▪️ስለሰላምና ስለበጎነት መስበክን ከጋሞ አባቶች መማር ይገባል▪️
#ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ
የጋሞ አባቶች የግጭት አፈታት በርካታ አመታትን በፖለቲካው ዓለም አሳልፈው ስለበጎነትና ስለፍቅር መስበክ ለሚቸገሩ ፖለቲከኞች ትምህርት እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንትና በአርባ ምንጭ ከተማ ከጋሞ አባቶች ባደረጉት ውይይት ላከናወኑት ተግባር #እውቅና ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ ላይ እንደተናገሩት #የጋሞ አባቶች ባለፈው በከተማው የተከሰተውን ግጭት ለማስቆም ያደረጉት አስተዋጽኦ የሚያስመሰግናቸው ነው።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27
#ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ
የጋሞ አባቶች የግጭት አፈታት በርካታ አመታትን በፖለቲካው ዓለም አሳልፈው ስለበጎነትና ስለፍቅር መስበክ ለሚቸገሩ ፖለቲከኞች ትምህርት እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትላንትና በአርባ ምንጭ ከተማ ከጋሞ አባቶች ባደረጉት ውይይት ላከናወኑት ተግባር #እውቅና ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ ላይ እንደተናገሩት #የጋሞ አባቶች ባለፈው በከተማው የተከሰተውን ግጭት ለማስቆም ያደረጉት አስተዋጽኦ የሚያስመሰግናቸው ነው።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27