የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.36K photos
132 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
የኢትዮዽያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን #መካነ_ኢየሱስ_በደሴ ከተማ ሲሰጥ የቆየው #የማዕከላዊ_ሰሜን_ኢትዮጵያ_ክላስተር_የአገልጋዮች_የመሪነት_ስልጠና በስኬት ተጠናቀቀ።
የስልጠናዉ መሪ ሀሳብ “ለእግዚአብሔር ተልዕኮ ሲባል ለውጥን መምራት” የሚል ሲሆን ስልጠናውን አገልጋዮች ከትዳር አጋሮቻቸው ጋር በመሆን ተካፍለዋል።
ሰልጣኞችም በስልጠናው ማጠቃለያ ለለውጥ መነሳሳተቸውን ገልፀዋል።
ስልጠናውን የቤተክርስቲያኒቱ የወንጌል ተልዕኮና ቲኦሎጂ ዲፖርትመን ያዘጋጀው ሲሆን በያዝነው ዓመት የዚህ ዓይነት ተመሳሳይ ስልጠና በሌሎች ሶስት ክላስተሮች በነቀምት፣ በጋምቤላ እና በአዲስ አበባ ከተሞች እንደተሰጠ ከቤተክርስቲያኒቱ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ላይ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/b9c8xZ2OD28
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍1