❤1
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ
@And_Haymanot
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን
ተጽናናሁኝ እረሳሁ ሀዘኔን
የአምላክ እናት እመቤታችን
ሞገስ ሆኝኝ ቀሪው ዘመኔን
የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ
አንቺን ተጠግቼ የዓለምዋን ቤዛ
የልጅሽ ቸርነት የአንቺም ደግነት
ባርያሽን ሰውረኝ ከአስጨናቂ ሞት
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ልቤ በአንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ
በጠላቶቼም ላይ አፌ ተናገረ
በማዳንሽ ስራ ባርያሽ ደስ ብሎኛል
የኃያላንን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ደጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹ
በመርገም ምክአቸው ሊለያዩኝ ሲሹ
እሱ የሰጠኝን እርሱ ወሰደ አልኳቸው
እመቤቴ አለችኝ ብላ አሳፈርኳቸው
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
@And_Haymanot
ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነ ምህረትን
ተጽናናሁኝ እረሳሁ ሀዘኔን
የአምላክ እናት እመቤታችን
ሞገስ ሆኝኝ ቀሪው ዘመኔን
የመከራው ዘመን አለፈ እንደዋዛ
አንቺን ተጠግቼ የዓለምዋን ቤዛ
የልጅሽ ቸርነት የአንቺም ደግነት
ባርያሽን ሰውረኝ ከአስጨናቂ ሞት
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ልቤ በአንቺ ፀና ከፍ ከፍም አለ
በጠላቶቼም ላይ አፌ ተናገረ
በማዳንሽ ስራ ባርያሽ ደስ ብሎኛል
የኃያላንን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
ደጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹ
በመርገም ምክአቸው ሊለያዩኝ ሲሹ
እሱ የሰጠኝን እርሱ ወሰደ አልኳቸው
እመቤቴ አለችኝ ብላ አሳፈርኳቸው
እናቴ ስምሽን ስጠራ
አለፈ ያሁሉ መከራ
እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ
እምዮ በአንቺ ነው የታበሰ
ሰላም ለኪ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
👍1
"አንቺ ከወደድሽኝ ልጅሽ አይጠላኝም"
🙏 አባ ጊዮርጊስን በወደደው ፍቅርሽ
🙏 አባ ኤፍሬምን በወደደው ፍቅርሽ
🙏አባ ሕርያቆስን በወደደው ፍቅርሽ
🙏አባ ሳሙኤልን በወደደው ፍቅርሽ
ብትወጅኝ ያን ጊዜ ልጅሽም ይወደኛል፡፡
አንቺ ጸሎቴን ስሚኝ እንጂ ልጅሽ ይሰማኛል ምንም እንኳን የፍቅርሽ ፍሙ ባይገባኝም ነበልባሉ; ባሕሩ ባይገባኝ እፍኙ በልቤ ላይ ቢወርድ ምንኛ በከበርኩ ... አንቺ አለሁልህ በይኝ እንጂ ልጅሽ ከደረትሽ ላይ ነው፡፡
የእኔን ነገር ንገሪው እንጂ እኔ በእቅፉ ላይ ነኝ፡፡ ሁልጊዜም ስዕልሽን ሳየው አቅፈሽውም ስመለከት ከአባይና ከጣና ከጠሩት ዓይኖችሽ ከሐርና ከጥጥ በለሰለሱ እጆሽ አቅፈሽው ሳይ እኔ ደግሞ በልጅሽ እቅፍ ተወዳጅ ልጁ በተባልኩ
እላለሁ፡፡
ዓይኖችሽ እርሱን ሲያዩ እርሱ ደግሞ እኔን ባየኝ እጆችሽ እርሱን ሲያቅፉ እርሱ ደግሞ እኔን ባቀፈኝ ክንዶችሽ እርሱን ሲያቅፉ እኔን ደግሞ የጠፋውን ልጄን አገኘሁት ብሎ ልጅሽ ባቀፈኝ፡፡
እናም....... አንቺ ውደጅኝ እንጂ ልጅሽ አይጠላኝም፡፡ምክንያቱም ልጅሽ ከፍጡር
እንዳንቺ የሚሰማው የለም፡፡እንዳንቺም ክርስቶስን የሚያውቀው የለም፡፡
*እንደ አብና መንፈስ ቅዱስ ወልድን የሚያውቀው የለም ምክንያቱም ዕውቀታቸው አንዲት ናት፡፡
*ከፍጡራን ደግሞ እንዳንቺ ወልድ ክርስቶስን የሚያውቀው የለም
*ከእመቤታችን በቀር ከፍጡራን ክርስቶስን “ልጄ” የሚለው የምትልና የማለትም ጸጋ የተሰጣት እመቤታችን ብቻ ናት ወደ ለምጻሙ ስምዖን ቤት ከመግባ አስቀድሞ የገባው ወደእመቤታችን ማሕጸን ነው፤በስምዖን አረጋዊም እጆች ከመታቀፉ አስቀድሞ በእመቤታችን ክንዶች ታቅፏል ስለዚህ ይህ ክብሯ በአምላክ ዘንድ ለምልጃ የቀረበ አደረጋት፡፡ጻድቃን ቅዱሳን መላእክት ክርስቶስን “አምላካችን ፈጣያችን ጌታችን” ይሉታል እመቤታችን ደግሞ ከዚህ በላይ ልጄ
የማለት ጸጋ ተሰቷታል ስለዚህ በዚህ ከመላእክት ትበልጣለች፡፡
ዛሬ እኛ “አባታችን ሆይ” ለምንለው አምላክ እመቤታችን “እናቱ” ናት ስለዚህ “ክርስቶስ
አባቴ” ያለ ሰው እመቤታችንን እናትነት ካልተቀበለ “አባቴ” ላለው ክርስቶስ እናቱ እንደሆነች ይወቀው፡፡ምክንያቱም ጌታ እመቤታችንን የሚያውቃት ጻድቃንን ካወቀበት ካከበረበት ጸጋ በላይ ነው ፤ልጅሽ 33ት ዓመት በዚህ ምድር ላይ ሲቆይ 30ውን ዓመት የኖረው ካንቺ ጋር ነው አስቀድሞ የሳሙት ያንቺ ከንፈሮች ናቸው አስቀድመው ያዘሉት ያንቺ እጆች ናቸው
እርሱ እንደ ልጅ ሲያድግ አንቺ እንደ እናት አሳደግሽው ገላዎቹን ያጠቡ የሳሙ ያንቺ አካላት ናቸው ፍጹምም ትሳሽለት ነበር፡፡ በልጅሽ ላይ ያለሽ ፍቅር ጥልቅ ነው አንቺንም ሳይሽ የኢትዮጵያ እናቶች ትዝ ይሉኛል እነዚህ እናቶች ስምሽንም እየጠሩ ባንቺ ተስለዋል፡፡ ልጆቻቸውም በእናት ፍቅር ይነድዱና ከጉያቸው አይጠፉም ፡፡
*እናም እናቴ እኔም ባንቺ ፍቅር ልንደድና ከጉያሽ አልጥፋ ፡ 🙏 ያንቺ ጉያ ጌታን የያዘ ጉያ ነው፡፡
እሳትም የተንተራሰበት ጉያ ነው... ያንጊዜ ቀና ብዬ በተኮላተፈ አንደበት የነገርኩሽን ለልጅሽ ንገሪው ምክንያቱም አንቺ ከወደድሽኝ ልጅሽ አይጠላኝም፡፡
አንቺ ካየሽኝ ልጅሽ አይተወኝም ብቻ አንቺ ውደጅኝ የሀገሬስ ሰው ሲተርት
"ከእናቱ ሆድ ውስጥ የዋለ እንቁላል አይሰበርም " አይደል.... እኔም ተሰብሬ የቀረሁት ያኔ ካንቺ ዕቅፍ በተለየሁ ጊዜ ነው ያኔ ቤትሽን ጥዬ በወጣሁ ጊዜ ያኔ በስምሽ ባፈርኩኝ ጊዜ ነው፡፡
* እናም ወደ እቅፍሽ መልሽኝና ያጣሁትን ያንቺና የልጅሽን መልክ ያጣሁትን ያንቺና የልጅሽን ፍቅር ሳይብኝኝኝ !!! "
"አንቺ ውደጅኝ እንጂ ልጅሽ አይጠላኝም"
© ኢዮብ ዘገነተ ጽጌ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
🙏 አባ ጊዮርጊስን በወደደው ፍቅርሽ
🙏 አባ ኤፍሬምን በወደደው ፍቅርሽ
🙏አባ ሕርያቆስን በወደደው ፍቅርሽ
🙏አባ ሳሙኤልን በወደደው ፍቅርሽ
ብትወጅኝ ያን ጊዜ ልጅሽም ይወደኛል፡፡
አንቺ ጸሎቴን ስሚኝ እንጂ ልጅሽ ይሰማኛል ምንም እንኳን የፍቅርሽ ፍሙ ባይገባኝም ነበልባሉ; ባሕሩ ባይገባኝ እፍኙ በልቤ ላይ ቢወርድ ምንኛ በከበርኩ ... አንቺ አለሁልህ በይኝ እንጂ ልጅሽ ከደረትሽ ላይ ነው፡፡
የእኔን ነገር ንገሪው እንጂ እኔ በእቅፉ ላይ ነኝ፡፡ ሁልጊዜም ስዕልሽን ሳየው አቅፈሽውም ስመለከት ከአባይና ከጣና ከጠሩት ዓይኖችሽ ከሐርና ከጥጥ በለሰለሱ እጆሽ አቅፈሽው ሳይ እኔ ደግሞ በልጅሽ እቅፍ ተወዳጅ ልጁ በተባልኩ
እላለሁ፡፡
ዓይኖችሽ እርሱን ሲያዩ እርሱ ደግሞ እኔን ባየኝ እጆችሽ እርሱን ሲያቅፉ እርሱ ደግሞ እኔን ባቀፈኝ ክንዶችሽ እርሱን ሲያቅፉ እኔን ደግሞ የጠፋውን ልጄን አገኘሁት ብሎ ልጅሽ ባቀፈኝ፡፡
እናም....... አንቺ ውደጅኝ እንጂ ልጅሽ አይጠላኝም፡፡ምክንያቱም ልጅሽ ከፍጡር
እንዳንቺ የሚሰማው የለም፡፡እንዳንቺም ክርስቶስን የሚያውቀው የለም፡፡
*እንደ አብና መንፈስ ቅዱስ ወልድን የሚያውቀው የለም ምክንያቱም ዕውቀታቸው አንዲት ናት፡፡
*ከፍጡራን ደግሞ እንዳንቺ ወልድ ክርስቶስን የሚያውቀው የለም
*ከእመቤታችን በቀር ከፍጡራን ክርስቶስን “ልጄ” የሚለው የምትልና የማለትም ጸጋ የተሰጣት እመቤታችን ብቻ ናት ወደ ለምጻሙ ስምዖን ቤት ከመግባ አስቀድሞ የገባው ወደእመቤታችን ማሕጸን ነው፤በስምዖን አረጋዊም እጆች ከመታቀፉ አስቀድሞ በእመቤታችን ክንዶች ታቅፏል ስለዚህ ይህ ክብሯ በአምላክ ዘንድ ለምልጃ የቀረበ አደረጋት፡፡ጻድቃን ቅዱሳን መላእክት ክርስቶስን “አምላካችን ፈጣያችን ጌታችን” ይሉታል እመቤታችን ደግሞ ከዚህ በላይ ልጄ
የማለት ጸጋ ተሰቷታል ስለዚህ በዚህ ከመላእክት ትበልጣለች፡፡
ዛሬ እኛ “አባታችን ሆይ” ለምንለው አምላክ እመቤታችን “እናቱ” ናት ስለዚህ “ክርስቶስ
አባቴ” ያለ ሰው እመቤታችንን እናትነት ካልተቀበለ “አባቴ” ላለው ክርስቶስ እናቱ እንደሆነች ይወቀው፡፡ምክንያቱም ጌታ እመቤታችንን የሚያውቃት ጻድቃንን ካወቀበት ካከበረበት ጸጋ በላይ ነው ፤ልጅሽ 33ት ዓመት በዚህ ምድር ላይ ሲቆይ 30ውን ዓመት የኖረው ካንቺ ጋር ነው አስቀድሞ የሳሙት ያንቺ ከንፈሮች ናቸው አስቀድመው ያዘሉት ያንቺ እጆች ናቸው
እርሱ እንደ ልጅ ሲያድግ አንቺ እንደ እናት አሳደግሽው ገላዎቹን ያጠቡ የሳሙ ያንቺ አካላት ናቸው ፍጹምም ትሳሽለት ነበር፡፡ በልጅሽ ላይ ያለሽ ፍቅር ጥልቅ ነው አንቺንም ሳይሽ የኢትዮጵያ እናቶች ትዝ ይሉኛል እነዚህ እናቶች ስምሽንም እየጠሩ ባንቺ ተስለዋል፡፡ ልጆቻቸውም በእናት ፍቅር ይነድዱና ከጉያቸው አይጠፉም ፡፡
*እናም እናቴ እኔም ባንቺ ፍቅር ልንደድና ከጉያሽ አልጥፋ ፡ 🙏 ያንቺ ጉያ ጌታን የያዘ ጉያ ነው፡፡
እሳትም የተንተራሰበት ጉያ ነው... ያንጊዜ ቀና ብዬ በተኮላተፈ አንደበት የነገርኩሽን ለልጅሽ ንገሪው ምክንያቱም አንቺ ከወደድሽኝ ልጅሽ አይጠላኝም፡፡
አንቺ ካየሽኝ ልጅሽ አይተወኝም ብቻ አንቺ ውደጅኝ የሀገሬስ ሰው ሲተርት
"ከእናቱ ሆድ ውስጥ የዋለ እንቁላል አይሰበርም " አይደል.... እኔም ተሰብሬ የቀረሁት ያኔ ካንቺ ዕቅፍ በተለየሁ ጊዜ ነው ያኔ ቤትሽን ጥዬ በወጣሁ ጊዜ ያኔ በስምሽ ባፈርኩኝ ጊዜ ነው፡፡
* እናም ወደ እቅፍሽ መልሽኝና ያጣሁትን ያንቺና የልጅሽን መልክ ያጣሁትን ያንቺና የልጅሽን ፍቅር ሳይብኝኝኝ !!! "
"አንቺ ውደጅኝ እንጂ ልጅሽ አይጠላኝም"
© ኢዮብ ዘገነተ ጽጌ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ጾመ ፍልሰታ
ጾመ ፍልሰታ ሐዋርያትን አብነት አድርገው ሐዋርያት የተቀበሉትን በረከት ለማግኘት ኦርቶዶክሳዊያን የሚጾሙት ጾም ነው።
ፍልሰታ የግዕዝ ቃል ሆኖ ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ተለየ፣ ሄደ፣ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ መሄድን ያመለክታል።
እመቤታችን እንደ ሰው ልማድ ሞትን ትቀምስ ዘንድ ግድ ስለሆነ ጻዕርና ሕማም በሌለበት አሟሟት በተወለደች በ64 ዓመቷ ጥር 21 ቀን 48 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ አርፋለች።
ሐዋርያትም እንደምታርፍ በመንፈስ ቅዱስ ስለተገለጸላቸው ከያሉበት ወደ መኖሪያ ቤቷ (የዮሐንስ ቤት) መጥተው ነበር። ነፍሷ ከሥጋዋ እንደተለየች አስከሬኗን ገንዘውና ከፍነው ወስደው
ለመቅበር ወደ ጌቴሴማኒ ሲሄዱ አይሁድ ሰምተው መጡና ሐዋርያትን ከበቧቸው። የአይሁድ ተንኮል አስከሬኗን ከሐዋርያት እጅ ቀምተው በእሳት ለማቃጠል ነበር፤ ይህንም ማድረግ
የፈለጉት የሐዋርያት ትምህርት የጌታችን ከሞት መነሣትና ለፍርድ ተመልሶ መምጣት ከአይሁድ አልፎ ዓለም ሁሉ
እያመነበት ስለመጣ እመቤታችንም ተነሥታ ዐርጋለች እያሉ ሐዋርያት ያስተምራሉ በሚል ስጋት ነበር። የፈሩት ይነግሣል የጠሉት ይወርሳል እንዲሉ የእመቤታችን ትንሣኤም ሆነ ዕርገት
አይቀሬ ሆኗል።
አይሁድ የእመቤታችንን ሥጋ ለመንጠቅ በሞከሩበት ጊዜም ታውፊኒያ የተባለ ጎልማሳ ሰው በጉልበቱና በድፍረቱ በአይሁድ ዘንድ ተመርጦ ሥጋዋ ያረፈበትን ቃሬዛ ከሐዋርያት ነጥቆ መሬት ላይ ለመጣል ሲሞክር የእግዚአብሔር መልአክ በእሳት ሰይፍ
ሁሉቱንም እጆቹን ቀንጥሶ ጥሏቸዋል። ነገር ግን ጥፋቱን አውቆ ወዲያው ስለተፀፀተና ይቅርታ ስለጠየቀ በአምላክ ፈቃድ በእመቤታችን አማላጅነት በቅዱስ ጴጥሮስ አማካኝነት እጆቹ እንደገና ተመልሰውለት የእመቤታችንን እመ አምላክነትና ክብር ለመመስከር በቅቷል።
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋ በመላእክት ተነጥቆ ከተወሰደ በኋላ በገነት ውስጥ በዕፀ ሕይወት ሥር ይቀመጥ እንጂ ከዮሐንስ በስተቀር ለሌሎች ሐዋርያት ለጊዜው ምሥጢር
ሆኖባቸው ቆይቶ ነበር። ቆየት ብሎ ግን ዮሐንስ ስለሥጋዋ ነግሯቸዋል።
ሐዋርያትም ለእመቤታችን ካላቸው ክብርና ፍቅር የተነሳ ለምን አልቀበርናትም? ለምንስ የሥጋዋ ምሥጢር ይደበቅብናል? በማለት እያዘኑና እየለመኑ ለስድስት ወራት ከአሥር ቀናት ቆይተዋል። ከዚህ በኋላም ከነሐሴ 1 ቀን ጀምረው ሱባዔ ይዘው
ለ14 ቀናት እግዚአብሔርን በጾምና በጸሎት ጠየቁት። በመጨረሻም የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሳ ልጇ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነሐሴ 14 ቀን ሥጋዋን
አምጥቶ ስለሰጣቸው ሳይውሉ ሳያድሩ በዕለቱ በጌቴሴማኒ በታላቅ ክብርና ዝማሬ ቀበሯት። በተቀበረችም በ3ኛው ቀን በነሐሴ 16 ከተቀበረችበት መቃብር ተነሥታ ወዲያውኑ በታላቅ ክብር በመላእክት አጃቢነት ወደ ሰማይ ዐርጋለች።
ጥበበኛው ሰሎሞንም “ውዴ እንዲህ ይለኛል ሙሽራዬ ውዴ ሆይ! ተነሺ የእኔ ውብ ሆይ ነዪ አብረን እንሂድ” በማለት
አመሣጥሮ የተናገረው በጥበበ እግዚአብሔር ተመርቶ እንደ ክርስቶስ ሆኖ ውዴ ያላት እመቤታችን መሆኗንና ልጇ ተነሥቶ እንደ ዐረገ እሷም መነሣቷንና ማረጓን እንረዳለን። /መሓ ፪፥፲/።
እመቤታችን ባረገችበት ጊዜ ቶማስ በመንፈስ ቅዱስ ጥበብ በደመና ተጭኖ ከሀገረ ስብከቱ /ሕንድ/ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለስ እመቤታችን በመላእክት ታጅባ ወደ ሰማይ ስታርግ
ተገናኙ። በዚህ ጊዜ ቶማስ ቀድሞ የልጇን ትንሣኤ ሳላይ አሁንም ደግሞ እርሷን ሳልቀብራት ከትንሣኤዋም ሳልደርስ ቀረሁ ብሎ አዘነ፤ ሆኖም እመቤታችን ዕርገቷን ከእርሱ በስተቀር ሌሎች አለማየታቸውን ገልጻ አረጋጋችው፤ ዕርገቷንም ለሐዋርያት
እንዲነግርና ምልክትና ማስረጃ እንዲሆነው ተገንዛበት የነበረውን ሰበኗን /የከፈን ጨርቅ/ ሰጥታ አሰናበተችው።
ቶማስም መሬት ለይ ወርዶ መቀበሯን፣ ትንሣኤዋንና ዕርገቷን ያላወቀ መስሎ ሐዋርያትን ስለ እመቤታችን ሥጋ ጉዳይ
ጠየቃቸው፤ እነርሱም ሱባዔ ገብተው እግዚአብሔርን በጸሎት መጠየቃቸውን፣ ከሱባዔያቸው በኋላ የእግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ ሥጋዋን መላእክት አምጥተው እንደሰጧቸውና እንደቀበሯት
አስረዱት። እርሱ ግን ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር እንዴት ሊሆን ይችላል? ሲል ተከራከራቸው። ሐዋርያትም ቶማስን
ለማሳመን መቃብሯን ለማሳየት ወሰዱት ሆኖም መቃብሯ ባዶ ሆኖ አገኙትና ተደናገጡ፤ በዚህ ጊዜ ቶማስ የሆነውን ሁሉ ገልጾ ለምልክትና ለማረጋገጫ የሰጠችውን ሰበኗን /ተገንዛበት
የነበረውን ጨርቅ/ የራሱን ድርሻ አስቀርቶ አከፋፍሎ ሰጣቸው ዛሬም ካህናቱ ከእጅ መስቀላቸው ጋር መሐረብ የሚይዙበት ምክንያት ሐዋርያት የተከፋፈሉት የእመቤታችን ሰበን ምሳሌ
ነው። ሐዋርያትም የዕርገቷን ምሥጢር ካመኑ በኋላ ዕርገቷን ለማየት
በዓመቱ በተመሳሳይ ሁኔታ እንደገና ከነሐሴ 1 ቀን ጀምረው ለሁለተኛ ጊዜ ለሁለት ሱባዔ ገቡ፣ እግዚአብሔርም ልመናቸውን ሰምቶ በነሐሴ ወር በ16ኛው ቀን ጌታችን ሐዋርያትን ወደ
ሰማይ አውጥቷቸው እመቤታችንን አግኝተዋት ከሷ ተባርከው በታላቅ ደስታ ወደ ደብረዘይት ተመልሰዋል።
በአጠቃላይ የእመቤታችን ለሐዋርያት በተለያዩ ጊዜያት መታየት፣ የሥጋዋና የነፍሷ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ፍልሰት ሲባል ከዚህ የተነሣ የነሐሴ ጾም በቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት ሐዋርያት ያገኙትን በረከት ለማግኘት ጾመ ፍልሰታን እንጾማለን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
በዶ/ር ሙሉጌታ ማርቆስ
@And\Haymanot
@And_Haymanot_bot
ጾመ ፍልሰታ ሐዋርያትን አብነት አድርገው ሐዋርያት የተቀበሉትን በረከት ለማግኘት ኦርቶዶክሳዊያን የሚጾሙት ጾም ነው።
ፍልሰታ የግዕዝ ቃል ሆኖ ፈለሰ ከሚለው የግዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ተለየ፣ ሄደ፣ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ መሄድን ያመለክታል።
እመቤታችን እንደ ሰው ልማድ ሞትን ትቀምስ ዘንድ ግድ ስለሆነ ጻዕርና ሕማም በሌለበት አሟሟት በተወለደች በ64 ዓመቷ ጥር 21 ቀን 48 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ አርፋለች።
ሐዋርያትም እንደምታርፍ በመንፈስ ቅዱስ ስለተገለጸላቸው ከያሉበት ወደ መኖሪያ ቤቷ (የዮሐንስ ቤት) መጥተው ነበር። ነፍሷ ከሥጋዋ እንደተለየች አስከሬኗን ገንዘውና ከፍነው ወስደው
ለመቅበር ወደ ጌቴሴማኒ ሲሄዱ አይሁድ ሰምተው መጡና ሐዋርያትን ከበቧቸው። የአይሁድ ተንኮል አስከሬኗን ከሐዋርያት እጅ ቀምተው በእሳት ለማቃጠል ነበር፤ ይህንም ማድረግ
የፈለጉት የሐዋርያት ትምህርት የጌታችን ከሞት መነሣትና ለፍርድ ተመልሶ መምጣት ከአይሁድ አልፎ ዓለም ሁሉ
እያመነበት ስለመጣ እመቤታችንም ተነሥታ ዐርጋለች እያሉ ሐዋርያት ያስተምራሉ በሚል ስጋት ነበር። የፈሩት ይነግሣል የጠሉት ይወርሳል እንዲሉ የእመቤታችን ትንሣኤም ሆነ ዕርገት
አይቀሬ ሆኗል።
አይሁድ የእመቤታችንን ሥጋ ለመንጠቅ በሞከሩበት ጊዜም ታውፊኒያ የተባለ ጎልማሳ ሰው በጉልበቱና በድፍረቱ በአይሁድ ዘንድ ተመርጦ ሥጋዋ ያረፈበትን ቃሬዛ ከሐዋርያት ነጥቆ መሬት ላይ ለመጣል ሲሞክር የእግዚአብሔር መልአክ በእሳት ሰይፍ
ሁሉቱንም እጆቹን ቀንጥሶ ጥሏቸዋል። ነገር ግን ጥፋቱን አውቆ ወዲያው ስለተፀፀተና ይቅርታ ስለጠየቀ በአምላክ ፈቃድ በእመቤታችን አማላጅነት በቅዱስ ጴጥሮስ አማካኝነት እጆቹ እንደገና ተመልሰውለት የእመቤታችንን እመ አምላክነትና ክብር ለመመስከር በቅቷል።
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋ በመላእክት ተነጥቆ ከተወሰደ በኋላ በገነት ውስጥ በዕፀ ሕይወት ሥር ይቀመጥ እንጂ ከዮሐንስ በስተቀር ለሌሎች ሐዋርያት ለጊዜው ምሥጢር
ሆኖባቸው ቆይቶ ነበር። ቆየት ብሎ ግን ዮሐንስ ስለሥጋዋ ነግሯቸዋል።
ሐዋርያትም ለእመቤታችን ካላቸው ክብርና ፍቅር የተነሳ ለምን አልቀበርናትም? ለምንስ የሥጋዋ ምሥጢር ይደበቅብናል? በማለት እያዘኑና እየለመኑ ለስድስት ወራት ከአሥር ቀናት ቆይተዋል። ከዚህ በኋላም ከነሐሴ 1 ቀን ጀምረው ሱባዔ ይዘው
ለ14 ቀናት እግዚአብሔርን በጾምና በጸሎት ጠየቁት። በመጨረሻም የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሳ ልጇ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነሐሴ 14 ቀን ሥጋዋን
አምጥቶ ስለሰጣቸው ሳይውሉ ሳያድሩ በዕለቱ በጌቴሴማኒ በታላቅ ክብርና ዝማሬ ቀበሯት። በተቀበረችም በ3ኛው ቀን በነሐሴ 16 ከተቀበረችበት መቃብር ተነሥታ ወዲያውኑ በታላቅ ክብር በመላእክት አጃቢነት ወደ ሰማይ ዐርጋለች።
ጥበበኛው ሰሎሞንም “ውዴ እንዲህ ይለኛል ሙሽራዬ ውዴ ሆይ! ተነሺ የእኔ ውብ ሆይ ነዪ አብረን እንሂድ” በማለት
አመሣጥሮ የተናገረው በጥበበ እግዚአብሔር ተመርቶ እንደ ክርስቶስ ሆኖ ውዴ ያላት እመቤታችን መሆኗንና ልጇ ተነሥቶ እንደ ዐረገ እሷም መነሣቷንና ማረጓን እንረዳለን። /መሓ ፪፥፲/።
እመቤታችን ባረገችበት ጊዜ ቶማስ በመንፈስ ቅዱስ ጥበብ በደመና ተጭኖ ከሀገረ ስብከቱ /ሕንድ/ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለስ እመቤታችን በመላእክት ታጅባ ወደ ሰማይ ስታርግ
ተገናኙ። በዚህ ጊዜ ቶማስ ቀድሞ የልጇን ትንሣኤ ሳላይ አሁንም ደግሞ እርሷን ሳልቀብራት ከትንሣኤዋም ሳልደርስ ቀረሁ ብሎ አዘነ፤ ሆኖም እመቤታችን ዕርገቷን ከእርሱ በስተቀር ሌሎች አለማየታቸውን ገልጻ አረጋጋችው፤ ዕርገቷንም ለሐዋርያት
እንዲነግርና ምልክትና ማስረጃ እንዲሆነው ተገንዛበት የነበረውን ሰበኗን /የከፈን ጨርቅ/ ሰጥታ አሰናበተችው።
ቶማስም መሬት ለይ ወርዶ መቀበሯን፣ ትንሣኤዋንና ዕርገቷን ያላወቀ መስሎ ሐዋርያትን ስለ እመቤታችን ሥጋ ጉዳይ
ጠየቃቸው፤ እነርሱም ሱባዔ ገብተው እግዚአብሔርን በጸሎት መጠየቃቸውን፣ ከሱባዔያቸው በኋላ የእግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ ሥጋዋን መላእክት አምጥተው እንደሰጧቸውና እንደቀበሯት
አስረዱት። እርሱ ግን ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር እንዴት ሊሆን ይችላል? ሲል ተከራከራቸው። ሐዋርያትም ቶማስን
ለማሳመን መቃብሯን ለማሳየት ወሰዱት ሆኖም መቃብሯ ባዶ ሆኖ አገኙትና ተደናገጡ፤ በዚህ ጊዜ ቶማስ የሆነውን ሁሉ ገልጾ ለምልክትና ለማረጋገጫ የሰጠችውን ሰበኗን /ተገንዛበት
የነበረውን ጨርቅ/ የራሱን ድርሻ አስቀርቶ አከፋፍሎ ሰጣቸው ዛሬም ካህናቱ ከእጅ መስቀላቸው ጋር መሐረብ የሚይዙበት ምክንያት ሐዋርያት የተከፋፈሉት የእመቤታችን ሰበን ምሳሌ
ነው። ሐዋርያትም የዕርገቷን ምሥጢር ካመኑ በኋላ ዕርገቷን ለማየት
በዓመቱ በተመሳሳይ ሁኔታ እንደገና ከነሐሴ 1 ቀን ጀምረው ለሁለተኛ ጊዜ ለሁለት ሱባዔ ገቡ፣ እግዚአብሔርም ልመናቸውን ሰምቶ በነሐሴ ወር በ16ኛው ቀን ጌታችን ሐዋርያትን ወደ
ሰማይ አውጥቷቸው እመቤታችንን አግኝተዋት ከሷ ተባርከው በታላቅ ደስታ ወደ ደብረዘይት ተመልሰዋል።
በአጠቃላይ የእመቤታችን ለሐዋርያት በተለያዩ ጊዜያት መታየት፣ የሥጋዋና የነፍሷ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ፍልሰት ሲባል ከዚህ የተነሣ የነሐሴ ጾም በቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት ሐዋርያት ያገኙትን በረከት ለማግኘት ጾመ ፍልሰታን እንጾማለን።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
በዶ/ር ሙሉጌታ ማርቆስ
@And\Haymanot
@And_Haymanot_bot
ከፍጥረታት ሁሉ አምላክን ልጄ ብላ መጥራት የምትችል ብቸኛዋ ድንግል ማርያም ናት
ታድያ ማንም ቢሆን የሷን ክብር የሷን እናትነት አይታደልም
❤️የምናከብራት እና የምንወዳትም ቀድማ በአምላክ ስለተወደችና ስለተመረጠች ነው።
🙏ክብር አምላክን ለወለደችልን ለመዳናችን ምክንያት ለሆነች ልድንግል ማርያም ይሁን
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ታድያ ማንም ቢሆን የሷን ክብር የሷን እናትነት አይታደልም
❤️የምናከብራት እና የምንወዳትም ቀድማ በአምላክ ስለተወደችና ስለተመረጠች ነው።
🙏ክብር አምላክን ለወለደችልን ለመዳናችን ምክንያት ለሆነች ልድንግል ማርያም ይሁን
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ደብረ ታቦር👆👆
ስንክሳር። በዓለ ደብረ ታቦርን ስንማርም ሆነ ስናስተምር ምሥጢር ጠንቅቀን መሆን
አለበት። ሰላም ለታቦር መለኮተ ወልድ ዲቤሁ ዘአንበልበለ። አምሳለ ደመና መንፈስ ቅዱስ ጸለለ። እምሰማይ አብ ዘወሀበ ቃለ።
ወበእንተዝ ገጻት ሥላሴ ነአምን አካለ።
በአፈ ሊቃውንት መምህራን በከመ ተብህለ።
በዘማርያም ዘለቀ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ስንክሳር። በዓለ ደብረ ታቦርን ስንማርም ሆነ ስናስተምር ምሥጢር ጠንቅቀን መሆን
አለበት። ሰላም ለታቦር መለኮተ ወልድ ዲቤሁ ዘአንበልበለ። አምሳለ ደመና መንፈስ ቅዱስ ጸለለ። እምሰማይ አብ ዘወሀበ ቃለ።
ወበእንተዝ ገጻት ሥላሴ ነአምን አካለ።
በአፈ ሊቃውንት መምህራን በከመ ተብህለ።
በዘማርያም ዘለቀ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ማርያም እና የመናፍቃን ተደጋጋሚ ጥያቄዎቻቸው
"ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16
@And_Haymanot
👉 ጥያቄ 1
ከዚህም በኋላ እርሱም ፀሐየ ጽድቅ ጌታችን እግዚእነ እየሱስ ክርስቶስ እመቤታችንን እግዝእትነ ማርያም በግዜ ሞቷ ከመከራ ወደ ዕረፍት ከኀዘን ወደ ትፍሥሕት ትሔጂ ዘንድ ዘንድ ሙቺ አላት እርሷም እግዝእትነ ማርያም "ልጄ ሆይ ወዳጄ ሆይ አንተን ወልጄ የአንተ እናት ሆኜ እኔ እንዴት ልሙት? " አለችው በሚለው አነጋገር ውስጥ የጌታ ከተባለው ንግግር ይልቅ የማርያም የተባለው ምላሽ በመጽሐፍ ቅዱስ የምናውቃት የጌታ እናት ማርያም ምላሽ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም ጌታ ተናገረ ለተባለው እርሷ በሰጠችው ምላሽ ይህን ኃላፊና ጠፊ ዓለም ከወዲያኛው ዘለአለማዊ ዓለም አስበልጣለች። ይህ ደግሞ የጌታ የሆኑ ሰዎች የማይመኙት ነው። ቅዱሳን የሚመጣውን ዓለም የሚናፍቁ እንጂ በዚህ ላይ ተስፋቸውን የሚጥሉ አይደሉም ሐዋርያው ጳውሎስ በዚህ አለም እያገለገለ ልሄድ ከክርስቶስ ጋር መኖር እናፍቃለው ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና እንዲል
👉 መልስ
እመቤታችን ሞትን መፍረቷ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል ጳውሎስ እንኳን ልሔድ እሻለው ብሏል የሚለው ጥያቄ ፈገግ ቢያሰኝም የድንግል ማርያምን ጠባይ ከሌሎች ሕይወት አንጻር justify ማድረግ መጀመሩ ግን በጣም ጥሩ ነው ጳውሎስ ሞትን ስላልፈራ እርሷም አትፈራም ያሉ ሰዎች ጳውሎስ እስጀሦስተኛ ሰማይመነጠቁን እያወቁ እርሷ አረገች ሲባል እደእብድ ሲያደርጋቸው ይታያል ።
ወደጉዳዪ ስንመጣ ሞትን መፍራትዋ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል የቅዱሳን ጠባይ አይደለም ላሉት !!
ከመሞቱ በፊት ስለፈራው የሞትን ጽዋ ከእኔ ውሰድልኝ ብሎ ስለተጨነቀው ጌታ ልናስታውሳቸው እንወዳለን ሉቃ 22:42 "በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደደም ነጠብጣብ ነበር "ሉቃ 22:44
"ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው "ሉቃ 22:43 የሚለውን ቃልስ ምን ሊሉት ነው? ክብር ይግባውና ጌታችን ሞትን የፈራው ከቅዱሳኑ አንሶ ነውን?? ኃላፊ ጠፊ የሆነውን አለም ከዘላለማዊ ሕይወት አስበልጦ ነውን ? በአጭሩ አይደለም። ለምን እንደፈራ እራሱ ተናግሯል " ስጋ ደካማ ነው"
ማቴ 26:41 ጌታ የፈራው በአምላክነቱ ሳይሆን በለበሰው ስጋ ነው። ሰው ሆኖ ሞትን መፍራት ከመንፈሳዊ ሕይወት ጉድለት ሳይሆን ከተፈጥሮ ነው።መለኮት የተዋሐደውን ሥጋ ለብሶ ከፈራ መለኮትነት የሌላት ድንግል ማርያም ብትፈራ ምን ያስደንቃል ።ጳውሎስስ " እናፍቃለው " አለ እንጂ አልፈራም አላለም የሞትን ፍርሃት አሸንፎ ሰማዕት ሆነጂ ፈርቷል " ብዙ ግዜ በመንገድ ሄድሁ በወንዝ ፍርሃት በወንበዴዎች ፍርሃት በወገኔ በኩል ፍርሃት በአሕዛብ በኩል ፍርሃት በከተማ ፍርሃት በምድረ በዳ ፍርሃት በባሕር ፍርሃት በውሸተኞች ወንድሞች በኩል ፍርሃት ነበረብኝ "2 ቆሮ 11:26 "እኔም በድካምና በፍርሃት በመንቀጥቀጥም በእናተ ዘንድ ነበርሁ "1 ቂሮ 2:3 "በቅጥሩም ባለ መስኮት በቅርጫት አወረዱኝና ከእጁ አመለጥኩ "2 ቆሮ 11:33 በቅርጫት ያመለጠው አለም በልጦበት ነበርን?? አይደለም ።ስለዚህ ሞትን መፍራት የተፈጥሮ የማይለመድ ነገርም ነው
@And_Haymanot
"ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16
@And_Haymanot
👉 ጥያቄ 1
ከዚህም በኋላ እርሱም ፀሐየ ጽድቅ ጌታችን እግዚእነ እየሱስ ክርስቶስ እመቤታችንን እግዝእትነ ማርያም በግዜ ሞቷ ከመከራ ወደ ዕረፍት ከኀዘን ወደ ትፍሥሕት ትሔጂ ዘንድ ዘንድ ሙቺ አላት እርሷም እግዝእትነ ማርያም "ልጄ ሆይ ወዳጄ ሆይ አንተን ወልጄ የአንተ እናት ሆኜ እኔ እንዴት ልሙት? " አለችው በሚለው አነጋገር ውስጥ የጌታ ከተባለው ንግግር ይልቅ የማርያም የተባለው ምላሽ በመጽሐፍ ቅዱስ የምናውቃት የጌታ እናት ማርያም ምላሽ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም ጌታ ተናገረ ለተባለው እርሷ በሰጠችው ምላሽ ይህን ኃላፊና ጠፊ ዓለም ከወዲያኛው ዘለአለማዊ ዓለም አስበልጣለች። ይህ ደግሞ የጌታ የሆኑ ሰዎች የማይመኙት ነው። ቅዱሳን የሚመጣውን ዓለም የሚናፍቁ እንጂ በዚህ ላይ ተስፋቸውን የሚጥሉ አይደሉም ሐዋርያው ጳውሎስ በዚህ አለም እያገለገለ ልሄድ ከክርስቶስ ጋር መኖር እናፍቃለው ከሁሉ ይልቅ እጅግ የሚሻል ነውና እንዲል
👉 መልስ
እመቤታችን ሞትን መፍረቷ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል ጳውሎስ እንኳን ልሔድ እሻለው ብሏል የሚለው ጥያቄ ፈገግ ቢያሰኝም የድንግል ማርያምን ጠባይ ከሌሎች ሕይወት አንጻር justify ማድረግ መጀመሩ ግን በጣም ጥሩ ነው ጳውሎስ ሞትን ስላልፈራ እርሷም አትፈራም ያሉ ሰዎች ጳውሎስ እስጀሦስተኛ ሰማይመነጠቁን እያወቁ እርሷ አረገች ሲባል እደእብድ ሲያደርጋቸው ይታያል ።
ወደጉዳዪ ስንመጣ ሞትን መፍራትዋ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይጋጫል የቅዱሳን ጠባይ አይደለም ላሉት !!
ከመሞቱ በፊት ስለፈራው የሞትን ጽዋ ከእኔ ውሰድልኝ ብሎ ስለተጨነቀው ጌታ ልናስታውሳቸው እንወዳለን ሉቃ 22:42 "በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደደም ነጠብጣብ ነበር "ሉቃ 22:44
"ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው "ሉቃ 22:43 የሚለውን ቃልስ ምን ሊሉት ነው? ክብር ይግባውና ጌታችን ሞትን የፈራው ከቅዱሳኑ አንሶ ነውን?? ኃላፊ ጠፊ የሆነውን አለም ከዘላለማዊ ሕይወት አስበልጦ ነውን ? በአጭሩ አይደለም። ለምን እንደፈራ እራሱ ተናግሯል " ስጋ ደካማ ነው"
ማቴ 26:41 ጌታ የፈራው በአምላክነቱ ሳይሆን በለበሰው ስጋ ነው። ሰው ሆኖ ሞትን መፍራት ከመንፈሳዊ ሕይወት ጉድለት ሳይሆን ከተፈጥሮ ነው።መለኮት የተዋሐደውን ሥጋ ለብሶ ከፈራ መለኮትነት የሌላት ድንግል ማርያም ብትፈራ ምን ያስደንቃል ።ጳውሎስስ " እናፍቃለው " አለ እንጂ አልፈራም አላለም የሞትን ፍርሃት አሸንፎ ሰማዕት ሆነጂ ፈርቷል " ብዙ ግዜ በመንገድ ሄድሁ በወንዝ ፍርሃት በወንበዴዎች ፍርሃት በወገኔ በኩል ፍርሃት በአሕዛብ በኩል ፍርሃት በከተማ ፍርሃት በምድረ በዳ ፍርሃት በባሕር ፍርሃት በውሸተኞች ወንድሞች በኩል ፍርሃት ነበረብኝ "2 ቆሮ 11:26 "እኔም በድካምና በፍርሃት በመንቀጥቀጥም በእናተ ዘንድ ነበርሁ "1 ቂሮ 2:3 "በቅጥሩም ባለ መስኮት በቅርጫት አወረዱኝና ከእጁ አመለጥኩ "2 ቆሮ 11:33 በቅርጫት ያመለጠው አለም በልጦበት ነበርን?? አይደለም ።ስለዚህ ሞትን መፍራት የተፈጥሮ የማይለመድ ነገርም ነው
@And_Haymanot
👍2❤1
ማርያም እና የመናፍቃን ተደጋጋሚ ጥያቄዎቻቸው
👉 ጥያቄ 2
ክርስቶስ ከሙታንመካከል ሲነሳና እንዲሁም ሲያርግ መግነዙን እዛው መቃብር ነበር የተወው ማርያም ግን ስታርግ መግነዟን ይዛ ነበር ለምንድነው?? ለቶማስ ልትሰጠው ነወ ከሚለው ሌላ የተሻለ መልስ አላችሁ
👉 መልስ
እመቤታችን ለቶማስ ልትሰጠው ሳይሆን መታጠቅያዋ ስለሆነ ነው ከነ መታጠቅያዋ ስለተነጠቀች ነው (Ascention በራስ ወደላይ መውጣት ሲሆን Assumption መወሰድ መነጠቅ ነው ።)
ለቶማስ መሥጠቷ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው ኤልያስ ሲያርግ መጎናፀፍያውን ትቶለት ሄዷል ለኤልሳ በዚህም መጎናፀፍያ ባሕር ከፍሎበታል ።2 ነገ 2:12
የእርሷ ልብስ ምን ያደርጋል? ቢሉ ከላይ እነሱ በሰጡን ፎርሙላ ተጠቅመን " እግዚአብሔርም በጳውሎስ እጅ የሚያስገርም ተአምራት ያደርግ ነበር ስለዚህም ከአካሉ ጨርቅ ወይም ልብስ ወደ ድውዮች ይወስዱ ነበር ደዌያቸውም ይለቃቸው ነበር ክፉዎችም መናፍስት ይወጡ ነበር ።" ሐዋ 19: 22 ። ይህን ያሰነበበ የእመቤታችን ልብስ ምን እንደሚያደርግ አየይጠፋውም።ጌታ መግነዙን የተወው ትንሣኤውን የማያምኑ ሰዎች አውሬ በላው ሌባ ሰረቀው ብለው ያሶሩትን ወሬ ከንቱ ለማድረግ ነው አውሬ መግነዝ ፈቶ አይበላም ሌባም ውድ በፍታ ትቶ ሥጋ ብቻ አይሰርቅም በዚህ ጉዳይ የዲያቆን ኅብረት የሺጥላን "መግነዙን ትቶ ለምን ተነሣ? " የሚል ትምህርት google አድርጎ መመልከት ይቻላል ይህ መግነዝዋ ነው carbon dating አርኪዮሎጂስቶችም ለሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመኑን አረጋግጠው የምስክር ወረቀት ሰጥተዋታል።
@And_Haymanot
👉 ጥያቄ 2
ክርስቶስ ከሙታንመካከል ሲነሳና እንዲሁም ሲያርግ መግነዙን እዛው መቃብር ነበር የተወው ማርያም ግን ስታርግ መግነዟን ይዛ ነበር ለምንድነው?? ለቶማስ ልትሰጠው ነወ ከሚለው ሌላ የተሻለ መልስ አላችሁ
👉 መልስ
እመቤታችን ለቶማስ ልትሰጠው ሳይሆን መታጠቅያዋ ስለሆነ ነው ከነ መታጠቅያዋ ስለተነጠቀች ነው (Ascention በራስ ወደላይ መውጣት ሲሆን Assumption መወሰድ መነጠቅ ነው ።)
ለቶማስ መሥጠቷ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው ኤልያስ ሲያርግ መጎናፀፍያውን ትቶለት ሄዷል ለኤልሳ በዚህም መጎናፀፍያ ባሕር ከፍሎበታል ።2 ነገ 2:12
የእርሷ ልብስ ምን ያደርጋል? ቢሉ ከላይ እነሱ በሰጡን ፎርሙላ ተጠቅመን " እግዚአብሔርም በጳውሎስ እጅ የሚያስገርም ተአምራት ያደርግ ነበር ስለዚህም ከአካሉ ጨርቅ ወይም ልብስ ወደ ድውዮች ይወስዱ ነበር ደዌያቸውም ይለቃቸው ነበር ክፉዎችም መናፍስት ይወጡ ነበር ።" ሐዋ 19: 22 ። ይህን ያሰነበበ የእመቤታችን ልብስ ምን እንደሚያደርግ አየይጠፋውም።ጌታ መግነዙን የተወው ትንሣኤውን የማያምኑ ሰዎች አውሬ በላው ሌባ ሰረቀው ብለው ያሶሩትን ወሬ ከንቱ ለማድረግ ነው አውሬ መግነዝ ፈቶ አይበላም ሌባም ውድ በፍታ ትቶ ሥጋ ብቻ አይሰርቅም በዚህ ጉዳይ የዲያቆን ኅብረት የሺጥላን "መግነዙን ትቶ ለምን ተነሣ? " የሚል ትምህርት google አድርጎ መመልከት ይቻላል ይህ መግነዝዋ ነው carbon dating አርኪዮሎጂስቶችም ለሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘመኑን አረጋግጠው የምስክር ወረቀት ሰጥተዋታል።
@And_Haymanot
ማርያም እና የመናፍቃን ተደጋጋሚ ጥያቄዎቻቸው
"ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16
@And_Haymanot
👉 ጥያቄ 3
ነገረ ማርያም ላይ ነፍሳት እንዲድኑ አንቺ ሙቺ ሲላት እንኳን አንዴ ሰባት ጊዜም ቢሆን ልሙት አለችው በምልጃዋ ሲገርመን እንዴት በሞቷ ልታድን ትችላለች??
👉 መልስ
ሰባት ጊዜ ልሙት ማለቷ በምልጃዋ እንጂ በሞቷ ታድናለች ? ለሚለው ሞትዋን የምልጃእጅ መንሻ አድርጋ ነው ያማለደችው እኛ እንዲህ ካደረክልን ብለን የምንሳለው ስእለት አይነትይህ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው " አሁን ይህን ኃጥያታቸው ይቅር በላቸው ያለዚያ ግን ከጻፍከው መፅሐፍህ እባክህ ደምስሰኝ "ዘፀ 32:32 እመቤታችን ከተቀስናቸው ቅዱሳን ሁሉ ብትበልጥ እንጂ አታንስምና አምነን እንቀበላለን!!
©ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇
👉 @And_Haymanot 👈
👉 @And_Haymanot_bot 👈
⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆
"ለሚጠይቋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ "1 ጴጥ 3:16
@And_Haymanot
👉 ጥያቄ 3
ነገረ ማርያም ላይ ነፍሳት እንዲድኑ አንቺ ሙቺ ሲላት እንኳን አንዴ ሰባት ጊዜም ቢሆን ልሙት አለችው በምልጃዋ ሲገርመን እንዴት በሞቷ ልታድን ትችላለች??
👉 መልስ
ሰባት ጊዜ ልሙት ማለቷ በምልጃዋ እንጂ በሞቷ ታድናለች ? ለሚለው ሞትዋን የምልጃእጅ መንሻ አድርጋ ነው ያማለደችው እኛ እንዲህ ካደረክልን ብለን የምንሳለው ስእለት አይነትይህ ደግሞ የቅዱሳን ልማድ ነው " አሁን ይህን ኃጥያታቸው ይቅር በላቸው ያለዚያ ግን ከጻፍከው መፅሐፍህ እባክህ ደምስሰኝ "ዘፀ 32:32 እመቤታችን ከተቀስናቸው ቅዱሳን ሁሉ ብትበልጥ እንጂ አታንስምና አምነን እንቀበላለን!!
©ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇
👉 @And_Haymanot 👈
👉 @And_Haymanot_bot 👈
⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆⬆
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
❖ "ለሚያምን(ለማመን) ይኼ የሚጸን(የሚከብድ) ነገር አይደለም/ To believe this is no doubtful matter/." [ዕርገተ ማርያም(Assumption of Mary)].
@Konobyos
@And_Haymanot
በዲ/ን ቴዎድሮስ
የተሐድሶ መናፍቃን የፍልሰታ ጾምን በእጅጉ ይተቹታል:: በቅርቡ ትዛታው ሳሙኤልን ዕርገተ ማርያምን ሲነቅፍም ሲሰማ በውኑ ዝም ካልን ስለ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በተገቢው ያልተረዱትን አባግኣ ክርስቶስ(የክርስቶስ በጎች) ክርስቲያኖችን እንዳያስት ጥቂት ማለቱ አስፈልጓል። የተሐድሶ መናፍቃን ሐዋርያዊ ውርርስ የሌለው እንግዳ ትምህርት እንደሆነም ይናገራሉ:: ሲያልፍም እመቤታችን አርጋለች ማለት ስሕተትም ነው ይሉና፤ ይህንንም ያስተማረው በ 16ኛው መቶ ክ/ዘመን የነበረው አጼ ዘርዓ ያዕቆብ ነው ይላሉ:: ያው አርሲሳን(መናፍቃን) ማሰብ የሚችሉትንና የሚያቁትን ብቻ እንጂ የእምነትና የእውቀት ባሕር ውስጥ መዋኘት ስለማይወዱም ስለማይችሉም ዘመናቸው ባለማወቅ በድንዙዝነት ይገፉታል:: ለመሆኑ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት (Assumption of Mary) ትምህርት በኢትዮጵያ ሊቃውንት ብቻ የታወቀ ነው? የድንግል ማርያምን ዕርገትን በስፋት የሚያትተው ጥንታዊ መጽሐፍ በ (C.400) የተጻፈው ዕርገተ ማርያም(Assumption of Mary(c.400) የተባለ መጽሐፍ ነው:: መጽሐፉ የሚጀምረው የነባቤ መለኮት የቅዱስ ዮሐንስ ስለ ክብርት ወላዲተ አምላክ ዕረፍት የሰጠውን ምስክርነት(The Account of St. John the Theologian of the Falling Asleep of the Holy Mother of God). በማስረዳት ይጀምራል:: ተወዳጆች ሆይ! ይኼ መጽሐፍ የኢትዮጵያ ሊቃውንት የጻፉት መጽሐፍ አለመሆኑና የተሐድሶ መናፍቃን እንደሚሉት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ የተደረሰ ሳይሆን የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ እናት አባቱ፤ አያት ቅድመ አያት ሳይታሰቡ የተጻፈ ደገኛ ስለ እመቤታችን ዕረፍትና ፍልሰት(ዕርገት) በስፋት የሚያትት በልሳነ አፍርንጅ(በእንግሊዘኛ) ልሳን የተጻፈ ጥንታዊ መጽሐፍ ነው:: [መቼስ እኛ በግዕዝ ከተጻፈው በእንግሊዘኛ የተጻፈ ፈረንጅ ያረጋገጠውን መቀበል እንደሚቀናን ይታወቃል! የልሳን ቀላዋጭ ከሆንን ከረምን!!] ዳግመኛም ይኼ ዕርገተ ማርያም(Assumption of Mary) የተባለው መጽሐፍ ፍልሰታ ለማርያም(The Passing of Mary) ብሎ በሁለት የላቲን ቅጅዎችን ማለትም First Latin Form & Second Latin Form በማለት ፍልሰታዋን ያትታል:: በቀዳማዊው የላቲን ገለጻ(First Latin Form) የሚጀምረው ስለ ብፅዕት ድንግል ማርያም ፍልሰት ነገር(Concerning the Passing of the Blessed Virgin Mary) በማለት ይጀምርና; ሐዋርያው ቶማስ እመቤታችን ስታርፍ እሱ በሕንድ እንደነበረና እመቤታችንም ባረፈች በሦስተኛ ቀን ስታርግ እሱም በደመና ተጭኖ ሲመጣ እንዳገኛትና ባርካው ሰበኗን እንደሰጠችው ይገልጻል:: እንዲህ በማለት Then the blessed Thomas told them how he was singing mass in India - he still had on his sacerdotal robes. He, not knowing the word of God, had been brought to the Mount of Oliver, and saw the most holy body of the blessed Mary going up into heaven, and prayed her to give him a blessing. She heard his prayer, and threw him her girdle which she had about her. ለሚያምን ይኼ የሚከብድ ነገር አይደለምም(To believe this is no doubtful matter) ይላል:: በመጨረሻም የእመቤታችን ዕርገት በዓለሙ ሁሉ እንደሚከበርም ይገልጻል(And her, whose assumption is at this day venerated and worshipped throughout the whole world). ሁለተኛው የላቲኑ ቅጂ(Second Latin Form) ደግሞ Here Begins the Passing of the Blessed Virgin Mary ብሎ ይጀምርና ክፉዎች አይሁድ የእመቤታችንን ሥጋዋን እናቃጥለው እንዳሉም ይናገራል(Jews saying, let us burn her body with fire). በመጨረሻም ቅዱሳን ሐዋርያት ሱባዔ ይዘው እመቤታችንም እንደተገለጽላቸው እነርሱም ሐሴት እንዳደረጉ(The apostles then, having entered the house, found Mary, and saluted her, saying: Blessed are you by the Lord, who has made heaven & earth) ና ይህን ሁሉ ያደረገ ልዑል እግዚአብሔርንም እንዳመሰገኑ በመግለጽ ጽሑፉን ያሳርጋል(And the apostles being taken up in the clouds, returned each into the place allotted for his preaching, telling the great things of God, and praising our Lord Jesus Christ, who lives and reigns with the Father and the Holy Spirit, in perfect unity, and in one substance of Godhed, for ever and ever. Amen. [Ante- Nicene Fathers, Vol.8; Assumption of Mary (C. 400)]. ታዲያ የእመቤታችን ፍልሰት(ዕርገት) ልብ ወለድ ፈጠራ ነውን? የኢትዮጵያ ሊቃውንትስ ከዚህ የተለየ ምን አስተማሩን? ወይስ እያንዳንዷ የቤተ ክርስቲያናችን አስተምሕሮ በአፍርንጅ(በእንግሊዘኛ) የተጻፈ ማስረጃ የግድ ያስፈልግ ይሆን? ጾመ ፍልሰታ ወደ ጽድቅ ሕይወት የምንፈልስበትን ፍልሰተ ልቡና ያድርግልን፤ አሜን::
@Konobyos
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@Konobyos
@Konobyos
@And_Haymanot
በዲ/ን ቴዎድሮስ
የተሐድሶ መናፍቃን የፍልሰታ ጾምን በእጅጉ ይተቹታል:: በቅርቡ ትዛታው ሳሙኤልን ዕርገተ ማርያምን ሲነቅፍም ሲሰማ በውኑ ዝም ካልን ስለ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በተገቢው ያልተረዱትን አባግኣ ክርስቶስ(የክርስቶስ በጎች) ክርስቲያኖችን እንዳያስት ጥቂት ማለቱ አስፈልጓል። የተሐድሶ መናፍቃን ሐዋርያዊ ውርርስ የሌለው እንግዳ ትምህርት እንደሆነም ይናገራሉ:: ሲያልፍም እመቤታችን አርጋለች ማለት ስሕተትም ነው ይሉና፤ ይህንንም ያስተማረው በ 16ኛው መቶ ክ/ዘመን የነበረው አጼ ዘርዓ ያዕቆብ ነው ይላሉ:: ያው አርሲሳን(መናፍቃን) ማሰብ የሚችሉትንና የሚያቁትን ብቻ እንጂ የእምነትና የእውቀት ባሕር ውስጥ መዋኘት ስለማይወዱም ስለማይችሉም ዘመናቸው ባለማወቅ በድንዙዝነት ይገፉታል:: ለመሆኑ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት (Assumption of Mary) ትምህርት በኢትዮጵያ ሊቃውንት ብቻ የታወቀ ነው? የድንግል ማርያምን ዕርገትን በስፋት የሚያትተው ጥንታዊ መጽሐፍ በ (C.400) የተጻፈው ዕርገተ ማርያም(Assumption of Mary(c.400) የተባለ መጽሐፍ ነው:: መጽሐፉ የሚጀምረው የነባቤ መለኮት የቅዱስ ዮሐንስ ስለ ክብርት ወላዲተ አምላክ ዕረፍት የሰጠውን ምስክርነት(The Account of St. John the Theologian of the Falling Asleep of the Holy Mother of God). በማስረዳት ይጀምራል:: ተወዳጆች ሆይ! ይኼ መጽሐፍ የኢትዮጵያ ሊቃውንት የጻፉት መጽሐፍ አለመሆኑና የተሐድሶ መናፍቃን እንደሚሉት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ የተደረሰ ሳይሆን የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ እናት አባቱ፤ አያት ቅድመ አያት ሳይታሰቡ የተጻፈ ደገኛ ስለ እመቤታችን ዕረፍትና ፍልሰት(ዕርገት) በስፋት የሚያትት በልሳነ አፍርንጅ(በእንግሊዘኛ) ልሳን የተጻፈ ጥንታዊ መጽሐፍ ነው:: [መቼስ እኛ በግዕዝ ከተጻፈው በእንግሊዘኛ የተጻፈ ፈረንጅ ያረጋገጠውን መቀበል እንደሚቀናን ይታወቃል! የልሳን ቀላዋጭ ከሆንን ከረምን!!] ዳግመኛም ይኼ ዕርገተ ማርያም(Assumption of Mary) የተባለው መጽሐፍ ፍልሰታ ለማርያም(The Passing of Mary) ብሎ በሁለት የላቲን ቅጅዎችን ማለትም First Latin Form & Second Latin Form በማለት ፍልሰታዋን ያትታል:: በቀዳማዊው የላቲን ገለጻ(First Latin Form) የሚጀምረው ስለ ብፅዕት ድንግል ማርያም ፍልሰት ነገር(Concerning the Passing of the Blessed Virgin Mary) በማለት ይጀምርና; ሐዋርያው ቶማስ እመቤታችን ስታርፍ እሱ በሕንድ እንደነበረና እመቤታችንም ባረፈች በሦስተኛ ቀን ስታርግ እሱም በደመና ተጭኖ ሲመጣ እንዳገኛትና ባርካው ሰበኗን እንደሰጠችው ይገልጻል:: እንዲህ በማለት Then the blessed Thomas told them how he was singing mass in India - he still had on his sacerdotal robes. He, not knowing the word of God, had been brought to the Mount of Oliver, and saw the most holy body of the blessed Mary going up into heaven, and prayed her to give him a blessing. She heard his prayer, and threw him her girdle which she had about her. ለሚያምን ይኼ የሚከብድ ነገር አይደለምም(To believe this is no doubtful matter) ይላል:: በመጨረሻም የእመቤታችን ዕርገት በዓለሙ ሁሉ እንደሚከበርም ይገልጻል(And her, whose assumption is at this day venerated and worshipped throughout the whole world). ሁለተኛው የላቲኑ ቅጂ(Second Latin Form) ደግሞ Here Begins the Passing of the Blessed Virgin Mary ብሎ ይጀምርና ክፉዎች አይሁድ የእመቤታችንን ሥጋዋን እናቃጥለው እንዳሉም ይናገራል(Jews saying, let us burn her body with fire). በመጨረሻም ቅዱሳን ሐዋርያት ሱባዔ ይዘው እመቤታችንም እንደተገለጽላቸው እነርሱም ሐሴት እንዳደረጉ(The apostles then, having entered the house, found Mary, and saluted her, saying: Blessed are you by the Lord, who has made heaven & earth) ና ይህን ሁሉ ያደረገ ልዑል እግዚአብሔርንም እንዳመሰገኑ በመግለጽ ጽሑፉን ያሳርጋል(And the apostles being taken up in the clouds, returned each into the place allotted for his preaching, telling the great things of God, and praising our Lord Jesus Christ, who lives and reigns with the Father and the Holy Spirit, in perfect unity, and in one substance of Godhed, for ever and ever. Amen. [Ante- Nicene Fathers, Vol.8; Assumption of Mary (C. 400)]. ታዲያ የእመቤታችን ፍልሰት(ዕርገት) ልብ ወለድ ፈጠራ ነውን? የኢትዮጵያ ሊቃውንትስ ከዚህ የተለየ ምን አስተማሩን? ወይስ እያንዳንዷ የቤተ ክርስቲያናችን አስተምሕሮ በአፍርንጅ(በእንግሊዘኛ) የተጻፈ ማስረጃ የግድ ያስፈልግ ይሆን? ጾመ ፍልሰታ ወደ ጽድቅ ሕይወት የምንፈልስበትን ፍልሰተ ልቡና ያድርግልን፤ አሜን::
@Konobyos
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@Konobyos
ታቦት 1
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሥጋ ወደሙ ‹መሠዊያ› የምትለው ታቦት በቅርጽም ፣ በአገልግሎትም ፣ በክብርም በኦሪት እግዚአብሔር ለሙሴ ከሠጠው ታቦት ጋር
#አንድ_አይደለም፡፡
📌📌📌📌📌 ይቀጥላል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሥጋ ወደሙ ‹መሠዊያ› የምትለው ታቦት በቅርጽም ፣ በአገልግሎትም ፣ በክብርም በኦሪት እግዚአብሔር ለሙሴ ከሠጠው ታቦት ጋር
#አንድ_አይደለም፡፡
📌📌📌📌📌 ይቀጥላል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ታቦት 2
ጽላት (ሰሌዳ) የሚባለው ዐሠርቱ ትእዛዛት ተጽፈውበት አይደለም፡፡ የሕግ ሁሉ ፈጻሚ የሆነው የመድኃኔዓለም ክርስቶስ ‹‹አልፋና ኦሜጋ›› የሚለው የከበረ ስሙ በታቦቱ ላይ ስለተጻፈ ነው፡፡ (ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን /ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታዬ/ ፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ /ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ/)
📌📌📌📌 ይቀጥላል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ጽላት (ሰሌዳ) የሚባለው ዐሠርቱ ትእዛዛት ተጽፈውበት አይደለም፡፡ የሕግ ሁሉ ፈጻሚ የሆነው የመድኃኔዓለም ክርስቶስ ‹‹አልፋና ኦሜጋ›› የሚለው የከበረ ስሙ በታቦቱ ላይ ስለተጻፈ ነው፡፡ (ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን /ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታዬ/ ፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ /ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ/)
📌📌📌📌 ይቀጥላል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ታቦት 3
በታቦታቱ ሁሉ ላይ የተጻፈው ‹‹አልፋና ኦሜጋ›› የሚለው የመድኃኔዓለም ክርስቶስ ስም ነው፡፡ ከስሙ ጋር ደግሞ በሁሉም ታቦታት ላይ የሚከተለው ጥቅስ በግእዝ ተጽፎአል፡፡ ‹‹ከመ ለስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ይስግድ ኲሉ ብርክ ዘበሰማያት ወዘበምድር›› ‹‹ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ›› የሚል ነው፡፡ (ፊልጵ. 2፡10) በታቦቱ ፊት የሚሰግድ ሰው ለምን እንደሚሰግድ በታቦቱ ላይ የሚጻፈው ይህ ጥቅስ ያስረዳናል፡፡ ምክንያቱ ‹‹ጉልበት ሁሉ ለኢየሱስ ስም ይሰግዱ ዘንድ›› ስለሚገባ ነው፡፡
📌📌📌📌 ይቀጥላል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በታቦታቱ ሁሉ ላይ የተጻፈው ‹‹አልፋና ኦሜጋ›› የሚለው የመድኃኔዓለም ክርስቶስ ስም ነው፡፡ ከስሙ ጋር ደግሞ በሁሉም ታቦታት ላይ የሚከተለው ጥቅስ በግእዝ ተጽፎአል፡፡ ‹‹ከመ ለስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ይስግድ ኲሉ ብርክ ዘበሰማያት ወዘበምድር›› ‹‹ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ›› የሚል ነው፡፡ (ፊልጵ. 2፡10) በታቦቱ ፊት የሚሰግድ ሰው ለምን እንደሚሰግድ በታቦቱ ላይ የሚጻፈው ይህ ጥቅስ ያስረዳናል፡፡ ምክንያቱ ‹‹ጉልበት ሁሉ ለኢየሱስ ስም ይሰግዱ ዘንድ›› ስለሚገባ ነው፡፡
📌📌📌📌 ይቀጥላል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ተወዳጆች ስለታቦት በአጭር በአጭር ማቀረባችን ረጅም.... 'ጽሁፍ ታበዛላችሁ' ለሚሉን እንዲሁም መናፍቃን በብዛት በሚያነሱት ጉዳይ እና ዋና ዋና ነጥቦች ላይ ጥሩ መረዳት እንዲኖረን በማሰብ ነውና ይህ አቀራረባችን የተመቻችሁ በቦቱ ( @And_Haymanot_bot ) አሳውቁን ሌሎች ርእሶችንም በዚሁ መልኩ አልፎ አልፎ እንቀጥላለን
___፩ ሃይማኖት ___
___፩ ሃይማኖት ___
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
"ከሰማይ መስቀል፣ ጽዋ...መውረዱን በቅዱሳት ገድላት መገለጹ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አይደለምን???
@And_Haymanot
✞ ፩. የንዋያተ ቅድሳት መውረድ፤
እንደ ገድለ ቅዱስ ላሊበላና ገድለ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ባሉ ገድላት ላይ ከሰማይ መስቀል፣ ጽዋ...መውረዱ ተገልጧል።
✔ አብርሃም በፍጹም ሃይማኖት መታዘዙን ይገልጥ ዘንድ አንድ ልጁን መሥዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብ እግዚአብሔር ሲፈትነው እርሱም "እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛሃለሁ።" ያለኝን ዘነጋውን? ወይንስ ተወው? ብሎ ሳይጠራጠር ልጁን ይዞ በቀረበ ጊዜ
እግዚአብሔር ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ የታሰረ ነጭ በግ እንደወረደለት ቅዱስ መጽሐፍ ያስረዳል። ዘፍ.22፥3-19።
በሰማይ በግ የሚያረባ ኑሮ ነውን? በጭራሽ!! በአምላካዊ ተኣምር የተገኘ እንጂ። ለሙሴም እግዚአብሔር ሁለት ጽላቶችን የሰጠው ጸፍጸፍ(ሰሌዳ) ሰማዩን ከየት አምጥቶት ነው? ቢባል
በአምላካዊ ተኣምር መገኘቱን ከመግለጥ ያለፈ በምርምር
አይደረስበትም። ዘጸ.32፥1-16። ለእስራኤል ዘሥጋ የወረዳው መናም ይህንኑ አሳባችን ያስረግጣል። ዘጸ.16።
✞ አምላከ ቅዱሳን አምላካችን እግዚአብሔር እሱ ባወቀ ለእሥራኤል ዘሥጋ ከሰማይ ሥጋ ማውረዱን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል/ዘኁ.11፥1-34/። በሰማይ ቄራ ኖሮ ነው? በማኅበር የተደራጁ ሥጋ አራጅ ማኅበራት በሰማይ አሉ?
❖ ከሰማይ ሰው የሚበላውን ያውም ከአይሁድ ሰንበት/ ከቅዳሜ/ በቀር በየቀኑ ትኩስ፥ ትኩስ ሥጋ ከሰማይ እንደዝናብ ያዘነበ አምላካችንን ከየት አመጣኸው? ሳንል አምነን በፍጹም
ምስጋና ከተቀበልን ብርሃናዊ ቅዱስ መስቀል፥ ጽዋ...ከሰማይ ቢወርድ ከየት አመጣኸው? ልታደርገው አትችልም ሊለው የሚደፍር ማነው???
ከሰማይ ስለወረደው መስቀልና ጽዋ የሚጠይቁ ቢኖሩ ለነብየ እግዚአብሔር ኤልያስ ከሰማይ እንጎቻና በማሰሮ ውኃ
ያወረደለትን እግዚአብሔር/1ኛነገ.12፥6/ በትክክለኛ እምነት ሆነው በጸሎት ቢጠይቁት ይገልጥላቸዋል።
እነዚህን ለመሰሉ ነገሮች ሁሉ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን "ከግብር አምላካዊ ተገኙ።" ትላለች። ይህም ስለ ጽላቶቹ "... ጽላቶቹም የእግዚአብሔር ሥራ ነበሩ፤ ጽሕፈቱም በጽላቶቹ ላይ የተቀረጸባቸው
የእግዚአብሔር ጽሕፈት ነበረ።" ዘጸ.32፥16 የሚለውን መሠረት
ያደረገ ነው።
✞ ፪. የሰንበት መናገር፤
❖ በድርሳነ ሰንበትና በቅዳሴ አትናቴዎስ እንዲሁ በሰዓታቱ ላይ ሰንበተ ክርስቲያን እንደምትናገር መገለጹ አንዳንድ ሰዎችን
ያሳስባቸዋል ። ሰንበት አካል የላት/እጅ፣ እግር፣ አፍ፣ ...የላት/ እንዴት? የሚል ጥያቄ የሚፈጥርባቸውም አልጠፉም።
በመጀመሪያ እንደ ሰንበት ያሉ ረቂቃን አካላትን በሰውኛ ዘይቤ መግለጽ በጥንት መጻሕፍት ዘንድ የተለመደ ነው።
(Personification) ይሉታል። በአይሁድ ጥንታዊ መጽሐፍ በታልሙድ "ረቢ ሐኒና በሰንበት ዋዜማ ፀሐይ በምትገባበት ጊዜ እንዲህ አለ፤ ኑ ንግሥት ሰንበትን እንቀበላት ዘንድ እንሂድ፤ ሙሽራዬ ሆይ ነይ ሙሽራዬ ሆይ ነይ።" እንደሚል ተመዝግቧል
[The Babylonian Talmud, seder mooed sabath II,
London 1938, P.588]።
ከሥነ ፍጥረት ምሥጢር አንጻር ስንመለከተው ደግሞ ዕለታት የሁለት ፍጥረታት አንድነት ናቸው። የጨለማና የብርሃን። ጨለማና ብርሃን ሁለትነታቸው ሳይቀር በአንድነት ቀን ወይንም
ዕለት ይባላል። ስለዚህ ስለ ሰንበት መናገር ማለት የእነዚህን የሁለቱን አንድነት መናገር ማለት ነው። ይህም የነፍስን ነባቢነት ከሥጋዊ ብልት(ከሰውነት ክፍል) ከአፍ ከምላስ ጋር ተዋሕዶ እንደሚገለጠው ያለ ነው። ይህም ተዋሕዷቸውን ለመናገር
እንጂ ግዘፍ አካል አላቸው ለማለት አይደለም። ፍጥረት እስከ ሆኑ ድረስ ደግሞ ለፈጣሪያቸው ይናገራሉ መልስም ይሰጣሉ። እኛ ለምን አልሰማናቸውም ሌላ ጥያቄ ነው። ፍጡር ለፈጣሪው
የማይመልስ ከሆነ ችግሩ የፍጥረቱ ሳይሆን የፈጣሪ ነው ወደ ማለት ጥልቅ ክህደት ውስጥ ያስገባል። ሎቱ ስብሐት(ለእርሱ ክብር ይግባው)ና ፈጣሪያቸው እንዳያውቁት አድርጎ ፈጥሯቸዋል ያሰኛል።
ለእርሱ ክብር ምስጋና ይግባውና እርሱ የፈጠረው ሁሉ ምሉዕ ስለሆነ "መልካም እንደሆነ አየ፤" ተብሎ ተገልጿል።
ዘፍ.1፥1-22። ስለዚህ ሰንበት ልትመሰክር ትችላለች። ቋንቋው
ግን በልሳነ ሰብእ(በሰው ቋንቋ) ላይሆን ይችላል። ጌታችን በተሰቀለበት ዕለት ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ መሬትና መቃብር የመሰከሩት በሰው ቋንቋ ሳይሆን ለሰው በታወቀ በተረዳ ተኣምር
እንደሆነው ሁሉ የሰንበትም እንደዚሁ ይሆናል። በቅዱስ መጽሐፍ መሬትና ውኃ ፍጥረታትን እንዲያወጡ ሲታዘዙ ሰምተው ፈጽመዋል። የሰውን ጆሮ የመሰለ ጆሮ ግን አልነበራቸውም።
ከእርሱ ለሚወጣው ቃል ስለ ፈቃዱም የሚታዘዙና የሚመልሱ ሆነው ለራሳቸው በሚስማማ ጸጋ ከብረው ተፈጥረዋልና። ቅዱስ ዳዊትም "አቤቱ ውኆች አይተውህ ፈሩ።" /መዝ.76፥6/ ያለው
አምላካቸውን ዐውቀው መታዘዛቸውን ለመናገር እንጂ የሰውን የመሰለ ዓይነ ሥጋ አላቸው ለማለት እንዳልሆነ የታወቀ ነው። ከዚህ አንጻር ሰንበት ትናገራለች።
"ባሕር አየች ሸሸችም፥ ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ።" መዝ.113፥3 ሲል ባሕር የምታይበት እንደ ሰው ዓይን አላት? የዮርዳኖስ ወንዝስ ወደ ኋላው የተመለሰው እንደ እኛ እግር
ኖሮት ነው? "መልሶም። እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች
ይጮኻሉ አላቸው።" ሉቃ. 19፥40። መድኅነ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የቢታንያ ድንጋዮች እንደሚጮኹ ሲናገር ድንጋዮች እንደ ሰው ልሳን፥ አፍ አላቸው ማለቱ ነውን? ለእኛ ለፍጡራን ድንጋይ
ግዑዝ በድን አካል ቢሆንም ለፈጣሬ ዓለማት ለቅድስት ሥላሴ ግን እሱ ባወቀ እንዲናገሩ ያረጋቸዋል፥ ሥራም ያሰራቸዋል።
✞ አካል ስለሌላት አትናገርም ማለት አካል ሳይኖራት እንዴት አከበራት ብሎ እግዚአብሔርን እንደ መተቸት ይሆናል።
"እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም።" ተብሎ
ተጽፏልና። ዘፍ. 2፥3።
፠ በአጠቃላይ ገድላትን በሚገባ ለመረዳትና በገድልና በትሩፋት
የኖሩትን አበውና እማትን/እናቶችን/ ሃይማኖትና ምግባር መያዝ፤ በመንገዳቸውም መጓዝ ተገቢ ነው። ያለበለዚያ የይመስለኛል እምነት መድረሻው ክህደት፤ የክህደትም መደምደምያው ሞት ነው።
by ዘማርያም ዘለቀ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
✞ ፩. የንዋያተ ቅድሳት መውረድ፤
እንደ ገድለ ቅዱስ ላሊበላና ገድለ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ባሉ ገድላት ላይ ከሰማይ መስቀል፣ ጽዋ...መውረዱ ተገልጧል።
✔ አብርሃም በፍጹም ሃይማኖት መታዘዙን ይገልጥ ዘንድ አንድ ልጁን መሥዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብ እግዚአብሔር ሲፈትነው እርሱም "እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛሃለሁ።" ያለኝን ዘነጋውን? ወይንስ ተወው? ብሎ ሳይጠራጠር ልጁን ይዞ በቀረበ ጊዜ
እግዚአብሔር ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ የታሰረ ነጭ በግ እንደወረደለት ቅዱስ መጽሐፍ ያስረዳል። ዘፍ.22፥3-19።
በሰማይ በግ የሚያረባ ኑሮ ነውን? በጭራሽ!! በአምላካዊ ተኣምር የተገኘ እንጂ። ለሙሴም እግዚአብሔር ሁለት ጽላቶችን የሰጠው ጸፍጸፍ(ሰሌዳ) ሰማዩን ከየት አምጥቶት ነው? ቢባል
በአምላካዊ ተኣምር መገኘቱን ከመግለጥ ያለፈ በምርምር
አይደረስበትም። ዘጸ.32፥1-16። ለእስራኤል ዘሥጋ የወረዳው መናም ይህንኑ አሳባችን ያስረግጣል። ዘጸ.16።
✞ አምላከ ቅዱሳን አምላካችን እግዚአብሔር እሱ ባወቀ ለእሥራኤል ዘሥጋ ከሰማይ ሥጋ ማውረዱን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል/ዘኁ.11፥1-34/። በሰማይ ቄራ ኖሮ ነው? በማኅበር የተደራጁ ሥጋ አራጅ ማኅበራት በሰማይ አሉ?
❖ ከሰማይ ሰው የሚበላውን ያውም ከአይሁድ ሰንበት/ ከቅዳሜ/ በቀር በየቀኑ ትኩስ፥ ትኩስ ሥጋ ከሰማይ እንደዝናብ ያዘነበ አምላካችንን ከየት አመጣኸው? ሳንል አምነን በፍጹም
ምስጋና ከተቀበልን ብርሃናዊ ቅዱስ መስቀል፥ ጽዋ...ከሰማይ ቢወርድ ከየት አመጣኸው? ልታደርገው አትችልም ሊለው የሚደፍር ማነው???
ከሰማይ ስለወረደው መስቀልና ጽዋ የሚጠይቁ ቢኖሩ ለነብየ እግዚአብሔር ኤልያስ ከሰማይ እንጎቻና በማሰሮ ውኃ
ያወረደለትን እግዚአብሔር/1ኛነገ.12፥6/ በትክክለኛ እምነት ሆነው በጸሎት ቢጠይቁት ይገልጥላቸዋል።
እነዚህን ለመሰሉ ነገሮች ሁሉ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን "ከግብር አምላካዊ ተገኙ።" ትላለች። ይህም ስለ ጽላቶቹ "... ጽላቶቹም የእግዚአብሔር ሥራ ነበሩ፤ ጽሕፈቱም በጽላቶቹ ላይ የተቀረጸባቸው
የእግዚአብሔር ጽሕፈት ነበረ።" ዘጸ.32፥16 የሚለውን መሠረት
ያደረገ ነው።
✞ ፪. የሰንበት መናገር፤
❖ በድርሳነ ሰንበትና በቅዳሴ አትናቴዎስ እንዲሁ በሰዓታቱ ላይ ሰንበተ ክርስቲያን እንደምትናገር መገለጹ አንዳንድ ሰዎችን
ያሳስባቸዋል ። ሰንበት አካል የላት/እጅ፣ እግር፣ አፍ፣ ...የላት/ እንዴት? የሚል ጥያቄ የሚፈጥርባቸውም አልጠፉም።
በመጀመሪያ እንደ ሰንበት ያሉ ረቂቃን አካላትን በሰውኛ ዘይቤ መግለጽ በጥንት መጻሕፍት ዘንድ የተለመደ ነው።
(Personification) ይሉታል። በአይሁድ ጥንታዊ መጽሐፍ በታልሙድ "ረቢ ሐኒና በሰንበት ዋዜማ ፀሐይ በምትገባበት ጊዜ እንዲህ አለ፤ ኑ ንግሥት ሰንበትን እንቀበላት ዘንድ እንሂድ፤ ሙሽራዬ ሆይ ነይ ሙሽራዬ ሆይ ነይ።" እንደሚል ተመዝግቧል
[The Babylonian Talmud, seder mooed sabath II,
London 1938, P.588]።
ከሥነ ፍጥረት ምሥጢር አንጻር ስንመለከተው ደግሞ ዕለታት የሁለት ፍጥረታት አንድነት ናቸው። የጨለማና የብርሃን። ጨለማና ብርሃን ሁለትነታቸው ሳይቀር በአንድነት ቀን ወይንም
ዕለት ይባላል። ስለዚህ ስለ ሰንበት መናገር ማለት የእነዚህን የሁለቱን አንድነት መናገር ማለት ነው። ይህም የነፍስን ነባቢነት ከሥጋዊ ብልት(ከሰውነት ክፍል) ከአፍ ከምላስ ጋር ተዋሕዶ እንደሚገለጠው ያለ ነው። ይህም ተዋሕዷቸውን ለመናገር
እንጂ ግዘፍ አካል አላቸው ለማለት አይደለም። ፍጥረት እስከ ሆኑ ድረስ ደግሞ ለፈጣሪያቸው ይናገራሉ መልስም ይሰጣሉ። እኛ ለምን አልሰማናቸውም ሌላ ጥያቄ ነው። ፍጡር ለፈጣሪው
የማይመልስ ከሆነ ችግሩ የፍጥረቱ ሳይሆን የፈጣሪ ነው ወደ ማለት ጥልቅ ክህደት ውስጥ ያስገባል። ሎቱ ስብሐት(ለእርሱ ክብር ይግባው)ና ፈጣሪያቸው እንዳያውቁት አድርጎ ፈጥሯቸዋል ያሰኛል።
ለእርሱ ክብር ምስጋና ይግባውና እርሱ የፈጠረው ሁሉ ምሉዕ ስለሆነ "መልካም እንደሆነ አየ፤" ተብሎ ተገልጿል።
ዘፍ.1፥1-22። ስለዚህ ሰንበት ልትመሰክር ትችላለች። ቋንቋው
ግን በልሳነ ሰብእ(በሰው ቋንቋ) ላይሆን ይችላል። ጌታችን በተሰቀለበት ዕለት ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ መሬትና መቃብር የመሰከሩት በሰው ቋንቋ ሳይሆን ለሰው በታወቀ በተረዳ ተኣምር
እንደሆነው ሁሉ የሰንበትም እንደዚሁ ይሆናል። በቅዱስ መጽሐፍ መሬትና ውኃ ፍጥረታትን እንዲያወጡ ሲታዘዙ ሰምተው ፈጽመዋል። የሰውን ጆሮ የመሰለ ጆሮ ግን አልነበራቸውም።
ከእርሱ ለሚወጣው ቃል ስለ ፈቃዱም የሚታዘዙና የሚመልሱ ሆነው ለራሳቸው በሚስማማ ጸጋ ከብረው ተፈጥረዋልና። ቅዱስ ዳዊትም "አቤቱ ውኆች አይተውህ ፈሩ።" /መዝ.76፥6/ ያለው
አምላካቸውን ዐውቀው መታዘዛቸውን ለመናገር እንጂ የሰውን የመሰለ ዓይነ ሥጋ አላቸው ለማለት እንዳልሆነ የታወቀ ነው። ከዚህ አንጻር ሰንበት ትናገራለች።
"ባሕር አየች ሸሸችም፥ ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ።" መዝ.113፥3 ሲል ባሕር የምታይበት እንደ ሰው ዓይን አላት? የዮርዳኖስ ወንዝስ ወደ ኋላው የተመለሰው እንደ እኛ እግር
ኖሮት ነው? "መልሶም። እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች
ይጮኻሉ አላቸው።" ሉቃ. 19፥40። መድኅነ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የቢታንያ ድንጋዮች እንደሚጮኹ ሲናገር ድንጋዮች እንደ ሰው ልሳን፥ አፍ አላቸው ማለቱ ነውን? ለእኛ ለፍጡራን ድንጋይ
ግዑዝ በድን አካል ቢሆንም ለፈጣሬ ዓለማት ለቅድስት ሥላሴ ግን እሱ ባወቀ እንዲናገሩ ያረጋቸዋል፥ ሥራም ያሰራቸዋል።
✞ አካል ስለሌላት አትናገርም ማለት አካል ሳይኖራት እንዴት አከበራት ብሎ እግዚአብሔርን እንደ መተቸት ይሆናል።
"እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም።" ተብሎ
ተጽፏልና። ዘፍ. 2፥3።
፠ በአጠቃላይ ገድላትን በሚገባ ለመረዳትና በገድልና በትሩፋት
የኖሩትን አበውና እማትን/እናቶችን/ ሃይማኖትና ምግባር መያዝ፤ በመንገዳቸውም መጓዝ ተገቢ ነው። ያለበለዚያ የይመስለኛል እምነት መድረሻው ክህደት፤ የክህደትም መደምደምያው ሞት ነው።
by ዘማርያም ዘለቀ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
"ወዳጄ ሆይ! ክርስቲያን ነህን? እንኪያስ በፍጹም ወንድምህን አትናቀው፡፡ እኅትህን አትናቃት፡፡
ምንም ይኹን ምን ሰውን አትናቅ፡፡ ይህ የምትንቀው ወንድም በተለይ ክርስቲያን ከኾነ ክርስቶስን እየሰደብከው እንደኾነ አስተውል፡፡ እንዴት? ያልከኝ እንደኾነ ይህ የምትንቀው ወንድምህ የክርስቶስ ሕዋስ (ብልት) ኾኗል፡፡ የክርስቶስ ሕዋስ ከኾነ ደግሞ እርሱን ናቅኸው ማለት
ክርስቶስን ናቅኸው ማለት ነውና ወንድምህን የምትንቅ ከኾነ በጲላጦስ አደባባይ ጌታን ከገረፉት፣ ዕራቁቱን ከሰቀሉት፣ሐሞትን ቀላቅለው ካጠጡት፣ በፊቱ ላይ ከተፉበት ሰዎች በምንም አትተናነስም፡፡ ስለዚህ ወንድምህን እኅትህን ከመናቅ ተጠንቀቅ፡፡”
~ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፥ ሰማዕትነት አያምልጣችሁ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ምንም ይኹን ምን ሰውን አትናቅ፡፡ ይህ የምትንቀው ወንድም በተለይ ክርስቲያን ከኾነ ክርስቶስን እየሰደብከው እንደኾነ አስተውል፡፡ እንዴት? ያልከኝ እንደኾነ ይህ የምትንቀው ወንድምህ የክርስቶስ ሕዋስ (ብልት) ኾኗል፡፡ የክርስቶስ ሕዋስ ከኾነ ደግሞ እርሱን ናቅኸው ማለት
ክርስቶስን ናቅኸው ማለት ነውና ወንድምህን የምትንቅ ከኾነ በጲላጦስ አደባባይ ጌታን ከገረፉት፣ ዕራቁቱን ከሰቀሉት፣ሐሞትን ቀላቅለው ካጠጡት፣ በፊቱ ላይ ከተፉበት ሰዎች በምንም አትተናነስም፡፡ ስለዚህ ወንድምህን እኅትህን ከመናቅ ተጠንቀቅ፡፡”
~ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፥ ሰማዕትነት አያምልጣችሁ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ገድሉ ተአምራቱ
@And_Haymanot
ገድሉ ተአምራቱ እጅግ ብዙ ነው
ጣኦትን አዋርዶ የተሸለመው
የተዋሕዶ ኮከብ ተክለሐዋርያ
አባ ተክለ ሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
አዝ ------------------
ዳግማዊ ዮሐንስ ጠፈር የታጠቀ
ንጹሕ ባህታዊ ጠላት ያስጨነቀ
የጸጋ ዘአብ ፍሬ ዛፍ ሆኖ በቀለ
በደብረ ሊባኖስ መናኝ አስከተለ
አዝ ---------------------
ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት
ባላስድስት ክንፉ ጻድቁ የእኔ አባት
እርሱስ አንበሳ ነው ትናገር ደብረ አስቦ
ሌጌዎን ሲዋረድ እፍረት ተከናንቦ
አዝ -----------
ከካህናት መካከል ኅሩይ ነው አቡዬ
መጣው ከገዳምህ ልሳለለምህ ብዬ
ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት
ወልድ ዋሕድ ብለህ ምድሪቱን ቀደስካት
አዝ -----------------
የባረከው ውኃ የረገጥከው መሬት
ጥላህ ያረፈበት ሆንዋል ጸበል እምነት
ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ
ይሰብካል ተክለአብ ዛሬም እንደጥንቱ
አዝ ------------------
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ገድሉ ተአምራቱ እጅግ ብዙ ነው
ጣኦትን አዋርዶ የተሸለመው
የተዋሕዶ ኮከብ ተክለሐዋርያ
አባ ተክለ ሃይማኖት ዘኢትዮጵያ
አዝ ------------------
ዳግማዊ ዮሐንስ ጠፈር የታጠቀ
ንጹሕ ባህታዊ ጠላት ያስጨነቀ
የጸጋ ዘአብ ፍሬ ዛፍ ሆኖ በቀለ
በደብረ ሊባኖስ መናኝ አስከተለ
አዝ ---------------------
ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት
ባላስድስት ክንፉ ጻድቁ የእኔ አባት
እርሱስ አንበሳ ነው ትናገር ደብረ አስቦ
ሌጌዎን ሲዋረድ እፍረት ተከናንቦ
አዝ -----------
ከካህናት መካከል ኅሩይ ነው አቡዬ
መጣው ከገዳምህ ልሳለለምህ ብዬ
ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት
ወልድ ዋሕድ ብለህ ምድሪቱን ቀደስካት
አዝ -----------------
የባረከው ውኃ የረገጥከው መሬት
ጥላህ ያረፈበት ሆንዋል ጸበል እምነት
ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ
ይሰብካል ተክለአብ ዛሬም እንደጥንቱ
አዝ ------------------
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ገድለ ተክለ ሃይማኖት ፩
@And_Haymanot
ጥያቄ ፩
ገድለ ተክለ ሃይማኖትላይ ‘ሰይጣንን አጠመቁት’ ይላል እያሉ የተሐድሶ መናፍቃን ይተቻሉ፡፡ እውን ግን ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት በቁሙ ሰይጣንን አጥምቀዋልን?
መልስ፡- በቀድሞ መጻሕፍት ሥጋ ለበስ የሆኑ አጋንንት ታሪክ የታወቀ ነው፡፡ እነዚህ ሥጋ ለበስ አጋንንት የአጋንንትን ሥራ የሚሠሩ ቢሆኑም
የሚዳሰስ ሥጋ ግን አላቸው፡፡ ለምሳሌ ድርሳነ ሚካኤል ዘጥር ላይ እንደ ተገለጠው እነዚህ በሽታዎችን ሁሉ የሚያመጡ ሥጋ ለበስ አጋንንት
እንደ ሰው ሁሉ ይታመማሉ፤ ይራባሉ፤ ይሞታሉም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በበረሐ ውስጥ አንዳንድ ጊዜም በውኃ ውስጥ ይኖራሉ፡፡
+ በገድለ ተክለ ሃይማኖትና በልደተ አበው ላይ እንዲህ ይላል “አቡነ ተክለ ሃይማኖት በእነዚህ አውራጃዎች ሲመላለስ አንድ ቀን በውኃ ዳር ዐረፍ አለ፡፡ ጋኔንም ከውኃው ወጣና ደቀ መዛሙሩን ያዘው፡፡ አሳመመውም፡፡ እርሱም ጋኔን መሆኑን ዐወቀ፡፡ በረድኡ ላይም በመስቀል ምልክት አማተበበት፡፡ ጋኔኑም ፈጥኖ ወጣ ሸሸ፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም በእጁ ያዘው፡፡ ሥራዩንም አወጣበት፡፡ ያን ጊዜም ለሁሉ ታየ፡፡ እርሱም “ማነው ስምህ?” አለው፡፡ ጋኔኑም “ባሕር አልቀም” አለው፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም “ከኔ ጋር ትኖራለህን?” አለው፡፡ እርሱም ገዘረውና ወደ ታላቁ የቤተ ክርስቲያን ምሥጢረ ጥምቀት አገባው፡፡ ስሙንም ክርስቶስ ኀረዮ(ክርስቶስ መረጠው ማለት ነው) አለው፡፡ ረድእም አደረገው፡፡ ወደ በኣቱም አስገባው፡፡ እርሷም አስቦ ናት፡፡ እርሱም እግዚአብሔርን የሚወድና ወንድሞቹንም ሁሉ የሚያስደስት ሆነ፡፡” (ገድለ ተክለ ሃይማኖት፤ነሐሴ 1989 ዓ.ም፤ ምዕራፍ ፶፩፤ ገጽ. 177-178፤ Getachew Haile, Geneaology, P.11&12)
+ በጥንታውያን ሰዎች ዘንድ በአጋንንት አሠራር ተጠምደው የሚኖሩ ጣዖት አምላኪ ሰዎችን ባደሩባቸው አጋንንት ስም መጥራት የተለመደ ነው፡፡ ሰው በውስጡ ባለው ነገር ይጠራልና፡፡ ልክ ጌታ ጴጥሮስን “አንተ ሰይጣን ከኋላየ ሒድ” (ማቴ.16፡23) እንዳለው ማለት ነው፡፡ እንዲህ ዓይነት ታሪኮች በብዙ ጥንታውያን መጻሕፍት አሉ፡፡ ሥጋ ለበስ አጋንንት የሚሏቸው እነርሱን ነው፡፡ የተለያዩ የምትሐት ነገሮችን ይሠራሉ፡፡ በባሕር ይኖራሉ፣ በእሳት ውስጥም ገብተው በደኅና ይወጣሉ፡፡ ዋሊስ ባጅ ባሰተመው የደብረ ሊባኖስ ገድለ ተክለ ሃይማኖት ላይ ጸሐፊው ከሌሎቹ የአካባቢው ቅጅዎች ለየት ብሎ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ያጠመቁት ክፉ መንፈስ ያለበትን ሰው እንጂ መንፈስ የሆነውን ሰይጣን አለመሆኑን በቅዱሳት መጻሕፍት ማስረጃዎች ያብራራል፡፡ (E.A.W. Budge, The Life and Miracles of Takla Hay-manot, (London,1906), P. 80).
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
@And_Haymanot
ጥያቄ ፩
ገድለ ተክለ ሃይማኖትላይ ‘ሰይጣንን አጠመቁት’ ይላል እያሉ የተሐድሶ መናፍቃን ይተቻሉ፡፡ እውን ግን ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት በቁሙ ሰይጣንን አጥምቀዋልን?
መልስ፡- በቀድሞ መጻሕፍት ሥጋ ለበስ የሆኑ አጋንንት ታሪክ የታወቀ ነው፡፡ እነዚህ ሥጋ ለበስ አጋንንት የአጋንንትን ሥራ የሚሠሩ ቢሆኑም
የሚዳሰስ ሥጋ ግን አላቸው፡፡ ለምሳሌ ድርሳነ ሚካኤል ዘጥር ላይ እንደ ተገለጠው እነዚህ በሽታዎችን ሁሉ የሚያመጡ ሥጋ ለበስ አጋንንት
እንደ ሰው ሁሉ ይታመማሉ፤ ይራባሉ፤ ይሞታሉም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በበረሐ ውስጥ አንዳንድ ጊዜም በውኃ ውስጥ ይኖራሉ፡፡
+ በገድለ ተክለ ሃይማኖትና በልደተ አበው ላይ እንዲህ ይላል “አቡነ ተክለ ሃይማኖት በእነዚህ አውራጃዎች ሲመላለስ አንድ ቀን በውኃ ዳር ዐረፍ አለ፡፡ ጋኔንም ከውኃው ወጣና ደቀ መዛሙሩን ያዘው፡፡ አሳመመውም፡፡ እርሱም ጋኔን መሆኑን ዐወቀ፡፡ በረድኡ ላይም በመስቀል ምልክት አማተበበት፡፡ ጋኔኑም ፈጥኖ ወጣ ሸሸ፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም በእጁ ያዘው፡፡ ሥራዩንም አወጣበት፡፡ ያን ጊዜም ለሁሉ ታየ፡፡ እርሱም “ማነው ስምህ?” አለው፡፡ ጋኔኑም “ባሕር አልቀም” አለው፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም “ከኔ ጋር ትኖራለህን?” አለው፡፡ እርሱም ገዘረውና ወደ ታላቁ የቤተ ክርስቲያን ምሥጢረ ጥምቀት አገባው፡፡ ስሙንም ክርስቶስ ኀረዮ(ክርስቶስ መረጠው ማለት ነው) አለው፡፡ ረድእም አደረገው፡፡ ወደ በኣቱም አስገባው፡፡ እርሷም አስቦ ናት፡፡ እርሱም እግዚአብሔርን የሚወድና ወንድሞቹንም ሁሉ የሚያስደስት ሆነ፡፡” (ገድለ ተክለ ሃይማኖት፤ነሐሴ 1989 ዓ.ም፤ ምዕራፍ ፶፩፤ ገጽ. 177-178፤ Getachew Haile, Geneaology, P.11&12)
+ በጥንታውያን ሰዎች ዘንድ በአጋንንት አሠራር ተጠምደው የሚኖሩ ጣዖት አምላኪ ሰዎችን ባደሩባቸው አጋንንት ስም መጥራት የተለመደ ነው፡፡ ሰው በውስጡ ባለው ነገር ይጠራልና፡፡ ልክ ጌታ ጴጥሮስን “አንተ ሰይጣን ከኋላየ ሒድ” (ማቴ.16፡23) እንዳለው ማለት ነው፡፡ እንዲህ ዓይነት ታሪኮች በብዙ ጥንታውያን መጻሕፍት አሉ፡፡ ሥጋ ለበስ አጋንንት የሚሏቸው እነርሱን ነው፡፡ የተለያዩ የምትሐት ነገሮችን ይሠራሉ፡፡ በባሕር ይኖራሉ፣ በእሳት ውስጥም ገብተው በደኅና ይወጣሉ፡፡ ዋሊስ ባጅ ባሰተመው የደብረ ሊባኖስ ገድለ ተክለ ሃይማኖት ላይ ጸሐፊው ከሌሎቹ የአካባቢው ቅጅዎች ለየት ብሎ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ያጠመቁት ክፉ መንፈስ ያለበትን ሰው እንጂ መንፈስ የሆነውን ሰይጣን አለመሆኑን በቅዱሳት መጻሕፍት ማስረጃዎች ያብራራል፡፡ (E.A.W. Budge, The Life and Miracles of Takla Hay-manot, (London,1906), P. 80).
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ገድለ ተክለ ሃይማኖት ፪
-------ጥያቄ ፪-------
‘የተክለ ሃይማኖት ተቅማጥ ከክርስቶስ ደም ጋር እኩል ነው’ ይላል ይላሉ፡፡ በውኑ ይላልን?
መልስ፡- ሙሉ ገጸ ንባቡ “ክቡር አባታችንም ጌታዬ ወደ ሰማዕትነት ዐደባባይ ሄጄ በስምህ እንድሞት እዘዘኝ አለው፤ ጌታም መጋደልስ ፈጸምክ ከሞት በቀር ምንም አልቀረህም፡፡” አለው ነው የሚለው፡፡ [ገድለ ተክለ ሃይማኖት፤ነሐሴ 1989 ዓ.ም፤ ምዕራፍ ፶፯፤ ገጽ. 195] ከዚህም በኋላ፡- “ወናሁ ትመውት በሕማመ ብድብድ በእኩይ ሞት ወእሬሲ ለከ ኪያሃ ከመ ስቅለትየ በከመ ደመ ሰማዕት እለ እምቅድሜከ አኮ ለባሕቲትከ አላ ደቂቅከኒ እለ ይመውቱ በሕማመ ብድብድ በውስተ ዛቲ ገዳም እኌልቆሙ ምስለ ሰማዕታት ወአወፍዮሙ ለከ በመንግሥተ ሰማያት፡፡”[ዝኒ ከማሁ] ነው ያለው፡፡
+ የቃሉ የግእዝ ትርጒም ሕማመ ብድብድ ማለት ቸነፈር ማለት ነው፡፡ ጻድቁ ተክለ ሃይማኖት የሞቱት በቸነፈር በሽታ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በዕለተ ዐርብ እንደ ተቀበልኩት መከራ መስቀል አደርግልሃለሁ ያለው፤ ገድላቸውንና በደዌ የተቀበሉትን መከራ ነው፡፡ በመልክዐ ጊዮርጊስ ላይም እንዲህ የሚል አብነት ይገኛል፡፡ ሰላም ለሰኳንዊከ ምስለ ክልኤሆን መከየድ፡፡ ለአጻብዒከ ሰላም ወለአጽፋረ እግርከ አምሳለ መረግድ፡፡ ገባሬ መንክራት ጊዮርጊስ በአቊጽሎ ይቡስ ዐምድ፡፡ አድኅነኒ በጸሎትከ እምነ መከራ ክቡድ፡፡ እስመ እምኔሁ ይወጽእ ቀታሊ ብድብድ፡፡ (መልክዐ ጊዮርጊስ) ትርጓሜውም፡- ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ በሁለቱ ተረከዞችህ ጋር ለጫሞችህ ሰላም እላለሁ፡፡ እንደ ከበረ ዕንቊ ለሚያበሩት ለእግር ጽፍሮችህና ጣቶችህም ሰላም እላለሁ፡፡ ተአምር አድራጊው ሰማዕት ሆይ! ደረቁን ምሰሶ ለምለም ተአምራትህን ገልጸሃልና፡፡ ከጽኑ መከራ በጸሎትህ አድነኝ፡፡ ሰውስ ለሥቃይ የሚዳርጉ ረኀብ ቸነፈር ከእሱ ይፈልቃሉና፡፡ ማለት ነው፡፡ ስለሆነም "ብድብድ" የሚለው ረኀብ፤ ቸነፈር ተብሎ ይተረጎማል፡፡
+ የተሐድሶ መናፍቃኑ እንደ ሚሉት ‘ተቅማጥህ እንደ ስቅላቴ ደም ነው’ የሚል ሐረግም ከገድሉ ላይ አይገኝም፡፡ “… እሷንም እንደ ስቅላቴና ካንተ በፊት እንደ ነበሩ ሰማዕታት ደም እቆጥርልሃለሁ፤” [ዝኒ ከማሁ(Ibid)] ነው ያለው፡፡ ይህም ማለት የተክለ ሃይማኖት ሕማም ከሰማዕታት ደም ጋር እኩል እንደሆነ እንጂ ከክርስቶስ ደም ጋር እኩል እንደሆነ አያስረዳም፡፡
ይህም የሆነበት ምክንያት ከገድሉ ላይ እንደምንረዳው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አባ ተክለ ሃይማኖት ብዙ ተጋድለሃል ከእንግዲህ ይበቃሃል ነፍስህ ከመከራ ተለይታ ወደ እረፍት መሄጃህ ጊዜ ደርሷል ባላቸው ጊዜ አባ ተክለ
ሃይማኖት በሰማዕትነት እንድሞት አድርገኝ ብለው ስለለመኑት ነው፡፡ + በሚሞቱበት ጊዜ የሚደርስባቸውን ሕማም እንደ ራሱ መከራና በጦር ተወግተው በስለት ተቆርጠው ደማቸው እንደ ፈሰሰው ሰማዕታት ደም ሲቆጠርላቸው ነው፡፡ ሰማዕታት ለክርስቶስ ሲሉ በጦር ተወግተው በስለት ተቆርጠው ደማቸው እንደሚፈስ አባ ተክለ ሃይማኖትም ለክርስቶስ ሲሉ ሃገር ለሃገር ጫካ ለጫካ ሲንከራተቱ ሕማመ ብድብድን (ቸነፈርን) በጦር ተወግተው ደማቸው እንደፈሰሰው ሰማዕታት ቆጠረላቸው፡፡ ስለዚህ የአባ ተክለ ሃይማኖት ሕማመ ብድብድ (ቸነፈር) እንደ ሰማዕታት ደም ሆኖ ቢቆጠር ሃይማኖት ላለውና ለሚያስተውል ሰው አያደንቅም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
-------ጥያቄ ፪-------
‘የተክለ ሃይማኖት ተቅማጥ ከክርስቶስ ደም ጋር እኩል ነው’ ይላል ይላሉ፡፡ በውኑ ይላልን?
መልስ፡- ሙሉ ገጸ ንባቡ “ክቡር አባታችንም ጌታዬ ወደ ሰማዕትነት ዐደባባይ ሄጄ በስምህ እንድሞት እዘዘኝ አለው፤ ጌታም መጋደልስ ፈጸምክ ከሞት በቀር ምንም አልቀረህም፡፡” አለው ነው የሚለው፡፡ [ገድለ ተክለ ሃይማኖት፤ነሐሴ 1989 ዓ.ም፤ ምዕራፍ ፶፯፤ ገጽ. 195] ከዚህም በኋላ፡- “ወናሁ ትመውት በሕማመ ብድብድ በእኩይ ሞት ወእሬሲ ለከ ኪያሃ ከመ ስቅለትየ በከመ ደመ ሰማዕት እለ እምቅድሜከ አኮ ለባሕቲትከ አላ ደቂቅከኒ እለ ይመውቱ በሕማመ ብድብድ በውስተ ዛቲ ገዳም እኌልቆሙ ምስለ ሰማዕታት ወአወፍዮሙ ለከ በመንግሥተ ሰማያት፡፡”[ዝኒ ከማሁ] ነው ያለው፡፡
+ የቃሉ የግእዝ ትርጒም ሕማመ ብድብድ ማለት ቸነፈር ማለት ነው፡፡ ጻድቁ ተክለ ሃይማኖት የሞቱት በቸነፈር በሽታ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በዕለተ ዐርብ እንደ ተቀበልኩት መከራ መስቀል አደርግልሃለሁ ያለው፤ ገድላቸውንና በደዌ የተቀበሉትን መከራ ነው፡፡ በመልክዐ ጊዮርጊስ ላይም እንዲህ የሚል አብነት ይገኛል፡፡ ሰላም ለሰኳንዊከ ምስለ ክልኤሆን መከየድ፡፡ ለአጻብዒከ ሰላም ወለአጽፋረ እግርከ አምሳለ መረግድ፡፡ ገባሬ መንክራት ጊዮርጊስ በአቊጽሎ ይቡስ ዐምድ፡፡ አድኅነኒ በጸሎትከ እምነ መከራ ክቡድ፡፡ እስመ እምኔሁ ይወጽእ ቀታሊ ብድብድ፡፡ (መልክዐ ጊዮርጊስ) ትርጓሜውም፡- ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ በሁለቱ ተረከዞችህ ጋር ለጫሞችህ ሰላም እላለሁ፡፡ እንደ ከበረ ዕንቊ ለሚያበሩት ለእግር ጽፍሮችህና ጣቶችህም ሰላም እላለሁ፡፡ ተአምር አድራጊው ሰማዕት ሆይ! ደረቁን ምሰሶ ለምለም ተአምራትህን ገልጸሃልና፡፡ ከጽኑ መከራ በጸሎትህ አድነኝ፡፡ ሰውስ ለሥቃይ የሚዳርጉ ረኀብ ቸነፈር ከእሱ ይፈልቃሉና፡፡ ማለት ነው፡፡ ስለሆነም "ብድብድ" የሚለው ረኀብ፤ ቸነፈር ተብሎ ይተረጎማል፡፡
+ የተሐድሶ መናፍቃኑ እንደ ሚሉት ‘ተቅማጥህ እንደ ስቅላቴ ደም ነው’ የሚል ሐረግም ከገድሉ ላይ አይገኝም፡፡ “… እሷንም እንደ ስቅላቴና ካንተ በፊት እንደ ነበሩ ሰማዕታት ደም እቆጥርልሃለሁ፤” [ዝኒ ከማሁ(Ibid)] ነው ያለው፡፡ ይህም ማለት የተክለ ሃይማኖት ሕማም ከሰማዕታት ደም ጋር እኩል እንደሆነ እንጂ ከክርስቶስ ደም ጋር እኩል እንደሆነ አያስረዳም፡፡
ይህም የሆነበት ምክንያት ከገድሉ ላይ እንደምንረዳው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አባ ተክለ ሃይማኖት ብዙ ተጋድለሃል ከእንግዲህ ይበቃሃል ነፍስህ ከመከራ ተለይታ ወደ እረፍት መሄጃህ ጊዜ ደርሷል ባላቸው ጊዜ አባ ተክለ
ሃይማኖት በሰማዕትነት እንድሞት አድርገኝ ብለው ስለለመኑት ነው፡፡ + በሚሞቱበት ጊዜ የሚደርስባቸውን ሕማም እንደ ራሱ መከራና በጦር ተወግተው በስለት ተቆርጠው ደማቸው እንደ ፈሰሰው ሰማዕታት ደም ሲቆጠርላቸው ነው፡፡ ሰማዕታት ለክርስቶስ ሲሉ በጦር ተወግተው በስለት ተቆርጠው ደማቸው እንደሚፈስ አባ ተክለ ሃይማኖትም ለክርስቶስ ሲሉ ሃገር ለሃገር ጫካ ለጫካ ሲንከራተቱ ሕማመ ብድብድን (ቸነፈርን) በጦር ተወግተው ደማቸው እንደፈሰሰው ሰማዕታት ቆጠረላቸው፡፡ ስለዚህ የአባ ተክለ ሃይማኖት ሕማመ ብድብድ (ቸነፈር) እንደ ሰማዕታት ደም ሆኖ ቢቆጠር ሃይማኖት ላለውና ለሚያስተውል ሰው አያደንቅም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot