✞ የሐዲስ ኪዳን ካህናት ✞
@And_Haymanot
በመንፈሳዊ ልደት አምጠው እንዲወልዱና በጥምቀት በኩል
ለሚገኘው ዳግም ልደት ኃላፊነት የተጣለባቸው እነዚህ ካህናት
ናቸው፡፡ በካህናት አማካኝነት ክርስቶስን እንለብሳለን፤ [በጥምቀት] ከወልደ እግዚአብሔር ጋር አብረን እንቀበራለን፤
ለተቀደሰው ራሳችን (ለኢየሱስ ክርስቶስ) ሕዋሳትም (ብልቶችም) እንኾናለን፡፡ ስለዚህም ካህናት ከነገሥታትና
ከገዢዎች የበለጠ ሊፈ’ሩ ይገባቸዋል፡፡ ከሥጋ ወላጆች የበለጠም ሊከበሩ ይገባቸዋል፡፡ የሥጋ ወላጆቻችን ከደምና
ከሥጋ ፈቃድ የተነሣ የሚወልዱን ሲኾኑ ካህናት ግን እውነተኛ ነጻነትና ታላቅ ጸጋ ለኾነው ከእግዚአብሔር ለምናገኘው ልደት ሥልጣን ያላቸው ናቸውና፡፡
የብሉይ ኪዳን ካህናት ሰውነትን ከለምጽ የማንጻት ሥልጣን ነበራቸው፤ እንዲያውም የማንጻት ሥልጣን ሳይኾን የነጹ መኾን አለመኾናቸውን መመርመርና የነጻውን ነጽቷል ብሎ ማወጅ ብቻ ነበር፡፡ እንዲህም ኾኖ ግን ካህናት ምን ያህል ይከበሩ እንደ ነበር ከመጽሐፍ ቅዱስ መረዳት ይቻላል፡፡ የዘመነ ሐዲስ ካህናት ግን ሥልጣን የተቀበሉት በሥጋ ለምጽ ላይ ሳይኾን በነፍስ ለምጽ ላይ ነው፤ ከተመለከቱ በኋላ ንጹህ መኾኑን አለመኾኑን
ለመመርመር ሳይኾን በእርግጥ እና በፍጹም ለማንጻት ነው፡፡ ስለኾነም የዘመነ ሐዲስ ካህናትን ከሚነቅፉ ከዳታንና ከማኅበሩ የበለጠ እጅግ የተረገሙ ናቸው፤ ከእነርሱ የባሰ ቅጣትም የሚገባቸው ናቸው፡፡ ዳታንና ማኅበሩ ምንም እንኳን ያልተሰጣቸውን ክህነት ይገባናል ብለው ቢነሡም ቅሉ ክህነትን በተመለከተ ግን ከፍ ያለና የተከበረ አመለካከት ነበራቸው፡፡
ክህነቱን የፈለጉትም ለእርሱ ከነበራቸው ጉጉትና ፍላጎት የተነሣ ነበር፡፡ የዘመነ ሐዲስ ክህነት የሚንቁ ግን ሀብተ ክህነት
በሐዲስ ኪዳን ካለበት አማናዊ ደረጃ ከደረሰና ከበፊቱ በበለጠ የከበረ ከኾነ በኋላ በተቃራኒው መንገድ ኾኖ ሳለ ከእነ ዳታን የበለጠ ድፍረትን ያሳያሉ፡፡ የማይገባውን ክብር በመፈለግ
መኻከልና ይህን ታላቅ ክብር በማቃለል መኻከል ያለው የንቀት ልዩነት እኩል አይደለምና፡፡ ነገር ግን ማጣጣል ከማድነቅ የሚለየውን ያህል የዘመነ ሐዲስ ክህነትን ማቃለል በብሉይ
ኪዳን የማይገባውን ክብረ ክህነትን ከመመኘት ይልቃል፡፡ ታዲያ ይህን ያህል ታላቅ ክብር የምትንቅ ምን ዓይነት ጎስቋላ ነፍስ ትኖራለች? ሰይጣናዊ ዝንባሌ ያደረባት ካልኾነች በቀር እንዲህ
የምታደርግ ነፍስ ትኖራለች ብዬ በፍጹም አላስብም፡፡
@ዮሐንስ አፈወርቅ፥ በእንተ ክህነት፥ 3፥6
ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
በመንፈሳዊ ልደት አምጠው እንዲወልዱና በጥምቀት በኩል
ለሚገኘው ዳግም ልደት ኃላፊነት የተጣለባቸው እነዚህ ካህናት
ናቸው፡፡ በካህናት አማካኝነት ክርስቶስን እንለብሳለን፤ [በጥምቀት] ከወልደ እግዚአብሔር ጋር አብረን እንቀበራለን፤
ለተቀደሰው ራሳችን (ለኢየሱስ ክርስቶስ) ሕዋሳትም (ብልቶችም) እንኾናለን፡፡ ስለዚህም ካህናት ከነገሥታትና
ከገዢዎች የበለጠ ሊፈ’ሩ ይገባቸዋል፡፡ ከሥጋ ወላጆች የበለጠም ሊከበሩ ይገባቸዋል፡፡ የሥጋ ወላጆቻችን ከደምና
ከሥጋ ፈቃድ የተነሣ የሚወልዱን ሲኾኑ ካህናት ግን እውነተኛ ነጻነትና ታላቅ ጸጋ ለኾነው ከእግዚአብሔር ለምናገኘው ልደት ሥልጣን ያላቸው ናቸውና፡፡
የብሉይ ኪዳን ካህናት ሰውነትን ከለምጽ የማንጻት ሥልጣን ነበራቸው፤ እንዲያውም የማንጻት ሥልጣን ሳይኾን የነጹ መኾን አለመኾናቸውን መመርመርና የነጻውን ነጽቷል ብሎ ማወጅ ብቻ ነበር፡፡ እንዲህም ኾኖ ግን ካህናት ምን ያህል ይከበሩ እንደ ነበር ከመጽሐፍ ቅዱስ መረዳት ይቻላል፡፡ የዘመነ ሐዲስ ካህናት ግን ሥልጣን የተቀበሉት በሥጋ ለምጽ ላይ ሳይኾን በነፍስ ለምጽ ላይ ነው፤ ከተመለከቱ በኋላ ንጹህ መኾኑን አለመኾኑን
ለመመርመር ሳይኾን በእርግጥ እና በፍጹም ለማንጻት ነው፡፡ ስለኾነም የዘመነ ሐዲስ ካህናትን ከሚነቅፉ ከዳታንና ከማኅበሩ የበለጠ እጅግ የተረገሙ ናቸው፤ ከእነርሱ የባሰ ቅጣትም የሚገባቸው ናቸው፡፡ ዳታንና ማኅበሩ ምንም እንኳን ያልተሰጣቸውን ክህነት ይገባናል ብለው ቢነሡም ቅሉ ክህነትን በተመለከተ ግን ከፍ ያለና የተከበረ አመለካከት ነበራቸው፡፡
ክህነቱን የፈለጉትም ለእርሱ ከነበራቸው ጉጉትና ፍላጎት የተነሣ ነበር፡፡ የዘመነ ሐዲስ ክህነት የሚንቁ ግን ሀብተ ክህነት
በሐዲስ ኪዳን ካለበት አማናዊ ደረጃ ከደረሰና ከበፊቱ በበለጠ የከበረ ከኾነ በኋላ በተቃራኒው መንገድ ኾኖ ሳለ ከእነ ዳታን የበለጠ ድፍረትን ያሳያሉ፡፡ የማይገባውን ክብር በመፈለግ
መኻከልና ይህን ታላቅ ክብር በማቃለል መኻከል ያለው የንቀት ልዩነት እኩል አይደለምና፡፡ ነገር ግን ማጣጣል ከማድነቅ የሚለየውን ያህል የዘመነ ሐዲስ ክህነትን ማቃለል በብሉይ
ኪዳን የማይገባውን ክብረ ክህነትን ከመመኘት ይልቃል፡፡ ታዲያ ይህን ያህል ታላቅ ክብር የምትንቅ ምን ዓይነት ጎስቋላ ነፍስ ትኖራለች? ሰይጣናዊ ዝንባሌ ያደረባት ካልኾነች በቀር እንዲህ
የምታደርግ ነፍስ ትኖራለች ብዬ በፍጹም አላስብም፡፡
@ዮሐንስ አፈወርቅ፥ በእንተ ክህነት፥ 3፥6
ገብረ እግዚአብሔር ኪደ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ለኦርቶዶክሳዊያን
======= share ===========
ይህ የቢራ ፋብሪካ እኛ የምንፀልይበትን የሰማዕታት አለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስን ስዕል እና ስም ላለፉት 96 አመታት በየመጠጥ ቤቱ ቆሻሻ ላይ አስጥሏል። ቢራዉን ባለመጠጣት ይህን አሳፋሪና አስነዋሪ ታሪክ ማስቆም የኛ የኦርቶዶክሳውያን ሀላፊነት ነው።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ክርስቶስ ፍቅር የተሰዋ ሰማዕት እንጂ የመጠጥ ስም አይደለም!
ይህን መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እንዲደርስ ሀሳቡን በማጋራት የድርሻችንን እንወጣ፣ ዘመቻው ድርጅቱ የቅዱስ ጊዮርጊስን ስም እና ስዕል መጠቀም እስኪያቆም ይቀጥላል።
@And_Haymanot
@And_Haymanot
======= share ===========
ይህ የቢራ ፋብሪካ እኛ የምንፀልይበትን የሰማዕታት አለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስን ስዕል እና ስም ላለፉት 96 አመታት በየመጠጥ ቤቱ ቆሻሻ ላይ አስጥሏል። ቢራዉን ባለመጠጣት ይህን አሳፋሪና አስነዋሪ ታሪክ ማስቆም የኛ የኦርቶዶክሳውያን ሀላፊነት ነው።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ክርስቶስ ፍቅር የተሰዋ ሰማዕት እንጂ የመጠጥ ስም አይደለም!
ይህን መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እንዲደርስ ሀሳቡን በማጋራት የድርሻችንን እንወጣ፣ ዘመቻው ድርጅቱ የቅዱስ ጊዮርጊስን ስም እና ስዕል መጠቀም እስኪያቆም ይቀጥላል።
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
Photo
እንቃወማለን!!
ይህንን በተቀደሰች ምድራችን ያውም በመካነ ቅዱሳን ቅዱስ ላልይበላ አብያተክርስቲያናት ላይ ሊካሄድ
የታሰበውን የግብረ ሰዶማውያን ጉብኝትና ርኩስ ስራቸውን በይፋ እንቃወማለን
❝ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ
ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው
በላያቸው ነው።❞ ዘሌ 20:13
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ይህንን በተቀደሰች ምድራችን ያውም በመካነ ቅዱሳን ቅዱስ ላልይበላ አብያተክርስቲያናት ላይ ሊካሄድ
የታሰበውን የግብረ ሰዶማውያን ጉብኝትና ርኩስ ስራቸውን በይፋ እንቃወማለን
❝ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ
ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው
በላያቸው ነው።❞ ዘሌ 20:13
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የምናደርገውን ጉዞ አንሰርዝም??
"ወደ ኢትዮጵያ የምናደርገውን ጉዞ አንሰርዝም'' የሚል የድፍረት ቃል እየተናገሩ ነው፡ የቶቶ ባለቤት ዳን ዌር
የቶቶ አስጎብኚ ድርጅት መስራች እና ባለቤት ዳን ዌር ''በተፈጠረው ነገር በጣም አዝኛለሁ። ወደ ኢትዮጵያ
የምናደርገውን ጉዞ ግን አንሰርዝም'' ሲሉ ለቢቢሲ ገልጠዋል። ''የየትኛውም የሃይማኖት ተከታይ የሆነ ሰው የሚያስፈራው ነገር ያለ አይመስለኝም። የማንንም ሃይማኖት ልንጋፋም ሆነ
የራሳችንን አስተሳሰብ በሰዎች ላይ ለመጫን አይደለም ወደ ኢትዮጵያ የምንሄደው። እንዳውም ባህሉን ለማየትና ለመረዳት እንዲሁም ለማድነቅ ነው የምንፈልገው።'' ጉብኝቱን በተመለከተ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተመለከቱት ምላሽ በጣም እንዳሳዘናቸው የሚናገሩት ዳን፤ "የኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝም መስሪያ ቤት ጉዳዩን በጥንቃቄ እንዲከታተለው
ማሳሰብ እፈልጋለሁ" ብለዋል። የአስጎብኚ ድርጅቱ ባለቤት በተያዘው መርሃ ግብር መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ጉዞ እንደማይሰርዙ አስረግጠው ተናግረዋል። ''ወደ ኢትዮጵያ እንሄዳለን። ነገር ግን አሁንም
ቢሆን ለደህንነታችን እንሰጋለን'' ይላሉ።
ዳን ጉዳዩን ለአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንደሚያሳውቁ፤ በተጨማሪም ስለ ጉብኝቱ ግዙፍ የዜና ተቋማት እንዲያውቁ እናደርጋለን ይላሉ።
''ወደ ኢትዮጵያ ስንሄድ አደጋ ቢደርስብን ዓለም በሙሉ ይመለከተዋል። በዚህም የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እና ሃይማኖት መጥፎ ስም እንዳይሰጠው መጠንቀቅ አለባቸው።'' ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል።
በጉዳዩ ላይ የባህልና ቱሪዝም መስሪያ ቤት አስተያየት ለመስጠት ፍቃደኛ አይደለም፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ትናንት ከ120 በላይ የኦርቶዶክስ ማህበራት ስብስብ የሆነው ሰልስቱ ምእት የማህበራት ህብረት በቅርቡ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን በኢትዮጵያ ሊያደርጉ
ያሰቡትን ጉብኝት በማስመልከት የተቃውሞ ድምጹን ለማሰማት
ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠቱ ይታወቃል፡፡ በዚህም መግለጫ ለይ የማህበራት ህብረቱ ሊቀመንበር የሆኑት
ሊቀ ትጉሃን ደረጀ ነጋሽ ለቢቢሲ እንደገለፁት ''ቶቶ የሚባል አስጎብኚ ድርጅት በቅዱስ ላሊበላ እና ሌሎች መዳረሻዎች ላይ መጥተው ታሪካዊ አሻራችንን እናሳርፋለን የሚሉትን በመቃወም፤ መንግሥት ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣ የሃይማኖት አባቶች ለጉዳዩ
ትኩረት እንዲሰጡ እና ህዝቡም ጥንቃቄ እንዲያደርግ ነው መግለጫውን መስጠት ያስፈለገን'' ብለዋል።
ለተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን የጉብኝት ፕሮግራም በማዘጋጀት የሚታወቀው ቶቶ ቱርስ በኢትዮጵያ ከአራት ወራት በኋላ ለ14 ቀናት የሚዘልቅ የጉብኝት መርኃ ግብር አውጥቶ ጎብኚዎችን
እየመዘገበ ይገኛል። በአንድ ሰው 7 ሺህ 900 የአሜሪካን ዶላር የሚጠየቅበት ይህ የጉብኝት ፕሮግራም በሁለት ሳምንት ቆይታው አርባ ምንጭ፣
ደቡብ ኦሞ፣ የጣና ገዳማት፣ ጎንደር፣ ላሊበላ፣ አክሱምን እና ሌሎች የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችን ለማስጎብኘት መርሃ ግብር ቀርጿል።
ሊቀ ትጉሃን ደረጀ የማህበራት ህብረቱ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎቹ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት የለባቸውም የተባለበትን ምክንያት ሲያስረዱ፤ ''በሃገሪቱ ህግ ድርጊቱ ወንጀል ነው።
ከቀላል እስከ ከፍተኛ እስራት ያስቀጣል። ስለዚህ የኢትዮጵያን
ሕግ ተላልፎ መምጣት አይችሉም። ሁለተኛ ድርጊቱ በሃይማኖት
የተወገዘ ነው። በባህልም ጸያፍ ነው።'' ብለዋል። ''አርማቸውን ይዘው ላሊበላ ላይ እንገናኝ በማለት የዋጋ ተመን
አውጠተው መንቀሳቀሳቸው የድፍረት ድፍረት ነው'' ሲሉም አክለዋል።
ይህ "እኩይ ተግባር" ከሃገራችን መውጣት አለበት የሚሉት ሊቀ
ትጉሃን ደረጀ፤ ''ሕጉ ተሻሽሎ መጥበቅ አለበት። የግብረ-ገብ ትምህርት መሰጠት አለበት" ብለዋል፤ አክለውም ይህን ጉብኝት ተቃውመን አናቆምም።'' በማለት 'ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም'
የሚባል የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነትን የሚቃወም ከኦርቶዶክስ፣ እስልምና፣ ካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች የተውጣጣ ሃገራዊ ማህበር እንደሚቋቋም ጨምረው ተናግረዋል።
ዘገባው የቢቢሲ አማርኛ ዝግጅት ክፍል ነው፡
***
መላው ኢትዮጲዮጲያውያን ይህንን ጥዩፍ ተግባር ከቃል ባለፈ
በተግባር የሚገለፅ ተቃውሞ ለማሰማት እንነሳ፡፡
ኢትዮጵያ ሐገረ እግዚአብሔር
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
"ወደ ኢትዮጵያ የምናደርገውን ጉዞ አንሰርዝም'' የሚል የድፍረት ቃል እየተናገሩ ነው፡ የቶቶ ባለቤት ዳን ዌር
የቶቶ አስጎብኚ ድርጅት መስራች እና ባለቤት ዳን ዌር ''በተፈጠረው ነገር በጣም አዝኛለሁ። ወደ ኢትዮጵያ
የምናደርገውን ጉዞ ግን አንሰርዝም'' ሲሉ ለቢቢሲ ገልጠዋል። ''የየትኛውም የሃይማኖት ተከታይ የሆነ ሰው የሚያስፈራው ነገር ያለ አይመስለኝም። የማንንም ሃይማኖት ልንጋፋም ሆነ
የራሳችንን አስተሳሰብ በሰዎች ላይ ለመጫን አይደለም ወደ ኢትዮጵያ የምንሄደው። እንዳውም ባህሉን ለማየትና ለመረዳት እንዲሁም ለማድነቅ ነው የምንፈልገው።'' ጉብኝቱን በተመለከተ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተመለከቱት ምላሽ በጣም እንዳሳዘናቸው የሚናገሩት ዳን፤ "የኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝም መስሪያ ቤት ጉዳዩን በጥንቃቄ እንዲከታተለው
ማሳሰብ እፈልጋለሁ" ብለዋል። የአስጎብኚ ድርጅቱ ባለቤት በተያዘው መርሃ ግብር መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ጉዞ እንደማይሰርዙ አስረግጠው ተናግረዋል። ''ወደ ኢትዮጵያ እንሄዳለን። ነገር ግን አሁንም
ቢሆን ለደህንነታችን እንሰጋለን'' ይላሉ።
ዳን ጉዳዩን ለአሜሪካ የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንደሚያሳውቁ፤ በተጨማሪም ስለ ጉብኝቱ ግዙፍ የዜና ተቋማት እንዲያውቁ እናደርጋለን ይላሉ።
''ወደ ኢትዮጵያ ስንሄድ አደጋ ቢደርስብን ዓለም በሙሉ ይመለከተዋል። በዚህም የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እና ሃይማኖት መጥፎ ስም እንዳይሰጠው መጠንቀቅ አለባቸው።'' ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል።
በጉዳዩ ላይ የባህልና ቱሪዝም መስሪያ ቤት አስተያየት ለመስጠት ፍቃደኛ አይደለም፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ትናንት ከ120 በላይ የኦርቶዶክስ ማህበራት ስብስብ የሆነው ሰልስቱ ምእት የማህበራት ህብረት በቅርቡ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን በኢትዮጵያ ሊያደርጉ
ያሰቡትን ጉብኝት በማስመልከት የተቃውሞ ድምጹን ለማሰማት
ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠቱ ይታወቃል፡፡ በዚህም መግለጫ ለይ የማህበራት ህብረቱ ሊቀመንበር የሆኑት
ሊቀ ትጉሃን ደረጀ ነጋሽ ለቢቢሲ እንደገለፁት ''ቶቶ የሚባል አስጎብኚ ድርጅት በቅዱስ ላሊበላ እና ሌሎች መዳረሻዎች ላይ መጥተው ታሪካዊ አሻራችንን እናሳርፋለን የሚሉትን በመቃወም፤ መንግሥት ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣ የሃይማኖት አባቶች ለጉዳዩ
ትኩረት እንዲሰጡ እና ህዝቡም ጥንቃቄ እንዲያደርግ ነው መግለጫውን መስጠት ያስፈለገን'' ብለዋል።
ለተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን የጉብኝት ፕሮግራም በማዘጋጀት የሚታወቀው ቶቶ ቱርስ በኢትዮጵያ ከአራት ወራት በኋላ ለ14 ቀናት የሚዘልቅ የጉብኝት መርኃ ግብር አውጥቶ ጎብኚዎችን
እየመዘገበ ይገኛል። በአንድ ሰው 7 ሺህ 900 የአሜሪካን ዶላር የሚጠየቅበት ይህ የጉብኝት ፕሮግራም በሁለት ሳምንት ቆይታው አርባ ምንጭ፣
ደቡብ ኦሞ፣ የጣና ገዳማት፣ ጎንደር፣ ላሊበላ፣ አክሱምን እና ሌሎች የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችን ለማስጎብኘት መርሃ ግብር ቀርጿል።
ሊቀ ትጉሃን ደረጀ የማህበራት ህብረቱ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪዎቹ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት የለባቸውም የተባለበትን ምክንያት ሲያስረዱ፤ ''በሃገሪቱ ህግ ድርጊቱ ወንጀል ነው።
ከቀላል እስከ ከፍተኛ እስራት ያስቀጣል። ስለዚህ የኢትዮጵያን
ሕግ ተላልፎ መምጣት አይችሉም። ሁለተኛ ድርጊቱ በሃይማኖት
የተወገዘ ነው። በባህልም ጸያፍ ነው።'' ብለዋል። ''አርማቸውን ይዘው ላሊበላ ላይ እንገናኝ በማለት የዋጋ ተመን
አውጠተው መንቀሳቀሳቸው የድፍረት ድፍረት ነው'' ሲሉም አክለዋል።
ይህ "እኩይ ተግባር" ከሃገራችን መውጣት አለበት የሚሉት ሊቀ
ትጉሃን ደረጀ፤ ''ሕጉ ተሻሽሎ መጥበቅ አለበት። የግብረ-ገብ ትምህርት መሰጠት አለበት" ብለዋል፤ አክለውም ይህን ጉብኝት ተቃውመን አናቆምም።'' በማለት 'ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም'
የሚባል የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪነትን የሚቃወም ከኦርቶዶክስ፣ እስልምና፣ ካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች የተውጣጣ ሃገራዊ ማህበር እንደሚቋቋም ጨምረው ተናግረዋል።
ዘገባው የቢቢሲ አማርኛ ዝግጅት ክፍል ነው፡
***
መላው ኢትዮጲዮጲያውያን ይህንን ጥዩፍ ተግባር ከቃል ባለፈ
በተግባር የሚገለፅ ተቃውሞ ለማሰማት እንነሳ፡፡
ኢትዮጵያ ሐገረ እግዚአብሔር
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
❤1
«ምን እናድርግ?» (ሉቃ ፫፥፲፬)
@And_Haymanot
ልጆቼ ሆይ «ምን እናድርግ?» ብላችሁ ራሳችሁን ስትጠይቁ በመጽፍ ቅዱስ ላይ በመጥምቀ ቅዱስ ዮሐንስ የተነገረውን ቃል አስቡ! ይህን ኃይለ ቃልም ታገኛላችሁ፦ «ጭፍሮችም ደግሞ፥
እኛደግሞ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር። እርሱም፦ በማንምግፍ አትሥሩ ማንንም በሐሰት አትክሰሱ፥ ደመወዛችሁም ይብቃችሁ» እንደተባሉ ልብ በሉ!።
ልጆቼ ሆይ፦ ምን እንደምታደርጉ ልንገራችሁ? ይህ እውነተኛና የታመነ ቃል ነው የምነግራችሁ! በማንም ላይ ግፍ አለመሥራት፣ በማንም ላይ በሐሰት አለመመስከርና አለመክሰስ፣በማንም ላይ ያልተገባ ጉቦና የተለየ ጥቅማ-ጥቅም አለመጠየቅ፣በማንም ላይ
በሥልጣንህ ተመክተህ ፍርድ አለማጓደል፣ በማንምላይ በፍቅረ
ንዋይ ተጠምደህ ራስህንም ሌሎች ሠዎችንም በገንዘብ አለመደለል፤ ለሀገርህና ከአንተ አገልግሎት ለሚጠብቅህ ሕዝብታማኝ መሆንን አለመዘንጋት፤ በላብህ ዋጋ ሕይወትህን
ማጣጣም እንዳለብህም ተረዳ፤ ግፍን፣ ተንኮል፣ ሸርን፣ አሻጥርን፣ ሤራን፣ምቀኝነትን፣ ከሕይወትህ አስወግድ፤ ትህትናን፣ ፍቅርን፣ የዋህነትን፣መልካምነትን፣ ሠናይ ምግባርን፣ አርቆ አሳቢነትን፣ ልበ ሠፊነትን፣ገርነትን፤ ገንዘብህ አድርግ።
ልጆቼ ሆይ፦ ምን እንደምታደርጉ ልንገራችሁ? ከትንሹ እስከትልቁ፣ ከህፃን እስከ አዋቂ፣ ከሕግ አውጪ እስከ ሕግ
አርቃቂ፣ከወታደር እስከ ባለሥልጣናት ድረስ፤ ከቀራጮች እስከ ጭፍሮች፣አጠቃላይ ሕዝቡ ሁሉ ይሄ አማናዊ ቃል ለራሱ ገንዘብ ሊያደርግ ይገባል፤ ከላይ የተጠቀሱ እኒህን ነገሮች ስትፈፅሙ የመጥምቀ ቅዱስ ዮሐንስ ቃል ሕይወታችሁን በሐሴት ያረሰርሰዋል፤ እናንተም«ምን እናድርግ?» ብላችሁ ለጠየቃችሁት
ጥያቄም የእግዚአብሔርምላሽ ይሄ ነው።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
@And_Haymanot
ልጆቼ ሆይ «ምን እናድርግ?» ብላችሁ ራሳችሁን ስትጠይቁ በመጽፍ ቅዱስ ላይ በመጥምቀ ቅዱስ ዮሐንስ የተነገረውን ቃል አስቡ! ይህን ኃይለ ቃልም ታገኛላችሁ፦ «ጭፍሮችም ደግሞ፥
እኛደግሞ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር። እርሱም፦ በማንምግፍ አትሥሩ ማንንም በሐሰት አትክሰሱ፥ ደመወዛችሁም ይብቃችሁ» እንደተባሉ ልብ በሉ!።
ልጆቼ ሆይ፦ ምን እንደምታደርጉ ልንገራችሁ? ይህ እውነተኛና የታመነ ቃል ነው የምነግራችሁ! በማንም ላይ ግፍ አለመሥራት፣ በማንም ላይ በሐሰት አለመመስከርና አለመክሰስ፣በማንም ላይ ያልተገባ ጉቦና የተለየ ጥቅማ-ጥቅም አለመጠየቅ፣በማንም ላይ
በሥልጣንህ ተመክተህ ፍርድ አለማጓደል፣ በማንምላይ በፍቅረ
ንዋይ ተጠምደህ ራስህንም ሌሎች ሠዎችንም በገንዘብ አለመደለል፤ ለሀገርህና ከአንተ አገልግሎት ለሚጠብቅህ ሕዝብታማኝ መሆንን አለመዘንጋት፤ በላብህ ዋጋ ሕይወትህን
ማጣጣም እንዳለብህም ተረዳ፤ ግፍን፣ ተንኮል፣ ሸርን፣ አሻጥርን፣ ሤራን፣ምቀኝነትን፣ ከሕይወትህ አስወግድ፤ ትህትናን፣ ፍቅርን፣ የዋህነትን፣መልካምነትን፣ ሠናይ ምግባርን፣ አርቆ አሳቢነትን፣ ልበ ሠፊነትን፣ገርነትን፤ ገንዘብህ አድርግ።
ልጆቼ ሆይ፦ ምን እንደምታደርጉ ልንገራችሁ? ከትንሹ እስከትልቁ፣ ከህፃን እስከ አዋቂ፣ ከሕግ አውጪ እስከ ሕግ
አርቃቂ፣ከወታደር እስከ ባለሥልጣናት ድረስ፤ ከቀራጮች እስከ ጭፍሮች፣አጠቃላይ ሕዝቡ ሁሉ ይሄ አማናዊ ቃል ለራሱ ገንዘብ ሊያደርግ ይገባል፤ ከላይ የተጠቀሱ እኒህን ነገሮች ስትፈፅሙ የመጥምቀ ቅዱስ ዮሐንስ ቃል ሕይወታችሁን በሐሴት ያረሰርሰዋል፤ እናንተም«ምን እናድርግ?» ብላችሁ ለጠየቃችሁት
ጥያቄም የእግዚአብሔርምላሽ ይሄ ነው።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
❗️ጅማ ዩኒቨርስቲ
@And_Haymanot
❗️ጅማ ዩኒቨርስቲ ጥንቃቄ ይደረግ!
ሰሞኑን ጅማ ዩኒቨርስቲ ነጠላ ለብሰው እንዲገቡ ያደረጋቸው ጉዳይ ቢኖር በበር ላይ ያሉት የጥበቃ አካላት የሌሎች እምነት ተከታይ ተማሪዎች እንደፈለጉ ለብሰው ሲገቡ እና ሲወጡ ለይተው መከልከል ስላልቻሉ እንጂ ከሴኔት እንዳልሆነ ተገልፆልን ነበር ፡፡ አሁን በደረሰን መረጃ ከሆነ ነጠላ መልበስን ለይቶ ለመከልከል ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡ ይህ ደግሞ ተማሪው ወዳልተፈለገ ነገር ሊመራው ይችላል፡፡ የሚጎዳውም ከኦርቶዶክስ ወገን መሆኑም ግልጽ ነው፡፡ ከዚህ ይልቅ ጅማ ዩኒቨርስቲ ህጉን መለስ ብሎ ቢገመግምና እየደረሰ ያለውን ጫና አይኑን ገልጦ ቢመለከት መልካም ነው፡፡
ማሳሰቢያ:- ኦርቶዶክስ ተማሪዎች ሁሉንም ነገር በስርዓቱና በህግ አግባብ ጠይቁ ይህንን ምክንያት አድርገው ጠብ ሊጭሩ የሚሹ አሉና ነው፡፡
@And_Haymanot
@Ahati_Haymanot ያግኙን
@And_Haymanot
❗️ጅማ ዩኒቨርስቲ ጥንቃቄ ይደረግ!
ሰሞኑን ጅማ ዩኒቨርስቲ ነጠላ ለብሰው እንዲገቡ ያደረጋቸው ጉዳይ ቢኖር በበር ላይ ያሉት የጥበቃ አካላት የሌሎች እምነት ተከታይ ተማሪዎች እንደፈለጉ ለብሰው ሲገቡ እና ሲወጡ ለይተው መከልከል ስላልቻሉ እንጂ ከሴኔት እንዳልሆነ ተገልፆልን ነበር ፡፡ አሁን በደረሰን መረጃ ከሆነ ነጠላ መልበስን ለይቶ ለመከልከል ስራዎች እየተሰሩ ይገኛል፡፡ ይህ ደግሞ ተማሪው ወዳልተፈለገ ነገር ሊመራው ይችላል፡፡ የሚጎዳውም ከኦርቶዶክስ ወገን መሆኑም ግልጽ ነው፡፡ ከዚህ ይልቅ ጅማ ዩኒቨርስቲ ህጉን መለስ ብሎ ቢገመግምና እየደረሰ ያለውን ጫና አይኑን ገልጦ ቢመለከት መልካም ነው፡፡
ማሳሰቢያ:- ኦርቶዶክስ ተማሪዎች ሁሉንም ነገር በስርዓቱና በህግ አግባብ ጠይቁ ይህንን ምክንያት አድርገው ጠብ ሊጭሩ የሚሹ አሉና ነው፡፡
@And_Haymanot
@Ahati_Haymanot ያግኙን
Forwarded from መሠረተ ያሬድ ሰ/ት/ቤት ዘአሣሣ
#ሰበር_ዜና
👉 ብዙ ሚሊዬኖች በስሩ ያሉት የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤት በጽኑ አውግዟል።
@Meserete_Yared_Asasa
"ክፉም እንዳላደርግባችሁ በእጃችሁ ሥራ አታስቈጡኝ” ት. ኤርምያስ ፳፭፥፮
✞ ይሄ ቃዱስ ቃል የአምላካችን ከባድ ግሳጼ ነው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደምናነበው እግዚአብሔር አምላክ ሁለት ጊዜ ምድርን በታላቅ የቁጣ መቅሰፍት የመታትና የሰው ልጆችን በእሳትና በታላቅ የጥፋት ውሃ ያጠፋበት ዋና ምክንያት አስቀያሚ በሆነ ኃጢአት ነው፡፡ ይሄ ሰውን በእሳትና በውሃ እንዲጠፉ ምክንያት የኾነው አሁን በሀገራችን መነጋገሪያ እየሆነ ባለው ግብረ ሰዶም በመፈጸሙ ነው፡፡ ይሄ በሀገራችንም በሃይማኖታችንም ነውር የኾነው ድርጊት፣ ኃጢአት እንደሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ በብሉይ ኪዳንም፣ በሐዲስ ኪዳን ላይም ተደጋግሞ ተገልጿል፡፡ በኖኅ ዘመን በጥፋት ውሃ፣ በሎጥ ጊዜ ደግሞ በእሳትና በዲኚ እግዚአብሔር የሰው ልጆችን ቀጥቷል። በኦ.ዘፍ ፮ ፥፮ “እግዚአብሔርም ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ፥በልቡም አዘነ” ተብሎ ተጽፏል፡፡
✟ አሁን ደግሞ የእመቤታችን የአስራት ምድር ተብላ የምትጠራው ሀገራችን ለጉብኝት በሚል ምክንያት ግብረ ሰዶሞች ይህችን ቅድስት ሀገራችንን ከመጎብኘታቸው በላይ የቤተክርስቲያናችንን ቅዱስ ቦታዎች ላይም ከመሄድ አንቆጠብም ብለዋል፡፡ በሮሜ ምዕ. ፩ ፤፳፯፤ ላይ “እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው፤ እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። የሚለውን በተማርንበት ምድር በእኛ ጊዜና በእኛ ምድር ላይ አጨብጭበን አንቀበልም፡፡
✥ ይሄን የነውር ሥራ የዕለት ተግባራቸው የሆኑ ሰዎች ወደሀገራችን ሲመጡ በቀላሉ ከአንድም ሶስት ነገሮችን ይጥሳሉ፡፡
1ኛ ሕገ - ቤተክርስቲያናችንንና የፈጣሪ ትዕዛዝ፣
2ኛ. የሀገራችን ወንጀለኛ መቅጫ ህገ - መንግስት፣
3ኛ. የኢትዮጵያውያንን ባህል፣
የፈጣሪን ትዕዛዝ በማለፍ የሚመጣ ቁጣ ምን እንደኾነ ከላይ አይተናል፡፡ “ክፉም እንዳላደርግባችሁ በእጃችሁ ሥራ አታስቈጡኝ”ም ብሏል፡፡ እኛም በፈጣሪ የተወገዘውን ከሚያደርጉት ጋር በማበር፣ ዝም በማለት ፈጣሪን አናስቆጣው፡፡
✝ በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 629፡- “መሠረት ግብረ ሶዶማዊነት በእስራት የሚያስቀጣ ወንጀል ነው፡፡ ቅጣቱም ከ1 አመት በማያንስ ቀላል እስራት ወይም ከባድ ሁኔታ እስሲያጋጥም ከ 10 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት ያስቀጣል” ይላል፡፡ ይሄ አንቀጽ በህጉ ላይ እያለ እነሱን ወደሀገራችን እንዲገቡ መፍቀድና ምቹ ሁኔታን መፍጠር ህዝቡንም ባህሉንም መናቅ ነው፡፡
☨ እኛ ኢትዮጵያውያን ከባህላችን አንጻር እንኳን የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ይቅርና በተለመደው በህግ ባልተሳሰረ በሚፈፀም ግንኙነት ላይ ያለን ምልከታ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት ወደ ሀገራችን ሊገቡ ያቆበቆቡ ሰዶማውያን ወደሀገራችን እንዲገቡ መፍቀድ የሀገራችንን ባህል መናቅ፤ ሀገራችን የምትመራበት ህግንም መናድ ነውና የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ እልባት ሊሰጥ ይገባል፡፡
✔ የእኛም የአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤት አንድነት ተግባሩን በፅኑ የምንቃወምና የምናወግዝ መኾኑን እናሳውቃለን፡፡
✞ሀገራችንን ኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቃት!✞✞✞
ሁልም #ሼር! #shareበማድረግ ይደግፍ።
@Meserete_Yared_Asasa
@Meserete_Yared_Asasa
👉 ብዙ ሚሊዬኖች በስሩ ያሉት የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤት በጽኑ አውግዟል።
@Meserete_Yared_Asasa
"ክፉም እንዳላደርግባችሁ በእጃችሁ ሥራ አታስቈጡኝ” ት. ኤርምያስ ፳፭፥፮
✞ ይሄ ቃዱስ ቃል የአምላካችን ከባድ ግሳጼ ነው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደምናነበው እግዚአብሔር አምላክ ሁለት ጊዜ ምድርን በታላቅ የቁጣ መቅሰፍት የመታትና የሰው ልጆችን በእሳትና በታላቅ የጥፋት ውሃ ያጠፋበት ዋና ምክንያት አስቀያሚ በሆነ ኃጢአት ነው፡፡ ይሄ ሰውን በእሳትና በውሃ እንዲጠፉ ምክንያት የኾነው አሁን በሀገራችን መነጋገሪያ እየሆነ ባለው ግብረ ሰዶም በመፈጸሙ ነው፡፡ ይሄ በሀገራችንም በሃይማኖታችንም ነውር የኾነው ድርጊት፣ ኃጢአት እንደሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ በብሉይ ኪዳንም፣ በሐዲስ ኪዳን ላይም ተደጋግሞ ተገልጿል፡፡ በኖኅ ዘመን በጥፋት ውሃ፣ በሎጥ ጊዜ ደግሞ በእሳትና በዲኚ እግዚአብሔር የሰው ልጆችን ቀጥቷል። በኦ.ዘፍ ፮ ፥፮ “እግዚአብሔርም ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ፥በልቡም አዘነ” ተብሎ ተጽፏል፡፡
✟ አሁን ደግሞ የእመቤታችን የአስራት ምድር ተብላ የምትጠራው ሀገራችን ለጉብኝት በሚል ምክንያት ግብረ ሰዶሞች ይህችን ቅድስት ሀገራችንን ከመጎብኘታቸው በላይ የቤተክርስቲያናችንን ቅዱስ ቦታዎች ላይም ከመሄድ አንቆጠብም ብለዋል፡፡ በሮሜ ምዕ. ፩ ፤፳፯፤ ላይ “እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው፤ እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። የሚለውን በተማርንበት ምድር በእኛ ጊዜና በእኛ ምድር ላይ አጨብጭበን አንቀበልም፡፡
✥ ይሄን የነውር ሥራ የዕለት ተግባራቸው የሆኑ ሰዎች ወደሀገራችን ሲመጡ በቀላሉ ከአንድም ሶስት ነገሮችን ይጥሳሉ፡፡
1ኛ ሕገ - ቤተክርስቲያናችንንና የፈጣሪ ትዕዛዝ፣
2ኛ. የሀገራችን ወንጀለኛ መቅጫ ህገ - መንግስት፣
3ኛ. የኢትዮጵያውያንን ባህል፣
የፈጣሪን ትዕዛዝ በማለፍ የሚመጣ ቁጣ ምን እንደኾነ ከላይ አይተናል፡፡ “ክፉም እንዳላደርግባችሁ በእጃችሁ ሥራ አታስቈጡኝ”ም ብሏል፡፡ እኛም በፈጣሪ የተወገዘውን ከሚያደርጉት ጋር በማበር፣ ዝም በማለት ፈጣሪን አናስቆጣው፡፡
✝ በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 629፡- “መሠረት ግብረ ሶዶማዊነት በእስራት የሚያስቀጣ ወንጀል ነው፡፡ ቅጣቱም ከ1 አመት በማያንስ ቀላል እስራት ወይም ከባድ ሁኔታ እስሲያጋጥም ከ 10 ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት ያስቀጣል” ይላል፡፡ ይሄ አንቀጽ በህጉ ላይ እያለ እነሱን ወደሀገራችን እንዲገቡ መፍቀድና ምቹ ሁኔታን መፍጠር ህዝቡንም ባህሉንም መናቅ ነው፡፡
☨ እኛ ኢትዮጵያውያን ከባህላችን አንጻር እንኳን የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነት ይቅርና በተለመደው በህግ ባልተሳሰረ በሚፈፀም ግንኙነት ላይ ያለን ምልከታ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት ወደ ሀገራችን ሊገቡ ያቆበቆቡ ሰዶማውያን ወደሀገራችን እንዲገቡ መፍቀድ የሀገራችንን ባህል መናቅ፤ ሀገራችን የምትመራበት ህግንም መናድ ነውና የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ እልባት ሊሰጥ ይገባል፡፡
✔ የእኛም የአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤት አንድነት ተግባሩን በፅኑ የምንቃወምና የምናወግዝ መኾኑን እናሳውቃለን፡፡
✞ሀገራችንን ኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቃት!✞✞✞
ሁልም #ሼር! #shareበማድረግ ይደግፍ።
@Meserete_Yared_Asasa
@Meserete_Yared_Asasa
እግዚአብሔር ሲቀጣ ሰው እንደሚቀጣ አይደለም፡፡ የእግዚአብሔር ቅጣት የፍቅር ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቁንጥጫ
የአባትነት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ተግሳጽ አሮጌይቱን ኢየሩሳሌም ከማንነታችን ነቅሎ አዲሲቱን ኢየሩሳሌም ለመገንባት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ተግሳጽ አንካሳው ልባችንን ለማቅናት ነው፤ ጠላትን ለመጣል ነው፤ ክፉውን እንዳናይ ነው፤ ስድብን ለማራቅ ነው፤ ከምርኮ ለመመለስ ነው፤ ለከበረ
ስምና ለምስጋና ነው፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የአባትነት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ተግሳጽ አሮጌይቱን ኢየሩሳሌም ከማንነታችን ነቅሎ አዲሲቱን ኢየሩሳሌም ለመገንባት ነው፡፡ የእግዚአብሔር ተግሳጽ አንካሳው ልባችንን ለማቅናት ነው፤ ጠላትን ለመጣል ነው፤ ክፉውን እንዳናይ ነው፤ ስድብን ለማራቅ ነው፤ ከምርኮ ለመመለስ ነው፤ ለከበረ
ስምና ለምስጋና ነው፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የድንግል ማርያም ልጅ የአለም ሁሉ ቤዛ
🔷 🔷 🔷 🔷
🙏 መድኃኔዓለም - የገዢዎች ሁሉ ገዢ
🙏 መድኃኔዓለም - የነገስታት ሁሉ ንጉስ
🙏 መድኃኔዓለም - የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ
🙏 መድኃኔዓለም ከአለም በፊት የነበር
🙏 መድኃኔዓለም - አለምን አሳልፎ የሚኖር
🙏 መድኃኔዓለም - አልፋና_ኦሜጋ ዘላለም የሚኖር
🔴 የአባቶቻችን አምላክ ለኛም አምላክ ቸሩ መድኃኔዓለም ምህረቱን ያብዛልን ~አሜንንን
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
🔷 🔷 🔷 🔷
🙏 መድኃኔዓለም - የገዢዎች ሁሉ ገዢ
🙏 መድኃኔዓለም - የነገስታት ሁሉ ንጉስ
🙏 መድኃኔዓለም - የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ
🙏 መድኃኔዓለም ከአለም በፊት የነበር
🙏 መድኃኔዓለም - አለምን አሳልፎ የሚኖር
🙏 መድኃኔዓለም - አልፋና_ኦሜጋ ዘላለም የሚኖር
🔴 የአባቶቻችን አምላክ ለኛም አምላክ ቸሩ መድኃኔዓለም ምህረቱን ያብዛልን ~አሜንንን
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
"አብያተ ክርስቲያናትን፣ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስን የሚያፈርስ ወይም የሚያቃጥል ሰው፥ እርሱ የእግዚአብሔር
ጠላት፣ ጣዖት አምላኪ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ማደሪያ የኾነ
ሰውነቱን፣ ቤተ መቅደስ ሰውነቱን በዘረኝነት እሳት የሚያቃጥል
ሰውም፥ እርሱ የእግዚአብሔር ጠላት፣ ጣዖት አምላኪ ነው፡፡"
መጋቤ ሐዲስ ወብሉይ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ጠላት፣ ጣዖት አምላኪ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ማደሪያ የኾነ
ሰውነቱን፣ ቤተ መቅደስ ሰውነቱን በዘረኝነት እሳት የሚያቃጥል
ሰውም፥ እርሱ የእግዚአብሔር ጠላት፣ ጣዖት አምላኪ ነው፡፡"
መጋቤ ሐዲስ ወብሉይ አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
"ነገርህ የተወደደ የዕውቀት መገኛ ጳውሎስ ሆይ እንድታማልደን እንለምንሃለን የትምህርትህን ፍለጋ እንከተል ዘንድ በርስትህ በመንግሥተ ሰማያት ዕድል ፈንታ እናገኝ ዘንድ።
የምዕመናን አለቃ ሹመትህ ከሐዋርያት በላይ የሚሆን ክቡር ጴጥሮስ ሆይ እኛን ወገኖችህን እጅህን ጭነህ ባርከን አክብረን ካንተ ጋር ባንድነት እንቆም ዘንድ።"
#መጽሐፈ_ሰዓታት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የምዕመናን አለቃ ሹመትህ ከሐዋርያት በላይ የሚሆን ክቡር ጴጥሮስ ሆይ እኛን ወገኖችህን እጅህን ጭነህ ባርከን አክብረን ካንተ ጋር ባንድነት እንቆም ዘንድ።"
#መጽሐፈ_ሰዓታት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
እኔስ እዘምራለሁ
እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ /2/
ፈጥሮኛለና እና በሥጋ በነፍሴ
እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ
ሥሉስ ቅዱስ ተብለህ የምትመሰገን
ሰውን ከመከራ ከሞት የምታድን
ነፍሴ ትገዛልህ ትንበርከክልህ
ቅዱስ ፈጣሪዬን አንተን ታምልክህ
በመሐሪነትህ ጠብቀህ ያኖርከኝ
በማዳን ችሎታህ ለዚህ ያደረስከኝ
ለአንተ ለአምላኬ ምስጋና አቀርባለሁ
ስምህን ለዘለዓለም ሁሌም እጠራለሁ
አብርሃም ለአምላኩ በቀና ቢታዘዝ
ሥላሴ ገቡና ቤቱን ባረኩለት
ሣራንም ጎበኛት በእርጅናዋ ጊዜ
ይስሐቅን ሰጧት ዘለዓለም ሥላሴ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ /2/
ፈጥሮኛለና እና በሥጋ በነፍሴ
እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ
ሥሉስ ቅዱስ ተብለህ የምትመሰገን
ሰውን ከመከራ ከሞት የምታድን
ነፍሴ ትገዛልህ ትንበርከክልህ
ቅዱስ ፈጣሪዬን አንተን ታምልክህ
በመሐሪነትህ ጠብቀህ ያኖርከኝ
በማዳን ችሎታህ ለዚህ ያደረስከኝ
ለአንተ ለአምላኬ ምስጋና አቀርባለሁ
ስምህን ለዘለዓለም ሁሌም እጠራለሁ
አብርሃም ለአምላኩ በቀና ቢታዘዝ
ሥላሴ ገቡና ቤቱን ባረኩለት
ሣራንም ጎበኛት በእርጅናዋ ጊዜ
ይስሐቅን ሰጧት ዘለዓለም ሥላሴ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
✝ ካለ መኖር ወደ መኖር መምጣታችን የእግዚአብሔር የመጀመሪያው ስጦታ ነው
ይህን የምናውቀው በቅዳሴ ጎርጎርዮስ ውስጥ " እኔ ሳልኖር አንተ አበጀህኝ! " ተብሎ የተጠቀሰውን ቃል ስናስታውስ ነው። እግዚአብሔር ይህን የሕልውና ስጦታ ባይሰጠን ኖሮ ምንም አልነበርንም። ይህ በመሆኑም እግዚአብሔር ለእኛ የሰጠን የመጀመሪያ ስጦታ እኛን መፍጠሩ ነው ።
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ! !
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ይህን የምናውቀው በቅዳሴ ጎርጎርዮስ ውስጥ " እኔ ሳልኖር አንተ አበጀህኝ! " ተብሎ የተጠቀሰውን ቃል ስናስታውስ ነው። እግዚአብሔር ይህን የሕልውና ስጦታ ባይሰጠን ኖሮ ምንም አልነበርንም። ይህ በመሆኑም እግዚአብሔር ለእኛ የሰጠን የመጀመሪያ ስጦታ እኛን መፍጠሩ ነው ።
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ! !
@And_Haymanot
@And_Haymanot