በቤኒሻንጉል #ጉሙዝና በምዕራብ #ኦሮሚያ አዋሳኝ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረውን #ግጭት ለማስቀረት የሚካሄዱ የሰላም ጉባኤዎች ቀጥለዋል። የሰላም ጉባኤው በአሶሳ ዞን ባምባሲ ወረዳ ቀሽማንዶ በተባለ ቦታ ሰሞኑን ተካሂዷል።
የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ባለመው በዚህ ስብሰባም ከምዕራብ ወለጋ ቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች፤ ከአሶሳ ዞን ደግሞ ባምባሲ እና የማኦ-ኮሞ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች መሳተፋቸውን ከአሶሳ ዘጋቢያችን ነጋሳ ደሳለኝ ያላከልን ዘገባ ያስረዳል።
ምንጭ:-Dw
@YeneTube @FikerAssefa
የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ባለመው በዚህ ስብሰባም ከምዕራብ ወለጋ ቤጊ እና ቆንዳላ ወረዳዎች፤ ከአሶሳ ዞን ደግሞ ባምባሲ እና የማኦ-ኮሞ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች መሳተፋቸውን ከአሶሳ ዘጋቢያችን ነጋሳ ደሳለኝ ያላከልን ዘገባ ያስረዳል።
ምንጭ:-Dw
@YeneTube @FikerAssefa