Forwarded from ግጻዌ
#የካቲት_17
ዕረፍቱ ለሙሴ ነቢይ ወደብረ ናባው ወሚናስ መነኮስ ወሰማዕት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:23-29፡በተአምኖ ተወሊዶ ሙሴ"ሙሴ በተወለደ ጊዜ በእምነት ሦስት ወር በአባቱ ቤት ሸሸጉት ሕፃኑ መልካም እንደሆነ አይተዋልና የንጉሥንም ትእዛዝ አልፈሩም፡፡....................
................................................ቸነፈር በኵራቸውን እንዳያጠፋባቸው በእምነት ፋሲካን አደረገ ደሙንም ረጨ፡፡"
#ይሁዳ_1:7-11፡ወከማሁ ሰዶምኒ ወገሞራ"እንደዚሁም ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተሞች ለዝሙትና ከተፈጥሮ ሥርዐት ውጭ ለሆኘ ሩካቤ ሥጋ ራሳቸውን አሳልፈው ስለ ሰጡ በዘለዓለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል፡፡........
................................................እነዚህ ግን የማያውቁትን በመሳደብ ይበድላሉ አእምሮም እንደሌላቸው እንስሶች በፍጥረታቸው በሚያውቁት ሁሉ በእርሱ ይጠፋሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:20-44፡ወውእተ አሚረ ተወልደ ሙሴ"ያንጊዜም ሙሴ ተወለደ በእግዚአብሔር ፊትም የተወደደ ሆነ ለሦስት ወርም በአባቱ ቤት አሳደጉት፡፡......
................................................ነገር ግን የሞሎህን ድንኳን አነሣችሁ ሬፋን የሚባለውንም ኮከብ አመለካችሁ ትሰግዱላቸውም ዘንድ ምስሎቻቸውን አበጃችሁ እኔም ወደ ባቢሎን እንድትማረኩ አደርጋችኋለሁ፡፡"
#ምስባክ
አርኣየ ፍናዊሁ ለሙሴ
ወለደቂቀ እስራኤል ሥምረቶ
መሓሪ ወመስተሣህል እግዛአብሔር፡፡
#ትርጉም
ለሙሴ መንገዱን አስታወቀ
ለእስራኤል ልጆችም አደራረጉን
እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ ነው፡፡ #መዝ_102:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_20:37-41፡ወከመሰ የሐይዉ ምውታን"ሙታን እንደሚነሡስ እግዚአብሔር 'እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ' ብሎ በቁጥቋጦው ዘንድ እንደ አነጋገረው ሙሴ ተናግሮአል፡፡....
.................................................ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ግሥዐ)
@gitsawe
ዕረፍቱ ለሙሴ ነቢይ ወደብረ ናባው ወሚናስ መነኮስ ወሰማዕት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:23-29፡በተአምኖ ተወሊዶ ሙሴ"ሙሴ በተወለደ ጊዜ በእምነት ሦስት ወር በአባቱ ቤት ሸሸጉት ሕፃኑ መልካም እንደሆነ አይተዋልና የንጉሥንም ትእዛዝ አልፈሩም፡፡....................
................................................ቸነፈር በኵራቸውን እንዳያጠፋባቸው በእምነት ፋሲካን አደረገ ደሙንም ረጨ፡፡"
#ይሁዳ_1:7-11፡ወከማሁ ሰዶምኒ ወገሞራ"እንደዚሁም ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተሞች ለዝሙትና ከተፈጥሮ ሥርዐት ውጭ ለሆኘ ሩካቤ ሥጋ ራሳቸውን አሳልፈው ስለ ሰጡ በዘለዓለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል፡፡........
................................................እነዚህ ግን የማያውቁትን በመሳደብ ይበድላሉ አእምሮም እንደሌላቸው እንስሶች በፍጥረታቸው በሚያውቁት ሁሉ በእርሱ ይጠፋሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:20-44፡ወውእተ አሚረ ተወልደ ሙሴ"ያንጊዜም ሙሴ ተወለደ በእግዚአብሔር ፊትም የተወደደ ሆነ ለሦስት ወርም በአባቱ ቤት አሳደጉት፡፡......
................................................ነገር ግን የሞሎህን ድንኳን አነሣችሁ ሬፋን የሚባለውንም ኮከብ አመለካችሁ ትሰግዱላቸውም ዘንድ ምስሎቻቸውን አበጃችሁ እኔም ወደ ባቢሎን እንድትማረኩ አደርጋችኋለሁ፡፡"
#ምስባክ
አርኣየ ፍናዊሁ ለሙሴ
ወለደቂቀ እስራኤል ሥምረቶ
መሓሪ ወመስተሣህል እግዛአብሔር፡፡
#ትርጉም
ለሙሴ መንገዱን አስታወቀ
ለእስራኤል ልጆችም አደራረጉን
እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ ነው፡፡ #መዝ_102:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_20:37-41፡ወከመሰ የሐይዉ ምውታን"ሙታን እንደሚነሡስ እግዚአብሔር 'እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ' ብሎ በቁጥቋጦው ዘንድ እንደ አነጋገረው ሙሴ ተናግሮአል፡፡....
.................................................ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ግሥዐ)
@gitsawe
Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_1
ሠረቀ ሰኔ ቅዳሴ ቤቱ ለለውንትዮስ ወቶማስ ወቆዝሞስ ወዮሴፍ ወቢራሞን፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:21-32፡በተአምኖ አመ ይመውት ያዕቆብ"ያዕቆብም በሚሞትበት ጊዜ የዮሴፍን ልጆች እያንዳንዳቸውን በእምነት ባረካቸው በበትሩ ጫፍም ሰገደ፡፡..
.................................................ዘማረአብም በእምነት ከከሓዲዎች ጋር አልጠፋችም ጉበኞችን በሠላም ተቀብላ ሰውራቸዋለችና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_4:12-ፍጻሜ፡
አኃዊነ ኢታንክርዋ"ወዳጆች ሆይ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደመጣባችሁ አትደነቁ፡፡.................................................................................እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ ሰዎችም መልካም ሥራ በመሥራት ለታመነ ፈጣሪ ነፍሳቸውን አደራ ይስጡ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:9-23፡ወአበው ቀደምት ቀኒዖሙ ላዕለ ዮሴፍ"የቀደሙ አባቶችም በዮሴፍ ላይ ቀንተው ወደ ግብፅ ሀገር ሸጡት እግዚአብሔር ግን ከእርሱ ጋር ነበር፡፡.................................
................................................ሙሴም የግብፅን ጥበብ ሁሉ ተማረ በሚናገረውና በሚሠራውም ሁሉ ብርቱ ሆነ፡፡"
#ምስባክ
ወሤሞ መልአከ አሕዛብ
ወረሰዮ እግዚአ ለቤቱ
ወአኮነኖ ላዕለ ኵሉ ጥሪቱ፡፡
#ትርጉም
የአሕዛብም አለቃ አስፈታው
አለቆቹን እንደ ፈቀዱ ይገስጽ ዘንድ
ሽማግሎችንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ፡፡
#መዝ_104:20-21
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:45-ፍጻሜ፡መኑ እንጋ ገብር ምእመን ወጠቢብ"እንግዲህ ምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተሰቦቹ ላይ የሚሾመው ታማኝና ብልህ አገልጋይ ማነው?......................
................................................በዚያም ልቅሶና ገ
ጥርስ ማፋጨት ይሆናል፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ሠረቀ ሰኔ ቅዳሴ ቤቱ ለለውንትዮስ ወቶማስ ወቆዝሞስ ወዮሴፍ ወቢራሞን፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:21-32፡በተአምኖ አመ ይመውት ያዕቆብ"ያዕቆብም በሚሞትበት ጊዜ የዮሴፍን ልጆች እያንዳንዳቸውን በእምነት ባረካቸው በበትሩ ጫፍም ሰገደ፡፡..
.................................................ዘማረአብም በእምነት ከከሓዲዎች ጋር አልጠፋችም ጉበኞችን በሠላም ተቀብላ ሰውራቸዋለችና፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_4:12-ፍጻሜ፡
አኃዊነ ኢታንክርዋ"ወዳጆች ሆይ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደመጣባችሁ አትደነቁ፡፡.................................................................................እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ ሰዎችም መልካም ሥራ በመሥራት ለታመነ ፈጣሪ ነፍሳቸውን አደራ ይስጡ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:9-23፡ወአበው ቀደምት ቀኒዖሙ ላዕለ ዮሴፍ"የቀደሙ አባቶችም በዮሴፍ ላይ ቀንተው ወደ ግብፅ ሀገር ሸጡት እግዚአብሔር ግን ከእርሱ ጋር ነበር፡፡.................................
................................................ሙሴም የግብፅን ጥበብ ሁሉ ተማረ በሚናገረውና በሚሠራውም ሁሉ ብርቱ ሆነ፡፡"
#ምስባክ
ወሤሞ መልአከ አሕዛብ
ወረሰዮ እግዚአ ለቤቱ
ወአኮነኖ ላዕለ ኵሉ ጥሪቱ፡፡
#ትርጉም
የአሕዛብም አለቃ አስፈታው
አለቆቹን እንደ ፈቀዱ ይገስጽ ዘንድ
ሽማግሎችንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ፡፡
#መዝ_104:20-21
#ወንጌል
#ማቴዎስ_24:45-ፍጻሜ፡መኑ እንጋ ገብር ምእመን ወጠቢብ"እንግዲህ ምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተሰቦቹ ላይ የሚሾመው ታማኝና ብልህ አገልጋይ ማነው?......................
................................................በዚያም ልቅሶና ገ
ጥርስ ማፋጨት ይሆናል፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆