ታቦተ ጽዮን
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
ታቦተ ጽዮን
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
@And_Haymanot
✞ የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ስፍራ ቅዱስ ነው 2ኛ ዜና 8፥11 ✞
✍ መጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ጥንታውያን መዛግብት እንደሚሉት የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚንቀለቀል ብርሃኑና እሳቱ በነቀርሳማ እባጭና በለምጽ የመምታት፣ የማቃጠል፣ ተራሮችን ወደሜዳማነት የመለወጥ፣ ወንዞችን የማድረቅ፣ ታላላቅ ሠራዊቶችን የመደምሰስ፣ ከተማዎችን የማፈራረስ ኃይል አለው።
✔ እነዚህ ምንጮች አክለውም ታቦተ ህጉ የአይሁዶች የእምነት መሰረት እንደሆነና ንጉሥ ሰሎሞንም የመጀመሪያውን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም ያሰራው ይህንኑ ታቦት በክብር ለማኖር አስቦ እንደሆነ ይገልጻሉ ይሁንና ከክርስቶስ ልደት በፊት ከአንድ ሺህና ስድስት መቶ አመታት መካከል በነበረው ጊዜ ይህ እጅግ ድንቅና ተአምራዊ ታቦት የትና ወዴት እንደሄደ ሳይታወቅ በመሰወሩ ጉዳዩ ለብዙ ሺህ ዓመታት እንቆቅልሽ ሆኖ ቆይቷል ማስረጃዎች እንደሚጠቁሙት በ587 ዓመተ ዓለም የናቡከደነጾር ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ባቃጠላት ጊዜ ታቦቱ በቦታው አልነበረም በጦርነቱ የተማረኩ እስራኤላውያን ከባቢሎን ወደሀገራቸው ኢየሩሳሌም በ538 ዓመተ ዓለም ተመልሰው ሁለተኛውን ቤተ መቅደስም በሠሩበት ወቅትም ታቦቱ በዚያ አልነበረም ይህም ቀደም ሲል ታቦቱ በባቢሎናውያን አለመዘረፉን ያረጋግጣል።
♦ የካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኤሊየት ፍሬድማን በ1987 ይህን ጉዳይ አስመልክተው ሲጽፉ "የታቦቱ መጥፋት ከመጽሐፍ ቅዱስ አስደናቂ ምሥጢሮች እንደ አንዱ ይቆጠራል" ብለዋል።
❖ "ታቦቱ ወደሌላ ቦታ ስለመወሰዱ፣ ስለመውደሙ (መቃጠሉ) ወይም መደበቁ የተጻፈ ነገር የለም ከዚህ በኃላ ታቦቱ ጠፋ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለም አናውቅም ወይም የት እንዳለ ማንም አያውቅም የሚሉ አስተያየቶች እንኳን አልተጻፉም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በዓለም ካሉ ነገሮች ሁሉ ትልቅ ሥፍራ የተሰጠው ክቡር ዕቃ፣ እንደዋዛ ይጠፋል"። [ ግራሃም ሐንኩክ፦ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" ገጽ 4 ትርጉም፦በጌታቸው ተስፋዬ ጎጂ]
☞ #የታቦተ_ጽዮን_መኖሪያ_ኢትዮጵያ
✍ ታቦተ ጽዮንን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ይዞ የመጣው ልዑል ምኒልክ ይባላል ምኒልክ ማለት "የብልህ ሰው ልጅ" ማለት ነው እናቱ ንግስተ ሳባ የጠቢቡ ሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ኢየሩሳሌም በሄደችበት ወቅት ኢየሩሳሌም ውስጥ ከጠቢቡ ሰሎሞን ብትፀንሰውም ማርገዟን እንዳወቀች ወደሀገሯ ተመልሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የወለደችው ሃያ ዓመቱ ሲሞላ ምኒልክ ከኢትዮጵያ ወደ ኢየሩሳሌም ተጓዘ ከአባቱ ቤተ መንግስት እንደደረሰም የክብር አቀባበል ተደረገለት ይሁንና ለአንድ አመት ያህል ከቆየ በኃላ የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች ንጉሱ ሰሎሞን ምኒልክን ከእኛ የበለጠ ያቀርበዋል፣ ይወደዋል በሚል በምቀኝነት ተነሳሱበት ወደሀገሩ ይመለስ ዘንድም አጥብቀው ጠየቁ ንጉሱ ሰሎሞንም የቀረበለትን አቤቱታ ካዳመጠ በኃላ ምኒልክ ወደሀገሩ የሚመለሰው የእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የበኩር ልጆች ሁሉ በአጃቢነት አብረውት ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱ ከሆነ ብቻ መሆኑን ገለጸላቸው።
❖ በዚህም ተስማሙ ከነዚህም መካከል ከምኒልክ ጋር አብረውት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡት መካከል የሊቀ ካህናቱ ሳዶቅ የበኩር ልጅ አዛርያስም ይገኝበታል የቃል ኪዳኑን ታቦት ከቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ደብቆ ያወጣውም እርሱ ነበር ምኒልክ ታቦቱ በድብቅ ወጥቶ ከእርሱ ጋር መምጣቱን ያወቀው ከኢየሩሳሌም ብዙ ርቆ ከተጓዘ በኃላ ነበር ስለሁኔታውም እንደነገሩት ድርጊቱ የተፈጸመው በእግዚአብሔር ፈቃድ መሆኑን ተገንዝቦ ታቦተ ህጉ ከእነርሱ ጋር መሆን እንዳለበት አምኖ ተቀበለ በዚህ ሁኔታ ነበር ታቦተ ህጉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው።
✍ በአጠቃላይ ስለ ታቦተ ጽዮን አስር ዓመታት የፈጀ ምርምርና ጥናት በማድረግ የሚታወቀው ግራሃም ሐንኩክ የተባለ እንግሊዛዊ ጸሐፊ "The sign and the Seal" ወይም "ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ" በሚለው መጽሐፉ ገጽ 245 ላይ የታቦተ ጽዮን መኖሪያ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን አክሱም ጽዮን ቤተ መቅደስ ሆኖ ሲመሰክር፦ "...ከሲና ተራራ ግርጌ በወርቅ የተሰራው፥ በበረሃ የተጓዘውና የዮርዳኖስን ወንዝ የተሻገረው፥ ወደ ተስፊዪቱ ምድር ለመግባት እስራኤላውያን ያደረጉትን ትግል በድል ያጠናቀቀላቸው፥ በንጉሥ ዳዊት ዘመነ መንግስት ወደ እስራኤል የተወሰደው፥ በ955 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አካባቢ በንጉሥ ሰሎሞን በተሰራው ቤተ መቅደስ ተቀምጦ የነበረው ይህ የቃል ኪዳን ታቦት ነው..." በማለት ነበር የደመደመው።
☞ ማሳሰቢያ፦ ከላይ የተጠቀሱት የዘመን አቆጣጠር በሙሉ እንደአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነው።
✞ የእናታችን የአክሱም ጽዮን ረድኤት፣ በረከትንና ምልጃ አይለየን!!!! አሜን!!! ✞
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
ከወቅታዊ መረጃ ጋር
የሚቀርቡበት፡፡
°ለተሃድሶዎች መልስ የሚሰጥበት°
👉"፩ ሃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡