የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.68K subscribers
9.61K photos
133 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
#የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን የእግዚአብሔር መንግሰት ዜግነት እና የወንጌል አማኝ ተልዕኮ በዓለም ዓቀፋዊና አገራዊ አውድ በሚል ርዕሰ ለ8ኛ ዙር በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የመሪዎች ስልጠና እየተካሄደ ነው ።

ጥር 20/2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን የእግዚአብሔር መንግት ዜግነት እና የወንጌል አማኝ ተልዕኮ በዓለም ዓቀፋዊና አገራዊ አውድ በሚል ርዕሰ በቀጠና ሁለት ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የመሪዎች ስልጠና ተሰጠ።የዚህ ስልጠና አላማ የእግዚአብሔር መንግስት ትምጣ የሚል እንደሆነ የግሬት ኮሚሸን ዳይሬክተር ዶ/ር ግርማ አልታዬ ገልጸዋል ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በመክፈቻው ላይ በመገኘት ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም የኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ የእግዚአብሔር መንግስት መምጣት ነው የቤተክርስቲያን መሪዎች በዚህ ላይ ትኩረት ሰታቹ ልትሰሩይገባል ሲሉ አጽንኦት ስተዋል ።የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በሀገርና ከሀገር ወጪ እየሰራ የለውን ስራ በመግለፅ ወንጌልን እንኑረው በሁሉም ስፍራ እንግለጠው ሰሉ ገልጸዋል በማስከተልም የኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሸን ከአብያተክርስቲያናት ጋር በመሆን እየሰራ ስላለው ስራ አመስግነዋል ።
በዚህ ስልጠና ከአዲስ አበባና ከሸገር አከባቢ ከተለያዩ ክፍለ ሀገራት የመጡ መሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በስልጠናው ላይ እየተሳተፉ ነው።በግሬት ኮሚሽን የተዘጋጀው ይህ ስለጠና እስከ ጥር 22 ቀን /2017 ዓ.ም የሚቀጥል እንደሆነ በመርሐግብሩ ላይ ተገልጸዋል ።


#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡-
https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -
https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦
https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :-
https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
6👍3🙏1