+♥#አቡነ_ኪሮስ_ጻድቅ ♥+
የጻድቁን ስም የሚጠራ አፍ ንዑድ ነው: ክቡር ነው::
በእውነት የቅዱሱን አባት ክብር ለማግኘት መፋጠን
ይበጃል::
ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው
"ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ::
"ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት
መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ
ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል::
ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም
እንደነበረ መልሶላቸዋል::
አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው
መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ
ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን
ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ
ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና
መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ::
ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው:
ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን:
ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ
#እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት
አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም
ተገልጣ ትባርካቸው ነበር::
ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57
ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን
#ኢየሱስ_ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና)
በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር::
በመጨረሻም በዚህች ቀን ጌታ አእላፍ መላእክትን:
ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን
አስከትሎ ወረደ::
#ቅዱስ_ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው
እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው
ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ
ይዟቸው አረገ:: ሥጋቸውን #አባ_ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ
ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ
ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል
አይመስለኝም::
በረከታቸው ይደርብን!
የጻድቁን ስም የሚጠራ አፍ ንዑድ ነው: ክቡር ነው::
በእውነት የቅዱሱን አባት ክብር ለማግኘት መፋጠን
ይበጃል::
ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው
"ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ::
"ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት
መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ
ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል::
ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም
እንደነበረ መልሶላቸዋል::
አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው
መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ
ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን
ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ
ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና
መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ::
ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው:
ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን:
ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ
#እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት
አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም
ተገልጣ ትባርካቸው ነበር::
ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57
ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን
#ኢየሱስ_ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና)
በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር::
በመጨረሻም በዚህች ቀን ጌታ አእላፍ መላእክትን:
ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን
አስከትሎ ወረደ::
#ቅዱስ_ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው
እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው
ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ
ይዟቸው አረገ:: ሥጋቸውን #አባ_ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ
ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ
ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል
አይመስለኝም::
በረከታቸው ይደርብን!
♥#ታላቁ_ቅዱስ_መቃርስ♥
ታላቁ ቅዱስ መቃርስ ( #መቃሬ ) "ጽድቅ እንደ መቃርስ"
የተባለለት: የመነኮሳት ሁሉ አለቃ: ከ80 ዓመታት በላይ በበርሃ
የኖረ: በግብፅ ትልቁን ገዳም (አስቄጥስን) የመሠረተ:
ከ50,000 በላይ መነኮሳትን ይመራና ይመግብ የነበረ ፍፁም
ጻድቅ ነው::
በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን አርዮሳውያን ደጉን ታላቅ አባት
በሰንሰለት አስረው ከግብፅ ወደ እስያ በርሃ ከጉዋደኛው
#ቅዱስ_መቃርዮስ እስክንድርያዊ ጋር አሰድደውታል:: በዚያ
ለ2 ዓመታት ስቃይን ከተቀበሉ በሁዋላ በአረማውያን ፊት ድንቅ
ተአምር አድርገው አረማውያንን ከነንጉሳቸው አጥምቀዋል::
በተሰደዱባት ሃገርም #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ (ስም
አጠራሩ ይክበርና) #እመቤታችንን : #ቅዱሳን_ሐዋርያትን :
#አዕላፍ_መላእክትን : በተለይ ደግሞ ቅዱሳኑን #ዳዊትን:
#ዮሐንስ መጥምቁንና ወንጌላዊውን: #ማርቆስን:_
ዼጥሮስን:_ዻውሎስን አስከትሎ ወርዶ ተገልጦላቸዋል::
በቅዱስ አንደበቱም የምሕረት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል::
ታላቁ ቅዱስ መቃርስና መቃርዮስ ከ2 ዓመታት ስደትና መከራ
በሁዋላ ስደት በወጡባት በዚችው ዕለት መልዐኩ ኪሩብ በክንፉ
ተሽክሞ ወደ ግብፅ መልሷቸዋል:: በወቅቱም ጻድቁን ለመቀበል
ከ50,000 በላይ የሚሆኑ ልጆቻቸው መነኮሳት በዝማሬ
ወጥተዋል::
✝ይህች ዕለት ለአባታችን መቃሬ በዓለ ፍልሠቱ ናት::
ታላቁ ቅዱስ መቃርስ ( #መቃሬ ) "ጽድቅ እንደ መቃርስ"
የተባለለት: የመነኮሳት ሁሉ አለቃ: ከ80 ዓመታት በላይ በበርሃ
የኖረ: በግብፅ ትልቁን ገዳም (አስቄጥስን) የመሠረተ:
ከ50,000 በላይ መነኮሳትን ይመራና ይመግብ የነበረ ፍፁም
ጻድቅ ነው::
በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን አርዮሳውያን ደጉን ታላቅ አባት
በሰንሰለት አስረው ከግብፅ ወደ እስያ በርሃ ከጉዋደኛው
#ቅዱስ_መቃርዮስ እስክንድርያዊ ጋር አሰድደውታል:: በዚያ
ለ2 ዓመታት ስቃይን ከተቀበሉ በሁዋላ በአረማውያን ፊት ድንቅ
ተአምር አድርገው አረማውያንን ከነንጉሳቸው አጥምቀዋል::
በተሰደዱባት ሃገርም #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ (ስም
አጠራሩ ይክበርና) #እመቤታችንን : #ቅዱሳን_ሐዋርያትን :
#አዕላፍ_መላእክትን : በተለይ ደግሞ ቅዱሳኑን #ዳዊትን:
#ዮሐንስ መጥምቁንና ወንጌላዊውን: #ማርቆስን:_
ዼጥሮስን:_ዻውሎስን አስከትሎ ወርዶ ተገልጦላቸዋል::
በቅዱስ አንደበቱም የምሕረት ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል::
ታላቁ ቅዱስ መቃርስና መቃርዮስ ከ2 ዓመታት ስደትና መከራ
በሁዋላ ስደት በወጡባት በዚችው ዕለት መልዐኩ ኪሩብ በክንፉ
ተሽክሞ ወደ ግብፅ መልሷቸዋል:: በወቅቱም ጻድቁን ለመቀበል
ከ50,000 በላይ የሚሆኑ ልጆቻቸው መነኮሳት በዝማሬ
ወጥተዋል::
✝ይህች ዕለት ለአባታችን መቃሬ በዓለ ፍልሠቱ ናት::
💚💛 አቡነ ኪሮስ ጻድቅ 💛❤️
የጻድቁን ስም የሚጠራ አፍ ንዑድ ነው: ክቡር ነው:: በእውነት የቅዱሱን አባት ክብር ለማግኘት መፋጠን ይበጃል::
#አቡነ_ኪሮስ የተወለዱት በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው ነገሥታት ናቸው:: ተወልደው ባደጉባት ሃገር #ቁስጥንጥንያ ገና በልጅነት ምቾት ሳያሳሳቸው መጻሕፍትንና ትሕርምትን ተምረዋል:: ወንድማቸው (ታላቁ #ቴዎዶስዮስ) በነገሠባቸው የመጀመሪያ ዓመታት በቤተ መንግስቱ ዙሪያ ግፍ በዝቶ ነበርና አቡነ ኪሮስ ከኃጢአት ለመራቅና ለጌታ ለመገዛት ከከተማው ጠፍተው: አሕጉር አቋርጠው ወደ ግብፅ ( #ገዳመ_አስቄጥስ) መጡ::
እርሳቸውን ለመፈለግ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም:: ይባስ ብሎ የንጉሡ ልጅ #ገብረ_ክርስቶስ ሙሽርነቱን ጥሎ ወደ ሌላ ሃገር መነነ:: "የቅኖች ትውልድ ይባረካል" እንዳለ #ቅዱስ_ዳዊት:: አቡነ ኪሮስ ለሙሽራው ገብረ ክርስቶስ አጎቱ ናቸው:: አቡነ ኪሮስ በገዳም ውስጥ የታላቁ #አቡነ_በብኑዳ ደቀ መዝሙር ሆነው ለዘመናት ቆይተዋል::
ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው "ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ:: "ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል:: ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም እንደነበረ መልሶላቸዋል::
አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ::
ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው: ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን: ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ #እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም ተገልጣ ትባርካቸው ነበር::
ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57 ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና) በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር:: በመጨረሻም በዚህች ቀን ጌታ አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን አስከትሎ ወረደ::
#ቅዱስ_ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ ይዟቸው አረገ:: ሥጋቸውን #አባ_ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል አይመስለኝም::
From d/n yordanos abebe
@senkesar @senkesar
የጻድቁን ስም የሚጠራ አፍ ንዑድ ነው: ክቡር ነው:: በእውነት የቅዱሱን አባት ክብር ለማግኘት መፋጠን ይበጃል::
#አቡነ_ኪሮስ የተወለዱት በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው ነገሥታት ናቸው:: ተወልደው ባደጉባት ሃገር #ቁስጥንጥንያ ገና በልጅነት ምቾት ሳያሳሳቸው መጻሕፍትንና ትሕርምትን ተምረዋል:: ወንድማቸው (ታላቁ #ቴዎዶስዮስ) በነገሠባቸው የመጀመሪያ ዓመታት በቤተ መንግስቱ ዙሪያ ግፍ በዝቶ ነበርና አቡነ ኪሮስ ከኃጢአት ለመራቅና ለጌታ ለመገዛት ከከተማው ጠፍተው: አሕጉር አቋርጠው ወደ ግብፅ ( #ገዳመ_አስቄጥስ) መጡ::
እርሳቸውን ለመፈለግ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም:: ይባስ ብሎ የንጉሡ ልጅ #ገብረ_ክርስቶስ ሙሽርነቱን ጥሎ ወደ ሌላ ሃገር መነነ:: "የቅኖች ትውልድ ይባረካል" እንዳለ #ቅዱስ_ዳዊት:: አቡነ ኪሮስ ለሙሽራው ገብረ ክርስቶስ አጎቱ ናቸው:: አቡነ ኪሮስ በገዳም ውስጥ የታላቁ #አቡነ_በብኑዳ ደቀ መዝሙር ሆነው ለዘመናት ቆይተዋል::
ቅዱስ በብኑዳን አንበሳ በበላው ጊዜ በጣም አዝነው "ለምን ጌታ ሆይ?" በሚል መሬት ላይ ወድቀው አለቀሱ:: "ምክንያቱ ካልተነገረኝ አልነሳም" ብለው ከወደቁበት መሬት ላይ ሳይነሱ ለ40 ዓመታት አልቅሰዋል:: በዚህ ምክንያት ግማሹ አካላቸው አፈር ሆኖ ሣር በቅሎበታል:: ጌታችን ተገልጦ ምክንያቱን ነግሯቸዋል:: አካላቸውንም እንደነበረ መልሶላቸዋል::
አንድ ቀን ጻድቁ ለቅዱስ በብኑዳ ሞት ምክንያት የሆነው መነኮስ ታንቆ መሞቱን ሰምተው በጣም አዘኑ:: ሱባዔ ገብተው: ፍጹም አልቅሰው: ከጌታም አማልደው: የዛን ኃጥእ ነፍስ ከሲዖል አውጥተዋል:: በሌላ ጊዜ ደግሞ ኃጥአን የሞሉበት አንድ ገዳም በግብጽ ነበርና መቅሰፍት ወርዶ ሁሉንም ባንድ ቀን ሲያጠፋቸው አዩ::
ጻድቁ በዚህም ምክንያት ለ30 ዓመታት አልቅሰው: ሙታኑን አስነስተው: ንስሃ ሰጥተው: ገዳሙን የጻድቃን: ሕይወታቸውንም የፍቅር አድርገውታል:: ጻድቁ #እመቤታችንን ከመውደዳቸው የተነሳ በስዕሏ ፊት አብዝተው ይሰግዱና ያለቅሱ ነበር:: እመ አምላክም ተገልጣ ትባርካቸው ነበር::
ከዚህ በሁዋላ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ሒደው ለ57 ዓመታት ማንንም ሳያዩ ተጋደሉ:: ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ (ለስም አጠራሩ ስግደት ይሁንና) በየቀኑ ይጐበኛቸው: ቁጭ ብሎም ያወራቸው ነበር:: በመጨረሻም በዚህች ቀን ጌታ አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን: ድንግል እመቤታችንና ቅዱስ ዳዊትን አስከትሎ ወረደ::
#ቅዱስ_ዳዊት ቀርቦ እያጫወታቸው: በበገናው እየደረደረላቸው: ከዝማሬው ጣዕም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው በፍቅር ተለየች:: ጌታችንም ታቅፎ: ስሞ ይዟቸው አረገ:: ሥጋቸውን #አባ_ባውማ ቀበሩት:: የአቡነ ኪሮስ ቁመታቸው ቀጥ ያለ: ጽሕማቸውም የተንዠረገገ ነበር:: እድሜአቸውን ግን መገመት የሚቻል አይመስለኝም::
From d/n yordanos abebe
@senkesar @senkesar