#የትግራይ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዘመን 13 መደበኛ ጉባዔውን በዛሬው #ዕለት ይጀምራል።
የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው፥ በ12ኛ መደበኛ ጉባዔ የነበረውን ቃለ ጉባዔ ያፅድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም የክልሉን የፈፃሚ እቅድ እንደሚመለከት ነው የተገለፀው።
እንዲሁም ምክር ቤቱ የከፍተኛ ፍርድ ቤትና ዋና ኦዲተር አመታዊ እቅድ በአጀንዳነት መያዙ ተጠቁሟል።
በዚህ ጉባዔ የቀበሌ ገጠር መሬት ዳኝነት፣ስልጣንና ተግባር እና የጠበቃ ምዝገባ፣ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር እንዲሁም ሌሎች አዋጆችና ደንቦችን ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሏል።
ምንጭ ፦ FBC
@yenetube @mycase27
የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው፥ በ12ኛ መደበኛ ጉባዔ የነበረውን ቃለ ጉባዔ ያፅድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪም የክልሉን የፈፃሚ እቅድ እንደሚመለከት ነው የተገለፀው።
እንዲሁም ምክር ቤቱ የከፍተኛ ፍርድ ቤትና ዋና ኦዲተር አመታዊ እቅድ በአጀንዳነት መያዙ ተጠቁሟል።
በዚህ ጉባዔ የቀበሌ ገጠር መሬት ዳኝነት፣ስልጣንና ተግባር እና የጠበቃ ምዝገባ፣ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር እንዲሁም ሌሎች አዋጆችና ደንቦችን ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሏል።
ምንጭ ፦ FBC
@yenetube @mycase27