Forwarded from ግጻዌ
#የካቲት_22
ኮነ ቅዱስ ማሩና ኤጲስ ቆጶስ ዘአውጽአ ጋኔነ እምወለተ ንጉሠ ፋርስ ወፍልሰተ ሥጋሆሙ ለሰማዕታተ ፋርስ ወተዝካሮሙ ለአባ ቡላ ወ፫፻ወ፹ሰ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_12:1-12፡ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አላዋቆች ልትሆኑ አንወድድም፡፡..............
................................................በዚህም ሁሉ ያው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረዳል ለሁሉም እንደ ወደደ ያድላቸዋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:7-10፡ወባሕቱ ኅዳጠ ይእዜ ሀለወክሙ"በእሳት ከአጠሩት ከጥሩ ወርቅ በሚመረጥ ሃይማኖታችሁ እንደምትቀበሉት መከራ..............
................................................በሃይማኖታችሁም ፍጹምነት የነፍሳችሁን ድኅነት ታገኛላችሁ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_16:16-19፡ወእንዘ ነሐውር ለጸሎት"ለጸሎት ስንሄድም የምዋርተኝነት መንፈስ ያደረባት አንዲት ልጅ አገኘችን..................
................................................ጳውሎስንም አሳዘነችው መለስ ብሎም 'መንፈስ ርኩስ ከእርስዋ እንድትወጣ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዝዤሃለሁ'አለው ወዲያውኑም ተዋት፡፡"
#ምስባክ
ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረትከ በጽባሕ
እስመ ኪያከ ተወከልኩ እግዚኦ
ምርሐኒ እግዚኦ ፍኖተ እንተ ባቲ አሐውር፡፡
#ትርጉም
በማለዳ ምሕረትህን አሰማኝ
አቤቱ ነፍሴን ወደ አንተ አንሥቻለሁና
የምሄድበትን መንገድ አስታውቀኝ
#መዝ_142:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_13:10-18፡ወመሀሮሙ በሰንበት"በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ውስጥ አስተማራቸው፡፡..
................................................ይህንም ባለ ጊዜ በእርሱ ላይ በጠላትነት የተነሡበት ሁሉ አፈሩ ነገር ግን ሕዝቡ ሁሉ ከእርሱ ስለሚደረገው ድንቅ ነገር ሁሉ ደስ አላቸው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም)
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
ኮነ ቅዱስ ማሩና ኤጲስ ቆጶስ ዘአውጽአ ጋኔነ እምወለተ ንጉሠ ፋርስ ወፍልሰተ ሥጋሆሙ ለሰማዕታተ ፋርስ ወተዝካሮሙ ለአባ ቡላ ወ፫፻ወ፹ሰ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_12:1-12፡ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አላዋቆች ልትሆኑ አንወድድም፡፡..............
................................................በዚህም ሁሉ ያው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረዳል ለሁሉም እንደ ወደደ ያድላቸዋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:7-10፡ወባሕቱ ኅዳጠ ይእዜ ሀለወክሙ"በእሳት ከአጠሩት ከጥሩ ወርቅ በሚመረጥ ሃይማኖታችሁ እንደምትቀበሉት መከራ..............
................................................በሃይማኖታችሁም ፍጹምነት የነፍሳችሁን ድኅነት ታገኛላችሁ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_16:16-19፡ወእንዘ ነሐውር ለጸሎት"ለጸሎት ስንሄድም የምዋርተኝነት መንፈስ ያደረባት አንዲት ልጅ አገኘችን..................
................................................ጳውሎስንም አሳዘነችው መለስ ብሎም 'መንፈስ ርኩስ ከእርስዋ እንድትወጣ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዝዤሃለሁ'አለው ወዲያውኑም ተዋት፡፡"
#ምስባክ
ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረትከ በጽባሕ
እስመ ኪያከ ተወከልኩ እግዚኦ
ምርሐኒ እግዚኦ ፍኖተ እንተ ባቲ አሐውር፡፡
#ትርጉም
በማለዳ ምሕረትህን አሰማኝ
አቤቱ ነፍሴን ወደ አንተ አንሥቻለሁና
የምሄድበትን መንገድ አስታውቀኝ
#መዝ_142:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_13:10-18፡ወመሀሮሙ በሰንበት"በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ውስጥ አስተማራቸው፡፡..
................................................ይህንም ባለ ጊዜ በእርሱ ላይ በጠላትነት የተነሡበት ሁሉ አፈሩ ነገር ግን ሕዝቡ ሁሉ ከእርሱ ስለሚደረገው ድንቅ ነገር ሁሉ ደስ አላቸው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም)
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ሚያዚያ_24
ባና ሰማዕት ቢጹ ለቅዱስ ኤስድሮስ ወአባ ሱንትዩ ሊቀ ጳጳሳት ዘሀገረ እስክንድርያ ወአባ ይስድራ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_12:1-12፡ወበእንተ ዝንቱ ንሕነኒ እለ ብነ"እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ...................
................................................ቅጣት ሁሉ በጊዜው ያሳዝናል እንጂ ደስ አያሰኝም በኋላ ግን ለተቀጡ ሰላምን ያፈራል ጽድቅንም ያሰጣቸዋል፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_3:16-ፍጻሜ፡
ወዘሰ ነበቡ እሙንቱ ሰብእ"የዚህን ነገር በተናገረባቸው መልእክታቱ ሁሉ ስለዚህ እንደ ተናገረ በእነዚያ ዘንድ ለማስተዋል የሚያስቸግር ነገር አለ...................................
...............................................ለእርሱ አሁንም እስከ ዘለዓለም ቀን ድረስ ክብር ይሁን አሜን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_16:27-ፍጻሜ፡ወሶበ ነቅሀ ዐቃቤ ቤተ ሞቅሕ"የወህኒ ቤቱ ጠባቂም ከእንቅልፉ በነቃ ጊዜ በሮች ሁሉ ተከፍተው አየ......
.................................................ከወኅኒ ቤቱም ከወጡ በኋላ ወደ ልድያ ቤት ገብተው ወንድሞችን አገኙ አጽናንተዋቸውም ሄዱ፡፡"
#ምስባክ
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቀስት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ
#ትርጉም
ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው
ወዳጆችህ እንዲድኑ፡፡
#መዝ_59:3-5
#ወንጌል
#ማቴዎስ_21:28-33፡ወምንተ ትብሉ ብእሲ ቦቱ ፪ኤቱ ውሉድ"ምን ትላላችሁ? አንድ ሰው ሁለት ወንድማማች ልጆች ታላቁንም ፡-ልጄ ሆይ ዛሬ ወደ ወይኔ ቦታ ሂድና ሥራ አለው፡፡ልጁም መልሶ እንቢ አለ....
................................................እናንተም በኋላ በእርሱ ለማመን አይታችሁ እንኳ ንስሓ አልገባችሁም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘባስልዮስ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ባና ሰማዕት ቢጹ ለቅዱስ ኤስድሮስ ወአባ ሱንትዩ ሊቀ ጳጳሳት ዘሀገረ እስክንድርያ ወአባ ይስድራ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_12:1-12፡ወበእንተ ዝንቱ ንሕነኒ እለ ብነ"እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ...................
................................................ቅጣት ሁሉ በጊዜው ያሳዝናል እንጂ ደስ አያሰኝም በኋላ ግን ለተቀጡ ሰላምን ያፈራል ጽድቅንም ያሰጣቸዋል፡፡"
#2ኛ_ጴጥሮስ_3:16-ፍጻሜ፡
ወዘሰ ነበቡ እሙንቱ ሰብእ"የዚህን ነገር በተናገረባቸው መልእክታቱ ሁሉ ስለዚህ እንደ ተናገረ በእነዚያ ዘንድ ለማስተዋል የሚያስቸግር ነገር አለ...................................
...............................................ለእርሱ አሁንም እስከ ዘለዓለም ቀን ድረስ ክብር ይሁን አሜን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_16:27-ፍጻሜ፡ወሶበ ነቅሀ ዐቃቤ ቤተ ሞቅሕ"የወህኒ ቤቱ ጠባቂም ከእንቅልፉ በነቃ ጊዜ በሮች ሁሉ ተከፍተው አየ......
.................................................ከወኅኒ ቤቱም ከወጡ በኋላ ወደ ልድያ ቤት ገብተው ወንድሞችን አገኙ አጽናንተዋቸውም ሄዱ፡፡"
#ምስባክ
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቀስት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ
#ትርጉም
ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው
ወዳጆችህ እንዲድኑ፡፡
#መዝ_59:3-5
#ወንጌል
#ማቴዎስ_21:28-33፡ወምንተ ትብሉ ብእሲ ቦቱ ፪ኤቱ ውሉድ"ምን ትላላችሁ? አንድ ሰው ሁለት ወንድማማች ልጆች ታላቁንም ፡-ልጄ ሆይ ዛሬ ወደ ወይኔ ቦታ ሂድና ሥራ አለው፡፡ልጁም መልሶ እንቢ አለ....
................................................እናንተም በኋላ በእርሱ ለማመን አይታችሁ እንኳ ንስሓ አልገባችሁም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘባስልዮስ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆