በዛሬው ጉባኤው #ሐዋርያ_ዮሐንስ_ግርማ የካውስል ምክትል ፕሬዝዳንት፣ በምክትል ጠቅላይ ጸሃፊ መዓረግ የመንፈሳዊና የአለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ #መጋቢ_ይልማ_ዋቄ ፣የአለም አቀፍ ግኑኝነት መምሪያ ዳሬከተር #መጋቢ_አሸብር_ከተማ ሆነው መሰየማቸው ታውቋል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/_YQj2_oxohk
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/_YQj2_oxohk
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍7❤3
በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ም/ፕሬዚደንት #ሐዋርያ_ዮሐንስ_ግርማ_የተመራው_ልዑክ ወደ #በተባበሩት_አረብ_ኤምሬቶች እና #በመካከለኛው_ምስራቅ [1.በእስራኤል 2.በኳታር 3.በግብጽ 4.በባህሬን 5.በጅቡቲ 6.በሳውዲ 7.በቤሩት 8.በኩዌት 9.በየመን]
የሚገኙ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያናት በሕብረት የሚሰሩበት የጋራ አደረጃጀት የተከናወነ ሲሆን ልዑኩ በተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ከኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ኡመር ሁሴን ጋርም ተገናኝቶ ተወያይቶአል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/eIQ2PeyOHN0
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የሚገኙ የወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያናት በሕብረት የሚሰሩበት የጋራ አደረጃጀት የተከናወነ ሲሆን ልዑኩ በተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ከኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ኡመር ሁሴን ጋርም ተገናኝቶ ተወያይቶአል ።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/eIQ2PeyOHN0
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍5❤3