#አሳዛኝ_ዜና ⬇
በምስራቅ ጎጃም ዞን #ጎንቻ_ሲሶ እነሴ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ 6 የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው መኖሪያ ቤቶችንና የእርሻ ማሳወችን ማውደሙም ታውቋል።
©ELU
@YeneTube @Fikerassefa
በምስራቅ ጎጃም ዞን #ጎንቻ_ሲሶ እነሴ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ 6 የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው መኖሪያ ቤቶችንና የእርሻ ማሳወችን ማውደሙም ታውቋል።
©ELU
@YeneTube @Fikerassefa
#አሳዛኝ_ዜና የማስታወቂያ ባለሞያው ጋሽ ውብሸት ወርቅ አለማው ከዚህ አለም በሞት እንደተለዩ ethio FM(ታዲየስ አዲስ) ዘግቧል።
የኔቲዩብ ለአድናቂዎቻቸው እንዲህም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለኝ።
@YeneTube @Fikerassefa
የኔቲዩብ ለአድናቂዎቻቸው እንዲህም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለኝ።
@YeneTube @Fikerassefa