ሀዋሳ‼️
የሲዳማ ዞን የክልል ጥያቄን አስመልክቶ ዛሬ ጨምሮ ለ3 ቀን የሚቆይ የስራ አድማ ምክንያት የተለያዩ ተቋማት የሀዋሳ ከተማ የንግድ ተቋማት እና የመንግስት ቢሮዎች ተዘግተው እንዳሉ የኔቲዩብ ቤተሰቦች ገልፀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ #ሀዋሳ_ዩንቨርስቲ በአድማው ምክንያት የመማር ማስተማር ሂደት መቋረጡን ተማሪዎች ገልፀዋል።
ያናገርኳቸው አድማውን ያስተባበሩ አካላት #የከተማው ነዋሪ ምንም አይነት #ድንጋጤ ውስጥ እንዳይገብ እና እኛ በሰላማዊ መንገድ ጥያቆዎቻችንን እየጠየቁ መሆኑ አክለሁ ገልፀውልኛል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሲዳማ ዞን የክልል ጥያቄን አስመልክቶ ዛሬ ጨምሮ ለ3 ቀን የሚቆይ የስራ አድማ ምክንያት የተለያዩ ተቋማት የሀዋሳ ከተማ የንግድ ተቋማት እና የመንግስት ቢሮዎች ተዘግተው እንዳሉ የኔቲዩብ ቤተሰቦች ገልፀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ #ሀዋሳ_ዩንቨርስቲ በአድማው ምክንያት የመማር ማስተማር ሂደት መቋረጡን ተማሪዎች ገልፀዋል።
ያናገርኳቸው አድማውን ያስተባበሩ አካላት #የከተማው ነዋሪ ምንም አይነት #ድንጋጤ ውስጥ እንዳይገብ እና እኛ በሰላማዊ መንገድ ጥያቆዎቻችንን እየጠየቁ መሆኑ አክለሁ ገልፀውልኛል።
@YeneTube @FikerAssefa