#በቤንሻንጉል ክልል በተፈጠረው ግጭት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከ70 ሺህ በላይ መድረሱን #የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ።
ችግሩ ተባብሶ ይቀጥላል የሚል ስጋት እንዳለው የገለፀው ድርጅቱ አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ ያስፈልጋል ብሏል።
አምነስቲ ከ40 በላይ ሰዎች መሞታቸውን ሲናገር ነዋሪዎች ግን የሟቾች ቁጥር ከአንድ መቶ በላይ ነው፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶችም ተቃጥለዋል ብለዋል።
ኦነግ በግጭቱ ውስጥ እንዳለበት በርካታ መረጃዎች እየወጡ ነው። ድርጅቱ ግን የግጭቱ ተሳታፊ አለመሆኑን ተናግሯል። ግጭቱ የተጀመረው አራት የቤንሻንጉል ክልል ባለስልጣናት #አጎራባች ኦሮሚያ ውስጥ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ነው።
በርከት ያለ ቁጥር ያላቸው ኦሮምኛና አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን "#መጤ" ተብለው የጥቃት ዒላማ ተደርገዋል።
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
ችግሩ ተባብሶ ይቀጥላል የሚል ስጋት እንዳለው የገለፀው ድርጅቱ አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ ያስፈልጋል ብሏል።
አምነስቲ ከ40 በላይ ሰዎች መሞታቸውን ሲናገር ነዋሪዎች ግን የሟቾች ቁጥር ከአንድ መቶ በላይ ነው፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶችም ተቃጥለዋል ብለዋል።
ኦነግ በግጭቱ ውስጥ እንዳለበት በርካታ መረጃዎች እየወጡ ነው። ድርጅቱ ግን የግጭቱ ተሳታፊ አለመሆኑን ተናግሯል። ግጭቱ የተጀመረው አራት የቤንሻንጉል ክልል ባለስልጣናት #አጎራባች ኦሮሚያ ውስጥ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ነው።
በርከት ያለ ቁጥር ያላቸው ኦሮምኛና አማርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን "#መጤ" ተብለው የጥቃት ዒላማ ተደርገዋል።
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27