የተለያዩ አለምአቀፍ የመገናኛ ብዙሀን በፊት ገፆቻቸው አዲሲቷን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ምርጫ በተመለከተ ምን አሉ ?
ትናንት ሁለቱ ምክር ቤቶች የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የስራ መልቀቂያ ከተቀበሉ በሁዋላ አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴን የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት አድርገው መምረጣቸው
ይታወሳል፡፡ ይህንን መሰረት አድርገውም በርካታ የአለማችን የመገናኛ ብዙሀን በፊት ገፆቻቸው ሽፋን ሰጥተው ዘግበዋል፡፡
#ቢቢሲ የኢትዮጵያ የፓርላማ አባላት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴን የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ ሲል አስነብቧል፡፡
#አፍሪካ_ኒውስ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት አገኘች ያለ ሲሆን አምባሳደሯ በበርካታ የአለማችን ሀገሮች ታላላቅ ሀላፊነቶች ላይ የሰሩ በእውቀት የከበሩ ሰው ናቸው ብሏል፡፡
ሲ_ኤን_ኤን ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት መረጠች በማለት በፊት ገፁ አስነብቧል፡፡
#ዋሽንግተን_ፖስት ኢትዮጵያ በዘመናዊ ታሪኳ የለውጥ መንገድ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት ሰየመች ሲል አስነብቧል፡፡
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ብቸኛዋን ሴት ፕሬዚዳንት መረጠች ሲል ያስነበበው ዘቴሌግራፍ ኢትዮጵያን በሪፎርም ውስጥ እየመሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከ 20 የካቢኔ አባሎቻቸው ውስጥ ግማሾቹን ሴቶች አድርገው መምረጣቸውን አስታውሷል፡፡
በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተጠናቀረ
@Yenetube @Fikerassefa
ትናንት ሁለቱ ምክር ቤቶች የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የስራ መልቀቂያ ከተቀበሉ በሁዋላ አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴን የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት አድርገው መምረጣቸው
ይታወሳል፡፡ ይህንን መሰረት አድርገውም በርካታ የአለማችን የመገናኛ ብዙሀን በፊት ገፆቻቸው ሽፋን ሰጥተው ዘግበዋል፡፡
#ቢቢሲ የኢትዮጵያ የፓርላማ አባላት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴን የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ ሲል አስነብቧል፡፡
#አፍሪካ_ኒውስ ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት አገኘች ያለ ሲሆን አምባሳደሯ በበርካታ የአለማችን ሀገሮች ታላላቅ ሀላፊነቶች ላይ የሰሩ በእውቀት የከበሩ ሰው ናቸው ብሏል፡፡
ሲ_ኤን_ኤን ኢትዮጵያ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት መረጠች በማለት በፊት ገፁ አስነብቧል፡፡
#ዋሽንግተን_ፖስት ኢትዮጵያ በዘመናዊ ታሪኳ የለውጥ መንገድ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት ሰየመች ሲል አስነብቧል፡፡
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ብቸኛዋን ሴት ፕሬዚዳንት መረጠች ሲል ያስነበበው ዘቴሌግራፍ ኢትዮጵያን በሪፎርም ውስጥ እየመሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከ 20 የካቢኔ አባሎቻቸው ውስጥ ግማሾቹን ሴቶች አድርገው መምረጣቸውን አስታውሷል፡፡
በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተጠናቀረ
@Yenetube @Fikerassefa
የግድያ ሙከራ በኢብራሂም ትራዎሬ
በ #አፍሪካ ጀግና መሪ ቢፈጠርም መስዕዋት ሁኖ ለማለፍ እንጅ ለመስራት አይታደልም። ትራዎሬ ስልጣን በያዘ ሁለት ዓመት ጊዜ እንኳ ከ 18 በላይ የግ ድያ ሙከራ ተደርጎበታል።
በባለፈው ሀሙስ ማታ ብቻ ትራዎሬ ላይ ግድያ ለመፈጸም ሲዘጋጁ የተገኙ 113 በላይ ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከኋላ ሴራውን ሸራቢዎች ምዕራባውያን ቢሆኑም ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ የገዛ ዜጎቹ ናቸው።ፈረንሳይ የመሆን እድሏም ከፍ ያለ ነው።በአንድ ወቅት ትራዎሬ ከፈረንሳዮ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮኒ ጋር ያደረገው ንግግር ኃያላኑን ያስደነገጠ ነበር።ነገሩ እንዲህ ነው
ኢማኑኤል :- "ፕሬዝዳንት ትራዎሬ የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ለማጠንከር በሀገርህ ወታደር የማሰፍርበት ቦታ ስጠኝ" በማለት ይጠይቀዋል።
የትራዎሬ ምላሽ :- "አሜሪካ ፣ ብሪታኒያ ፣ ብራዚል ወዳጆችህ ናቸው።ታዲያ ለምን ወዳጅነትህን ለማጠንከር በነዚህ ሀገሮች ላይ የጦር ሰፈር አልኖረህም?" የሚል ነበር።
Via አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
በ #አፍሪካ ጀግና መሪ ቢፈጠርም መስዕዋት ሁኖ ለማለፍ እንጅ ለመስራት አይታደልም። ትራዎሬ ስልጣን በያዘ ሁለት ዓመት ጊዜ እንኳ ከ 18 በላይ የግ ድያ ሙከራ ተደርጎበታል።
በባለፈው ሀሙስ ማታ ብቻ ትራዎሬ ላይ ግድያ ለመፈጸም ሲዘጋጁ የተገኙ 113 በላይ ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከኋላ ሴራውን ሸራቢዎች ምዕራባውያን ቢሆኑም ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ የገዛ ዜጎቹ ናቸው።ፈረንሳይ የመሆን እድሏም ከፍ ያለ ነው።በአንድ ወቅት ትራዎሬ ከፈረንሳዮ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮኒ ጋር ያደረገው ንግግር ኃያላኑን ያስደነገጠ ነበር።ነገሩ እንዲህ ነው
ኢማኑኤል :- "ፕሬዝዳንት ትራዎሬ የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ለማጠንከር በሀገርህ ወታደር የማሰፍርበት ቦታ ስጠኝ" በማለት ይጠይቀዋል።
የትራዎሬ ምላሽ :- "አሜሪካ ፣ ብሪታኒያ ፣ ብራዚል ወዳጆችህ ናቸው።ታዲያ ለምን ወዳጅነትህን ለማጠንከር በነዚህ ሀገሮች ላይ የጦር ሰፈር አልኖረህም?" የሚል ነበር።
Via አዩዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
👍322😁27❤17😭9🔥3