ሚድሮክ ኢትዮጵያ የሼክ ሞሃመድ አላሙዲን መፈታት አስመልክቶ ለሠራተኞቹ የደመወዝ ጭማሪ አድርጓል፤ ዕዳ ላለባቸውም #ዕዳ ሰርዟል፡፡
ለኢትዮጰያ ዐይን ባንክ ደሞ 250 ሺህ ብር መለገሱን የገለጸ ሲሆን የሚደሮክ ፕሮጄክቶች በሚገኙባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ የተመረጡ #ትምህርት ቤቶችም እንዲሁ 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጌያለሁ ብሏል፡፡
የሚድሮክ ንብረት በሆነው #ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ ተማሪዎችም #ላንድ_ወሰነ ትምህርት በነጻ እንዲማሩ ፈቅዶላቸዋል፡፡
ምንጭ:- ዋዜማ
@YeneTube @Fikerassefa
ለኢትዮጰያ ዐይን ባንክ ደሞ 250 ሺህ ብር መለገሱን የገለጸ ሲሆን የሚደሮክ ፕሮጄክቶች በሚገኙባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ የተመረጡ #ትምህርት ቤቶችም እንዲሁ 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጌያለሁ ብሏል፡፡
የሚድሮክ ንብረት በሆነው #ዩኒቲ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ ተማሪዎችም #ላንድ_ወሰነ ትምህርት በነጻ እንዲማሩ ፈቅዶላቸዋል፡፡
ምንጭ:- ዋዜማ
@YeneTube @Fikerassefa