፈሪና
አክባሪ ነው።
ዕጢዋ ዱብ አለ። አፏ ተያዘ። ሊመጣበት የሚችለው አደጋ
አሳሰባት። ጥያቄው ግን አንድ ቀን እንደሚመጣ ታውቃለች።
“ኣባትህ ስንኳ በኸዱ ቁጥር እጨነቅ ነበር። ኢያሱ እንድትኸድ
አልፈልግም፤ ጭንቀቱን አልችለውም።”
“ምን ችግር አለው?”
“ባትኸድ መርጣለሁ። ኢያሱ አልጋውን እኮ ባየነቁራኛ ሚጠባበቅአለ!”
“ሁሉስ እያደኑ ማዶል እንዴ የኖሩት?”
“ገና ልዥ እኮ ነህ ኢያሱ።”
ድምጽዋ ተርበተበተ።
“አትጨነቂ። ምንም ሚመጣ ነገር የለም። ሰዎች ይዠ ነው ምኸደው
በዝኸ ላይ ደሞ አልቆይም።”
“ኻንተ መለየት አልፈቅድም ኢያሱ ... መቸ ትነሳለህ?”
ነገ።”
“ነገ?”
“አዎ! ነገ።”
“ታሰብህበት ቆይተሀል ማለት ነዋ! መቸስ ምን ኣረጋለሁ። ቁስቋም
ደሕና ትመልስህ። በጠሎቴ አልለይህም።”
አይዞሽ አትጨነቂ። በጠዋት ስለምኸድ ካሁኑ ልሰናበትሽ” አላት፣ጠዋት መጥቶ ቢሰናበታት እንባዋን ማየት ስለማይችል። ተነስታ ወደ እልፍኟ ስትሄድ በጭንቀት ተመለከታት።
በማግስቱ ጠዋት ከእናቷ ጋር በመስኮት ቆመው የአደን ዕቃው
በቅሎ ላይ ሲጫን አይተው ሆዳቸው ባባ። ኢያሱ ፈረሱ ቀርቦለት፡ በሹሩባው ዙርያ ነጭ ሻሽ አስሮ፣ ካባውን ደርቦ ከዐጀቡ ጋር ብቅ ሲል፣ የቤተመንግሥት ባለሟሉ፣ ወታደሩ፣ ጋሻ ጃግሬውና ሌላው ሰገደ።ምንትዋብና እናቷ ግን ሲቃ ያዛቸው።
ከቤተመንግሥት ግቢ ሲወጣ፣
ምንትዋብ ጩሂ ጩሂ አላት። እንኰዬ ትከሻዋን መታ መታ አደረጓት።እሳቸውም እንባ እንባ ብሏቸዋል፤ ግን እሷን ማረጋጋት መረጡ።
ሁለቱም በየክፍላቸው ገብተው ወገባቸውን በገመድ አስረው ሱባዔ ገቡ። መሬት ላይ ተኙ። ከጥቂት ቀናት በኋላ ጸሎታቸው ሠምሮ ኢያሱ በሰላም ተመለሰ። እናትና ልጅ ገመድ ትጥቃቸውን ፈቱ።የነበሩበትን ጭንቀት ሳይናገሩ በደስታ ተቀበሉት።
እያደር የአደን ፍቅር በረታበት፤ መዝናኛው አደረገው። በሄደ ቁጥር
እናቱና አያቱ ወገባቸውን በገመድ ጠፍረው መሬት መተኛትና ሱባዔ
መግባት፣ ሲመጣ ደግሞ ገመዳቸውን ፈትተው መጣል፣ ጸማቸውን መፍታት ልማድ አደረጉት። እንደዚህ እያለም ኢያሱ የከፋ ነገር ሳይገጥመው ቀለል ያለ አደን ማካሄዱን ቀጠለ።
ከእናቱ ጋር በተስማሙት መሠረት ከንባብ ቤት እስከ ትርጓሜ ቤት
ደብረ ፀሐይ ቁስቋም ማርያምን በትምህርት ለማደራጀት ወጡ ወረዱ።ሁለት መቶ የሚጠጉ ምርጥ ሊቃውንት ከጐንደር ገዳማትና ከሌላ የሃገሪቱ ክፍሎች እየመጡ ወንበር ዘረጉ
የተማሪ ጎጆዎች ተቀለሱ። ትምህርት ከቁስቋም ሌላ በየገዳማቱና በየደብሮቹ ተስፋፋ። ወሬውን የሰማ ተማሪ ከየቦታው ፈልሶ ጐንደር ገባ፡፡ ጐንደር ከመቼውም ጊዜ የበለጠ የሊቃውንት ማፍሪያና
መሰብሰቢያ ሆነች። ከጐንደር ውጭም ትምህርት ቤቶች ተስፋፉ።
የዜማ ሊቃውንት ድርጎ በማግኘታቸው ሙያቸውን አበለፀጉ ቤተክርስቲያንን አገለገሉ፤ ቤተመንግሥትንም አዝናኑ።
የሥዕል ሥራ በአያሌው አደገ። ቀለም አጠቃቀም ጥንት ከነበረው
ለውጥ አመጣ፣ የአቀራረብና የይዘት ለውጦች መጡ። ሠዓሊዎች ድጎማ እየተደረገላቸው አብያተ ክርስቲያናትን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስጌጡ።
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሕይወት_ተፈራ
....ምንትዋብ አልጣሽ የተባለችውን ሁለተኛ ልጇን ወልዳ ከአራስ ቤት እንደወጣች እንደገና በግዛት ዘመኗ ልትፈጽማቸው ያሰበቻቸው ነገሮች ላይ ትኩረት አደረገች።
ትምህርት ቁስቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ ለማስጀመር ከብርሃን ሰገድ ኢያሱ ጋር መከረች። ብዙ ጊዜ እንደሚያደርጉት አንድ ቀን እንግዳ መቀበያው ክፍል ተቀምጠዋል።
ትክ ብላ አየችው። ፈንጣጣ ፊቱ ላይ ምንም ምልክት ሳይተው
ማለፉ ገረማት። በቁስቋም ረድኤት መዳኒቱ ሠርቷል። ይኸን የመሰለ መልኩን ሊያበላሽብኝ እሷ የቁስቋሟ ማረችልኝ፡፡ አሁን ኢያሱን የመሰለ ልዥ አለ? የተባረኩ እያለች በሐሳብ ጭልጥ ብላ ሄደች።
ኢያሱ በሐሳብ እንደነጎደች ኣውቆ ከሄደችበት እስክትመለስ ዐይን
ዐይኗን እያየ ጠበቃት።
“አያትህ ታላቁ ኢያሱ ለትምርት ብዙ ዋጋ ሚሰጡ ሰው ነበሩ…
አለችው፣ ከሄደችበት ስትመለስ።
“አውቃለሁ። አንቺም ነገርሽ ሁላ እንደሳቸው ነው። ደሞስ የሳቸው
ስም መቸ ኻፍሽ ጠፍቶ ያውቃል?”
ከት ብላ ስትስቅ እሱም ሳቀ።
“ስለ ትምርት ላወራህ ፈልጌ ነው የሳቸውን ስም ያነሳሁ” አለችው፣
ፈገግ ብላ። “በሳቸው ዘመን የተማሮች ቁጥር ኸዝኸ ኸደብረሥላሤ ስንኳ ብዙ ነበር ይላሉ። ስንክሳርም በብዛት የተጣፈው በሳቸው ግዝየ
ነው። እንደ ክፍለ ዮሐንስ የመሰሉ ሊቃውንትም ኸጎዣም ያመጡ
እሳቸው ናቸው። ሊቁ አዛዥ ከናፍሮም ቢሆኑ በሳቸው ግዝየ ነው የነበሩ። ዛዲያ ልነግርህ የፈለግሁት ቁስቋም ውስጥ ትምርት ቤት ማቆም ብቻ ሳይሆን፣ ለተማሮቹና ላስተማሮቹ ድጋፍ ማረግ አለብን
ሚለውን ነው።”
“እኔም ስለሱ ነግርሻለሁ እያልሁ ነበር። ሌላ ደሞ ባለፈው መጻሕፍት ኻረብኛና ኸዕብራይስጥ ወደ ግዕዝ እንዲመለሱ ፈልጋለሁ ስትይ
ማልነበር?”
"ትርጉም.... አዎ ስል ነበር። ሁሉ ባግባቡ ነው። ባለፈው መላከ
ጠሐይ ሮብዓምን ትርጉም ላይ ቢበረታ ብያቸው ኻረብኛና ኸዕብራይስጥ ወደ ግዕዝ ሚመልሱ ሰዎች አምጥተው ሥራ እንዲዠምሩ ተደርጓል።
ለእነመላከ ጠሐይ ሃይማኖትን ሚያስተምረውንና ላገር ሚጠቅመውን ሁሉ እንዲያስተረጉሙ ነግሬያቸው እነሱ ተመካክረው ወስነዋል።”
"የትርጉም ሥራ ለገዳማቱ ቢሰጥ ጥሩ ነው ሲሉ ሰምቸ።”
“ዛዲያ ምን አለ... ይሰጣል ። በጎ አሳብ ነው። ትዛዝ ሰጣለሁ። እኔ
መቸም ቢሞላልኝ አገር ሁሉ መጻፍ በመጻፍ እንዲሆንና ትምርት
እንዲስፋፋ ነው ምፈልግ። እኔ ራሴም ብሆን አንድ ቀን ስለ እመቤታችን ማርያም ታምር አስጥፋለሁ ብየ አስባለሁ። ደሞ እሑድ እሑድ ለሊቃውንቱና ለካህናቱ ግብር እናግባላቸው። አንተም ለነሱ ትልቅ ክብር አለህ። ቅኔም ተምረሀል። ቅኔ እውቀቴ እንዳንተ ባይሆንም፣ሊቃውንቱ ቅኔ ሲቀኙ ስሰማ መንፈሴ ሁሉ ይታደሳል። በተለይማ
የአክስትህን ልዥ እመት ወለተብርሃንን ስሰማ እንዳው እንደሳቸው ቅኔ በቻልሁ እላለሁ፡፡ አንተማ ኸኔም የበለጠ ትወዳቸዋለህ።”
የአክስቱ ልጅ ነገር ሲነሳ ፈገግ አለ። “ውነትሽ ነው እመት ወለተብርሃን ታላቅ የቅኔ ሊቅ ናቸው። እሑድ እሑድ ግብር ለሊቃውንቱና ለካህናቱ ማግባት ያልሽው ተገቢ ነው። በተነጋገርነው መሠረትም በአካባቢው ወይን እንዲተከል ቦታ ብታስጠኚ። ቃሮዳ አየሩ ለወይን ተስማሚ ነው ሲሉ ሰምቻለሁ። ቅርብም ነው።”
“ውነትህ ነው። ዛሬውኑ ሰው ይላካል።”
ሁለቱም ዝም አሉ።
“ግና ካህናቱና ሊቃውንቱ... ምናለ ልብሳቸውን ቢያጠዱ?” አላት።
ያልጠበቀችው በመሆኑ ከት ብላ ሳቀች። “ልብሳቸውን እንዲያጥቡ
ማረግ ይቻላል ። በጐንደር ዙርያና በየገዳማቱ እንዶድ ኣስተክለን
ልብሳቸውን እንዲያጥቡ እናረጋለና” አለችው፣ አሁንም እየሳቀች።
“ዋናዎቹ ካህናት ደሞ የወርቅ ጫማ እንዲያረጉ ፈልጋለሁ።”
“ወርቅ አሳብ ነው። ይታዘዝላቸዋል። የአክብሮትህ ምልክት ነው።
እንደገና ዝም ብለው ተቀመጡ። ኢያሱ ሐሳብ የገባው ይመስላል።
እሷም ዝም ብላ ታየዋለች።
ዐይን ዐይኗን እያየ፣ “አደን ብኸድ ትፈቅጅልኛለሽ?” እናቱን ፈሪና
አክባሪ ነው።
ዕጢዋ ዱብ አለ። አፏ ተያዘ። ሊመጣበት የሚችለው አደጋ
አሳሰባት። ጥያቄው ግን አንድ ቀን እንደሚመጣ ታውቃለች።
“ኣባትህ ስንኳ በኸዱ ቁጥር እጨነቅ ነበር። ኢያሱ እንድትኸድ
አልፈልግም፤ ጭንቀቱን አልችለውም።”
“ምን ችግር አለው?”
“ባትኸድ መርጣለሁ። ኢያሱ አልጋውን እኮ ባየነቁራኛ ሚጠባበቅአለ!”
“ሁሉስ እያደኑ ማዶል እንዴ የኖሩት?”
“ገና ልዥ እኮ ነህ ኢያሱ።”
ድምጽዋ ተርበተበተ።
“አትጨነቂ። ምንም ሚመጣ ነገር የለም። ሰዎች ይዠ ነው ምኸደው
በዝኸ ላይ ደሞ አልቆይም።”
“ኻንተ መለየት አልፈቅድም ኢያሱ ... መቸ ትነሳለህ?”
ነገ።”
“ነገ?”
“አዎ! ነገ።”
“ታሰብህበት ቆይተሀል ማለት ነዋ! መቸስ ምን ኣረጋለሁ። ቁስቋም
ደሕና ትመልስህ። በጠሎቴ አልለይህም።”
አይዞሽ አትጨነቂ። በጠዋት ስለምኸድ ካሁኑ ልሰናበትሽ” አላት፣ጠዋት መጥቶ ቢሰናበታት እንባዋን ማየት ስለማይችል። ተነስታ ወደ እልፍኟ ስትሄድ በጭንቀት ተመለከታት።
በማግስቱ ጠዋት ከእናቷ ጋር በመስኮት ቆመው የአደን ዕቃው
በቅሎ ላይ ሲጫን አይተው ሆዳቸው ባባ። ኢያሱ ፈረሱ ቀርቦለት፡ በሹሩባው ዙርያ ነጭ ሻሽ አስሮ፣ ካባውን ደርቦ ከዐጀቡ ጋር ብቅ ሲል፣ የቤተመንግሥት ባለሟሉ፣ ወታደሩ፣ ጋሻ ጃግሬውና ሌላው ሰገደ።ምንትዋብና እናቷ ግን ሲቃ ያዛቸው።
ከቤተመንግሥት ግቢ ሲወጣ፣
ምንትዋብ ጩሂ ጩሂ አላት። እንኰዬ ትከሻዋን መታ መታ አደረጓት።እሳቸውም እንባ እንባ ብሏቸዋል፤ ግን እሷን ማረጋጋት መረጡ።
ሁለቱም በየክፍላቸው ገብተው ወገባቸውን በገመድ አስረው ሱባዔ ገቡ። መሬት ላይ ተኙ። ከጥቂት ቀናት በኋላ ጸሎታቸው ሠምሮ ኢያሱ በሰላም ተመለሰ። እናትና ልጅ ገመድ ትጥቃቸውን ፈቱ።የነበሩበትን ጭንቀት ሳይናገሩ በደስታ ተቀበሉት።
እያደር የአደን ፍቅር በረታበት፤ መዝናኛው አደረገው። በሄደ ቁጥር
እናቱና አያቱ ወገባቸውን በገመድ ጠፍረው መሬት መተኛትና ሱባዔ
መግባት፣ ሲመጣ ደግሞ ገመዳቸውን ፈትተው መጣል፣ ጸማቸውን መፍታት ልማድ አደረጉት። እንደዚህ እያለም ኢያሱ የከፋ ነገር ሳይገጥመው ቀለል ያለ አደን ማካሄዱን ቀጠለ።
ከእናቱ ጋር በተስማሙት መሠረት ከንባብ ቤት እስከ ትርጓሜ ቤት
ደብረ ፀሐይ ቁስቋም ማርያምን በትምህርት ለማደራጀት ወጡ ወረዱ።ሁለት መቶ የሚጠጉ ምርጥ ሊቃውንት ከጐንደር ገዳማትና ከሌላ የሃገሪቱ ክፍሎች እየመጡ ወንበር ዘረጉ
የተማሪ ጎጆዎች ተቀለሱ። ትምህርት ከቁስቋም ሌላ በየገዳማቱና በየደብሮቹ ተስፋፋ። ወሬውን የሰማ ተማሪ ከየቦታው ፈልሶ ጐንደር ገባ፡፡ ጐንደር ከመቼውም ጊዜ የበለጠ የሊቃውንት ማፍሪያና
መሰብሰቢያ ሆነች። ከጐንደር ውጭም ትምህርት ቤቶች ተስፋፉ።
የዜማ ሊቃውንት ድርጎ በማግኘታቸው ሙያቸውን አበለፀጉ ቤተክርስቲያንን አገለገሉ፤ ቤተመንግሥትንም አዝናኑ።
የሥዕል ሥራ በአያሌው አደገ። ቀለም አጠቃቀም ጥንት ከነበረው
ለውጥ አመጣ፣ የአቀራረብና የይዘት ለውጦች መጡ። ሠዓሊዎች ድጎማ እየተደረገላቸው አብያተ ክርስቲያናትን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስጌጡ።
👍9