#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_ከፍተኛ_አመራሮች_በባህሬን_የካዉንስሉን_ቅርንጫፍ_ፅ/ቤት_አቋቋሙ።
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ምክትል ፕሬዝዳንት ሐዋሪያዉ ዩሐንስ ግርማ እና የካዉንስሉ ጠቅላይ ፀሃፊ ቄስ ደረጀ ጀንበሩ ግንቦት 28 ቀን 2016ዓ/ም ወደ ባህሬን ያቀኑ ሲሆን በባህሬን በነበራቸዉ ቆይታ የካዉንስሉን ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በማቋቋም የካዉንስሉን ስራ እንዲያስፈፅሙ በአባላት ምርጫ ተደርጎ ቦርድ ተቋቁሟል።
የካዉንስሉ አመራሮች ከተመረጡ መሪዎች ጋር በጋራ በመሆን በባህሬን የኢትዮዽያ ቆንፅላ ፅ/ቤት ከአንባሳደር ሽፈራዉ ገነቴ ጋር ዉይይት ተደርጎ ወደፊት በጋራ ተቀራርቦ ለመስራት ስምምነት ላይ ተደርሷል።
አመራሮቹ በባህሬን በነበራቸዉ ቆይታ የስልጠና እና የአምልኮ ጊዜ በዚያ ከሚገኙ ምዕመናን ጋር ያከናወኑ ሲሆን ህዝቡም ደስተኛ በመሆን እግዚያብሔርን አመስግነዋል።
የካዉንስሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ ቡድን በባህሬን የነበረዉን ቆይታ አጠናቀዉ ሰኔ 1 ቀን 2016ዓ/ም ወደ ኢትዮዽያ ተመልሰዋል። #ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/LxjvR-0KDAY
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ምክትል ፕሬዝዳንት ሐዋሪያዉ ዩሐንስ ግርማ እና የካዉንስሉ ጠቅላይ ፀሃፊ ቄስ ደረጀ ጀንበሩ ግንቦት 28 ቀን 2016ዓ/ም ወደ ባህሬን ያቀኑ ሲሆን በባህሬን በነበራቸዉ ቆይታ የካዉንስሉን ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በማቋቋም የካዉንስሉን ስራ እንዲያስፈፅሙ በአባላት ምርጫ ተደርጎ ቦርድ ተቋቁሟል።
የካዉንስሉ አመራሮች ከተመረጡ መሪዎች ጋር በጋራ በመሆን በባህሬን የኢትዮዽያ ቆንፅላ ፅ/ቤት ከአንባሳደር ሽፈራዉ ገነቴ ጋር ዉይይት ተደርጎ ወደፊት በጋራ ተቀራርቦ ለመስራት ስምምነት ላይ ተደርሷል።
አመራሮቹ በባህሬን በነበራቸዉ ቆይታ የስልጠና እና የአምልኮ ጊዜ በዚያ ከሚገኙ ምዕመናን ጋር ያከናወኑ ሲሆን ህዝቡም ደስተኛ በመሆን እግዚያብሔርን አመስግነዋል።
የካዉንስሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ ቡድን በባህሬን የነበረዉን ቆይታ አጠናቀዉ ሰኔ 1 ቀን 2016ዓ/ም ወደ ኢትዮዽያ ተመልሰዋል። #ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/LxjvR-0KDAY
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍8