ድሮ ትከራከሩለት የነበራችሁ ሁሉ አሁን ምን ተሰማችሁ???
ዲያቆን ነኝ ብሎ በፓስተር ሲዳር አየን አሁን ደሞ እንዲህ ሆኖ መጣ ሌሎቹም ሩጫቸው ለባዶ አዳራሽ ነውና ዛሬም ኦርቶዶክስ ናቸው ብላችሁ የምትሸወዱ
ንቁ ንቁ ንቁ [[[[Share]]]]
Join @And_Haymanot
ዲያቆን ነኝ ብሎ በፓስተር ሲዳር አየን አሁን ደሞ እንዲህ ሆኖ መጣ ሌሎቹም ሩጫቸው ለባዶ አዳራሽ ነውና ዛሬም ኦርቶዶክስ ናቸው ብላችሁ የምትሸወዱ
ንቁ ንቁ ንቁ [[[[Share]]]]
Join @And_Haymanot
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን!
.
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች!
በእግዚአብሔር ፍጹም ሰላም እንደ ምን ሰነበታችሁ? ዓለምን ከዳር እስከ ዳር ባስደመመው ልዩ ፍቅሩ የወደደን
እስከዚህም ሰዓት የጠበቀን የቅዱሳን አባቶቻችን አምላክ የኛም አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ለዘለዓለሙ የተመሰገነ ይሁን!
አሜን!!!
.
የመታሰቢያ መጽሐፍ
ሚል.3:16
.
አሁን እግዚአብሔር ቢፈቅድ በዚህ የትምህርት ርዕስ ለጥቂት
ደቂቃ አብረን ቆይታ እናድርግ!
. @And_Haymanot
በዚህ በሚል.3:16 ላይ
"የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤
እግዚአብሔርም አደመጠ፥ ሰማም፥ ☞እግዚአብሔርንም ለሚፈሩ
ስሙንም ለሚያስቡ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ" ይላል
ቃሉ፡፡
.
ደግሞም እውነት ነው፡፡
እግዚአብሔርን በመፍራት ስለ ቅዱሳን የምንነጋገረውን ሁሉ እግዚአብሔር ያደምጣል ይሰማልም፡፡ ምክንያቱም እርሱን ያመኑ ቅዱሳን ሁሉ መታሰብያቸው ለዘለዓለም እንዲጠፋ እግዚአብሔር አይፈቅድምና፡፡
.
"እግዚአብሔርም ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ የሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ ቃል ኪዳኔንም ስለሚይዙ ጃንደረቦች
በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋለሁ፤ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ" ይላል፡፡ ኢሳ.56፡4-5
ስለዚህ፡-
👉 መጽሐፍ ቅዱሱ
👉 ገድሉ
👉 ተአምሩ
👉 ድርሳኑ
ስንክሳሩና የመሳሰሉት ሁሉ ክርስቶስን ስለማመን የከፈሉትን
መሥዋዕትነትና ክርስቶስን በማመን ያደረጉትን ተዓምራት የሚያመለክት ለዘላለም የቅዱሳን ሰዎች የመታሰብያ መጽሐፍ ነው፡፡
.
በእነዚህ ሁሉ የመታሰብያ መጻሕፍት የቅዱሳን የሕይወታቸው
ታሪክ ሲነበብ ከሕይወታቸው ሕይወትን እንማራለን፡፡ ከመልካም ሥነ ምግባራቸው ሥነ ምግባርን እንማራለን፡፡ ከቅድስናቸው ቅድስናን እንማራለን፡፡ ከሃይማኖታቸው ጽናት ትምህርተ ሃይማኖትን እንማራለን፡፡
ስለዚህ በጌታ ትዕዛዝ ለቅዱሳን ሰዎች የተጻፈላቸው ይህ የመታሰብያ መጽሐፍ ለእኛ ለተዋህዶ ልጆች ለትምህርትና
ለተግሣፅ በጽድቅ ስላለው ምክር ደግሞ በእጅጉ ያስፈልገናል፡፡
.
ምክንያቱም፡-
"የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን
ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው
ምክር ደግሞ ይጠቅማል" ተብሎ ተጽፏልና፡፡ 2ጢሞ.3:16-17
.
መናፍቃን ግን ይህንን እውነት በእጅጉ ይኮንኑታል፡፡ ምክንያቱም ኅብረታቸው ከቅዱሳን ኅብረት አይደለምና የቅዱሳን
ታሪካቸው ለዘለዓለም ተቀብሮ እንዲቀር ቅዱሳንንና ስለ ቅዱሳን የተጻፈውን የመታሰብያ መጽሐፍ ለዘመናት ሲቃወሙ ይኖራሉ፡፡
.
"እኛ ግን ነፍሳቸውን ሊያድኑ ከሚያምኑቱ ነን እንጂ ወደ ጥፋት
ከሚያፈገፍጉ አይደለንም።
ዕብ.10:39 መናፍቃን ቅዱሳንን ለመቃወም ቅዱሳን ሞተው ከመቃብር በታች ስላሉ እነርሱ ሙታን ናቸው እንጂ ሕያዋን አይደሉም ይላሉ፡፡ ነገር ግን ይህ አመለካከታቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ ሀሳብ ያፈነገጠ በመሆኑ የሞቱት እነርሱ ናቸው እንጂ ቅዱሳን አይደሉም፡፡ ቅዱሳንን ሙታን ናቸው የሚል እርሱ ራሱ በቁመናው ሞቶ በክህደት የተገነዘ ንፍሮ ያልተቀቀለለት፡ ድንኳን ያለተተከለለት፡
ጥሩንባ ያልተነፋለት፡ ዘመዶቹም ያላለቀሱለት ተንቀሳቃሽ ሬሳ
ነው፡፡
.
በጌታ ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንዲህ ይላል፡- "ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ ☞የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ
ሕያው ይሆናል፤" ዮሐ.11:25
.
ስለዚህ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ክርስቶስን በማመን 562 ዓመት
ሙሉ ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ መከራን ተቀብለው ያረፉ አባት ናቸው፡፡
.
አቡነ ተክለሃይማኖትም መላ ዘመናቸውን የተሰቀለውን ክርስቶስን በመስበክ አምልኮተ ጣዖትን እየደመሰሱ ከቁመት
ብዛት የተነሳ እግራቸው እስኪሰበር ድረስ እንደ ምሰሶ ተተክለው ያመኑበትን ክርስቶስን ሲያገለግሉና ለክርስቶስ ያላቸውን ልዩ ፍቅር በተግባር ሲያሳዩ የኖሩ አባት ናቸው፡፡
.
እናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሰምራም ክርስቶስን በማመኗ የባህር
አራዊት ሆዷን ቀድዶ መመላለሻ እስኪያደርገው ድረስ በባህር
ውስጥ ተተክላ በመጸለይ በክርስቶስ ላይ ያላትን መተማመን ያስመሰከረች ቅድስት እናት ናት፡፡
.
ሰማዕቷ ቅድስ አርሴማም ቅድስናዋን ጠብቃ ስለ ክርስቶስ ልዩ ፍቅር በሰማዕትነት አርፋ እንደ እርሷ በክርስቶስ ላመኑት ክርስቶሳውያን ሁሉ ዘመን የማይሽረውን ሕያው ታሪክ በደሟ
ያስመዘገበች ቅድስት እናት ናት፡፡
.
ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስም ክርስቶስን በማመኑ በድንጋይ ተወግሮ በአስተሳሰባቸው ድንጋይ የሆኑትን ሰዎች ሁሉ ያስገረመ የክርስትናውን ልዕልናም በአደባባይ ላይ እንደ ፋና ያበራ ፍጹምና ቅዱስ የሆነ ሰማዕት ነው፡፡
.
ታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስም ለሰባት አመታት ያህል ያለምንም ፍርሀት የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት በዓደባባይ ላይ ሲስብክ የኖረና ክርስቶስን በማመኑም ለክርስቶስ ካለው
ታላቅ ፍቅር የተነሳ ደሙን ላፈሰሰለት ጌታ ደሙን አፍስሶ በሰማእትነት ያረፈ ታላቅ መስተጋድል ነው፡፡
.
በ70 ዓ.ም የተወለደው ታላቁ አባት ቅዱስ ፖሊካርፐስም በክርስትና ሕይወቱ እስታድየም ላይ በተሰበሰቡት ሕዝብ መካከል ወደ እሳት ተጥሎ ለክርስቶስ የነበረውን ልዩ ፍቅር በተግባር በማሳየት ምስክርነቱን የፈፀመ ሰማዕት ነው፡፡
.
ጌታ በመዋዕለ ሥጋዌው አቅፎ ተሸክሞ በወንጌል ላይ ለትልልቆች ምሳሌ አድርጎ ያቀረበው የዚያን ጊዜው ሕጻን የአሁኑ
አባትና ሰማዕት ቅዱስ አግናጥዮስም ሕዝብ በተሰበሰበበት እስታድየም ላይ ወደ እሳት ተጥሎ ለክርስቶስ ያለውን ልዩ ፍቅር በተግባር ያሳየ ድንቅ ሰማዕት ነው፡፡
.
በመሆኑም እነዚህ ሁሉ፡-
"ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ ☞የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ
ሕያው ይሆናል፤" ዮሐ.11:25
በሚለው በጌታ ቃል መሠረት በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ያረፉ በመሆናቸው ሕያዋን እንጂ ሙታን አይባሉም፡፡ ስለዚህ በክርስቶስ አምነው ያረፉትን ቅዱሳን ሙታን ናቸው ብሎ
ማለት ክርስቶስን የሙታን አምላክ ነው እንደ ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ ፍጹም ክህደት ነው፡፡ የሕይወታችን መመርያ በሆነው በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ
"ስለ ሙታን ግን እንዲነሡ እግዚአብሔር እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ እንዳለው በሙሴ መጽሐፍ በቍጥቋጦው ዘንድ የተጻፈውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም። እንግዲህ
እጅግ ትስታላችሁ" ተብሎ ተጽፏል፡፡
ማር.12፡26-27 ክርስቶስ ደግሞ እርሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ስለዚህ እርሱ የሕያዋን አምላክ ነው ከሆነ በእርሱ አምነው የረፉት ቅዱሳን የሕያዋን ናቸው እንጂ ሙታን አይደሉም ሙታንስ
ቅዱሳንን ሙታን የሚሉ መናፍቃን ናቸው፡፡
.
እንግዲህ ክርስቶስ በባሕርዩ ሕያው ነው፡፡ ቅዱሳንም ደግሞ በዕርሱ አምነው በማረፋቸው ሕያዋን ናቸው፡፡ ስለዚህ ሕይወት የሆነውን ክርስቶስን ስላመኑና ቅዱሳንም በእርሱ ሕያዋን በመሆናቸው ስለ እነርሱ የሚናገረው መጽሐፍ
ሁሉ ደግሞ ሕያው ሆኖ በሥጋ አስተሳሰብ ሳይሆን በመንፈስ
ሆነው የሚያነብቡትን ሁሉ ሕያዋን ያደርጋቸዋል፡፡ ይኸውም ደግሞ በፈቃደ እግዚአብሔር የተጻፈ ለቅዱሳን
ለዘለዓለም የመታሰብያ መጽሐፋቸው ነው፡፡
ልዑል እግዚአብሔር የቅዱሳኑን ረድኤትና በረከት ያሳድርብን!
አሜን!!!
▄ ▃ ▂ ▁✞▁ ▂ ▃ ▄
@And_Haymanot
▄ ▃ ▂ ▁✞▁ ▂ ▃ ▄
.
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች!
በእግዚአብሔር ፍጹም ሰላም እንደ ምን ሰነበታችሁ? ዓለምን ከዳር እስከ ዳር ባስደመመው ልዩ ፍቅሩ የወደደን
እስከዚህም ሰዓት የጠበቀን የቅዱሳን አባቶቻችን አምላክ የኛም አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ለዘለዓለሙ የተመሰገነ ይሁን!
አሜን!!!
.
የመታሰቢያ መጽሐፍ
ሚል.3:16
.
አሁን እግዚአብሔር ቢፈቅድ በዚህ የትምህርት ርዕስ ለጥቂት
ደቂቃ አብረን ቆይታ እናድርግ!
. @And_Haymanot
በዚህ በሚል.3:16 ላይ
"የዚያን ጊዜ እግዚአብሔርን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤
እግዚአብሔርም አደመጠ፥ ሰማም፥ ☞እግዚአብሔርንም ለሚፈሩ
ስሙንም ለሚያስቡ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ" ይላል
ቃሉ፡፡
.
ደግሞም እውነት ነው፡፡
እግዚአብሔርን በመፍራት ስለ ቅዱሳን የምንነጋገረውን ሁሉ እግዚአብሔር ያደምጣል ይሰማልም፡፡ ምክንያቱም እርሱን ያመኑ ቅዱሳን ሁሉ መታሰብያቸው ለዘለዓለም እንዲጠፋ እግዚአብሔር አይፈቅድምና፡፡
.
"እግዚአብሔርም ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ የሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ ቃል ኪዳኔንም ስለሚይዙ ጃንደረቦች
በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋለሁ፤ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ" ይላል፡፡ ኢሳ.56፡4-5
ስለዚህ፡-
👉 መጽሐፍ ቅዱሱ
👉 ገድሉ
👉 ተአምሩ
👉 ድርሳኑ
ስንክሳሩና የመሳሰሉት ሁሉ ክርስቶስን ስለማመን የከፈሉትን
መሥዋዕትነትና ክርስቶስን በማመን ያደረጉትን ተዓምራት የሚያመለክት ለዘላለም የቅዱሳን ሰዎች የመታሰብያ መጽሐፍ ነው፡፡
.
በእነዚህ ሁሉ የመታሰብያ መጻሕፍት የቅዱሳን የሕይወታቸው
ታሪክ ሲነበብ ከሕይወታቸው ሕይወትን እንማራለን፡፡ ከመልካም ሥነ ምግባራቸው ሥነ ምግባርን እንማራለን፡፡ ከቅድስናቸው ቅድስናን እንማራለን፡፡ ከሃይማኖታቸው ጽናት ትምህርተ ሃይማኖትን እንማራለን፡፡
ስለዚህ በጌታ ትዕዛዝ ለቅዱሳን ሰዎች የተጻፈላቸው ይህ የመታሰብያ መጽሐፍ ለእኛ ለተዋህዶ ልጆች ለትምህርትና
ለተግሣፅ በጽድቅ ስላለው ምክር ደግሞ በእጅጉ ያስፈልገናል፡፡
.
ምክንያቱም፡-
"የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን
ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው
ምክር ደግሞ ይጠቅማል" ተብሎ ተጽፏልና፡፡ 2ጢሞ.3:16-17
.
መናፍቃን ግን ይህንን እውነት በእጅጉ ይኮንኑታል፡፡ ምክንያቱም ኅብረታቸው ከቅዱሳን ኅብረት አይደለምና የቅዱሳን
ታሪካቸው ለዘለዓለም ተቀብሮ እንዲቀር ቅዱሳንንና ስለ ቅዱሳን የተጻፈውን የመታሰብያ መጽሐፍ ለዘመናት ሲቃወሙ ይኖራሉ፡፡
.
"እኛ ግን ነፍሳቸውን ሊያድኑ ከሚያምኑቱ ነን እንጂ ወደ ጥፋት
ከሚያፈገፍጉ አይደለንም።
ዕብ.10:39 መናፍቃን ቅዱሳንን ለመቃወም ቅዱሳን ሞተው ከመቃብር በታች ስላሉ እነርሱ ሙታን ናቸው እንጂ ሕያዋን አይደሉም ይላሉ፡፡ ነገር ግን ይህ አመለካከታቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ ሀሳብ ያፈነገጠ በመሆኑ የሞቱት እነርሱ ናቸው እንጂ ቅዱሳን አይደሉም፡፡ ቅዱሳንን ሙታን ናቸው የሚል እርሱ ራሱ በቁመናው ሞቶ በክህደት የተገነዘ ንፍሮ ያልተቀቀለለት፡ ድንኳን ያለተተከለለት፡
ጥሩንባ ያልተነፋለት፡ ዘመዶቹም ያላለቀሱለት ተንቀሳቃሽ ሬሳ
ነው፡፡
.
በጌታ ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንዲህ ይላል፡- "ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ ☞የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ
ሕያው ይሆናል፤" ዮሐ.11:25
.
ስለዚህ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ክርስቶስን በማመን 562 ዓመት
ሙሉ ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ መከራን ተቀብለው ያረፉ አባት ናቸው፡፡
.
አቡነ ተክለሃይማኖትም መላ ዘመናቸውን የተሰቀለውን ክርስቶስን በመስበክ አምልኮተ ጣዖትን እየደመሰሱ ከቁመት
ብዛት የተነሳ እግራቸው እስኪሰበር ድረስ እንደ ምሰሶ ተተክለው ያመኑበትን ክርስቶስን ሲያገለግሉና ለክርስቶስ ያላቸውን ልዩ ፍቅር በተግባር ሲያሳዩ የኖሩ አባት ናቸው፡፡
.
እናታችን ቅድስት ክርስቶስ ሰምራም ክርስቶስን በማመኗ የባህር
አራዊት ሆዷን ቀድዶ መመላለሻ እስኪያደርገው ድረስ በባህር
ውስጥ ተተክላ በመጸለይ በክርስቶስ ላይ ያላትን መተማመን ያስመሰከረች ቅድስት እናት ናት፡፡
.
ሰማዕቷ ቅድስ አርሴማም ቅድስናዋን ጠብቃ ስለ ክርስቶስ ልዩ ፍቅር በሰማዕትነት አርፋ እንደ እርሷ በክርስቶስ ላመኑት ክርስቶሳውያን ሁሉ ዘመን የማይሽረውን ሕያው ታሪክ በደሟ
ያስመዘገበች ቅድስት እናት ናት፡፡
.
ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስም ክርስቶስን በማመኑ በድንጋይ ተወግሮ በአስተሳሰባቸው ድንጋይ የሆኑትን ሰዎች ሁሉ ያስገረመ የክርስትናውን ልዕልናም በአደባባይ ላይ እንደ ፋና ያበራ ፍጹምና ቅዱስ የሆነ ሰማዕት ነው፡፡
.
ታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስም ለሰባት አመታት ያህል ያለምንም ፍርሀት የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት በዓደባባይ ላይ ሲስብክ የኖረና ክርስቶስን በማመኑም ለክርስቶስ ካለው
ታላቅ ፍቅር የተነሳ ደሙን ላፈሰሰለት ጌታ ደሙን አፍስሶ በሰማእትነት ያረፈ ታላቅ መስተጋድል ነው፡፡
.
በ70 ዓ.ም የተወለደው ታላቁ አባት ቅዱስ ፖሊካርፐስም በክርስትና ሕይወቱ እስታድየም ላይ በተሰበሰቡት ሕዝብ መካከል ወደ እሳት ተጥሎ ለክርስቶስ የነበረውን ልዩ ፍቅር በተግባር በማሳየት ምስክርነቱን የፈፀመ ሰማዕት ነው፡፡
.
ጌታ በመዋዕለ ሥጋዌው አቅፎ ተሸክሞ በወንጌል ላይ ለትልልቆች ምሳሌ አድርጎ ያቀረበው የዚያን ጊዜው ሕጻን የአሁኑ
አባትና ሰማዕት ቅዱስ አግናጥዮስም ሕዝብ በተሰበሰበበት እስታድየም ላይ ወደ እሳት ተጥሎ ለክርስቶስ ያለውን ልዩ ፍቅር በተግባር ያሳየ ድንቅ ሰማዕት ነው፡፡
.
በመሆኑም እነዚህ ሁሉ፡-
"ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ ☞የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ
ሕያው ይሆናል፤" ዮሐ.11:25
በሚለው በጌታ ቃል መሠረት በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ያረፉ በመሆናቸው ሕያዋን እንጂ ሙታን አይባሉም፡፡ ስለዚህ በክርስቶስ አምነው ያረፉትን ቅዱሳን ሙታን ናቸው ብሎ
ማለት ክርስቶስን የሙታን አምላክ ነው እንደ ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ ፍጹም ክህደት ነው፡፡ የሕይወታችን መመርያ በሆነው በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ
"ስለ ሙታን ግን እንዲነሡ እግዚአብሔር እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ እንዳለው በሙሴ መጽሐፍ በቍጥቋጦው ዘንድ የተጻፈውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም። እንግዲህ
እጅግ ትስታላችሁ" ተብሎ ተጽፏል፡፡
ማር.12፡26-27 ክርስቶስ ደግሞ እርሱ እግዚአብሔር ነው፡፡ ስለዚህ እርሱ የሕያዋን አምላክ ነው ከሆነ በእርሱ አምነው የረፉት ቅዱሳን የሕያዋን ናቸው እንጂ ሙታን አይደሉም ሙታንስ
ቅዱሳንን ሙታን የሚሉ መናፍቃን ናቸው፡፡
.
እንግዲህ ክርስቶስ በባሕርዩ ሕያው ነው፡፡ ቅዱሳንም ደግሞ በዕርሱ አምነው በማረፋቸው ሕያዋን ናቸው፡፡ ስለዚህ ሕይወት የሆነውን ክርስቶስን ስላመኑና ቅዱሳንም በእርሱ ሕያዋን በመሆናቸው ስለ እነርሱ የሚናገረው መጽሐፍ
ሁሉ ደግሞ ሕያው ሆኖ በሥጋ አስተሳሰብ ሳይሆን በመንፈስ
ሆነው የሚያነብቡትን ሁሉ ሕያዋን ያደርጋቸዋል፡፡ ይኸውም ደግሞ በፈቃደ እግዚአብሔር የተጻፈ ለቅዱሳን
ለዘለዓለም የመታሰብያ መጽሐፋቸው ነው፡፡
ልዑል እግዚአብሔር የቅዱሳኑን ረድኤትና በረከት ያሳድርብን!
አሜን!!!
▄ ▃ ▂ ▁✞▁ ▂ ▃ ▄
@And_Haymanot
▄ ▃ ▂ ▁✞▁ ▂ ▃ ▄
በሐዋሳ የተነሣውን ግጭት ሸሽተው ቤተ ክርስቲያን የተጠለሉ ወገኖቻችን አዎ ምንጊዜም የቤተ ክርስቲያን ገጽታዋ ለስዱዳን መጠጊያ ለግፉአን መጠለያ ላዘኑ መጽናኛ መኾን ነው፡፡
የአባትነት ወጉንም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ስላሳዩን ረዥም ዕድሜ ይስጥልን!
ቡራኬዎ ይድረሰን አባታችን!
@And_Haymanot
✝ጸልዩ ጸልዩ✝
የአባትነት ወጉንም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ስላሳዩን ረዥም ዕድሜ ይስጥልን!
ቡራኬዎ ይድረሰን አባታችን!
@And_Haymanot
✝ጸልዩ ጸልዩ✝
"ወዳጄ፥ ሕይወት አጭር ናት። ዛሬን እንጂ ነገን ስለመኖርህ እርግጠኛ መሆን አትችልም። ስለዚህ ዛሬን መልካም አስብ፤ ለሌሎች መልካም አድርግ። በሙሉ ልብህ እመን። ስላለህ ነገር አመስግን። ሰው አትበድል ነገር ግን ብትበድል ይቅርታን ጠይቅ፤ ቢበድሉህም ይቅርታ እስኪጠይቁህ ሳትጠብቅ ይቅርታን አድርግ። የዋህ ሁን ነገር ግን ይቅርታ ያደረክለት ሰው ዳግም ይበድልህ ዘንድ ሞኝ አትሁን።"
Join
❤ @And_Haymanot ❤
🌸መልካም ዕለተ ሰንበት🌸
❤ @And_Haymanot ❤
Join
❤ @And_Haymanot ❤
🌸መልካም ዕለተ ሰንበት🌸
❤ @And_Haymanot ❤
ሙስሊሞች ፕሮቴስታንቶች ሌሎችም ቅዱስ ገብርኤል እቅፍ ውስጥ...
ቤተክርስቲያን ግን አትገርማችሁም??
እነዚ የምታዩአቸው ሰሞኑን ሀዋሳ ላይ በተነሳው ብሄር ተኮር ግጭት ሸሽተው ወደ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የገቡና አሁንም እዛው ያሉ ሙስሊም ኦርቶዶክስ ፕሮቴስታንት የሆኑ
በብሄርም አማራ ጉራጌ ኦሮሞ ሲዳማ ትግሬ ሌላም ሌላም የሆኑ ወገኖቻችን ናቸው።
#ቤተክርስቲያን_ሰውን_ሰው_በመሆኑ_በክርስቶስ_ፍቅር_እንዲህ_ታኖራለች፡፡
ተወዳጆች ታድያ ቤተክርስቲያናችን ለሰው ልጅ ያላትን የፍቅር እያያችሁ ይህች ቤተክርስቲያን የዚህ ብሔር ናት የእከሌ ናት.... በማለት ለሚነቅፏት የእናት ጡት ነካሽ ሐራጥቃዎች
ጥግ ድረስ share አድርጋችሁ አታሳዩላትም??
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ግን አትገርማችሁም??
እነዚ የምታዩአቸው ሰሞኑን ሀዋሳ ላይ በተነሳው ብሄር ተኮር ግጭት ሸሽተው ወደ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የገቡና አሁንም እዛው ያሉ ሙስሊም ኦርቶዶክስ ፕሮቴስታንት የሆኑ
በብሄርም አማራ ጉራጌ ኦሮሞ ሲዳማ ትግሬ ሌላም ሌላም የሆኑ ወገኖቻችን ናቸው።
#ቤተክርስቲያን_ሰውን_ሰው_በመሆኑ_በክርስቶስ_ፍቅር_እንዲህ_ታኖራለች፡፡
ተወዳጆች ታድያ ቤተክርስቲያናችን ለሰው ልጅ ያላትን የፍቅር እያያችሁ ይህች ቤተክርስቲያን የዚህ ብሔር ናት የእከሌ ናት.... በማለት ለሚነቅፏት የእናት ጡት ነካሽ ሐራጥቃዎች
ጥግ ድረስ share አድርጋችሁ አታሳዩላትም??
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
🔊✝ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ✝
📖"እኛ ግን ለፀሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን" ሐዋ ፮:፬
በሚል መሪ ቃል ለ፫ ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ታላቅ የፀረ ❌ተሀድሶ ጉባኤ ⛪️🌈በናዝሬት ደ/ቀርሜሎስ ቅ/እስጢፋኖስ ቤ/ን አውደ ምህረት ተዘጋጅቷል✝ 🌈
በጉባኤው👩👩👧👦👩👩👦👦👨👩👧👧ላይ
✅ስለ ቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ሁኔታ
✅የተሃድሶ ዶግማዎች
✅በተሃድሶ ለሚነሡ ጥያቄዎች መፅሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ
✅እንዲሁም ከእኛ ምን ይጠበቃል 🎤በሚሉ ጉዳዮች ላይ በታላላቅ መምህራነ ወንጌል ትምህርት📖 ይሠጣል...እርሶም በጉባኤው ላይ በመገኘት ርትዕት ስለሆነች ☁️ሃይማኖታችን☁️ ምስክር ይሁኑ፡፡
✔️የጉባዔው ሰዐት እና ቀን
አርብ በ15 ከ10 ሰዐት🕙 ጀምሮ
ቅዳሜ ጠዋት ከቅዳሴ በኃላ🕑
ማታ ከ10 ሰዐት🕙 ጀምሮ እሁድ ጠዋት ከቅዳሴ በኃላ 🕑
ማታ ከ10 ሰዐት🕙 ጀምሮ
🏵🎤ተነሳ ህዝቤ ተነሳ(፪)
ተነሳ ወገን ተነሳ
የጥንቱ እንዳይረሳ
የቀድሞ እንዳይረሳ🔊🏵
👉share share share
@And_Haymanot
📖"እኛ ግን ለፀሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን" ሐዋ ፮:፬
በሚል መሪ ቃል ለ፫ ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ታላቅ የፀረ ❌ተሀድሶ ጉባኤ ⛪️🌈በናዝሬት ደ/ቀርሜሎስ ቅ/እስጢፋኖስ ቤ/ን አውደ ምህረት ተዘጋጅቷል✝ 🌈
በጉባኤው👩👩👧👦👩👩👦👦👨👩👧👧ላይ
✅ስለ ቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ሁኔታ
✅የተሃድሶ ዶግማዎች
✅በተሃድሶ ለሚነሡ ጥያቄዎች መፅሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ
✅እንዲሁም ከእኛ ምን ይጠበቃል 🎤በሚሉ ጉዳዮች ላይ በታላላቅ መምህራነ ወንጌል ትምህርት📖 ይሠጣል...እርሶም በጉባኤው ላይ በመገኘት ርትዕት ስለሆነች ☁️ሃይማኖታችን☁️ ምስክር ይሁኑ፡፡
✔️የጉባዔው ሰዐት እና ቀን
አርብ በ15 ከ10 ሰዐት🕙 ጀምሮ
ቅዳሜ ጠዋት ከቅዳሴ በኃላ🕑
ማታ ከ10 ሰዐት🕙 ጀምሮ እሁድ ጠዋት ከቅዳሴ በኃላ 🕑
ማታ ከ10 ሰዐት🕙 ጀምሮ
🏵🎤ተነሳ ህዝቤ ተነሳ(፪)
ተነሳ ወገን ተነሳ
የጥንቱ እንዳይረሳ
የቀድሞ እንዳይረሳ🔊🏵
👉share share share
@And_Haymanot
#አስደሳች_የድል_ዜናዎች
ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምዕናን በሙሉ!
@And_Haymanot
✦́ # ድል # በድል ይሉሃል ይሄ ነው { 5 } #የድል ዜናዎች!
ክብሩ ይስፋ ለመድኃኔ አለም ሌላ ምን እንላለን፡፡
✦́ በል እንግዲህ # ጠላት ! # እሳቱን የለኮስከው አንተ በለኮስከው እሳት የተለበለብከውም አንተ ! የተዋህዶ ማዕበል በያቅጣጫው እየተፋፋመልክ ነው!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
¶ የደቡብ ኦሞ ህዝብ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኦረቶዶክስ
ተዋህዶ መንጋ እየተቀላቀለ መምጣታቸው።
¶ በኢትዮጵያ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት የአዲስ አበባው የፀረ
ተሃድሶ መናፍቃን ጉበኤ 2ቀናት ቀሩት ።
¶ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚደረገው ትክክለኛ ኦርቶዶክሳዊ
የክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት የማስፋፋቱ አገልግሎት
መበሰሩ ። ወጣት የተዋህዶ አናብስት ልጆችም በክርምቱ
የእርፍት ጊዜያችሁ “ዘመቻ ተዋህዶ” እንድተቀላቀሉ ጥሪ
መቅረቡ ። ዳይ ! ዳይ ! ወደስራ ! የምን መፍዘዝ ነው !
¶ በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር እና በምስራቅ ኢትዮጵያ
በሐረር ከተማ የመሸገው የተሃድሶ መናፍቃን መንጋ
የመጨረሻዎቹ መሽጎች እየፈራረሱ መምጣታቸው ፡፡
¶ በናዝሬት ከተማ የተመሰረተው የአባታችን የአቡነ ገብረ
መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን እናፈርሰዋለን ያሉት ፈራርሰው
፤ሐምሌ 5/2010 ዓ.ም ሊመረቅ መሆኑን፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 1ኛ ) #“እኛም # ጥምቀትን እና # ቤተክርስቲያንን #
እንፈልጋለን “ በሚል መርሃ ግብር ፡ በደቡብ ኦም ሐገረ ስብከት
ሊቀጳጳስ በብጹ አቡነ ዕንባቆም መሪነት ፡ በማኅበረ ቅዱሳን
ዋናው መእከል እና በአዲስ አበባ ሐገረ ስብከት ጥምረት ፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን : መላው የደቡብ
ኦሞን ማሕበረሰብ እያካለለች መታለች ፡፡በዚህ አመት መጨረሻ
የክርምት ወር ላይ ለሚደረገው በሺዎች ለሚቆጠሩ የአዳዲስ
ምዕመናን የጥምቀት እና የክርስቶስ ተክክለኛው የወንጌል
የማስፋፊያ አገልግሎት የሚውል ድጋፍ ለማሰባሰብ በሰሜን
አሜሪካ በሲያትል (Seattle , Washington ) ከተማ ታላቅ
መንፈሳዊ ጉባኤ እና የድጋፍ መርሃ ግብር በደቡብ ኦሞ ሐገረ
ስብከት ሊቀጳጳስ በብፁ አባታችን በአቡነ ዕንባቆም አስተባባሪነት
በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ማኀበረ ምዕመናን ተዘጋጅቷል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ምዕመኑም ለመንፈሳዊ አገልግሎቱ ጥሪ ቆርጦ ተነስተዋል፡፡
በሰሜን አሜሪካ የምትኖሩ የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ምዕመናን በሙሉ፤ ለዚህ ሐዋርያዊ አገልግሎት የበኩላችሁን
አስተዋጾ እንድታደርጉ እና ጥምር ኮሚቴው ለሚያሰራው ከ42
በላይ አዳዲስ ሕንጻ ቤተክርስያናት ድጋፍ እንድታደረጉ
በእግዚአብሔር ፍቅር ተጠርታቿል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 2ኛ ) ) በመምህር ምህረተአብ አሰፋ ጀማሪነት የሚደረገው
የገጠሪቱ ኢትዮጵያ ትክክለኛው ሉተር ያልበረዘው ኦርቶዶክሳዊ
የሆነ የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት
የማስፋፋት አግልግሎት በይፋ ተጀምሯል፡፡ለበርካታ ወራት
ከሀገር ውጭ የነበረው መምህራችን ፤ ወገቡን በአባቶች ልብስ
ታጥቆ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ገጠር ላሉ ኢትዮጵያውያን
ለማዳረስ እና መንጋውን ወደቤቱ ለመመለስ ቆርጦ ተነስቷል ፡፡
በዚህም የተዋህዶ ማዕበል(ሐራ ተዋህዶ) የየሐገረስብከቱ
ስብከተ ወንጌል ሰራተኞች ፡ የማኀበረ ቅዱሳን አባላት እና
ወጣት የሰንበት ተምህርት ቤት ተማሪዎች ድጋፍ
እንደሚታከልበት ተጠቁሟል ።፡በአዲስ አበባ እና በሰሜን
ኢትዮጵያ ያላችሁ መምህራን ለ30 ዓመታት በሀገራችን ላይ
ተጋርዶባት የነበረውን ይሄንን የ ጨለማ የምንፍቅና አዚም
በትክክለኛው ወንጌል እንድታርቁት እና የገጠሪቱ ኢትዮጵያ
ምዕመናን እንድትታደጉ ጥሪ ቀርቦላቿል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
በል እንግዲህ እንደ ፓስተር በግ ዋሻው የአንድ ዘመን ድሪቶ ፥
5 star ሆቴል ካልተያዘልኝ ብለክ እምቡር እምቡር በል አሉክ ፡፡
ለክርስቶስ ወንጌል ፡ ለተዋህዶ ጥሪ ና ከተባልክ! በቃ ና፡፡ቆሎ
ቆርጥምህ ፡መቃብር ቤት አድረህ ህዝቡን ወደመንጋው
መልሰው፡፡በየከተማው ያላችሁ ወጣት የተዋህዶ አናብስቶች
በኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ ማሕበራት ሆናችሁ የክርምት
ጊዜያችሁን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለሚደረገው የተዋህዶ ማዕበል
የማስፋፋት አገልግሎት እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቦላችኋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 3ኛ ) ከመሐል ሐገር እና ከደቡብ ኢትዮጵያ አከርካሪው
ተሰብሮ የተገነደሰው የፕሮቴስታንቱ አለም አዲሱ ታርጋ ፡
የተሃድሶ መናፍቃን “# እንደገና # ማንሰራራት” በሚል መርህ
በሰዶማዊው ፓስተር አገሰግድ ሳህሉ እየተመራ መዳረሻውን
በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር ዞን በመቱ እና አከባቢው አድርጎ
የነበረ ሲሆን ይህንን ምሽግ ብርቅዬው የተዋህዶ ልጅ መምህር
ምህረተአብ አሰፋ " ወንጌልን ለገጠሪቱ ኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ
ባደረገው የተዋህዶ ዘመቻ ፤ግሪሳዎችን እንከትክታቸውን
በእግዚአብሔር ቃል መዶሻነት አውጥቷል ፡፡በመሆኑም እነ
ፓስትር አሰግድ መጦሪያችን ይሆናል ያሉት አዳራሽ በመቱ እና
አከባቢዋ ባሉ የተዋህዶ ወጣት አናብስት በትላንትናው እለት
ተዘግቷል፡፡በተሳሳተ ተምህርትም የተወሰዱ 73 ምእመናን ወደ
እናታቸው ቤት ተመልሰዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የመጨረሻው የፕሮቴስታንቱ አዲሱ ታርጋ የሆነው የተሃድሶ
መናፍቃን ምሽግ በሐርር እና በአከባቢዋ በሚገኙ ከተሞች ነበር
፡፡ይህንንም ምሽግ የማኀበረ ቅዱሳን ዋናው መዕከል መምህራን
ከምዕራብ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቃውንት እና ወጣት አናብስት
የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ጋር በፈጠሩት አስደናቂ ጥምረት
ከሰሞኑን ባዘጋጁት የተዋህዶ የወንጌል አገልግሎት ግብአተ
ምድሩን እየፈጸሙ ነው፡፡ምጽ ምጽ የፕሮቴስታንት ተላላኪ
ተኩላዎች! እግዚአብሔርን ችላችሁ ልትዋጉት??? በማይሻር
ቃሉ እንክትክታችሁን አወጣልን !
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 4ኛ ) በናዝሬት ከተማ በመናፍቃን የወያኔ ቅጥርኛ ቡድን
በ2009 ዓ.ም ሊፈርስ የነበረው የጻድቁ አባታችን የአቡነ
ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ፡ በአከባቢው የተዋህዶ
አናብስት ተጋድሎ እና በክቡር የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በሊቀ
ዲያቆን በአቶ ለማ መገርሳ ቀጥተኛ ፍቃድ እነሆ ሐምሌ
5/2010 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ በታላቅ ድምቀት አዲስ ወደታነጸለት
ሕንጻ ቤክርስቲያን ይገባል፡፡የሚገርመው የአከባቢው ምዕመናን
ልጆቻቸውን ድቁንና በማስተማር ለነገይቱ የተዋህዶ
ቤተክርስቲያን ሰራዊቶቿ እንዲሆኑ እያዘጋጇቸው ነው፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 5ኛ ) በአዲስ አበባ ሐገር ስብከት በሚገኙ የቦሌ ደብረ ሳህል
ቅዱስ ሚካኤል እና የጉለሌ እግዚአብሔር አብ ደብራት ከፊታችን
አርብ ከሰኔ 12/2010 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት
የሚቆይ የተሃድሶ መናፍቃንን ሴራ ሚያጋልጥ ታላቅ መንፈሳዊ
ጉባኤ አዘጋጅተዋል፡፡ አዲስ አበቤዎችዎች ይሰማችሁዋል!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የቦሌው የደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ጉባኤ በአይነቱ እስካሁን
በኢትዮጵያ ከተደረጉት ልዩ የሆነና በቀጥታ ስርጭት በyou tube
ለመላው አለም ይተላለፋል፡፡ በተለይ ለስደስት የአፍሪካ ሐገራት
የሚሆን የ ኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛው የመንግስቱ ወንጌል
በቀጥታ live streaming እንደሚተላለፍ የዝግጅቱ አስተባባሪ
ኮሚቴዎች ገልጸዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም
ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
Share ፩ ኃይማኖት share
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምዕናን በሙሉ!
@And_Haymanot
✦́ # ድል # በድል ይሉሃል ይሄ ነው { 5 } #የድል ዜናዎች!
ክብሩ ይስፋ ለመድኃኔ አለም ሌላ ምን እንላለን፡፡
✦́ በል እንግዲህ # ጠላት ! # እሳቱን የለኮስከው አንተ በለኮስከው እሳት የተለበለብከውም አንተ ! የተዋህዶ ማዕበል በያቅጣጫው እየተፋፋመልክ ነው!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
¶ የደቡብ ኦሞ ህዝብ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኦረቶዶክስ
ተዋህዶ መንጋ እየተቀላቀለ መምጣታቸው።
¶ በኢትዮጵያ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት የአዲስ አበባው የፀረ
ተሃድሶ መናፍቃን ጉበኤ 2ቀናት ቀሩት ።
¶ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚደረገው ትክክለኛ ኦርቶዶክሳዊ
የክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት የማስፋፋቱ አገልግሎት
መበሰሩ ። ወጣት የተዋህዶ አናብስት ልጆችም በክርምቱ
የእርፍት ጊዜያችሁ “ዘመቻ ተዋህዶ” እንድተቀላቀሉ ጥሪ
መቅረቡ ። ዳይ ! ዳይ ! ወደስራ ! የምን መፍዘዝ ነው !
¶ በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር እና በምስራቅ ኢትዮጵያ
በሐረር ከተማ የመሸገው የተሃድሶ መናፍቃን መንጋ
የመጨረሻዎቹ መሽጎች እየፈራረሱ መምጣታቸው ፡፡
¶ በናዝሬት ከተማ የተመሰረተው የአባታችን የአቡነ ገብረ
መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን እናፈርሰዋለን ያሉት ፈራርሰው
፤ሐምሌ 5/2010 ዓ.ም ሊመረቅ መሆኑን፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 1ኛ ) #“እኛም # ጥምቀትን እና # ቤተክርስቲያንን #
እንፈልጋለን “ በሚል መርሃ ግብር ፡ በደቡብ ኦም ሐገረ ስብከት
ሊቀጳጳስ በብጹ አቡነ ዕንባቆም መሪነት ፡ በማኅበረ ቅዱሳን
ዋናው መእከል እና በአዲስ አበባ ሐገረ ስብከት ጥምረት ፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን : መላው የደቡብ
ኦሞን ማሕበረሰብ እያካለለች መታለች ፡፡በዚህ አመት መጨረሻ
የክርምት ወር ላይ ለሚደረገው በሺዎች ለሚቆጠሩ የአዳዲስ
ምዕመናን የጥምቀት እና የክርስቶስ ተክክለኛው የወንጌል
የማስፋፊያ አገልግሎት የሚውል ድጋፍ ለማሰባሰብ በሰሜን
አሜሪካ በሲያትል (Seattle , Washington ) ከተማ ታላቅ
መንፈሳዊ ጉባኤ እና የድጋፍ መርሃ ግብር በደቡብ ኦሞ ሐገረ
ስብከት ሊቀጳጳስ በብፁ አባታችን በአቡነ ዕንባቆም አስተባባሪነት
በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ማኀበረ ምዕመናን ተዘጋጅቷል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ምዕመኑም ለመንፈሳዊ አገልግሎቱ ጥሪ ቆርጦ ተነስተዋል፡፡
በሰሜን አሜሪካ የምትኖሩ የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ምዕመናን በሙሉ፤ ለዚህ ሐዋርያዊ አገልግሎት የበኩላችሁን
አስተዋጾ እንድታደርጉ እና ጥምር ኮሚቴው ለሚያሰራው ከ42
በላይ አዳዲስ ሕንጻ ቤተክርስያናት ድጋፍ እንድታደረጉ
በእግዚአብሔር ፍቅር ተጠርታቿል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 2ኛ ) ) በመምህር ምህረተአብ አሰፋ ጀማሪነት የሚደረገው
የገጠሪቱ ኢትዮጵያ ትክክለኛው ሉተር ያልበረዘው ኦርቶዶክሳዊ
የሆነ የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት
የማስፋፋት አግልግሎት በይፋ ተጀምሯል፡፡ለበርካታ ወራት
ከሀገር ውጭ የነበረው መምህራችን ፤ ወገቡን በአባቶች ልብስ
ታጥቆ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ገጠር ላሉ ኢትዮጵያውያን
ለማዳረስ እና መንጋውን ወደቤቱ ለመመለስ ቆርጦ ተነስቷል ፡፡
በዚህም የተዋህዶ ማዕበል(ሐራ ተዋህዶ) የየሐገረስብከቱ
ስብከተ ወንጌል ሰራተኞች ፡ የማኀበረ ቅዱሳን አባላት እና
ወጣት የሰንበት ተምህርት ቤት ተማሪዎች ድጋፍ
እንደሚታከልበት ተጠቁሟል ።፡በአዲስ አበባ እና በሰሜን
ኢትዮጵያ ያላችሁ መምህራን ለ30 ዓመታት በሀገራችን ላይ
ተጋርዶባት የነበረውን ይሄንን የ ጨለማ የምንፍቅና አዚም
በትክክለኛው ወንጌል እንድታርቁት እና የገጠሪቱ ኢትዮጵያ
ምዕመናን እንድትታደጉ ጥሪ ቀርቦላቿል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
በል እንግዲህ እንደ ፓስተር በግ ዋሻው የአንድ ዘመን ድሪቶ ፥
5 star ሆቴል ካልተያዘልኝ ብለክ እምቡር እምቡር በል አሉክ ፡፡
ለክርስቶስ ወንጌል ፡ ለተዋህዶ ጥሪ ና ከተባልክ! በቃ ና፡፡ቆሎ
ቆርጥምህ ፡መቃብር ቤት አድረህ ህዝቡን ወደመንጋው
መልሰው፡፡በየከተማው ያላችሁ ወጣት የተዋህዶ አናብስቶች
በኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ ማሕበራት ሆናችሁ የክርምት
ጊዜያችሁን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለሚደረገው የተዋህዶ ማዕበል
የማስፋፋት አገልግሎት እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቦላችኋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 3ኛ ) ከመሐል ሐገር እና ከደቡብ ኢትዮጵያ አከርካሪው
ተሰብሮ የተገነደሰው የፕሮቴስታንቱ አለም አዲሱ ታርጋ ፡
የተሃድሶ መናፍቃን “# እንደገና # ማንሰራራት” በሚል መርህ
በሰዶማዊው ፓስተር አገሰግድ ሳህሉ እየተመራ መዳረሻውን
በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር ዞን በመቱ እና አከባቢው አድርጎ
የነበረ ሲሆን ይህንን ምሽግ ብርቅዬው የተዋህዶ ልጅ መምህር
ምህረተአብ አሰፋ " ወንጌልን ለገጠሪቱ ኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ
ባደረገው የተዋህዶ ዘመቻ ፤ግሪሳዎችን እንከትክታቸውን
በእግዚአብሔር ቃል መዶሻነት አውጥቷል ፡፡በመሆኑም እነ
ፓስትር አሰግድ መጦሪያችን ይሆናል ያሉት አዳራሽ በመቱ እና
አከባቢዋ ባሉ የተዋህዶ ወጣት አናብስት በትላንትናው እለት
ተዘግቷል፡፡በተሳሳተ ተምህርትም የተወሰዱ 73 ምእመናን ወደ
እናታቸው ቤት ተመልሰዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የመጨረሻው የፕሮቴስታንቱ አዲሱ ታርጋ የሆነው የተሃድሶ
መናፍቃን ምሽግ በሐርር እና በአከባቢዋ በሚገኙ ከተሞች ነበር
፡፡ይህንንም ምሽግ የማኀበረ ቅዱሳን ዋናው መዕከል መምህራን
ከምዕራብ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቃውንት እና ወጣት አናብስት
የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ጋር በፈጠሩት አስደናቂ ጥምረት
ከሰሞኑን ባዘጋጁት የተዋህዶ የወንጌል አገልግሎት ግብአተ
ምድሩን እየፈጸሙ ነው፡፡ምጽ ምጽ የፕሮቴስታንት ተላላኪ
ተኩላዎች! እግዚአብሔርን ችላችሁ ልትዋጉት??? በማይሻር
ቃሉ እንክትክታችሁን አወጣልን !
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 4ኛ ) በናዝሬት ከተማ በመናፍቃን የወያኔ ቅጥርኛ ቡድን
በ2009 ዓ.ም ሊፈርስ የነበረው የጻድቁ አባታችን የአቡነ
ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ፡ በአከባቢው የተዋህዶ
አናብስት ተጋድሎ እና በክቡር የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በሊቀ
ዲያቆን በአቶ ለማ መገርሳ ቀጥተኛ ፍቃድ እነሆ ሐምሌ
5/2010 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ በታላቅ ድምቀት አዲስ ወደታነጸለት
ሕንጻ ቤክርስቲያን ይገባል፡፡የሚገርመው የአከባቢው ምዕመናን
ልጆቻቸውን ድቁንና በማስተማር ለነገይቱ የተዋህዶ
ቤተክርስቲያን ሰራዊቶቿ እንዲሆኑ እያዘጋጇቸው ነው፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 5ኛ ) በአዲስ አበባ ሐገር ስብከት በሚገኙ የቦሌ ደብረ ሳህል
ቅዱስ ሚካኤል እና የጉለሌ እግዚአብሔር አብ ደብራት ከፊታችን
አርብ ከሰኔ 12/2010 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት
የሚቆይ የተሃድሶ መናፍቃንን ሴራ ሚያጋልጥ ታላቅ መንፈሳዊ
ጉባኤ አዘጋጅተዋል፡፡ አዲስ አበቤዎችዎች ይሰማችሁዋል!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የቦሌው የደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ጉባኤ በአይነቱ እስካሁን
በኢትዮጵያ ከተደረጉት ልዩ የሆነና በቀጥታ ስርጭት በyou tube
ለመላው አለም ይተላለፋል፡፡ በተለይ ለስደስት የአፍሪካ ሐገራት
የሚሆን የ ኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛው የመንግስቱ ወንጌል
በቀጥታ live streaming እንደሚተላለፍ የዝግጅቱ አስተባባሪ
ኮሚቴዎች ገልጸዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም
ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
Share ፩ ኃይማኖት share
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ሚካኤል ስዩም /2/ ሊቀ መላእክት /2/
መዝገበ ርኅራሄ@ /3/ የዋህ /2/
ትርጉም:- የመላእክት አለቃ ሚካኤል
የዋህ የርኅራኄ መዝገብ ነው
~~~~~~~~~
የመልአኩ ምልጃና ፀሎት አይለየን
እንኳን አደረሳችሁ
@And_Haymanot
መዝገበ ርኅራሄ@ /3/ የዋህ /2/
ትርጉም:- የመላእክት አለቃ ሚካኤል
የዋህ የርኅራኄ መዝገብ ነው
~~~~~~~~~
የመልአኩ ምልጃና ፀሎት አይለየን
እንኳን አደረሳችሁ
@And_Haymanot
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኦርቶዶክስ ከጂንካ እስከ ሩዶልፍ (Rudolf) ኬንያ !
Share Share
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ልጆቿን እያጠመቀች ትገኛለች ።
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Share Share
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ልጆቿን እያጠመቀች ትገኛለች ።
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ ከጂንካ እስከ ሩዶልፍ (Rudolf) ኬንያ ! Share it
@And_Haymanot
የቃል ሙሽራው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ #ከጂንካ እስከ #ሩዶልፍ
(Rudolf) ኬንያ !
¶ # ቃላችን #ቃል ነው ! #ቃልም በቃል ነው! #ቃልም ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት ሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ትገኛለች ።
👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/588
✦́✦́✦́
ይህንን የአምላኳን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል ተሸክማ ገና አለምን ታካልላለች!
"እንግዲህ # ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆ እኔ እሰከ አለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ
፡፡የማቲዎስ ወንጌል 28፡20"
✦́✦́✦́
✢ በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ እና በሰሜን ኬንያ በሩዶልፍ ግዛት የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ህዝቦች ወደ እናታቸው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤት ደርሰዋል፡፡ ብጽኡ አቡነ ፊሊጶስ የወንጌል አርበኛ ፤
ደቡብ ኦሞን ከኬንያ የሰሜን ግዛቶች ጋር በተዋህዶ ገመድ እያሰናሰሉት ነው፡፡
✦́✦́✦́
#ወጣት_የእምዬ_ተዋህዶ_ልጆች_እባካችሁ_ታሪክ_ስሩ በዚህ
ክርመት፡፡ ከዩኒቨርስቲዎች የግቢ ጉባኤያት ለእርፈት ወደ ቤተሰቦቻችሁ የተመለሳችሁ ፤የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቃሁ ጀግና የእምዬ ኦርቶዶክስ የተዋህዶ ወጣቶች ፤ታሪክን
በቃል ፃፉት። ቃላችሁም እራሱ ቃል መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና ።
✦ በዬት በኩል እንሳተፍ ካላችሁኝ ✦
✢ በማኅበረ ቅዱሳን በኩል ፤ በየአጥቢየው ባሉ ስብከተ ወንጌልና የፀረ ተሃድሶ ኮሚቴ በኩል :ግሪሳ ተሃድሶዎች ባልገቡባቸው በኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ማሕበራት በኩል : በግቢ
ጉባኤያት እና ፤በሰንበት ትምህርት ቤት ስር ሆናችሁ በመሰባሰብ “”” ዘመቻ ተዋህዶን ” ለገጠሪቱ እና ለጠረፋማ ኢትዮጵያ አከባቢዎች አድርሱዋቸው ፡፡የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝን
በመድኃኔ አለም ኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነት በያዝነው አመት እስኪ ከ53% ወደ 75% እናሳድገው ። በርቱ እንበርታ ! ጣረሞት
ሆነው ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ላለፉት 30 ዓመታት እንዳትንቀሳቀስ አላስኬድ አላላውስ ያሉትን የኢሊሙናቲ ተወካይ ባለስልጣናትን ጠሚዶ ዐቢያችን አባሮልና፡ ቀንዳቸውንም ሰባብሮታል፡፡ ከዕኛ የሚጠበቀው እንደ ደርግ ግዜ የወጣቶች የእድገት በህበረት
ዘመቻ ወደገጠሪቱ እና ጠረፋማ ኢትዮጵያ ግዛቶች #ዘመቻ
#ተዋህዶን ማድረግ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ በአዲስ አበባ እና በሰሜን ኢትዮጵያ በታላላቅ መንፈሳዊ ጉባኤዎች ያላችሁ መምሀራን እባካችሁ እባካችሁ ፤
ለትክክለኛው ለኢየሱስ ክረስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት ወደ ደቡብ: ወደ ምዕራብ እና ወደ ምስራቅ ኢትዮጵያ ተበተኑ፡፡ በመናፍቅ አዚም ተይዘው የጠፉትን ምዕመናን ወደ መንጋው
መልሷቸው፡፡ ቆሎ ቆርጥማችሁ ፤መቃብር ቤት አድራችሁ ፤ከመቃብር በላይ የሆነ ታሪክ ስሩልን፡፡ ውዱ መምህራችን መምህር ምህረተ አብ አሰፋ ከሰሞኑን ዘመቻ ተዋህዶን "
ሐዋርያዊ ጉዞ ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ " ብሎ ችቦዉን ለኩሶታል ፡፡ይሄንን ችቦ የማቀጣጠሉ ኃላፊነት የእናንተ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ ቤቱ በመንጋው እየተጥለቀለቀ ነው፡፡ የጠፉትም ልጆቿ የአምላካቸው የኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔርነት አምነው
በመቀበል አማላጅ/ለማኝ ነው በማለት ክብሩን ላዋረዱበት ዘመን ንስሃ ገብተው እየተመለሱ ነው ።አንድ ይሁዳ ቢክድ
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሺዎችን ከምስራቅ አፍሪካዊቷ ሐገር ኬንያ ሩዶልፍ ግዛት በፍቅር ስቦ በረድኤት አቅርቦ ከመንጋው ደምሯቿል ።
✦́✦́✦́
✢ ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
ንስሄብሆ ንሴብሆ ንሴብሆ ለእግዚአብሔር ስቡሃ ዘተሰብሃ ።
by:- Ezra yekrstos barya
ሼር በማድረግ ሌሎችም ለቤተክርስቲያን እንዲቆሙ እናድርግ
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የቃል ሙሽራው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ #ከጂንካ እስከ #ሩዶልፍ
(Rudolf) ኬንያ !
¶ # ቃላችን #ቃል ነው ! #ቃልም በቃል ነው! #ቃልም ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት ሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ትገኛለች ።
👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/588
✦́✦́✦́
ይህንን የአምላኳን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል ተሸክማ ገና አለምን ታካልላለች!
"እንግዲህ # ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆ እኔ እሰከ አለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ
፡፡የማቲዎስ ወንጌል 28፡20"
✦́✦́✦́
✢ በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ እና በሰሜን ኬንያ በሩዶልፍ ግዛት የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ህዝቦች ወደ እናታቸው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤት ደርሰዋል፡፡ ብጽኡ አቡነ ፊሊጶስ የወንጌል አርበኛ ፤
ደቡብ ኦሞን ከኬንያ የሰሜን ግዛቶች ጋር በተዋህዶ ገመድ እያሰናሰሉት ነው፡፡
✦́✦́✦́
#ወጣት_የእምዬ_ተዋህዶ_ልጆች_እባካችሁ_ታሪክ_ስሩ በዚህ
ክርመት፡፡ ከዩኒቨርስቲዎች የግቢ ጉባኤያት ለእርፈት ወደ ቤተሰቦቻችሁ የተመለሳችሁ ፤የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቃሁ ጀግና የእምዬ ኦርቶዶክስ የተዋህዶ ወጣቶች ፤ታሪክን
በቃል ፃፉት። ቃላችሁም እራሱ ቃል መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና ።
✦ በዬት በኩል እንሳተፍ ካላችሁኝ ✦
✢ በማኅበረ ቅዱሳን በኩል ፤ በየአጥቢየው ባሉ ስብከተ ወንጌልና የፀረ ተሃድሶ ኮሚቴ በኩል :ግሪሳ ተሃድሶዎች ባልገቡባቸው በኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ማሕበራት በኩል : በግቢ
ጉባኤያት እና ፤በሰንበት ትምህርት ቤት ስር ሆናችሁ በመሰባሰብ “”” ዘመቻ ተዋህዶን ” ለገጠሪቱ እና ለጠረፋማ ኢትዮጵያ አከባቢዎች አድርሱዋቸው ፡፡የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝን
በመድኃኔ አለም ኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነት በያዝነው አመት እስኪ ከ53% ወደ 75% እናሳድገው ። በርቱ እንበርታ ! ጣረሞት
ሆነው ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ላለፉት 30 ዓመታት እንዳትንቀሳቀስ አላስኬድ አላላውስ ያሉትን የኢሊሙናቲ ተወካይ ባለስልጣናትን ጠሚዶ ዐቢያችን አባሮልና፡ ቀንዳቸውንም ሰባብሮታል፡፡ ከዕኛ የሚጠበቀው እንደ ደርግ ግዜ የወጣቶች የእድገት በህበረት
ዘመቻ ወደገጠሪቱ እና ጠረፋማ ኢትዮጵያ ግዛቶች #ዘመቻ
#ተዋህዶን ማድረግ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ በአዲስ አበባ እና በሰሜን ኢትዮጵያ በታላላቅ መንፈሳዊ ጉባኤዎች ያላችሁ መምሀራን እባካችሁ እባካችሁ ፤
ለትክክለኛው ለኢየሱስ ክረስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት ወደ ደቡብ: ወደ ምዕራብ እና ወደ ምስራቅ ኢትዮጵያ ተበተኑ፡፡ በመናፍቅ አዚም ተይዘው የጠፉትን ምዕመናን ወደ መንጋው
መልሷቸው፡፡ ቆሎ ቆርጥማችሁ ፤መቃብር ቤት አድራችሁ ፤ከመቃብር በላይ የሆነ ታሪክ ስሩልን፡፡ ውዱ መምህራችን መምህር ምህረተ አብ አሰፋ ከሰሞኑን ዘመቻ ተዋህዶን "
ሐዋርያዊ ጉዞ ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ " ብሎ ችቦዉን ለኩሶታል ፡፡ይሄንን ችቦ የማቀጣጠሉ ኃላፊነት የእናንተ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ ቤቱ በመንጋው እየተጥለቀለቀ ነው፡፡ የጠፉትም ልጆቿ የአምላካቸው የኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔርነት አምነው
በመቀበል አማላጅ/ለማኝ ነው በማለት ክብሩን ላዋረዱበት ዘመን ንስሃ ገብተው እየተመለሱ ነው ።አንድ ይሁዳ ቢክድ
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሺዎችን ከምስራቅ አፍሪካዊቷ ሐገር ኬንያ ሩዶልፍ ግዛት በፍቅር ስቦ በረድኤት አቅርቦ ከመንጋው ደምሯቿል ።
✦́✦́✦́
✢ ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
ንስሄብሆ ንሴብሆ ንሴብሆ ለእግዚአብሔር ስቡሃ ዘተሰብሃ ።
by:- Ezra yekrstos barya
ሼር በማድረግ ሌሎችም ለቤተክርስቲያን እንዲቆሙ እናድርግ
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Telegram
፩ ኃይማኖት
ኦርቶዶክስ ከጂንካ እስከ ሩዶልፍ (Rudolf) ኬንያ !
Share Share
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ልጆቿን እያጠመቀች ትገኛለች ።
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Share Share
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ልጆቿን እያጠመቀች ትገኛለች ።
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
መጽሐፈ ጦቢት በተሐድሶ መናፍቃን
@And_Haymanot
"መጽሐፈ ጦቢት ምዕራፍ 6
መልአኩም ዓሳውን እረደው ጉበቱንና ሀሞቱንም አጭስ ብሎታል ይሄ ደግሞ ሞራ ገላጭነት ይባላል የጠንቋይ ስራ ነው ይላሉ ይህ በቤተክርስቲያን እንዴት ይታያል?" በማለት በውስጥ ላደረሠን ወንድማችን የተሠጠ ምላሽ በዲ/ን ቴዎድሮስ
@And_Haymanot
"መጽሐፈ ጦቢት ምዕራፍ 6
መልአኩም ዓሳውን እረደው ጉበቱንና ሀሞቱንም አጭስ ብሎታል ይሄ ደግሞ ሞራ ገላጭነት ይባላል የጠንቋይ ስራ ነው ይላሉ ይህ በቤተክርስቲያን እንዴት ይታያል?" በማለት በውስጥ ላደረሠን ወንድማችን የተሠጠ ምላሽ በዲ/ን ቴዎድሮስ
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት ክፍል11‹‹ጥምቀት
ከመዳን ጋር ግኑኝነት አለው ወይስ የለውም?‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል
ያላመነ ግን ይፈረድበታል › ማር 16፡16
ኦርቶዶክሳዊ ትርጋሜ. ከዚህ በፊት በነበረን የእህታችን ሐና እና የፕሮቴስታንቱ ፓስተር ተከታታይ ውይይት ኦርቶዶክሳዊ የመዳን አስተምሮቶች ከፕሮቴስታንት ቤተ እምነቶች ያለውን ሰፊ ልዩነት በቅደም ተከተል ያየን ሲሆን እምነት ላይ የነበረውን ውይይት ያጠናቀቅን ስለሆን አሁን ‹‹ነገረ ጥምቀትን›› እንጀምራለን
Join
👉 @Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
ለማንበብ
👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/124
ከመዳን ጋር ግኑኝነት አለው ወይስ የለውም?‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል
ያላመነ ግን ይፈረድበታል › ማር 16፡16
ኦርቶዶክሳዊ ትርጋሜ. ከዚህ በፊት በነበረን የእህታችን ሐና እና የፕሮቴስታንቱ ፓስተር ተከታታይ ውይይት ኦርቶዶክሳዊ የመዳን አስተምሮቶች ከፕሮቴስታንት ቤተ እምነቶች ያለውን ሰፊ ልዩነት በቅደም ተከተል ያየን ሲሆን እምነት ላይ የነበረውን ውይይት ያጠናቀቅን ስለሆን አሁን ‹‹ነገረ ጥምቀትን›› እንጀምራለን
Join
👉 @Tewahdo_Haymanote
@And_Haymanot
ለማንበብ
👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/124
Telegram
ተዋህዶ ሃይማኖቴ
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት ክፍል11‹‹ጥምቀት
ከመዳን ጋር ግኑኝነት አለው ወይስ የለውም?‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል
ያላመነ ግን ይፈረድበታል › ማር 16፡16
ኦርቶዶክሳዊ ትርጋሜ. ከዚህ በፊት በነበረን የእህታችን ሐና እና የፕሮቴስታንቱ ፓስተር ተከታታይ ውይይት ኦርቶዶክሳዊ የመዳን አስተምሮቶች ከፕሮቴስታንት ቤተ እምነቶች ያለውን ሰፊ ልዩነት በቅደም ተከተል ያየን ሲሆን እምነት ላይ…
ከመዳን ጋር ግኑኝነት አለው ወይስ የለውም?‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል
ያላመነ ግን ይፈረድበታል › ማር 16፡16
ኦርቶዶክሳዊ ትርጋሜ. ከዚህ በፊት በነበረን የእህታችን ሐና እና የፕሮቴስታንቱ ፓስተር ተከታታይ ውይይት ኦርቶዶክሳዊ የመዳን አስተምሮቶች ከፕሮቴስታንት ቤተ እምነቶች ያለውን ሰፊ ልዩነት በቅደም ተከተል ያየን ሲሆን እምነት ላይ…
#ኢየሱስ_ክርስቶስ የቅዱሳን ሁሉ ንጉስ ነው።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚጠራው ስሙ የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚያዳምጠው ቃሉ የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚበላው ስጋው የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚጠጣው ደሙ የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ዜናውን ለሚነግር መታሰቢያው የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ የሰውም ልጅ ነው።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ በእግዚአብሔርና በሰዎች መካከል ያለ።
እትራቶቹ ከእርሱ ጋር መስቀሉም በፊቱ ያለ።
የአንድነታችን አለቃ የትምክህታችን አስተማሪ የእረኞቻችን አለቃ
የካህናቶቻችንም አለቃ ነው።
እርሱ ከእኛ ጋር ከሰማያዊ አባቱና ሕይወትን ከሚሰጥ ከመንፈስ
ቅዱስም ጋር ይኖራል ለዘላለሙ አሜን ይሁን። ዮሐ 5፡29, 18፡36 ዕብ 3፡1
መጽሐፈ ምስጢር በቅዱስ አባ ጊወርጊስ ዘጋስጫ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚጠራው ስሙ የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚያዳምጠው ቃሉ የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚበላው ስጋው የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ለሚጠጣው ደሙ የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ ዜናውን ለሚነግር መታሰቢያው የጣፈጠ።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ የሰውም ልጅ ነው።
#ኢየሱስ_ክርስቶስ በእግዚአብሔርና በሰዎች መካከል ያለ።
እትራቶቹ ከእርሱ ጋር መስቀሉም በፊቱ ያለ።
የአንድነታችን አለቃ የትምክህታችን አስተማሪ የእረኞቻችን አለቃ
የካህናቶቻችንም አለቃ ነው።
እርሱ ከእኛ ጋር ከሰማያዊ አባቱና ሕይወትን ከሚሰጥ ከመንፈስ
ቅዱስም ጋር ይኖራል ለዘላለሙ አሜን ይሁን። ዮሐ 5፡29, 18፡36 ዕብ 3፡1
መጽሐፈ ምስጢር በቅዱስ አባ ጊወርጊስ ዘጋስጫ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ሰበር ዜና - ቋሚ ሲኖዶስ: ጎይትኦም ያይኑ ታግዶ ማጣራቱ
እንዲካሔድ ወሰነ!
@And_Haymanot
• የፓትርያርኩን መመሪያ እየጣሰ ግድፈቱን ለመሸፈን መሞከሩ
ተጠቁሟል፤
• የመደባቸውን ደጋፊዎች ያደራጃል፤ ያሳድማል፤ ሰነድ ያሸሻል፤
ይሰርዛል፤
• ይታገድ ባይ ተቃዋሚዎችና አይታገድ ባይ ደጋፊዎች
በየፊናቸው ተንቀሳቅሰዋል፤
• የማጣራቱ ሒደት እስኪጠናቀቅ፣ ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ
ለመመደብ ታቅዷል፤
†††
ቋሚ ሲኖዶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ
ጎይትኦም ያይኑ፣ ከሓላፊነቱ ታግዶ በጽ/ቤቱ ላይ የተወሰነው
ማጣራት እንዲካሔድ ወሰነ፡፡
የቋሚ ሲኖዶሱ አባላት፣ ትላንት በጉዳዩ ላይ በልዩና ፍጥጫም
በታከለበት ኹኔታ የጀመሩትን ውይይት፣ ሳምንታዊ መደበኛ
ስብሰባቸውን በሚያካሒዱበት ዛሬ፣ ዓርብ፣ ሰኔ 15 ቀን
ቀጥለው የዋሉ ሲኾን፤በመጨረሻም ሥራ አስኪያጁ ጎይትኦም
ያይኑ ታግዶ ማጣራቱ እንዲካሔድ ወስነዋል፡፡
ሐራ ዘተዋህዶ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
እንዲካሔድ ወሰነ!
@And_Haymanot
• የፓትርያርኩን መመሪያ እየጣሰ ግድፈቱን ለመሸፈን መሞከሩ
ተጠቁሟል፤
• የመደባቸውን ደጋፊዎች ያደራጃል፤ ያሳድማል፤ ሰነድ ያሸሻል፤
ይሰርዛል፤
• ይታገድ ባይ ተቃዋሚዎችና አይታገድ ባይ ደጋፊዎች
በየፊናቸው ተንቀሳቅሰዋል፤
• የማጣራቱ ሒደት እስኪጠናቀቅ፣ ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ
ለመመደብ ታቅዷል፤
†††
ቋሚ ሲኖዶስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ
ጎይትኦም ያይኑ፣ ከሓላፊነቱ ታግዶ በጽ/ቤቱ ላይ የተወሰነው
ማጣራት እንዲካሔድ ወሰነ፡፡
የቋሚ ሲኖዶሱ አባላት፣ ትላንት በጉዳዩ ላይ በልዩና ፍጥጫም
በታከለበት ኹኔታ የጀመሩትን ውይይት፣ ሳምንታዊ መደበኛ
ስብሰባቸውን በሚያካሒዱበት ዛሬ፣ ዓርብ፣ ሰኔ 15 ቀን
ቀጥለው የዋሉ ሲኾን፤በመጨረሻም ሥራ አስኪያጁ ጎይትኦም
ያይኑ ታግዶ ማጣራቱ እንዲካሔድ ወስነዋል፡፡
ሐራ ዘተዋህዶ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ደጅ ጠናሁ
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን
ተጽናናሁኝ እረሳሁ ሀዘኔን
የአምላክ እናት እመቤታችን
ሞገስ ሆኝኝ ቀሪው ዘመኔን
የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ
አንቺን ተጠግቼ የዓለምዋን ቤዛ
የልጅሽ ቸርነት የአንቺም ደግነት
ባርያሽን ሰውረኝ ከአስጨናቂ ሞት
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ልቤ በአንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ
በጠላቶቼም ላይ አፌ ተናገረ
በማዳንሽ ስራ ባርያሽ ደስ ብሎኛል
የኃያላንን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ደጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹ
በመርገም ምክአቸው ሊለያዩኝ ሲሹ
እሱ የሰጠኝን እርሱ ወሰደ አልኳቸው
እመቤቴ አለችኝ ብላ አሳፈርኳቸው
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
Join
@And_Haymanot
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን
ተጽናናሁኝ እረሳሁ ሀዘኔን
የአምላክ እናት እመቤታችን
ሞገስ ሆኝኝ ቀሪው ዘመኔን
የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ
አንቺን ተጠግቼ የዓለምዋን ቤዛ
የልጅሽ ቸርነት የአንቺም ደግነት
ባርያሽን ሰውረኝ ከአስጨናቂ ሞት
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ልቤ በአንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ
በጠላቶቼም ላይ አፌ ተናገረ
በማዳንሽ ስራ ባርያሽ ደስ ብሎኛል
የኃያላንን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ደጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹ
በመርገም ምክአቸው ሊለያዩኝ ሲሹ
እሱ የሰጠኝን እርሱ ወሰደ አልኳቸው
እመቤቴ አለችኝ ብላ አሳፈርኳቸው
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
Join
@And_Haymanot
አዎን አቤቱ አንተ ለዘላለም ልዑል ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን የምትገዛ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን የምታድን ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን የምትመግብ ነህ
አዎን አቤቱ አንተ የፍጥረታት ጌታ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ በእውነት የምትፈቀር ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን አሳልፈህ የምትኖር የዘላለም አምላክ
ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ አልፋ እና ኦሜጋ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ አባታችን ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ የነፍስ የሥጋችን መመኪያ ነህ!
አዎን አቤቱ ፈጣሪያችን ነህ!
አዎን አቤቱ የምንገዛልህ የምናመልክህ የምንሰግድልህ
የምናመሰግንህ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ንጉሰ ነገሥት ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ የጌቶች ጌታ ነህ!
"አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጥረሃል፥ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ።
" (መጽሐፈ ነሀምያ 9:6)
"አቤቱ፥ በጽዮን ለአንተ ምስጋና ይገባል፥ ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።ሥጋ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል። መዝ 65፡1-2
" በምድር ያሉ ሁሉ ለአንተ ይሰግዳሉ፥ ለአንተም ይዘምራሉ፥ ለስምህም ይዘምራሉ።" (መዝሙረ ዳዊት 66:4)
ክብርና ግርማ በፊቱ፥ ኃይልና ደስታ በስፍራው ውስጥ ናቸው። የአሕዛብ ወገኖች ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ኃይልን ለእግዚአብሔር አምጡ። ለስሙ የሚገባ ክብርን ለእግዚአብሔር አምጡ፤ ቍርባንን ይዛችሁ በፊቱ ግቡ፤ በቅድስናው ስፍራ
ለእግዚአብሔር ስገዱ። መፅ. ዜና. ቀዳማዊ 16፡27-29
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን የምትገዛ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን የምታድን ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን የምትመግብ ነህ
አዎን አቤቱ አንተ የፍጥረታት ጌታ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ በእውነት የምትፈቀር ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ሁሉን አሳልፈህ የምትኖር የዘላለም አምላክ
ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ አልፋ እና ኦሜጋ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ አባታችን ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ የነፍስ የሥጋችን መመኪያ ነህ!
አዎን አቤቱ ፈጣሪያችን ነህ!
አዎን አቤቱ የምንገዛልህ የምናመልክህ የምንሰግድልህ
የምናመሰግንህ ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ ንጉሰ ነገሥት ነህ!
አዎን አቤቱ አንተ የጌቶች ጌታ ነህ!
"አንተ ብቻ እግዚአብሔር ነህ፤ ሰማዩንና የሰማያት ሰማይን ሠራዊታቸውንም ሁሉ፥ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፥ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ ፈጥረሃል፥ ሁሉንም ሕያው አድርገኸዋል፤ የሰማዩም ሠራዊት ለአንተ ይሰግዳሉ።
" (መጽሐፈ ነሀምያ 9:6)
"አቤቱ፥ በጽዮን ለአንተ ምስጋና ይገባል፥ ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።ሥጋ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል። መዝ 65፡1-2
" በምድር ያሉ ሁሉ ለአንተ ይሰግዳሉ፥ ለአንተም ይዘምራሉ፥ ለስምህም ይዘምራሉ።" (መዝሙረ ዳዊት 66:4)
ክብርና ግርማ በፊቱ፥ ኃይልና ደስታ በስፍራው ውስጥ ናቸው። የአሕዛብ ወገኖች ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ኃይልን ለእግዚአብሔር አምጡ። ለስሙ የሚገባ ክብርን ለእግዚአብሔር አምጡ፤ ቍርባንን ይዛችሁ በፊቱ ግቡ፤ በቅድስናው ስፍራ
ለእግዚአብሔር ስገዱ። መፅ. ዜና. ቀዳማዊ 16፡27-29
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
የዛሬው ርዕሳችን በማታው መርሃ ግብር
መጽሐፍ ቅዱስ እና ሳይንስ
👉ዝግመተ ለውጥ
👉 የአለማችን እድሜ በሳይንስና
በኃይማኖት እንዴት ይታያል?
👉 ዳይኖሰር ነበር?
👉 መጽሐፈ ሔኖክ እንዲሁም ሌሎች ቅዱሳት መጽሐፍት በፍጥረታት ያላቸው ማሥረጃ፡፡ እና ሌሎች
በመጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ የተሠጠ ድንቅ ትምህርት በማታው መርሃ ግብራችን ይዘን እንቀርባለን ጠብቁን በ ፩ ኃይማኖት ቻናል
Share
@And_Haymanot
መልካም ዕለተ ሰንበት
መጽሐፍ ቅዱስ እና ሳይንስ
👉ዝግመተ ለውጥ
👉 የአለማችን እድሜ በሳይንስና
በኃይማኖት እንዴት ይታያል?
👉 ዳይኖሰር ነበር?
👉 መጽሐፈ ሔኖክ እንዲሁም ሌሎች ቅዱሳት መጽሐፍት በፍጥረታት ያላቸው ማሥረጃ፡፡ እና ሌሎች
በመጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ የተሠጠ ድንቅ ትምህርት በማታው መርሃ ግብራችን ይዘን እንቀርባለን ጠብቁን በ ፩ ኃይማኖት ቻናል
Share
@And_Haymanot
መልካም ዕለተ ሰንበት
Audio
መጽሐፍ ቅዱስ እና ሳይንስ
Share
👉 ዝግመተ ለውጥ
👉 የአለማችን እድሜ
👉 ዳይኖሰር ነበር?
👉 የቅዱሳት መጽሐፍት ማሥረጃ፡፡...
በመጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ
Join:- @And_Haymanot
መጠኑ 7.3Mb ነውና ሁላችሁም አዳምጡት
Share
👉 ዝግመተ ለውጥ
👉 የአለማችን እድሜ
👉 ዳይኖሰር ነበር?
👉 የቅዱሳት መጽሐፍት ማሥረጃ፡፡...
በመጋቢ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ
Join:- @And_Haymanot
መጠኑ 7.3Mb ነውና ሁላችሁም አዳምጡት
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት ክፍል12… በማር
16፡16 ‹‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።›› የሚለው ጥቅስ በእርግጥ ሕጻናትን ማጥመቅን ይከለክላል? ከዚህ በፊት በነበረን
የእህታችን ሐና እና የፕሮቴስታንቱ ፓስተር ተከታታይ ውይይት በኦርቶዶክስና በፕሮቴስታንት መካከል ስላለው
የመዳን አስተምሮ ልዩነቶች ማየት ከጀመርን ሰንብተናል በባለፈው በክፍል 11 የመጀመሪያውን እምነትን
መሰረት ያደረገውን ውይይት አጠናቀን ‹‹ነገረ ጥምቀትን›› ጀምረን ነበር ቀጣዩ
እነሆ ብለናል
ለማንበብ 👉 Open
16፡16 ‹‹ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።›› የሚለው ጥቅስ በእርግጥ ሕጻናትን ማጥመቅን ይከለክላል? ከዚህ በፊት በነበረን
የእህታችን ሐና እና የፕሮቴስታንቱ ፓስተር ተከታታይ ውይይት በኦርቶዶክስና በፕሮቴስታንት መካከል ስላለው
የመዳን አስተምሮ ልዩነቶች ማየት ከጀመርን ሰንብተናል በባለፈው በክፍል 11 የመጀመሪያውን እምነትን
መሰረት ያደረገውን ውይይት አጠናቀን ‹‹ነገረ ጥምቀትን›› ጀምረን ነበር ቀጣዩ
እነሆ ብለናል
ለማንበብ 👉 Open
አስደሳች ሰበር ዜናዎች {3}
ለመላው የኢትዮጵያ እና ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን በሙሉ።
✞ የአዲስአበባው ቅዱስ ሲኖዶስ ልኡክ ሰሜን አሜሪካ ካለው ስደተኛው ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ለአንድነት ውይይት ወደ ሐገረ
አሜሪካ ሊጓዝ ነው ፡፡
¶ የተሃድሶ መናፍቃን መከታ የሆነው አጽራረ ቤ/ያኑ ሚሊየነር አቶ ጎይቶም ያይኑ ከአ.አ ስራ አስኪያጅነት ተነሳ፡፡
✞ በአዲስ አበባ ሐገረስብከ ስር በቲም ጎይቶም ስትበዘበዝ የነበረችው ሰዓሊተ ምህረት አስገራሚው የአካውንት ብር
ጉዳይ ፡፡ ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
👉 .... See more
ለመላው የኢትዮጵያ እና ኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን በሙሉ።
✞ የአዲስአበባው ቅዱስ ሲኖዶስ ልኡክ ሰሜን አሜሪካ ካለው ስደተኛው ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር ለአንድነት ውይይት ወደ ሐገረ
አሜሪካ ሊጓዝ ነው ፡፡
¶ የተሃድሶ መናፍቃን መከታ የሆነው አጽራረ ቤ/ያኑ ሚሊየነር አቶ ጎይቶም ያይኑ ከአ.አ ስራ አስኪያጅነት ተነሳ፡፡
✞ በአዲስ አበባ ሐገረስብከ ስር በቲም ጎይቶም ስትበዘበዝ የነበረችው ሰዓሊተ ምህረት አስገራሚው የአካውንት ብር
ጉዳይ ፡፡ ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
👉 .... See more