#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_ከኢትዮዽያ_ሃገራዊ_ምክክር_ኮሚሽን_ጋር_ተወያዩ።
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል መሪዎች ከኢትዮዽያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን መሪዎች ጋር ሰኔ 10 ቀን 2016ዓ/ም በካዉንስሉ ዋና ፅ/ቤት ተወያይተዋል።
በዉይይታቸዉም የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን አርአያ ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም የሰራቸዉን ስራ እና አሁን እየሰራ ስለሚገኘዉ ስራ አብራርተዋል።
ካዉንስሉ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ለሃገር መፍትሄ ይዞ ይመጣል ብሎ ስለሚያስብ እንዲሁም በቅርበት መስራት እንደሚፈልግ ታዉቆ በቂ ዉክልና እንዲሰጠዉና በየደረጃዉ ባሉ የምክክር ሂደቶች ዉስጥ ተካፋይ እንዲሆን ጥያቄ አቅርቧል።
በዚሁ መሰረት ሁለቱም አካላት ሰፊ ዉይይት አድርገዉ በቀጣይ አብሮ ለመስራት በሚያስችላቸዉ ጉዳዮች ላይ ተስማምተዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/LxjvR-0KDAY
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል መሪዎች ከኢትዮዽያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን መሪዎች ጋር ሰኔ 10 ቀን 2016ዓ/ም በካዉንስሉ ዋና ፅ/ቤት ተወያይተዋል።
በዉይይታቸዉም የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕ/ር መስፍን አርአያ ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም የሰራቸዉን ስራ እና አሁን እየሰራ ስለሚገኘዉ ስራ አብራርተዋል።
ካዉንስሉ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ለሃገር መፍትሄ ይዞ ይመጣል ብሎ ስለሚያስብ እንዲሁም በቅርበት መስራት እንደሚፈልግ ታዉቆ በቂ ዉክልና እንዲሰጠዉና በየደረጃዉ ባሉ የምክክር ሂደቶች ዉስጥ ተካፋይ እንዲሆን ጥያቄ አቅርቧል።
በዚሁ መሰረት ሁለቱም አካላት ሰፊ ዉይይት አድርገዉ በቀጣይ አብሮ ለመስራት በሚያስችላቸዉ ጉዳዮች ላይ ተስማምተዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/LxjvR-0KDAY
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍12❤4