#አሳዛኝ_ዜና ⬇
በምስራቅ ጎጃም ዞን #ጎንቻ_ሲሶ እነሴ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ 6 የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው መኖሪያ ቤቶችንና የእርሻ ማሳወችን ማውደሙም ታውቋል።
©ELU
@YeneTube @Fikerassefa
በምስራቅ ጎጃም ዞን #ጎንቻ_ሲሶ እነሴ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ 6 የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው መኖሪያ ቤቶችንና የእርሻ ማሳወችን ማውደሙም ታውቋል።
©ELU
@YeneTube @Fikerassefa