በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አባያተክርስቲያናት ካውንስል የሚሰጠውን የምዝገባ ሰርተፍኬት የሚተካ ሀሰተኛ ሰርተፍኬት የሚሰጡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠብ ማሳሰቢያ ተሰጠ
የካውንስሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ፓስተር ጌትነት ለማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ አንዳንድ ህብረቶች የካውንስሉ ፈቃድ እንደማያስፈልግ እያሳመኑ ህገወጥ ሰርተፍኬት በማደል ላይ መሆናቸውን እንደደረሱበት ተናግረው፣ ይህ ሀሰተኛ እና በህግ የሚያስጠይቅ የወንጀል ድርጊት በመሆኑ ይህን የሚያደርጉ አካልት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል
ማንኛውም ህብረት በስሩ የሚመዘግባቸው ቤተ እምነቶች መጀመሪያ ከካውንስሉ የተመዘገቡበትን ሰርተፍኬት ሳያቀርቡ የማንኛውም ህብረት አባል መሆን እንደማይችሉ እየታወቀ እና ህብረቶቹ ራሳቸው ህጋዊ ሰርተፍኬት ከካውንስሉ ወስደው ሌሎችን መሳሳት ሀጢያትም ወንጀልም ነው ብለዋል
በማከልም አዳዲስ የሚቋቋሙ ቤተ እምነቶች መተዳደሪያ ደንብ ብዙ ገንዘብ እየከፈሉ በደላሎች እየተጭበረበሩ ስለሆነ ካውንስሉ በህግ ባለሙያ የተዘጋጀ የመተዳደሪያ ደንብ ናሙና ያዘጋጀ በመሆኑ በነጻ ከካውንስሉ ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል
የመተዳደሪያ ደንቡ ቤተ እምነቶቹ እንዳለ ገልብጠው እንዲያመጡ ሳይሆን እንደ ናሙና ወስደው ሁሉንም ግብአቶች በሚፈልጉት መልኩ አስተካክለው ቢያመጡ ከመበዝበዝ እንደሚድኑ ተናግረዋል
ስለ ጉዳይ አስፈጻሚ ነን ባዮችም ካውንስሉ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ በማስረዳት ከህጋዊ ወኪል በስተቀር ማንኛውም ጉዳይ አስፈጻሚ ነኝ የሚል ካውንስሉ እንደማያስተናግድ አጽንዎት ሰጥተው ተናግረዋል
ዜናውን ያደረሰን ባልደረባችን ተስፋዬ ካሳሁን ነው
የካውንስሉ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ፓስተር ጌትነት ለማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ አንዳንድ ህብረቶች የካውንስሉ ፈቃድ እንደማያስፈልግ እያሳመኑ ህገወጥ ሰርተፍኬት በማደል ላይ መሆናቸውን እንደደረሱበት ተናግረው፣ ይህ ሀሰተኛ እና በህግ የሚያስጠይቅ የወንጀል ድርጊት በመሆኑ ይህን የሚያደርጉ አካልት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል
ማንኛውም ህብረት በስሩ የሚመዘግባቸው ቤተ እምነቶች መጀመሪያ ከካውንስሉ የተመዘገቡበትን ሰርተፍኬት ሳያቀርቡ የማንኛውም ህብረት አባል መሆን እንደማይችሉ እየታወቀ እና ህብረቶቹ ራሳቸው ህጋዊ ሰርተፍኬት ከካውንስሉ ወስደው ሌሎችን መሳሳት ሀጢያትም ወንጀልም ነው ብለዋል
በማከልም አዳዲስ የሚቋቋሙ ቤተ እምነቶች መተዳደሪያ ደንብ ብዙ ገንዘብ እየከፈሉ በደላሎች እየተጭበረበሩ ስለሆነ ካውንስሉ በህግ ባለሙያ የተዘጋጀ የመተዳደሪያ ደንብ ናሙና ያዘጋጀ በመሆኑ በነጻ ከካውንስሉ ማግኘት እንደሚችሉ ተናግረዋል
የመተዳደሪያ ደንቡ ቤተ እምነቶቹ እንዳለ ገልብጠው እንዲያመጡ ሳይሆን እንደ ናሙና ወስደው ሁሉንም ግብአቶች በሚፈልጉት መልኩ አስተካክለው ቢያመጡ ከመበዝበዝ እንደሚድኑ ተናግረዋል
ስለ ጉዳይ አስፈጻሚ ነን ባዮችም ካውንስሉ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ በማስረዳት ከህጋዊ ወኪል በስተቀር ማንኛውም ጉዳይ አስፈጻሚ ነኝ የሚል ካውንስሉ እንደማያስተናግድ አጽንዎት ሰጥተው ተናግረዋል
ዜናውን ያደረሰን ባልደረባችን ተስፋዬ ካሳሁን ነው
❤24👍7
በአርባ ምንጭ ልማት ቃ/ሕ /ቤ/ክ የመዘመራን ስልጠና ተሰጠ።
ከሰኔ 13 እስከ 15/ 2017 ዓ/ም በደቡብ ምዕራብ ቀጠና በአርባ ምንጭ ዙሪያ የህብረት ልማት የቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤ/ክ ለዝማሬ እና ለሙዚቃ አገልጋዮች መሠረታዊ ሥልጠና ተሰጥቷል ።
ከዚህ ጋር ተያይዞም የአጥቢያዋ አዳራሽ የድምጽ ማስተጋባት ችግር ለአገልግሎቶች እንቅፋት እየሆነ በማስቸገሩ ሙያዊ ምክር እና አስፈላጊው የአኮስቲክ ሥራ እንዲጀመር ተደርጎ፣ በዕሁድ አምልኮ ለዚሁ ሥራ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤ/ክ የወጣቶች አገልግሎት የሙዚቃና አምልኮ ክፍል ብሔራዊ አስተባባሪ የሆኑት ወ/ም ረታ ጳውሎስ ይህ አይነቱ ስልጠና እና የአዳራሽ የድምጽ ችግር ማስተካከያዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውን ገልጸው በየቀጠና ያሉ አጥቢዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አድርገዋል።
መረጃውን ከአገልግሎት ክፍሉ አገኘነው
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ከሰኔ 13 እስከ 15/ 2017 ዓ/ም በደቡብ ምዕራብ ቀጠና በአርባ ምንጭ ዙሪያ የህብረት ልማት የቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤ/ክ ለዝማሬ እና ለሙዚቃ አገልጋዮች መሠረታዊ ሥልጠና ተሰጥቷል ።
ከዚህ ጋር ተያይዞም የአጥቢያዋ አዳራሽ የድምጽ ማስተጋባት ችግር ለአገልግሎቶች እንቅፋት እየሆነ በማስቸገሩ ሙያዊ ምክር እና አስፈላጊው የአኮስቲክ ሥራ እንዲጀመር ተደርጎ፣ በዕሁድ አምልኮ ለዚሁ ሥራ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ቃለ ህይወት ቤ/ክ የወጣቶች አገልግሎት የሙዚቃና አምልኮ ክፍል ብሔራዊ አስተባባሪ የሆኑት ወ/ም ረታ ጳውሎስ ይህ አይነቱ ስልጠና እና የአዳራሽ የድምጽ ችግር ማስተካከያዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውን ገልጸው በየቀጠና ያሉ አጥቢዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አድርገዋል።
መረጃውን ከአገልግሎት ክፍሉ አገኘነው
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
❤9
የኢትዮጵያ ቃ/ሕ/ቤ/ክ ልማት እና ሰብዓዊ ድጋፍ ኮሚሽን 1.6 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የምግብ ዱቄትና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ ለማሕበረሰብ አደረገ።
የኢትዮጵያ ቃ/ሕ/ቤ/ክ የሰብአዊ ድጋፍና ልማት ኮሚሽን 1.6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የምግብ ዱቄትና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ በጸጋ ቃ/ሕ/ አጥቢያ ቤተክርስቲያን የተቀናጀ የልጆች እና ወጣቶች ልማት ፕሮጀክት ለተመረጡ የማህበርሰብ ክፍሎች ድጋፍ አድርጓል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት በፀጋ ቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የተቀናጀ የልጆች እና ወጣቶች ልማት ፕሮጀክት ዳይሬክተር ዶክተር አስቴር ነጋ ጥበብ ቤተ ክርስቲያኒቱ ላለፉት 28 ዓመታት በዚህ ፕሮጀክት በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ልጆችንና ቤተሰቦችን ስትደግፍ መቆየቷን ገልጸዋል ፡፡
የተደረገው የድጋፍ አይነትም 25 ኪ.ግ የምግብ ዱቄት፣ 5 ሊትር ዛይት፣ የሴቶች የንጹህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ያጠቃለለ ሲሆን 217 ቤተሰቦችም ድጋፉ እንዲደርሳቸው ተደርጓል።
ባለፉት 28 ዓመታት በተሰሩ ስራዎች በርካታ ልጆች በተለያዩ የሙያ ዘርፍ ተሰማረተው ለአገር እና ለቤተ ክርስቲያን እድገት የበኩላቸውን አስተዋጾ እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ዶክተር አስቴር በዓመት 6 ሚሊዮን ብር በመመደብ ልጆች በአምሮአዊ ፣በመንፈሳዊ እና በማህበራዊ ሕይወታቸው የበቁ እና ያደጉ እንዲሆኑ ፕሮጀክቱ አጠንክሮ እየሰራ ነው ብለዋል፡፡
የዚህ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ የተገኘ ሲሆን በልማት ኮሚሽኑ አመራር ሰጭነት በጸጋ ቃ/ሕ/ አጥቢያ ቤተክርስቲያን እየተሰራ ያለ ፕሮጀክት መሆኑ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ቃ/ሕ/ቤ/ክ የሰብአዊ ድጋፍና ልማት ኮሚሽን 1.6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የምግብ ዱቄትና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ በጸጋ ቃ/ሕ/ አጥቢያ ቤተክርስቲያን የተቀናጀ የልጆች እና ወጣቶች ልማት ፕሮጀክት ለተመረጡ የማህበርሰብ ክፍሎች ድጋፍ አድርጓል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት በፀጋ ቃለ ሕይወት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የተቀናጀ የልጆች እና ወጣቶች ልማት ፕሮጀክት ዳይሬክተር ዶክተር አስቴር ነጋ ጥበብ ቤተ ክርስቲያኒቱ ላለፉት 28 ዓመታት በዚህ ፕሮጀክት በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ልጆችንና ቤተሰቦችን ስትደግፍ መቆየቷን ገልጸዋል ፡፡
የተደረገው የድጋፍ አይነትም 25 ኪ.ግ የምግብ ዱቄት፣ 5 ሊትር ዛይት፣ የሴቶች የንጹህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ያጠቃለለ ሲሆን 217 ቤተሰቦችም ድጋፉ እንዲደርሳቸው ተደርጓል።
ባለፉት 28 ዓመታት በተሰሩ ስራዎች በርካታ ልጆች በተለያዩ የሙያ ዘርፍ ተሰማረተው ለአገር እና ለቤተ ክርስቲያን እድገት የበኩላቸውን አስተዋጾ እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ዶክተር አስቴር በዓመት 6 ሚሊዮን ብር በመመደብ ልጆች በአምሮአዊ ፣በመንፈሳዊ እና በማህበራዊ ሕይወታቸው የበቁ እና ያደጉ እንዲሆኑ ፕሮጀክቱ አጠንክሮ እየሰራ ነው ብለዋል፡፡
የዚህ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ የተገኘ ሲሆን በልማት ኮሚሽኑ አመራር ሰጭነት በጸጋ ቃ/ሕ/ አጥቢያ ቤተክርስቲያን እየተሰራ ያለ ፕሮጀክት መሆኑ ተገልጿል።
❤6
በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የደቡብ ምስራቅ አዲስ አበባ እና አካባቢው ክልል የልጆች አስተማሪዎች ስልጠና ተሰጠ።
ሰኔ 21/2017 ዓ.ም በገርጂ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ በተካሄደው ስልጠና ላይ በክልሉ ከሚገኙ 98 አጥቢያዎች የተወጣጡ 350 የልጆች አስተማሪዎች ተገኝተዋል።
የዝማሬ እና የጸሎት ጊዜ የተደረገ ሲሆን ነብይ ብስራት የእግዚአብሔር ቃል በማቅረብ ጸሎት አድርገዋል።
በመቀጠልም የክልሉ የወጣቶቸ አገልግሎት ክፍል ሀላፊ የሆኑት መጋቢ ኤልያስ አየለ አዲሱ የልጆች ማስተማርያ መጸሃፍ ጠቃሚነቱን አጽንኦት በመስጠት በመናገር በቀጣይ ክልሉ በልጆች አገልግሎት ላይ ሊያከናውናቸው የታሰበውን ተናግረዋል።
መረጃው የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ነው።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
ሰኔ 21/2017 ዓ.ም በገርጂ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ በተካሄደው ስልጠና ላይ በክልሉ ከሚገኙ 98 አጥቢያዎች የተወጣጡ 350 የልጆች አስተማሪዎች ተገኝተዋል።
የዝማሬ እና የጸሎት ጊዜ የተደረገ ሲሆን ነብይ ብስራት የእግዚአብሔር ቃል በማቅረብ ጸሎት አድርገዋል።
በመቀጠልም የክልሉ የወጣቶቸ አገልግሎት ክፍል ሀላፊ የሆኑት መጋቢ ኤልያስ አየለ አዲሱ የልጆች ማስተማርያ መጸሃፍ ጠቃሚነቱን አጽንኦት በመስጠት በመናገር በቀጣይ ክልሉ በልጆች አገልግሎት ላይ ሊያከናውናቸው የታሰበውን ተናግረዋል።
መረጃው የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ነው።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!
❤9👍6
በኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች ዘንድ የመጀመሪያው የሆነው "አውነት እና ፍቅር" የተሰኘው ትያትር ተመረቀ።
ሰኔ 29/2017 ዓ.ም በፕሮቪዥን ፈልሞች የተዘጋጀው "እውነት እና ፍቅር " ትያትር በቫምዱስ ሲኒማ ተመርቋል።
የትያትሩ ደራሲና ዳይሬክተር ሄኖክ በቀለ “በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች ዘንድ እንደዚህ አይነት ስራ አልተለመደም።” ያሉ ሲሆን ይህ የመጀመሪያ ቢሆንም ከዚህ በኋላ ብዙ ስራዎችን በትያትር መልኩ ለመስራት እንዳቀዱ ተናግረዋል ።
እውነት እና ፍቅር እውነትን በቀጥታ መናገርና ፍቅርን መስጠት ላይ የሚያተኩር ሆኖ በሁለቱ መሀል ያለውን ውዝግብ የሚያሳይ እንደሆነ ደራሲው ገልጿል።
ትያትሩ 55 ደቃቅ ርዝመት የለው ሲሆን በዚህ ትያትር ላይ 4 ዋና ዋና ተዋናዮችና በረካታ ሰዎች በስራው ላይ ተሳትፈዋል ።"በእውነት እና ፍቅር" ትያትር ላይ ለተሳተፉት በሙሉ ያውቅና ሰርተፍኬት ተሰቷቸዋል።
ፕሮቪዥን ፈልሞች ላለፉት ሁለት ዓመታት በጂዶ-ክርስቲያናዊ የሥነ-ምግባር ዕሴት ላይ ታንጾ በጥበብ ዘርፍ እየሠራ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን የተቋቋመውም በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ህብረት አባል ከሆኑ ቤተ ዕምነት የተወጣጡ የትያትር፣የሚድያ እና የፊልም ባለሙያዎች መሆኑ ተገልጿል።
በዚህ የምረቃ መርሐግብር ላይ አርቲስቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በቀጣይም በየሳምንቱ በሻምዱስ የምታይ መሆኑ ተገልጿል።
ሰኔ 29/2017 ዓ.ም በፕሮቪዥን ፈልሞች የተዘጋጀው "እውነት እና ፍቅር " ትያትር በቫምዱስ ሲኒማ ተመርቋል።
የትያትሩ ደራሲና ዳይሬክተር ሄኖክ በቀለ “በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች ዘንድ እንደዚህ አይነት ስራ አልተለመደም።” ያሉ ሲሆን ይህ የመጀመሪያ ቢሆንም ከዚህ በኋላ ብዙ ስራዎችን በትያትር መልኩ ለመስራት እንዳቀዱ ተናግረዋል ።
እውነት እና ፍቅር እውነትን በቀጥታ መናገርና ፍቅርን መስጠት ላይ የሚያተኩር ሆኖ በሁለቱ መሀል ያለውን ውዝግብ የሚያሳይ እንደሆነ ደራሲው ገልጿል።
ትያትሩ 55 ደቃቅ ርዝመት የለው ሲሆን በዚህ ትያትር ላይ 4 ዋና ዋና ተዋናዮችና በረካታ ሰዎች በስራው ላይ ተሳትፈዋል ።"በእውነት እና ፍቅር" ትያትር ላይ ለተሳተፉት በሙሉ ያውቅና ሰርተፍኬት ተሰቷቸዋል።
ፕሮቪዥን ፈልሞች ላለፉት ሁለት ዓመታት በጂዶ-ክርስቲያናዊ የሥነ-ምግባር ዕሴት ላይ ታንጾ በጥበብ ዘርፍ እየሠራ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን የተቋቋመውም በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ህብረት አባል ከሆኑ ቤተ ዕምነት የተወጣጡ የትያትር፣የሚድያ እና የፊልም ባለሙያዎች መሆኑ ተገልጿል።
በዚህ የምረቃ መርሐግብር ላይ አርቲስቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በቀጣይም በየሳምንቱ በሻምዱስ የምታይ መሆኑ ተገልጿል።
❤25👍10