#የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ከጥቅምት 1-3 ብሎ የመግቢያ ቀን ቢያስቀምጥም ትምህርት ሚኒስቴር እንዲያራዝም በድጋሚ በማስታወቁ ላልተወሰነ #መራዘሙን ገልጷል።
ምንጭ:-ከዩኒቨርሰቲው ኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን
@YeneTube @Fikerassefa
ምንጭ:-ከዩኒቨርሰቲው ኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን
@YeneTube @Fikerassefa
#Share አድርጉ🙏
አርባ ምንጭ ተማሪዎች እርዳታችሁ ከምጊዜውም በላይ ያስፈልገናል‼️‼
ለወገን ደራሽ ወገን ነዉ፡፡
#የአርባ_ምንጭ_ዩኒቨርሲቲ በጎ አድራጎት ክበብ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ የተፈናቀሉት ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ ከዛሬ ከ10/07/2011 ጀምሮ(የስጋ አቅርቦት) ለማስቀረት #ዛሬ_የፒቲሽን ማሰባሰብ ስራ ጀምራል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችም ለዚህ በጎ ተግባር የተለመደውን ትብብራቸውን ታድግሎን ዘንድ እንጠይቃለን።
ሲሉ የክበብ አባላት ጠይቀዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
አርባ ምንጭ ተማሪዎች እርዳታችሁ ከምጊዜውም በላይ ያስፈልገናል‼️‼
ለወገን ደራሽ ወገን ነዉ፡፡
#የአርባ_ምንጭ_ዩኒቨርሲቲ በጎ አድራጎት ክበብ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ የተፈናቀሉት ወገኖች ገቢ ማሰባሰቢያ ከዛሬ ከ10/07/2011 ጀምሮ(የስጋ አቅርቦት) ለማስቀረት #ዛሬ_የፒቲሽን ማሰባሰብ ስራ ጀምራል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችም ለዚህ በጎ ተግባር የተለመደውን ትብብራቸውን ታድግሎን ዘንድ እንጠይቃለን።
ሲሉ የክበብ አባላት ጠይቀዋል።
@YeneTube @FikerAssefa