የኮሮና ቫይረስ በሽታ(ኮቪድ-19) አስመልክቶ ጥቆማ ለመስጠትና መረጃ ለማግኘት በእነዚህ የነፃ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
#MoHE
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa
#MoHE
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa
በኮሮና ቫይረስ ከሚያዙት ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት ምንም አይነት የበሽታውን ምልክት ላያሳዩ ይችላሉ!
#MoHE
በዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት መሰረት ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት የኮሮና ቫይረስ ቢኖርባቸውም እንኳን የበሽታውን ምልክቶች ላያሳዩ ይችላሉ። ይህ ማለት ግን ቫይረሱን አያስተላልፉም ማለት አይደለም፡፡ ምልክቶቹን ባለማሳየታቸው በረካታ ሰዎችን የማግኘትና ወረርሽኙን የማስፋፋት እድላቸው ከፍተኛ ይሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በሽታው ቀሪውን ሃያ በመቶ ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ሊያጠቃ ይችላል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ አምስት በመቶ የሚሆኑት የጽኑ ህሙማን ክትትል ያስፈልጋቸዋል፡፡የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወደ ሃገራችን ከገባበት ከመጋቢት 04 /2012 ዓ.ም ጀምሮ ዕለት-በዕለት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ከሁለት ሺህ አምስት መቶ (2500) በላይ ደርሰናል፡፡ በምናደርጋቸው መዘናጋቶች ቀላል የማይባል ክቡር የሰው ልጅ ህይወትም እያለፈ እንደሚገኝም ልብ ልንል ይገባል፡፡
በድንገት ህይወታቸው የሚያልፉ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ሲደረግላቸው በውስጣቸው ቫይረሱ እንዳለባቸው ይገለፃል ፡፡ ይህ የሚሆንበት ምክንያት የበርካታ ሰዎች ጥያቄ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡በዚህም ዙሪያ በኮቪድ-19 አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል የክሊኒካል ኬዝ-ቲም ዩኒት አስተባባሪ ዶክተር ሚኪያስ ተፈሪ ይህ ሊሆንበት የሚችልባቸውን ምክንያቶች ሲዘረዝሩ፤ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ በውስጣቸው እያለባቸው የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነታቸው ዝቅተኛ ሆኖ ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል፤ ሌሎቹ የኮሮና ቫይረስ በውስጣቸው ኖሮባቸው ምልክቶችን ሳያሳዩ በድንገት በሌሎች የጤና ችግሮች ምክንያት ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል ፣ በምርመራ ወቅት የሚወሰደው ናሙና እስኪደርስ ድረስ ቫይረሱ እንዳለባቸው ሳይታወቅ ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል ከዚህ በተጨማሪ በአጭር ጊዜ ውስጥ ድንገተኛ በሆነ ህመም መባባስ ምክንያት በበሽታው ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል ብለዋል፡፡
For full read👇👇👇👇
https://telegra.ph/80-of-Covid-19-Patients-doesnt-show-any-symptoms-says-WHO-06-10
#MoHE
በዓለም ጤና ድርጅት ሪፖርት መሰረት ሰማንያ በመቶ የሚሆኑት የኮሮና ቫይረስ ቢኖርባቸውም እንኳን የበሽታውን ምልክቶች ላያሳዩ ይችላሉ። ይህ ማለት ግን ቫይረሱን አያስተላልፉም ማለት አይደለም፡፡ ምልክቶቹን ባለማሳየታቸው በረካታ ሰዎችን የማግኘትና ወረርሽኙን የማስፋፋት እድላቸው ከፍተኛ ይሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በሽታው ቀሪውን ሃያ በመቶ ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ሊያጠቃ ይችላል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ አምስት በመቶ የሚሆኑት የጽኑ ህሙማን ክትትል ያስፈልጋቸዋል፡፡የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወደ ሃገራችን ከገባበት ከመጋቢት 04 /2012 ዓ.ም ጀምሮ ዕለት-በዕለት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ከሁለት ሺህ አምስት መቶ (2500) በላይ ደርሰናል፡፡ በምናደርጋቸው መዘናጋቶች ቀላል የማይባል ክቡር የሰው ልጅ ህይወትም እያለፈ እንደሚገኝም ልብ ልንል ይገባል፡፡
በድንገት ህይወታቸው የሚያልፉ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ሲደረግላቸው በውስጣቸው ቫይረሱ እንዳለባቸው ይገለፃል ፡፡ ይህ የሚሆንበት ምክንያት የበርካታ ሰዎች ጥያቄ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡በዚህም ዙሪያ በኮቪድ-19 አደጋ ማስተባበሪያ ማዕከል የክሊኒካል ኬዝ-ቲም ዩኒት አስተባባሪ ዶክተር ሚኪያስ ተፈሪ ይህ ሊሆንበት የሚችልባቸውን ምክንያቶች ሲዘረዝሩ፤ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ በውስጣቸው እያለባቸው የጤና አገልግሎት ተጠቃሚነታቸው ዝቅተኛ ሆኖ ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል፤ ሌሎቹ የኮሮና ቫይረስ በውስጣቸው ኖሮባቸው ምልክቶችን ሳያሳዩ በድንገት በሌሎች የጤና ችግሮች ምክንያት ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል ፣ በምርመራ ወቅት የሚወሰደው ናሙና እስኪደርስ ድረስ ቫይረሱ እንዳለባቸው ሳይታወቅ ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል ከዚህ በተጨማሪ በአጭር ጊዜ ውስጥ ድንገተኛ በሆነ ህመም መባባስ ምክንያት በበሽታው ህይወታቸው ሊያልፍ ይችላል ብለዋል፡፡
For full read👇👇👇👇
https://telegra.ph/80-of-Covid-19-Patients-doesnt-show-any-symptoms-says-WHO-06-10