ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ከመንገድ ላይና #ከተለያዩ ቦታዎች ተይዘው (ታፍሰው) በጦላይ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ካምፕ የታሰሩ ከአንድ ሺሕ በላይ የሚሆኑ #የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችና ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ዜጎች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ከእስር እንዲለቀቁ፣ ወይም የፈጸሙት ወንጀል በሕግ ዕውቅና ያለው ከሆነ ክስ እንዲመሠረትባቸው አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳሰበ፡፡ #AddisAbaba
የሪፓርተር ሙሉ ዘገባውን ያንብቡ ⤵️
https://goo.gl/apTC7S
@YeneTube @Fikerassefa
የሪፓርተር ሙሉ ዘገባውን ያንብቡ ⤵️
https://goo.gl/apTC7S
@YeneTube @Fikerassefa