የለገጣፎ ከንቲባ ወ/ሮ #ሀቢባ_ሲራጅ ዛሬ #ዋንጫ የተሸለሙት የከተሞች የአትሌቲክስ ክለብ በማቋቋም ጥረት ከኦሮሚያ 3ኛ ደረጃን አግኝተው ነው።
⬆️ጌጡ ተመስገን ያሰራጨው ዜና አሁን #ኤልያስ_መሰራት አጣርቶ #Fake_News ነው ብሎታል።
የራሳችን መንገድ ተጠቅመን እስክናጣራ የዘገብነው ዜና የምናጠፋ ይሆናል።
ከታላቅ ይቅርታ ጋር‼️
@Yenetube @FikerAssefa
⬆️ጌጡ ተመስገን ያሰራጨው ዜና አሁን #ኤልያስ_መሰራት አጣርቶ #Fake_News ነው ብሎታል።
የራሳችን መንገድ ተጠቅመን እስክናጣራ የዘገብነው ዜና የምናጠፋ ይሆናል።
ከታላቅ ይቅርታ ጋር‼️
@Yenetube @FikerAssefa