#ክፍል_አንድ
//የኔና የባለቤቴ ግንኙነት//
እኔ በትምህርትና በመፃፍ ነው ሕይወቴን
ያሳለፍኩት። ሕይወቴ ከታመምኩ በኋላ
ምስቅልቅሉ መውጣቱም ይህን ያሳያል፡፡
ጋብቻችንን የፈፀምነው ከክርስቶስ ልደት በፊት
ነው ብትልም በጣም ጥሩ ነው፡፡
በ02/02/2008ዓ.ም-በተራ ቁጥር 031883፣
በክብር መዝገብ ላይ ተመዝግቦ ነው፡፡
የሚገኘው ጋብቻችን፡፡ ከዛም በኋላ አንድ ወንድ
ልጅ፣ አንዲት ደግሞ ሴት ልጅ ወለድን፡፡
የጠቀሰችው ዓመተ ምህረት ግን ትክክል
አይደለም፡፡ የሚገርመው ለዚህ ጋዜጣ
የሰጠችውና ለፍርድ ቤት ያቀረበችው ተመሳሳይ
አይደለም፡፡ በተለይም መላ ቤተሰብዋን ምስክር
አድርጋ ካቀረበቻቸው ላይ ሁለቱ በጠቀሰችው
አመተ ምህረት ይወለዳሉ ወይ ነው ጥያቄው፡፡
የልጆቼ እናት ናትና ምን እላለሁ፡፡
((ነገ እኔና ባለቤቴ ለፍቺና ለፍርድቤት ያበቃን ነገር ለማሳወቅ እሞክራለሁ))
አመሰግናለሁ።
@yismakeworku
//የኔና የባለቤቴ ግንኙነት//
እኔ በትምህርትና በመፃፍ ነው ሕይወቴን
ያሳለፍኩት። ሕይወቴ ከታመምኩ በኋላ
ምስቅልቅሉ መውጣቱም ይህን ያሳያል፡፡
ጋብቻችንን የፈፀምነው ከክርስቶስ ልደት በፊት
ነው ብትልም በጣም ጥሩ ነው፡፡
በ02/02/2008ዓ.ም-በተራ ቁጥር 031883፣
በክብር መዝገብ ላይ ተመዝግቦ ነው፡፡
የሚገኘው ጋብቻችን፡፡ ከዛም በኋላ አንድ ወንድ
ልጅ፣ አንዲት ደግሞ ሴት ልጅ ወለድን፡፡
የጠቀሰችው ዓመተ ምህረት ግን ትክክል
አይደለም፡፡ የሚገርመው ለዚህ ጋዜጣ
የሰጠችውና ለፍርድ ቤት ያቀረበችው ተመሳሳይ
አይደለም፡፡ በተለይም መላ ቤተሰብዋን ምስክር
አድርጋ ካቀረበቻቸው ላይ ሁለቱ በጠቀሰችው
አመተ ምህረት ይወለዳሉ ወይ ነው ጥያቄው፡፡
የልጆቼ እናት ናትና ምን እላለሁ፡፡
((ነገ እኔና ባለቤቴ ለፍቺና ለፍርድቤት ያበቃን ነገር ለማሳወቅ እሞክራለሁ))
አመሰግናለሁ።
@yismakeworku
👍4