የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.3K photos
132 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_ከየካቲት_10_13_2017 ዓ.ም ለሁለት መቶ የሰንበት አስተማሪዎች በልጆች አገልግሎት ጉዳይ ላይ ሰጠ።
ከቢሊግራሃም እቫንጀልስቲክ አሶሴሽን እህት ድርጅት ከሆነው ሰማሪታን ፐርስ የተባለው ተቋም አንድ ዘርፍ የለው ሲሆን በዚህም ልጆችን መሰራት አድረጎ የሚሰራ ተቋም ነው።
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ከኦሲሲ ኦፕሬሽን ክሪስማስ ቻይልድ፣ ከዚህ ድርጅት ጋር በጣም በቅርበት እየሰራ ሲሆን በቅርቡ በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል በተለይም በጦርነት የተጎዱትን ልጆች በጥቂቱም ቢሆን ያላቸውን መጎዳት ሊቀርፍላቸው ይችላል ብለው በማመን ሁለት ኮንቴይነር የስጦታ እቃዎች ወደ ኢትዮጵያ ገብቶአል፡፡
ይህንን ስጦታ አስመልክቶ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ለሆኑቱ የካቲት 7 ለ52 የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የቁርስ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ በዛ ላይ ስለፕሮግራም መግለጫ ተሰቶዋል፡፡
ከየካቲት 10_ 13 በአጠቃላይ ለሁለት መቶ የሰንበት አስተማሪዎች በልጆች አገልግሎት ጉዳይ ላይ ከዚህ ተቋም ከዩጋንዳ ፣ከኬንያ እና ከብሩንዲ የመጡ አሰልጠኞች ስልጠና ሰጥተዋል፡፡
እነዚህ ስልጠናዎች በጉዲና ቱምሳ፣ በሀያት የጉባዔ እግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያንና ፣በኮልፌ መካነ ኢየሱስ ተሰቶዋል፡፡ አጠቃላይ በዚህ ስልጠና ሁለት መቶ ያህል የሰንበት አስተማሪዎች ከመቶ ዘጠና አከባቢ የመጡ የሰንበት አስተማሪዎች ስልጠናውን መካፈል ችለዋል፡፡
4👍3🙏1