ኦርቶዶክስ ከጂንካ እስከ ሩዶልፍ (Rudolf) ኬንያ ! Share it
@And_Haymanot
የቃል ሙሽራው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ #ከጂንካ እስከ #ሩዶልፍ
(Rudolf) ኬንያ !
¶ # ቃላችን #ቃል ነው ! #ቃልም በቃል ነው! #ቃልም ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት ሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ትገኛለች ።
👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/588
✦́✦́✦́
ይህንን የአምላኳን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል ተሸክማ ገና አለምን ታካልላለች!
"እንግዲህ # ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆ እኔ እሰከ አለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ
፡፡የማቲዎስ ወንጌል 28፡20"
✦́✦́✦́
✢ በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ እና በሰሜን ኬንያ በሩዶልፍ ግዛት የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ህዝቦች ወደ እናታቸው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤት ደርሰዋል፡፡ ብጽኡ አቡነ ፊሊጶስ የወንጌል አርበኛ ፤
ደቡብ ኦሞን ከኬንያ የሰሜን ግዛቶች ጋር በተዋህዶ ገመድ እያሰናሰሉት ነው፡፡
✦́✦́✦́
#ወጣት_የእምዬ_ተዋህዶ_ልጆች_እባካችሁ_ታሪክ_ስሩ በዚህ
ክርመት፡፡ ከዩኒቨርስቲዎች የግቢ ጉባኤያት ለእርፈት ወደ ቤተሰቦቻችሁ የተመለሳችሁ ፤የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቃሁ ጀግና የእምዬ ኦርቶዶክስ የተዋህዶ ወጣቶች ፤ታሪክን
በቃል ፃፉት። ቃላችሁም እራሱ ቃል መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና ።
✦ በዬት በኩል እንሳተፍ ካላችሁኝ ✦
✢ በማኅበረ ቅዱሳን በኩል ፤ በየአጥቢየው ባሉ ስብከተ ወንጌልና የፀረ ተሃድሶ ኮሚቴ በኩል :ግሪሳ ተሃድሶዎች ባልገቡባቸው በኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ማሕበራት በኩል : በግቢ
ጉባኤያት እና ፤በሰንበት ትምህርት ቤት ስር ሆናችሁ በመሰባሰብ “”” ዘመቻ ተዋህዶን ” ለገጠሪቱ እና ለጠረፋማ ኢትዮጵያ አከባቢዎች አድርሱዋቸው ፡፡የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝን
በመድኃኔ አለም ኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነት በያዝነው አመት እስኪ ከ53% ወደ 75% እናሳድገው ። በርቱ እንበርታ ! ጣረሞት
ሆነው ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ላለፉት 30 ዓመታት እንዳትንቀሳቀስ አላስኬድ አላላውስ ያሉትን የኢሊሙናቲ ተወካይ ባለስልጣናትን ጠሚዶ ዐቢያችን አባሮልና፡ ቀንዳቸውንም ሰባብሮታል፡፡ ከዕኛ የሚጠበቀው እንደ ደርግ ግዜ የወጣቶች የእድገት በህበረት
ዘመቻ ወደገጠሪቱ እና ጠረፋማ ኢትዮጵያ ግዛቶች #ዘመቻ
#ተዋህዶን ማድረግ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ በአዲስ አበባ እና በሰሜን ኢትዮጵያ በታላላቅ መንፈሳዊ ጉባኤዎች ያላችሁ መምሀራን እባካችሁ እባካችሁ ፤
ለትክክለኛው ለኢየሱስ ክረስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት ወደ ደቡብ: ወደ ምዕራብ እና ወደ ምስራቅ ኢትዮጵያ ተበተኑ፡፡ በመናፍቅ አዚም ተይዘው የጠፉትን ምዕመናን ወደ መንጋው
መልሷቸው፡፡ ቆሎ ቆርጥማችሁ ፤መቃብር ቤት አድራችሁ ፤ከመቃብር በላይ የሆነ ታሪክ ስሩልን፡፡ ውዱ መምህራችን መምህር ምህረተ አብ አሰፋ ከሰሞኑን ዘመቻ ተዋህዶን "
ሐዋርያዊ ጉዞ ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ " ብሎ ችቦዉን ለኩሶታል ፡፡ይሄንን ችቦ የማቀጣጠሉ ኃላፊነት የእናንተ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ ቤቱ በመንጋው እየተጥለቀለቀ ነው፡፡ የጠፉትም ልጆቿ የአምላካቸው የኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔርነት አምነው
በመቀበል አማላጅ/ለማኝ ነው በማለት ክብሩን ላዋረዱበት ዘመን ንስሃ ገብተው እየተመለሱ ነው ።አንድ ይሁዳ ቢክድ
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሺዎችን ከምስራቅ አፍሪካዊቷ ሐገር ኬንያ ሩዶልፍ ግዛት በፍቅር ስቦ በረድኤት አቅርቦ ከመንጋው ደምሯቿል ።
✦́✦́✦́
✢ ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
ንስሄብሆ ንሴብሆ ንሴብሆ ለእግዚአብሔር ስቡሃ ዘተሰብሃ ።
by:- Ezra yekrstos barya
ሼር በማድረግ ሌሎችም ለቤተክርስቲያን እንዲቆሙ እናድርግ
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የቃል ሙሽራው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ #ከጂንካ እስከ #ሩዶልፍ
(Rudolf) ኬንያ !
¶ # ቃላችን #ቃል ነው ! #ቃልም በቃል ነው! #ቃልም ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነው!
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት ሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ትገኛለች ።
👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/588
✦́✦́✦́
ይህንን የአምላኳን የኢየሱስ ክርስቶስን ቃል ተሸክማ ገና አለምን ታካልላለች!
"እንግዲህ # ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆ እኔ እሰከ አለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ
፡፡የማቲዎስ ወንጌል 28፡20"
✦́✦́✦́
✢ በኢትዮጵያ ደቡብ ኦሞ እና በሰሜን ኬንያ በሩዶልፍ ግዛት የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ህዝቦች ወደ እናታቸው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤት ደርሰዋል፡፡ ብጽኡ አቡነ ፊሊጶስ የወንጌል አርበኛ ፤
ደቡብ ኦሞን ከኬንያ የሰሜን ግዛቶች ጋር በተዋህዶ ገመድ እያሰናሰሉት ነው፡፡
✦́✦́✦́
#ወጣት_የእምዬ_ተዋህዶ_ልጆች_እባካችሁ_ታሪክ_ስሩ በዚህ
ክርመት፡፡ ከዩኒቨርስቲዎች የግቢ ጉባኤያት ለእርፈት ወደ ቤተሰቦቻችሁ የተመለሳችሁ ፤የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቃሁ ጀግና የእምዬ ኦርቶዶክስ የተዋህዶ ወጣቶች ፤ታሪክን
በቃል ፃፉት። ቃላችሁም እራሱ ቃል መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነውና ።
✦ በዬት በኩል እንሳተፍ ካላችሁኝ ✦
✢ በማኅበረ ቅዱሳን በኩል ፤ በየአጥቢየው ባሉ ስብከተ ወንጌልና የፀረ ተሃድሶ ኮሚቴ በኩል :ግሪሳ ተሃድሶዎች ባልገቡባቸው በኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ማሕበራት በኩል : በግቢ
ጉባኤያት እና ፤በሰንበት ትምህርት ቤት ስር ሆናችሁ በመሰባሰብ “”” ዘመቻ ተዋህዶን ” ለገጠሪቱ እና ለጠረፋማ ኢትዮጵያ አከባቢዎች አድርሱዋቸው ፡፡የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝን
በመድኃኔ አለም ኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነት በያዝነው አመት እስኪ ከ53% ወደ 75% እናሳድገው ። በርቱ እንበርታ ! ጣረሞት
ሆነው ኦርቶዶክስ ተዋህዶን ላለፉት 30 ዓመታት እንዳትንቀሳቀስ አላስኬድ አላላውስ ያሉትን የኢሊሙናቲ ተወካይ ባለስልጣናትን ጠሚዶ ዐቢያችን አባሮልና፡ ቀንዳቸውንም ሰባብሮታል፡፡ ከዕኛ የሚጠበቀው እንደ ደርግ ግዜ የወጣቶች የእድገት በህበረት
ዘመቻ ወደገጠሪቱ እና ጠረፋማ ኢትዮጵያ ግዛቶች #ዘመቻ
#ተዋህዶን ማድረግ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ በአዲስ አበባ እና በሰሜን ኢትዮጵያ በታላላቅ መንፈሳዊ ጉባኤዎች ያላችሁ መምሀራን እባካችሁ እባካችሁ ፤
ለትክክለኛው ለኢየሱስ ክረስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት ወደ ደቡብ: ወደ ምዕራብ እና ወደ ምስራቅ ኢትዮጵያ ተበተኑ፡፡ በመናፍቅ አዚም ተይዘው የጠፉትን ምዕመናን ወደ መንጋው
መልሷቸው፡፡ ቆሎ ቆርጥማችሁ ፤መቃብር ቤት አድራችሁ ፤ከመቃብር በላይ የሆነ ታሪክ ስሩልን፡፡ ውዱ መምህራችን መምህር ምህረተ አብ አሰፋ ከሰሞኑን ዘመቻ ተዋህዶን "
ሐዋርያዊ ጉዞ ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ " ብሎ ችቦዉን ለኩሶታል ፡፡ይሄንን ችቦ የማቀጣጠሉ ኃላፊነት የእናንተ ነው፡፡
✦́✦́✦́
✢ ቤቱ በመንጋው እየተጥለቀለቀ ነው፡፡ የጠፉትም ልጆቿ የአምላካቸው የኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔርነት አምነው
በመቀበል አማላጅ/ለማኝ ነው በማለት ክብሩን ላዋረዱበት ዘመን ንስሃ ገብተው እየተመለሱ ነው ።አንድ ይሁዳ ቢክድ
እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሺዎችን ከምስራቅ አፍሪካዊቷ ሐገር ኬንያ ሩዶልፍ ግዛት በፍቅር ስቦ በረድኤት አቅርቦ ከመንጋው ደምሯቿል ።
✦́✦́✦́
✢ ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
ንስሄብሆ ንሴብሆ ንሴብሆ ለእግዚአብሔር ስቡሃ ዘተሰብሃ ።
by:- Ezra yekrstos barya
ሼር በማድረግ ሌሎችም ለቤተክርስቲያን እንዲቆሙ እናድርግ
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Telegram
፩ ኃይማኖት
ኦርቶዶክስ ከጂንካ እስከ ሩዶልፍ (Rudolf) ኬንያ !
Share Share
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ልጆቿን እያጠመቀች ትገኛለች ።
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Share Share
¶ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጦር ሳትሰብቅ የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ብቻ ይዛ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ኬንያ ሩዶልፍ
(Rudolf) ልጆቿን እያጠመቀች ትገኛለች ።
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot