የፈረንሳይ የበረራ ደኅንነት ምርመራ ባለሥልጣን ባለፋው ሳምንት #እሁድ የተከሰከሰው ንብረትነቱ የኢትዮጵያ የሆነ #Boeing_737_Max አውሮፕላን የመረጃ መመዝገቢያ ሳጥን ውስጥ የተከማቸው ሰነድ በተሳካ ሁኔታ #መገልበጡን(download) መሆኑን አብስሯል።
እንዲሁም የተገለበጠው መረጃ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ መሰጠቱን አክሎ ዘግቧል።
ከመረጃ ማጠራቀሚያው ውስጥ የነበሩ የድምጽ ሰነዶችን እንዳላመጡን #በቲዊተር ገፁ አሳውቋል።
- BEA_Aero
@YeneTube @FikerAssefa
እንዲሁም የተገለበጠው መረጃ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ መሰጠቱን አክሎ ዘግቧል።
ከመረጃ ማጠራቀሚያው ውስጥ የነበሩ የድምጽ ሰነዶችን እንዳላመጡን #በቲዊተር ገፁ አሳውቋል።
- BEA_Aero
@YeneTube @FikerAssefa