#ካውንስሉ_በደቡብ_ኢትዮጵያ_በክልል_ደረጃ_ተዋቀረ
#ከጥር_12_ቀን_2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት በተደረገው የካውንስሉን የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የማደራጀት መርሀ ግብር
1. የባቱ ዙሪያ
2. የዝዋይ ከተማ
3. ምዕራብ አርሲ
4. ሻሽመኔ ከተማ
5. የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል
6. የሆሳዕና ከተማ
7. የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል
8. የወላይታ ዞን ከተማ ካውንስል
9. የጋሞ ዞን ካውንስል
10. የአርባምንጭ ከተማ ካውንስል የተደራጀ ሲሆን በሁሉም ስፍራዎች የካውንስሉ አባላት የተገኙ ሲሆን በአደረጃጀቱ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዚዳንት እና የካውንስሉ ስራ አስፈጻሚና ቦርድ አባል ፖስተር ጻዲቁ አብዶ እንዲሁም የካውንስሉ ጽ/ቤት ኋላፊ ፖስተር ጌትነት ለማና የካውንስሉ አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ፖስተር አሸብር ከተማ እና ከካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶችና ሕብረቶች ተወካዮች በመርሀ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ከጥር_12_ቀን_2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት በተደረገው የካውንስሉን የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የማደራጀት መርሀ ግብር
1. የባቱ ዙሪያ
2. የዝዋይ ከተማ
3. ምዕራብ አርሲ
4. ሻሽመኔ ከተማ
5. የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል
6. የሆሳዕና ከተማ
7. የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል
8. የወላይታ ዞን ከተማ ካውንስል
9. የጋሞ ዞን ካውንስል
10. የአርባምንጭ ከተማ ካውንስል የተደራጀ ሲሆን በሁሉም ስፍራዎች የካውንስሉ አባላት የተገኙ ሲሆን በአደረጃጀቱ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፕሬዚዳንት እና የካውንስሉ ስራ አስፈጻሚና ቦርድ አባል ፖስተር ጻዲቁ አብዶ እንዲሁም የካውንስሉ ጽ/ቤት ኋላፊ ፖስተር ጌትነት ለማና የካውንስሉ አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ፖስተር አሸብር ከተማ እና ከካውንስሉ አባል ቤተ እምነቶችና ሕብረቶች ተወካዮች በመርሀ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤4👍2