የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.68K subscribers
9.58K photos
133 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
📅 ማክሰኞ | ሚያዝያ 7 | 2017 ዓ፡ም
የንስሐ ጸሎት ርዕስ
የሕይወት ቀደም አገልግሎት ተጠያቂነት
ዝርዝር የንስሐ የጸሎት ርዕሶች
1. በውስጣችን እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተስሎ የነበረውን ክርስቶስን ገሸሽ ስላደረግንበት ውድቀታችን
2. የክርስቶስ አምላክነቱና ጌትነቱ፣ እንዲሁም ፍቅሩና ምሕረቱ፣ ደግሞም ቤዛነቱና መሥዋዕታዊ ሞቱ ዳግመኛ በልባችን ማዕከላዊ ሥፍራ ላይ እንዲቀመጡ የጌታን ምሕረትና ዕርዳታውን እየለመንን እንጸልያለን፡፡
3. ቃሉን እና ፈቃደ-እግዚአብሔርን ያቃለልንበትን ፣ ደግሞም የዚህ ዓለምን ነገሮች ከሁሉ ያስቀደምንበትን የተበለሻሸውን ሕይወታችንን እያሰብን በፊቱ ንስሐ እየገባን እንጸልያለን፡፡
4. ጸጋውን ያክፋፋንበትንም ሆነ ዕውነተኞችና ደጋግ የጸጋው መጋቢ ያልሆንንበትን ልምምዳችንን በጌታ ፊት እያሰብን የንስሐ ጸሎትን እንጸልያለን፡፤
5. ሊከተሉን ያሉ ነገሮችን ስላስቀደምንበት መንገዳችን በጌታ ፊት ንስሐ እየገባን እንጸልያለን፡፡


https://youtu.be/-obGnDZOxSw?si=ac5j-3zxyhmBDHBb

#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡-
https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -
https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦
https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :-
https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍2311🙏3
📅 ረቡዕ | ሚያዝያ 8 | 2017 ዓ፡ም
የንስሐ ጸሎት ርዕስ
የሕይወት ቀደም አገልግሎት ተጠያቂነት
1. በሥልጣን ሽሚያ ሰበብ በተነሡ ግጭቶች በምድራችን ላይ ስለ ፈሰሰው ደም፣ ስለ ተቀጠፉቱ
ነፍሶች፣ ስለ ተፈጸሙ የጅምላ ግድያዎች ንስሐ እየገባን እንጸልያለን፡፡
2. በምድራችን ላይ ያለች የክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንም የጨውነት እና የብርሃንነት ሚናዋን በአግባቡ
ስላልተወጣችበት እና የፖለቲካ ሰዎች መጠቀሚያ ስለሆነችበት ሁኔታ በጌታ ፊት ንስሐ እየገባን
አንጸልያለን፡፡
3. በምድሪቱ ላይ ከጥንት እስከ ዛሬ ድረስ ስለሚፈጸሙ የፍርድ መዛባቶች እና የፍትሕ መታጣቶች
በጌታ ፊት ንስሐ እየገባን እንጸልያለን፡፡
4. በምድሪቱ ላይ ስለሚፈጸሙ ምግባረ ብልሹነት፣ ሙሰኝነትና ሌብነትና ዝርፊያ በጌታ ፊት ንስሐ
እየገባን እንጸልያለን፡፡
https://youtu.be/5qxLYnw0sB4?si=uCpjegKdZH276HGo

#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡-
https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -
https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦
https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :-
https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍157🔥2
የንስሐ ጸሎት ርእሶች
📅 ሐሙስ | ሚያዝያ 9 | 2017 ዓ፡ም
1. የእግዚአብሔር መንግሥትን ምንነት በሙላት ስላልተረዳንበትና ለመንግሥቱም በሚሆን ተጠያቂነት ረገድ ወድቀን ስለምንታይበት ሁኔታ
2. ከውስጣዊ ነገሮች ይልቅ በውጫዊ ነገሮች ላይ ትኩረት ስለምናደርግበት፣ በዚህም ደግሞ ከእግዚአብሔር አሳብና ፈቃድ ጋር መተላለፍ ስለ ተፈጠረበት ሁኔታ በጌታ ፊት ንስሐ እየገባን እንጸልያለን፡፡
3. የመንፈስን አንድነት እና ኅብረት በፍቅር ስላልጠበቅንበት ሁኔታ በጌታ ፊት የንስሐ ጸሎትን እንጸልያለን፡፡
4. እርስ በርስ ስለምንከፋፈልበትና በአንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንኳ ብዙ ቡድኖችን ስለምንፈጥርበት
መከፋፈላችን እና መቧደናችን በጌታ ፊት የንስሐ ጸሎትን እንጸልያለን፡፡
https://youtu.be/5qxLYnw0sB4?si=uCpjegKdZH276HGo

#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡-
https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -
https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦
https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :-
https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
🙏129👍3