በተሰጠህ መክሊት
በተሰጠህ መፍቻ
ደጋግመህ ካልከፈትክ
ለድልህ መባቻ
የዘንዶው ጭንቅላት
ካልተቀጠቀጠ
ሲወፍር ይኖራል
አንተን እየዋጠ
ዣንቶዣራ
(ይስማዕከ ወርቁ)
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
በተሰጠህ መፍቻ
ደጋግመህ ካልከፈትክ
ለድልህ መባቻ
የዘንዶው ጭንቅላት
ካልተቀጠቀጠ
ሲወፍር ይኖራል
አንተን እየዋጠ
ዣንቶዣራ
(ይስማዕከ ወርቁ)
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
👍257❤47👎2🔥1