YeneTube
118K subscribers
31.4K photos
485 videos
79 files
3.87K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) 7ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከህዳር 24 እስከ 26 ቀን 2011 ዓ.ም እንደሚያካሂድ አስታወቀ።

የፓርቲው ጽህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ አሊ አብደላ #ለኢዜአ እንደገለጹት በጉባኤው ነባር አመራሮችን በክብር በመሸነት ብቃት ያላቸው ወጣቶችን ወደ #ኃላፊነት ይመጣሉ።

"በጉባኤው 593 ሰዎች በድምፅና 107ቱ ያለድምጽ ይሳተፋሉ" ብለዋል ።
በፓርቲው የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የአመራርነት ዘመን #ከ10 ዓመት በላይ እንዳይበልጥ የሚገድብ ሰነድ ቀርቦ በአባላት ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክተዋል ።
የፓርቲው ያለፉት ሶስት ዓመታት የስራ #አፈጻጸምን በመገምገም የቀጣይ አቅጣጫዎችን እንደሚያስቀምጥ አቶ አሊ ተናግረዋል።
@YeneTube @Fikerassefa